፲ ፱ ፻ ፸ ፬ ዓ / ም የግብጽ አመጸኛ መኮንኖች ፕሬዚደንታቸውን አንዋር ሳዳትን አደባባይ ላይ በጥይት ደብድበው ገደሏቸው ። ፲ ፱ ፻ ፶ ፰ ዓ . ም . በብሪታንያ የሞት ቅጣትን የሚሽር ሕግ በአገሪቷ ንግሥት ስምምነትና ፊርማ ተደነገገ ። የ ፲ ፱ ፻ ፺ ፱ ዓ / ም የሕዝብ ቆጠራ ውጤት እንደሚያመለክተው በወረዳው ውስጥ ፶ ፭ ሺህ ፪ ፻ ፩ ሰዎች ሲኖሩ የወንዶች ብዛት ፳ ፰ ሺህ ፫ ፻ ፸ ፭ እና ሴቶች ደግሞ ፳ ፮ ሺህ ፰ ፻ ፳ ፮ እንደሆኑ ይጠቁማል ። ከነኚህ ቡልጎች ፶ ፫ ሺህ ፲ ፭ ቱ ሰዎች የገጠር ነዋሪዎችና በግብርና የተሠማሩ አርሶ አደሮች እንደሆኑ ያረጋግጣል ። [ 1 ] አንድም « ዕንቁ ዕፅ አወጣሸ » ብሎ የአበባውን መፈንዳትን ያስረዳናል ፡ ፡ በተጨማሪም የሚከተሉት ታውቀዋል ። ፲ ፰ ፻ ፷ ፬ ዓ . ም . ለስድስት ዓመታት አፍሪቃ ውስጥ ጠፍቶ የነበረው የስኮትላንድ ተወላጅ ዶክተር ዴቪድ ሊቪንግስተን በታንጋኒካ ሐይቅ አካባቢ ኡጂጂ በሚባል ሥፍራ ላይ ፣ በ ጋዜጠኛው ሄንሪ ሞርቶን ስታንሊ ተገኘ ። እስከ 1883 ዓ . ም . ድረስ እንደ ጃፓን መንግስት ላዕላይ ሕግ ይቆጠር ነበር ። በ1883 ዓ . ም . የጃፓን ንጉሥ አዲስ ዘመናዊ አይነት ሕገ መንግሥት አወጡ ። ቢሆንም በግልጽ መቸም ስላልተሰረዘ ፣ አንዳንድ የጃፓን ሕግ ጠባቂ የሾቶኩ ሕግጋት እስካሁን ሕጋዊ እንደሚሆኑ ይከራክራል ። በ1939 ዓ . ም . የወጣ የአሁኑ ጃፓን ሕገ መንግሥት ( አንቀጽ 98 ) ለእርሱ ተቃራኒ የሆነውን ሕግጋት ብቻ ሠረዘ ። የአልፍ መነሻ ከቅድመ - ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል ። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የበሬ ራስ ስዕል መስለ ። በዘመናዊ ዕብራይስጥም እስካሁን " አሉፍ " ማለት " ከብት " ማለት ነው ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ " ኢሕ " ነበር ። ፊርማዬን ለማድረግ በ ~ ~ ~ ~ ብቻ ነው ? ] ] ] ] ] ] ] ] ኳንተም ኅልዮት ወንዝ ወደ ውቅያኖስ ፣ ሀይቅ ወይም ወደ ባህር የሚያመራ ተፈጥሯዊ የንፁህ ውሀ ተፋሰስ ነው ። ከታዋቂ ወንዞች መካከል የሚከተሉትን ይዩ ። በመካከለኛው ዘመን ጸሐፊዎች በግብጻዊው እብን አብድ ኤል - ሀከም እና በፋርሳውያን አል - ታባሪና ሙሐመድ ቈንዳሚር መጻሕፍት ዘንድ ፣ ፒራሚዶች ፣ እስፊንክስ ወዘተ . ሁሉ የተሠሩ ከማየ አይህ በፊት በኖሩት ክፉ ዘሮች ነበር ብለው ጻፉ ። የጦርነቱ ትርዒት የተከፈተው የአውስትሪያ እና ሁንጋሪያ ሠራዊት ሰርቢያን ሲወሩ አጋራቸው የአለማኛ መንግሥት ደግሞ ቤልጂግን ፣ ሉክሳምቡርግን እና ፈረንሳይን ወረረ ። በተቃራኒው ደግሞ የሩሲያ ሠራዊት የምዕራብ አለማኛን ግዛት ይወራሉ ። የኦቶማን ንጉሠ ነገሥት ሠራዊት ደግሞ ወዲያው ጦርነቱ ውስጥ ሲገባ በቀጣዩ ዓመት ኢጣልያና ቡልጋሪያ ተከትለው ገቡበት ። የሩሲያ ሠራዊት ለሦስት ዓመታት ከተዋጋ በኋላ የጥቅምት አብዮት በ ፲ ፱ ፻ ፲ ዓ / ም ሲፈነዳ ከዚህ ታላቅ ጦርነት ወጣ ። ምሳሌ ፡ 1 / ሀ / 2 / ለ / ነሐሴ 21 ቀን : ነጻነት በዓል በሞልዶቫ . . . ፋሲለደስ በዘመኑ እጅግ ተወዳጅ ንጉስ ቢሆንም አመጽ መነሳቱ አልቀረም ። በላስታ ለምሳሌ በ1637 መልክዓ ክርስቶስ በተባለ ሰው መሪነት ጦርነት ተነስቶ አፄ ፋሲልን ስጋት ላይ ቢጥልም በሚቀጥለው አመት በተደረገው ጦርነት አመፁ ሊገታ ችሎአል ። [ 4 ] መስከረም 6 : ይቺ ዕለት በኢትዮጵያ ታሪክ ሁነኛ ስፍራ አላት ። ታላቁ ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ አፄ ምኒልክና የጦሩ ፊታውራሪ ፣ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲናግዴ ያረፉበት ዕለት ናት ፡ ፡ ዕለቱ ተመሳሳይ ይሁን እንጂ ሁለቱ ያረፉት በተለያዩ ዓመታት ነው ፡ ፡ ‹ ‹ አባ ዳኘው › › የተባሉት ፣ ዳግማዊ ምኒልክ ፳ ኛው ምዕት ዓመት በባተ በስድስተኛው ዓመት ላይ በ ፲ ፱ ፻ ፮ ዓ . ም . ሲያርፉ ‹ ‹ አባ መላ › › የተሰኙት ፊታወራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ደግሞ በ ፲ ፱ ፻ ፲ ፱ ዓ . ም . አርፈዋል ። ዓመታቱ ይለያዩ እንጂ ሁለቱም ያረፉት ዓርብ ታኅሣሥ ፫ ቀን ነበር ፡ ፡ የቀለም ግንዛቤ በብርሃኑ ሞገድ ርዝመት ብቻ ሳይሆን አንድ - አንድ - ጊዜ በፈጠረው ብርሃንም ሃይል ይወሰናል ። ለምሳሌ በጣም ደብዛዛ ብርቱካናዊ ቢጫ እንደ ቡኒ ሆኖ እንገነዘበዋለን ፣ እንዲሁ ድብዝዝ ያለ ቢጫማ አረንጓዴ በአይን ሲታይ የኦሊቭ አረንጓዴ ይመስላል ። ከምባትኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ - እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው ። ለሶስተኛ ዙር ጦር ለመግጠም በሚዘጋጅበት ጊዜ የሰራዊቱ ወኔ ከመዝቀጡ የተነሳ ለመዝመት እንደማይፈልጉ ተገነዘበ ። ላስታ ውስጥ የሚካሄደው የማያባራ ጦርነት ምንም ለውጥ እንዳላመጣ ፣ የአገሪቱን ግዛት እንደማይጨምር ፣ የሚዋጉዋቸውም ሰወች ጠላት እንዳልሆኑና ፣ በሃይማኖት ምክንያት የነበረው ሰቆቃ እንዲያቆም በልጁ በፋሲለደስ አድርገው ወታደሮቹ ምክንያታቸውን ገለጹለት ። ሱሰንዮስም መልሶ በዚህ በሶስተኛው ዙር የላስታውን አመጽ ድል ካደረጉለት የቀደመውን የኢትዮጵያ ሃይማኖት እንደሚመልስ በልጁ ላከባቸው ። [ 16 ] ሴኔጋል እስከ መጋቢት ፳ ፮ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፪ ዓ / ም የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ነበረች ። በዚያን ዕለት ነጽ ስትወጣ ፣ በሥነ ጽሁፍ እና ቅኔ ባለሙያነታቸው የሚታወቁት መሪ እና “ የሞንሮቪያ ቡድን ” የሚባለውን ሁለተኛውን ቡድን የመሩት ሊዮፖልድ ሴጋር ሴንግሆር ነበሩ ። ኢሳቅ ኒውተን አማካሊ ጉልበትን ሲተረጉም « አዙሪት ጉልበት ማለት ቁሶች ወደ ማዕክላዊ ነጥብ እንዲያዘነብሉ የሚገደዱበት ወይም የሚሳቡበት ጉልበት ነው » ሲለው የዚህን ጉልበት ሂሳባዊ ቀመር ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰላው የኔዘርላንዱ ሳይንስ አጥኝ ክርስቲያን ሃይጅን በ1651ዓ . ም . ነበር ። [ 3 ] ይህ ለአድዋ ጦርነት መነሳት ምክንያትና ዋነኛ መንስዔ የሆነው ጉዳይ ሊታወቅ የቻለው እቴጌ ጣይቱ የውጫሌው ውል አንቀፅ ፲ ፯ ላይ ዓለቃ ዓፅመ ጊዮርጊስ የተባሉት ቋንቋ አዋቂ ዓፄ ምኒልክ በሰጧቸው ትዕዛዝ መሠረት የውሉን ሰነድ በመመርመር የውሉ አስራ ሰባተኛው አንቀፅ የያዘውን የትርጉም መዛባት በመግለፅ ጉዳዮ ኢትዮጵያ የምትጐዳበት ስለመለሆኑ ጭምር በማስረዳት በሰጡት ቃል ሲሆን እቴጌ በዚህ ወቅት ነገሮችን በጥንቃቄ የሚከታተሉ ስለነበር ዓፄ ምኒልክ በመጀመሪያ ሳይረዱ ዓለቃ ዓፅመ ጊዮርጊስ እንዲታሰሩ ቢያደርጉም እቴጌ ጣይቱ ግን እኒህ ሰው ትክክለኛ የኢትዮጵያ ወዳጅ መሆናቸውን ለዓፄ ምኒልክ በማስረዳት ከሦስት ዓመታት እስራት በኋላ ማስፈታቸው ይታወቃል ። በዚህ በኩል ሲታይ እቴጌ ጣይቱ የምኒልክ የቅርብ አማካሪ በመሆን በፖለቲካ ተግባሮች ምን ያህል አስተዋፅኦ እንዳበረከቱ መገንዘብ ይቻላል ። እቴጌ እንደተናገሩትም « ዓፅመ ጊዮርጊስ ቢታሰር ቢፈታም ለሀገሩ የሚገባውን ሠርቶ ነው ። ኧረ ለመሆኑ ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚለው ዮሴፍ ፣ ጣሊያኖች በተንኮል ገብተው በማታለል ይህን የመሰለ ሥራ ሲሠሩ አነጋጋሪ ሆኖ ሳለ እንዴት ሳይስጠነቅቅዎ ቀረ ? » በማለት የእቴጌ ጣይቱ የቁጣ መዓት ወደ ዮሴፍ ዞረ ። ከዚያም ጨምረው « ከእንግዲህ ወዲህ የኢትዮጵያን ጥቅም የሚነካ ፣ ሥር የሚነቅል ፣ መሠረት የሚያፈርስ ጉዳዮን ሁሉ እኔ ሳላየው እንዳያልፍ ይፍቀዱልኝ » ብለው ለንጉሡ ባመለከቱት መሠረት ይኸው አንቺ ሳታይው ሳትመረምሪው አያልፍም በማለት ፈቀዱላቸው ፣ ይህ እንደሚያመለክተው እቴጌ ጣይቱ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ የነበራቸውን ተገቢ ቦታ የሚያመለክት ነው ። ውሉንም ለማስተካከል ዓፄ ምኒልክ ያደረጉት የዲፕሎማቲክ ጥረት ውጤታማ ሊሆን ባለመቻሉ ሚኒስትሮች የጦር አለቆችና መኳንንት የሚገኙበት ጉባዔ እንዲጠራ አደረጉ ። የጥንቶቹ ግሪክ ፈላስፎች ጊዜ ማለቂያ የለለው ፣ ወደሁዋላም ሆነ ወደፊት የትየለሌ ነው ብለው ሲያስቀምጡ ፣ የመካከለኛው ዘመን አውሮጳውያን ደግሞ ጊዜ መነሻም ሆነ መድረሻ ያለው አላቂ ነገር ነው በማለት አስረግጠው አልፈዋል ። ኒውተን በበኩሉ በሁሉ ቦት አንድ አይሆነ ቋሚ ጊዜ እንዳለና መሬት ላይ ያለው ጊዜ ከዋክብት ላይ ካለው ጊዜ ጋር እኩል የሚጎርፍ ነው በማለት አስረድቷል ። በአንጻሩ ሌብኒትዝ ጊዜ ማለት አንድ አይነትና ቋሚ ሳይሆን አንጻራዊ እንደሆነ አስቀምጧል ። [ 12 ] ካንት ባንጻሩ ጊዜን ሲተንትን " ጊዜ ማለት ከልምድ ውጭ ገና ስንወለድ አብሮን የሚወለድ ቀደምት እውቀት ሲሆን የገሃዱን አለም እንድንረዳ የሚረዳን አዕምሮአችን የሚያፈልቀው መዋቀር " ነው ብሎታል ። . [ 13 ] በርግሰን የተባለው ፈላስፋ ደግሞ ጊዜ ማለት ቁስ አካልም ሆነ የአእምሮአችን ፈጠራ አይደለም በማለት ሁለቱንም ክዷል ። ይልቁኑ ጊዜ ማለት ቆይታ ማለት ሲሆን ፣ ቆይታ በራሱ ደግሞ የውኑ አለም አስፈላጊ ክፍል ሲሆን ከ ፈጠራና ትዝታ ይመነጫል ብሏል ። [ 14 ] አራት የኤርትራ ነጻነት ግንባር ሸፍጠኞች ከባሕር - ዳር ወጎንደር ፣ ከነዠበብተኞቹ ሃያ ሰዎችን የጫነውን ዲ - ሲ ፫ አየር ዠበብ በኃይል ወደ ቱኒዚያ ዋ ሁለተኛ ከተማ በንጋዚ እንዲበር ካስገደዱት በኋላ ለነዳጅ ቅጅ ካርቱም ላይ አረፈ ። የፌዴሬሽን አስተዳደር ለአካባቢው እንግዳ ስለነበር የተለያዩ ክፍሎች በተለያየ መልኩ እንዲተረጉሙት ሆነ ። የኢትዮጵያ መንግስት ፌዴሬሽን ማለቱ ኤርትራን ወደ ኢትዮጵያ የሚያጠቃልል ነው ብሎ ተረጎመ ። በኤርትራ በኩል ፣ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ፌዴሬሽኑን ቢቀበሉም በአተረጓጎሙ ላይ ልዩነት አሳዩ ። አንድነት አራማጆች ትርጉሙን ኢትዮጵያ በምታይበት አይን ሲመለከቱ በኢብራሂም ሱልጣን የሚመራው የኤርትራ ዲሞክራሲያዊ ግንባር የመገንጠል ደጋፊዎችን በማነሳሳት የኤርትራን ራስ ገዝነት አጉልቶ በሚያሳይ መልኩ ይተረጉሙ ነበር ። < < መልእክተ ዘሥዩመ እግዚአብሔር ዮሐንስ ንጉሠ ጽዮን ፤ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ። ይድረስ ከንጉሥ ምኒልክ በአማን እሥራኤላዊ ዘአሎ ጽልሁት ። ሰላም ለከ ወሰላመ እግዚአብሔር የሀሉ ምስሌከ ። እኔ በእግዚአብሔር ቸርነት በምነ ጽዮን አማላጅነት አምላከ ቅዱሳን ይክበር ይመስገን ደህና ነኝ ። ምህረቱ ለዘላለም ነውና ። ራስ አዳልን በጥምቀት ዕለት የምሾመው የማንግሠው ነኝ ። ሲሆን ቢሰላ አብረን ሁነን መሾም ይገባነ ነበር ። ቀኑ የሚያጥር የማያዳርስ እንደሆነ አንድ ደህና ሰው ሁኔታውን ሁሉ የሚያይ ገስግሶ ለጥምቀት እንዲገባ ይሁን ። እኔ ይህን ማለቴ ንጉሠ ነገሥት ተብዬ እኮራለሁ ብዬ አይደለም ። አንድ ጊዜ ስሙም ወጥቶልኛል ። የ እግዚአብሔር ኃይማኖቴ እንዲጸናና እንዲሰፋ አሕዛቦች እንዲጠፉ ብዬ ነው ። ደግሞ ይህን ጉዳይ ካደርግነ በኋላ ወደ አምናችን የምመጣ ነኝና መምጣቱ የሚቸግር እንደሆነ ከዚያው እንድንገናኝ ይሁን ። የኢጣልያ ንጉሥ አምና በረከት ሰዶልኝ ነበር ። ዕቃውን አኑኦ ሰዎቹን መልሶ ወሰዳቸው ። ፍቅር ጀምሮ ሰዎቹን መልሶ መውሰዱ ብልሃቱ ጠፍቶብኛል ። የዚህ ነገር ወደእርስዎ ይገኛል ይሆንን ? ተጽሕፈ በአምባጨራ ከተማ ። አመ ሰሙኑ ለታሕሣሥ ወር በ ፲ ወ ፰ ፻ ፸ ወ ፫ ዓ / ም > > ባለብዙ ባሮች የሆኑት ሰዎች ግን በልባቸው ቅሬታ ገብቶ አዘኑ ። ለምሳሌ የጦር ሚኒስትሩ ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ በዚያው ሰሞን የልባቸውን ቅርታ በጨዋታ ላይ ሲናገሩ « እንግዲህ ምን አለ አልታየ ወርቅ ( ሚስታቸው ) ወደ ወንዝ እየወረደች ውሀ መቅዳት ነው ፣ እኔም እንጨት እየፈለጥሁ አቀርብላታለሁ » አሉ እየተባለ ሲወራላቸው ከረመ ፡ ፡ ምነው በአደረገኝ ከአራዳ ልጅ መሣ ፣ ለምሳሌ ፡ አንድ ዳይስ ወርውረን 1 ወይም 2 የማግኘት እድላችን ሲሰላ ነው ። ምክንያቱን 1ንና 2ን አንድ ላይ አናገኝምና ። የማእከላዊ እስታቲስቲክ ባለስልጣን በ1998 ቁጥሩ ጎንደር 194 , 773 የህዝብ ብዛት ስትይዝ ከነሱም 97 , 625 ወንዶች ሲሆኑ 97 , 148 ሴቶች ናችው ። ሽቦው ቀልጠፍ ብሎ በሸክላው ላይ በሚሰራ ዚግዛግ ላይ እንዲያርፍ ነው ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጭምር 2 , 357 , 800 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1 , 269 , 700 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 32 ° 54 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 13 ° 11 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። በሚያዝያ ፯ ቀን ፲ ፰ ፻ ፷ ዓ / ም ዓፄ ቴዎድሮስ የእንግሊዝን ጦር መቅደላ ላይ ገጥመው መሞታቸው ሲሰማ ንጉሥ ምኒልክ ወደ ወሎ ዘምተው ባላባቶቹን አስገብረው ፣ ወረይሉን ቆርቁረው ወደ ሸዋ ተመለሱ ። በኋላም አንደኛው የወሎ ባላባት መሐመድ አሊ ( በኋላ ንጉሥ ሚካኤል ) ገቡላቸውና ይማሙ ብለው ወሎን በሙሉ ሰጧቸው ። ለመተማመኛም የወይዘሮ ባፈናን ልጅ ወይዘሮ ማናለብሽን ልጅ ዳሩላቸው ። ትርጉም ፦ የስራን ክፍፍል አስፈላጊነት የሚያሳይ ነው ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ይሄንን ዕለት የቅዱስ ዑራኤል ማስታወሻ ዕለት አድርጎ ያከብረዋል ። F የዓለም መሰመር ኩርባ ደግሞ የተመልካችን አንፃራዊ ፍጥነት ይሰጣል ። በሁለቱም ሥዕሎች እንደምናየው ተመልካቹ ፍጥንጥን ባለ ጊዜ የመቼቱ እይታው ይቀየራል ። በኒውተናዊ ትንታኔ እነዚህ ለውጦች የጊዜን ቋሚነት አይቀየሩም ስለዚህም የተመልካቹ እንቅስቃሴ ኩነቱ አሁን መፈጠሩን ወይም አለመፈጠሩን አይለውጠውም ( በስዕሉ መሰረት ፣ ክስተቱ በአግድሙ መስመር ማለፉን ወይም አለማለፉን ) ። አና ጎሜዝ የአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት አባልና የፖርቱጋል ተወላጅ ናቸው ። የምድር መጋጠሚያ ውቅር ( geographic coordinate system ) በምድሪቱ ያለባት እያንዳንዱ ሥፍራ በሦስት መጋጠሚያ ተውላጠ ቁጥሮች እንዲወሰን ያስችላል ። እነርሱም ፦ 1 ) ኬክሮስ ( ላቲትዩድ ) ፤ 2 ) ኬንትሮስ ( ሎንጂትዩድ ) እና 3 ) ከፍታ ( ከባሕር ጠለል ) ናቸው ። እነዚህ በምድሪቱ ዙረት ዋልታ ተስረው በጂዎሜትሪ እንደ ፈልክ ( ኳስ ) ያለውን ማንኛውንም ቅርጽ መለካት ይመስላል ። መጻሕፍቱ ደግሞ ለግሪኮች ታወቁ ። መጀመርያ የታዩ በገርጊስ በደብረ ኢዳ ( ለጥሮአስ ትንሹ እስያ ቅርብ የሆነ ) በአፖሎ ቤተ መቅደስ በ7ኛው ክፍለዘመን ዓክልበ እንደ ነበር ይታመናል ። ደራሲይቱ የሄሌስፖንት ሲቢል ተባለች ። ከዚያ ክምችቱ ከገርጊስ ወደ ኤሩትራይ ( በምሥራቅ ትንሹ እስያ ) እንዳለፈ የኤሩትራይ ሲቢልም ሥራ እንደ ተባለ ይታመናል ። ይኸውም ክምችት ከዚያ እስከ ኩማይ ጣልያ ከዚያም እስከ ሮማ ከተማ እንደ ተጓዘ ይመስላል ። 40 / 사십 / 마흔 ( Sa Sib / Ma Heun ) = Forty . አውስትራሊያ ከ7ቱ ክፍለ ሀገራት በደቡብ በኩል የአለም ካርታ አቀማመጥ በታዝማንያ ደሴት ፣ በትንንሽ ደሴቶች በህንድ እና ፓስፊክ ውቅያኖስ ኢንዶኔዥያ ፣ ምስራቅ ቲሞር ፣ ፓፓ ኒው ጊኒ በሰሜን ፤ የሷዴሽ ዝርዝር ለአማርኛ ፣ ግዕዝ ፣ አረብኛ ፣ ዕብራይስጥ ፤ አራማይስጥ ፣ አካድኛ ፦ ሰሌዳ ቁጥሩ ኢቲ - ኤ ኤ ቲ የነበረው ዲ - ሲ ፫ ( Douglas C - 47A - 25 - DK ) ከጥገና በኋላ በሦስት አብራሪዎች ለፈተና ከአዲስ አበባ ልደታ አየር - ዠበብ ማረፊያ ሊነሳ ሲንደረደር ወደግራ በመሳብ ከማኮብኮቢያው ጥሶ ጉድጓድ ውስጥ ገብቶ ከጥቅም ውጭ ሆኗል ። በጥገናው ሥርዓት ላይ የግራ እና የቀኝ መጠምዘዣ መሪዎቹ በስኅተት ተለዋውጠው መገጠማቸው የአደጋው ምክንያት ሆነዋል ። ሰሜን ኮርያ በሙሉ መጠሪያ የኮርያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ( ኮርይኛ ፡ 조선민주주의인민공화국 ) በምስራቅ እስያ የምትገኝ ሀገር ስትሆን የኮርያን መሬት የሰሜን ክፍል ትይዛለች ። የዚች ሀገር ዋና ከተማ መጠሪያ ፒዩንግያንግ ነው ። በሁለቱ ኮርያዎች ማለትም በደቡብ ኮርያ እና ሰሜን ኮርያ መካከል እንደ ድንበር ሁኖ የሚያገለግል የጦር ቀጠና አለ ። የአምኖክ ወንዝ እና የቱመን ወንዝ በሰሜን ኮርያ እና በቻይና መካከል እንደ ድንበር ሁነው ያገለግላሉ ። ወደሰሜን ርቆ የሚገኘው የቱመን ወንዝ ክፍል ደግሞ ከሩስያ ጋር ለሚኖራት ድንበር ሆኖ ያገለግላል ። ሊቁ ሪቻርድ ፓንኩርስት እንደሚጽፍ ፣ አንድ ተማሪ በመጀመርያው አመት ፊደሉን ከተማረ በኋለ ፣ በሚከተለው አመት መጀመሪያይቱ የሐዋርያው የዮሐንስ መልእክትን ከአዲስ ኪዳን በግዕዝ ከትዝታ ለመጻፍ መማር ነበረበት ። በሦስተኛው ደረጃ የሐዋርያት ሥራ በአራተኛውም መዝሙረ ዳዊት በግዕዝ ማስታወስ ነበረበት ። ይህንን ከጨረሰ ታላቅ ግብዣ ይደረግና ልጁ ጸሐፊ ይሆን ነበር ። « Ond for ðon ic ðē bebīode ðæt ðū dō swǣ ic gelīefe ðæt ðū wille , ðæt ðū ðē ðissa woruldðinga tō ðǣm geǣmetige ; swǣ ðū oftost mæge , ðæt ðū ðone wīsdōm ðe ðē God sealde ðǣr ðǣr ðū hiene befæstan mæge , befæste . Geðenc hwelc wītu ūs ðā becōmon for ðisse worulde , ðā ðā wē hit nōhwæðer nē selfe ne lufodon , nē ēac ōðrum monnum ne lēfdon : ðone naman ānne wē lufodon ðætte wē Crīstne wǣren , ond swīðe fēawe ðā ðēawas . » የኹላችን ሲሳይ » ፖርቱጋል በኤውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ሀገር ነው ። የፖርቱጋል መንግሥት በምዕራብና በደቡብ ከአትላንቲክ ውቅያኖስ ፤ በምሥራቅና በሰሜን ከኤስፓኝ መንግሥት ጋር ይዋሰናል ። አጼ ቴዎድሮስ ልክ ከሞቱ በኋላ መጋቢት 13 ፣ 1860 የተሳለ የራሳቸው ምስል በንጉሥ ዒዛና ዘመን ዋንኛው ተጠቃሽ ክስተት ክርስትናን ከፍሬምናጦስ አምኖ መቀበሉ ነው ። ሆኖም የክርስትና እምነት ወደ ኢትዮጵያ በ 4ኛው ክ / ዘ የመጀመሪያ ዓስርተ ዓመታት ውስጥ ቀደም ብሎ መግባት ጀምሮ ነበር ። በቅድመ ክርስትና ዘመኑ ፡ ንጉሥ ዒዛና አስቴር ፣ መድር ፣ ቤኄር ፣ ሜኅረም ፣ አረስ በተባሉ አማልክት ያምን እንደነበረና እራሱንም የነዚህ አማልክት ልጅ አድርጎ ይቆጥር እንደነበር በጽሑፍ የተገኙ መረጃዎች ያሳያሉ ። በኋለኛ ዘመኖቹ ደግሞ የአሃዳዊ መለኮታዊ አምላክ አማኝ ስለመሆኑ የሚመስክሩ ጽሑፎች ተገኝተዋል ። በ 1969 በተገኘ የመረጃ ሰነድ ላይ ፡ ንጉሥ ዒዛና በግልፅ ክርስትያን ስለመሆኑ ሳያሻማ ይናገራል ። በዘመኑ የተቀረፁት ሳንቲሞቹ ላይ የጨረቃና - ኮከብ የቅድመ ክርስትና ምልክቶች ቀስ በቀስ ፡ የመስቀል ምልክቶች ባላቸው ሳንቲሞች እየተተኩ ሄደዋል ። እንዲሁም የአርያኖች ንጉሥ ቆንስጣንጢኖስ ( 337 - 361 ) የላከው « ለተወደዱት ሁለት ወንድሞቼ ዒዛና እና ሳይዛና ፡ የአክሱም ነገስታት » በማለት የሚጀምረው ታሪካዊ ደብዳቤ ስለ ፍሬምናጦስ ጵጵስና እና ዕውቅና ጉዳይ በሚመለከት ግለስቡን ወደ እስክንድርያ ፓትርያርክ አትናቴዎስ ዘንድ እንዲልኩት የሚጠይቀው ይህ ደብዳቤ እንደ ተጨማሪ መረጃ የሚያገለግል ስነድ ነው ። ፍሬምናጦስን ከዚሁ ደብዳቤ መላክ ሃያ አምስት ዓመት ቀደም ብሎ በኢትዮጵያ ጳጳስ አድርጎ ሾሞ የላከው ይኸው ንጉስ አትናቴዎስ ነበር ። ከተማ የተመሠረተው በእንግሊዞች ደሴቱን ከእስፓንያ ሲከራዩ በ1819 ዓ . ም . ነበር ። በዚያን ግዜ ስሙ ' ፖርት ክላሬንስ ' ( Port Clarence ) ነበረ ። የባርያ ፈንጋዮች ንግድ ለማቆም ተመሠረተ ። አንዳንድ ነጻ የወጣ ባርያ ደግሞ እከተማው ሠፈረ ። በኋላ ከነዚህ ሠፈረኞች ብዙ ወደ ሴየራ ሌዎን ቢፈልሱም የሌሎች ክፍል ልጆች እስከ ዛሬ በማላቦ ተገኝተው ቋንቋቸው የፖርቱጊዝ - አፍሪካዊ ክሬዮል አይነት ነው ። ፲ ፱ ፻ ፶ ፰ ዓ / ም የናሚቢያ የነጻነት ትግል ኦሙጉሉግዎምባሺ በሚባለው ሥፍራ ላይ ተጀመረ ። ይሄ ትግል “ የደቡብ አፍሪቃ የድንበር ጦርነት በመባልም የሚታወቅ ሲሆን ፣ ብሔራዊ የ ደቡብ ምዕራብ አፍሪቃ ሕዝባዊ ድርድር ( እንግሊዝኛ ፡ S . W . A . P . O ) ከአፓርታይድ የደቡብ አፍሪቃ መንግሥት ቅኝነት ለመላቀቅ የተካሄደ ፍልሚያ ነው ። . መሬት በመዋቅሯ ከእንቁላል ጋር ተመሳሳይ መዋቅር አላት ። ውስጣዊ እና ውጫዊ ይዘቷ ባጠቃላይ በሶስት ይከፈላል ። ይህም በእንቁላል አካል የውጨኛው ቅርፊት ፣ የመካከለኛው ፈሳሽ እና የውስጠኛው አስኳል ብለን እንደምንከፍለው በመሬትም ተመሳሳይ አቀማመጥ ያላቸው ክፍሎች አሉ ። በኦሪት ዘፍጥረት መሠረት አሦር ( አሹር ) ከኖኅ ልጅ ሴም ልጆች አንዱ ሲሆን ፥ ከሰናዖር ወጥቶ አንዳንድ ከተማ ሠራ ። በአሦራውያንም እምነት ዘንድ ' አሹር ' ከተማውን የመሠረተው አምላክ ስም ነበረ ። እድሜያቸው ከ140 ፣ 000 እስከ 230 ፣ 000 የሚገመቱ የድንጋይ መሳሪያወች በጎርጎርጎራ እንደተገኙ ይጠቀሳል ። ከክርስቶስ ልደት በፊት 7000 ዓ . ዓ . ጀምሮ የሸክላ ስራ ውጤቶች በአካባቢው ይመረቱ እንደነበር ከአካባቢው በተገኙ ናሙናወች ተነስቶ የኖርዲክ አፍሪካ ኢንስቲቱት ይዘግባል [ 1 ] ፲ ፱ ፻ ፶ ፰ ዓ / ም የቡሩንዲው ንጉሥ ምዋምቡትሳ ፬ ኛ ባንጊሪሴንግ በልጃቸው በልዑል ቻርልስ ንዲዚ ተገለበጡ ። የቀድሞው የሶቪዬት ሕብረት መጨረሻ ላይ ታሕሣሥ ፲ ፮ ቀን ፲ ፱ ፻ ፹ ፬ ዓ . ም ተደምስሶ በዓለም መንግሥታት እውቀትና ስምምነት ህጋዊ ወራሽነት የሩሲያ መንግሥት እንደሆነ ታወጀ ። ሩሲያም በዚህ መሠረት የቀድሞውን የሶቪዬት ሕብረት የውጭ ዕዳዎች እንዲሁም የውጭ ንብረቶች በፈቃዱ ተቀበለ ። በቀድሞው የሶቪዬት ሕብረት ተፈርመው የነበሩም ዓለም አቀፍ ስምምነቶችንም ሩሲያ መቀበሏን አስታውቃለች ። በ1961 ታትሞ የነበረው የኢትዮጵያ 1 ብር የጨዋታው ጥቅም - ሲሮጡ ሰውነታቸው ይጠነክራል ። በዘፈኑና ፡ በልጆቹ አድራጎትም ይዝናናሉ ። በተለይ በተለይ ፡ ከጀርባቸው ምን እየተካሄደ እንዳለ ፡ ሁል ጊዜ ፡ ነቃ ብለው መጠበቅ እንዳለባቸው ይማራሉ ። ፲ ፰ ፻ ፹ ፪ ዓ / ም ቶማስ ኤዲሶን የተባለው አሜሪካዊ የፈጠራ ሰው የመጀመሪያውን ተንቀሳቃሽ ምስል ( motion picture ) አሳየ ። ፲ ፱ ፻ ፷ ፮ ዓ . ም . ስመጥሩው ኢትዮጵያዊ የማራቶን ጀግና አበበ ቢቂላ አረፈ ። አበበ በ ፲ ፱ ፻ ፶ ፪ ዓ . ም በሮማ የኦሊምፒክ ውድድርና በ ፲ ፱ ፻ ፶ ፮ በቶክዮ የኦሊምፒክ ውድድር አሸናፊ ሲሆን በኦሊምፒክ ውድድር የወርቅ ሽልማት በማግኘት የመጀመሪያው የሰሃራ በታች አፍሪቃዊ ነው ። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲ ፰ ኛው ዕለት ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በዘመነሉቃስ ፫ ፻ ፵ ፰ ዕለታት ሲቀሩ ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፫ ፻ ፵ ፯ ዕለታት ይቀራሉ ። 안녕 ! ( አን ንየንግ ! ) = ሰላምታ ! ግንቦት ፲ ፪ ቀን ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፶ ፪ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የፀደይ ( በልግ ) ወቅት ፵ ፯ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻ ፲ ፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ፲ ፫ ቀናት ይቀራሉ ። ፲ ፱ ፻ ፲ ፪ በአሜሪካ የሴቶችን የምርጫ መብት የሚያስተማምነውና የሚያረጋግጠው የአገሪቱ ሕገ መንግሥት አሥራ ዘጠነኛው ማስተካከያ ተፈረመ ። አገኙ ። ፲ ፱ ፻ ፴ ፬ ዓ / ም ሪቻርድ ራውንድትሪ ( Richard Roundtree ) . ሪቻርድ በዋና ተዋናይነት < < ጆን ሻፍት > > ( John Shaft ) ሆኖ < < ሻፍት ኢን አፍሪካ > > ( Shaft in Africa ) በተባለው ፊልም ላይ ከዘነበች ታደሰ ( ሸርሙጣ ሆና ) እና ደበበ እሸቱ ( ዋሳ Wassa ) ጋር ሠርቷል ፡ በዕብራይስጥ አንድ ነጥብ በመሃል ውስጥ ሲኖር ( בּ ) ድምጹ እንደ " ብ " ቢመስልም ያለዚያ ነጥብ ግን ( ב ) እንደ " ቭ " ይሰማል ። ለዚያም ደግሞ በአማርኛ ይህ ድምጽ " ቨ ቩ ቪ ቫ ቬ ቭ ቮ " በተለይ በባዕድ ቃላት ሲጋጠም ከ " በ . . . " ትንሽ ተቀይሯል ። ይህ ፕላኔት በዚህ ረጨት ውስጥ ከሚገኙ ፕላኔቶች በግዝፈቱ የሁለተኛነትን ደረጃ ይይዛል ። ግዙፍ የ ጋዝ ክምችት እንደሆነ ይታመናል ። በ ረጨቱ ውስጥ የጋዝ ክምችት የሆኑት ፕላኔቶች ጁፒተር ፣ ኡራኑስ ፣ ነፕቲዩን እና ራሱ ሳተርን ናቸው ። በዚህም የተነሳ ጆቪያን ወይም ጁፒተርን መሳይ እየተባለ ይጠራል ። በአብዛሃኛው ሃይድሮጅን ከተባለ ጋዝ እና በ ጥቂት መጠን ሂሊየም ከተባለ ንጥረነገር የተሰራ ነው ። ሁለተኛው የሀገራችን ንግሥት ንግሥተ ሳባ የንጉሥ ሰሎሞንን ዜና ጥበብ እየሰማች ስታደንቅ ትኖር ነበር ፡ ፡ በጆሮዋ የሰማችውን በዓይኗ ዓይታ ለመረዳት ስለፈለገች በግመሎች ላይ ሽቱና እጅግ ብዙ ወርቅ እንዲሁም በኢትዮጵያ የሚገኝ በኢየሩሳሌም የማይገኝ ልዩ ልዩ ገጸ በረከት አስጭና ከብዙ ሠራዊት ጋር ወደ ኢየሩሳሌም ገባች ፡ ፡ ከንጉሡ ሰሎሞንም ጋር ተገናኝታ የያዘችውን ገጸ በረከት ከሰጠችው በኋላ ብዙ ነገሮችን ጠየቀችው ፡ ፡ እርሱም አንድ ነገር ላይ ሰውሮ ሁሉንም ገለጸላት ፡ ፡ ቤተ መንግሥቱንም ፣ በቤተ መንግሥቱ የሚገኙ እጅግ በጣም የከበሩ ዕቃዎችን ሁሉ አስጎበኛት ፡ ፡ ሲያበቃ « ዕንቁ ለጣትሽ ጌጥ ይሁንልሽ » ሲል እጅግ በጣም የከበረ ዕንቁ አበረከተላት / ሰጣት / ፡ ፡ ወሩም ወረኃ መስከረም ነበር ፡ ፡ ከዚህ በመነሣት እንቁጣጣሽ የሚለው መጥቷል ፡ ፡ አሁን ከሚፈጸመው ሥነ ሥርዓት ደርሶ በመፈጸም ላይ ይገኛል ፡ ፡ የሚከበረውም መስከረም አንድ ቀን ነው ፡ ፡ በአፕሪል 2005 እ . ኤ . አ . ከባድ ዝናብ በክልሉ እና ሶማሊያ ጎርፍ አስከትሏል ። ይህም የሸበሌ ወንዝን አንዲሞላና አካባቢውን በውሃ እንዲያጥለቀልቅ አድርጓል ። ይህ ደግሞ ከ100 በላይ የሚሆኑ ሰዎችን ሞት አስከትሏል ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1 , 208 , 800 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 02 ° 02 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 45 ° 21 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። ኮምቦልቻ በኢትዮጵያ የአማራ ክልል ከተማ ሲሆን በደቡብ ውሎና በኮምቦልቻ ወረዳ ይገኛል ። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ68 , 766 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 36 , 102 ወንዶችና 32 , 664 ሴቶች ይገኙበታል ። [ 1 ] የሃገራችን የዘመናት ችግር በአንድ አመትና በጥቂት ሰዎች ጥረት አይፈታም ። ለዚህ አላማ መሳካት የሁሉም ኢትዮጵያዊ ጥረትና እገዛ ያስፈልጋልና ሃገራችንን ከረሐብ ለመታደግ አብረን ዛፍ እንትከል ። እንንከባከብም ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ቀን ጻድቁ አቡነ አረጋዊና ጻድቁ ገብረ ክርስቶስን ታስታውሳለች ። ሄኖክ መጀመርያ ቃሎች በጽሕፈት በግዕዝ የጻፈ እንደ ነበር ስለሚባል ፣ ይህ ቃል በማንኛውም የሰው ልጅ ቋንቋ ከሁሉ አስቀድሞ የተጻፈ መሆኑ በብዙዎች የኢትዮጵያ ሊቃውንት ይታመናል ። ፲ ፱ ፻ ፺ ፫ ዓ . ም . - በደርግ ዘመን ሕይወታቸው የጠፋው የመጨረሻው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን የቀብር ስርዐታቸው ተፈጸመ ። የሁለቱ ነገሥታት አለመግባባት እየተገለጠና እየሰፋ ሲሄድ አንዳንድ መነኮሳት የክርስቲያን ወገን ለምን ይፈሳል በሚል ተነሳስተው ሁለቱን ለማስታረቅ ተነሡ ። ሆኖም ዓፄ ዮሐንስ የዕርቅ ወዝ እያሳዩ ወደፊት እየገሰገሱ ያለፉበትን አገር ሁሉ እያጠፉ ቀኝና ግራ እየወረሩ ከብቱን እየማረኩ ስለነበር ንጉሥ ምኒልክም ተናደው በአንጎለላ ሠራዊታቸውን ሁሉ ሰብስበው ሰልፍና ግባት አሳዩ ። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የመጀመሪያ ወር መደምደሚያ እና የዓመቱ ፴ ኛው ዕለት ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫ ፻ ፴ ፮ ዕለታት ሲቀሩ ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫ ፻ ፴ ፭ ዕለታት ይቀራሉ ። ከላይ እንዳየነው , " ባንድ ሀጥያተኛ መዳን " የተነሳ በሰማይ ደስታ እንዳለ ተመልክተናል   : : የተክለጻድቅን ሥራዎች ዋጋ የምንሰጣቸው ለሚከተሉት ምክንያቶች ነው ፦   ጀርመን   ጃፓን ከማንኛውም አይነት እንከን እና ጉድለት የጠራ / በሰው ልጅ ላይ የሚታዩ የድክመት ምልክቶች ፍጹም የማይታዩበት ፡ የማይበላ እና የማይጠጣ የማይወልድ የማይወለድ ፍጹም የ እሱም ቢጤም ሆነ አምሳያ ስለሌለው ይህን ይመስላል ብለን ልንመስለው የማንችል ሃያሉ አምላክ አላህ ነው ብሎ ማመን ። በዚህ ዜና ጭፍግግ ገብተው በመጨረሻ የአራታ ንጉስ መልሳቸውን ይሰጣሉ ፦ የኡሩክ ሠራዊት ለሳቸው እኩል ስላልሆነ ከኡሩክ ጋር ጦርነት ለማድረግ የተዘጋጁ ቢሆኑም ፤ ኤንመርካር ግን የትልቅ መጠን ገብስ ወደ አራታ ቢልክላቸውና ኢናና እራሷ አራታን እንደ ተወች ብታስረዳው የዛኔ እጃቸውን ይሰጡታል ይላሉ ። በመካከለኛው አፍሪካ አንበሳ ፤ ዝሆን ፣ አውራሪስ ፣ የሜዳ አህያና ሌሎችም አራዊት ይገኙበታል ። በደኑ ሁሉ ጦጣና ዝንጀሮ ይንጫጩበታል ። በጫካው ውስጥ ዘንዶና ሰጎን ሞልተዋል ። በሜዳው አጋዘንና ድኩላ ፣ የሜዳ ፍየል ተሰማርተው ይታያሉ ። በየወንዙና በየባሕሩ ጎማሬ ይታያል ። አዞ በረጋ ውሃ ውስጥ ትኖራለች ። አዕዋፍም በየስፍራው ሁሉ ይታያሉ ። 100 / 백 / 온 ( Baek / On ) = One hundred ነሐሴ 24 ቀን : የድል ቀን በቱርክ ( የ 1922 ዱምሉፒናር ድል ለማስታወስ ) ፤ የቅዱስ ሮዛ በዓል በፔሩ . . . የካቲት ፲ ፱ ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻ ፷ ፱ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የበጋ ወቅት ፶ ፬ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻ ፺ ፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ፺ ፮ ቀናት ይቀራሉ ። ምሳሌ ፡ ለዕድገትና ለጥንካሬ የሚከተሉት ነገሮች አስፈላጊ ናቸው ፤ ወተት ፣ ዕንቁላል ፣ ሥጋ ፣ አትክልትና ፍራፍሬ ። ቀለሞቹ የእያንዳንዱን መሪ የፖለቲካ ፓርቲ ያመለክታሉ ። ትርጉሙ ፦ በደህና ጊዜ የማይደረግ ነገር በችግር ጊዜ ይደረጋል ። መልሶም በ1569 ከቱርኮች ጋር ባደረገው ጦርነት ለመጀመሪያ ጊዜ ቱርኮችን አሸነፈ ። ለዚህ መታሰቢያ በእምፍራዝ ( ጉዛራ ) በ1571 ቤ / መንግስት አሰራ ። ወደ ሰሜንም በመዝለቅ በወገራ እና በአይባ ሌሎች ቤ / መንግስቶችን አሰርቷል ። የኪዳነ ምህርት ቤ / ክርስቲያንም እንዲሁ ። ቆዳ ( skin ) በዋናነት የጀርባ አጥንት ያላቸው እንስሳት ላይ የሚገኘው ለስላሳ የአካል ሽፋን ነው ። መጽሐፈ ሄኖክ በግዕዝ ቋንቋ የተጻፈ የመጽሐፍ ቅዱስ ዲዩትሮካኖኒካል መጽሓፍ ነው ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ዘንድ ይህም መጽሓፍ ከሁሉ በፊት በሰዎች ቃላት በግዕዝ በያሮድ ልጅ በሄኖክ ከማየ አይህ አስቀድሞ ተጽፎ ነበር ። http : / / news . bbc . co . uk / onthisday / hi / dates / stories / january / 28 / newsid _ 2506000 / 2506161 . stm ይህ ሥርዓተ - ነጥብ መሪ ሐሳቡን ተከትለው ወደሚመጡ ዝርዝር ነገሮች ለማንደርደር ያገለግላል ። ምሳሌ ፡ ቋንቋ አራት ዘርፎች አሉት ። እነሱም ፦ ማዳመጥ ፣ መናገር ፣ ማንበብና መጻፍ ናቸው ። ቱርኮችም ግብፅን ከያዙ ወዲህ ማምሉክ የተባለውን ጭፍራ ወደ ሥራቸው አግብተው ጠብቀውት ነበርና እነዚህ ተስፋ እስኪቆርጡ ድረስ ተከላከሉ ። ጦርነቱን የሚዋጉበት ስፍራ በፒራሚዱ አጠገብ ነበር ። በዚያ ሲዋጉ ሳሉ እኩሌቶቹ እዚያው ታረዱ ። ሌሎቹም እየዘለሉ ወደ ነጭ ዐባይ ወንዝ ባሕር ሰጠሙ ። ከዚህ ጦርነነት በኋላ ናፖሊዮን ቶሎ ብሎ ወዲያው ወደ ፈረንሳይ አገር ተመለሰ እንጂ በዚህ አልዘገየም ። ሲሄድም ጀኔራል ክሌበር የተባለውን ለፈረንሳይ ጦር ጠቅላይ አድርጎት ሄደ ። ነሐሴ ፲ ፮ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫ ፻ ፵ ፮ ኛው ዕለት ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፳ ዕለታት ሲቀሩ ፤ በዘመነ ማቴዎስ ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፲ ፱ ዕለታት ይቀራሉ ። ይህ መንግሥት የአንግሊካን ቤተክርስቲያን አይነት በይፋ አለው ። ርዕሰ መኳንንት ደጃዝማች በዝብዝ ካሳ ሐምሌ ፮ ቀን ፲ ፰ ፻ ፷ ፫ ዓ / ም ዓፄ ተክለ ጊዮርጊስን አድዋ አካባቢ አሳም የሚባል ሥፍራ ላይ ወግተው ድል ካደረጉ በኋላ ጥር ፲ ፫ ቀን ፲ ፰ ፻ ፷ ፬ ዓ / ም አክሱም ላይ ሥርዓተ ንግሣቸው ተፈጽሞ ዓፄ ዮሐንስ ፬ ኛ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ተብለው ነገሡ ። በእንደገና መወለድ አርቲስት ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ የተሰራው ይህ የጌታችን መድሀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት መሰረት ያደረገው መጽሐፍ ቅዱሱን ነው ። አጤ ቤት ገባች አውቃ በግዕዝ ጽሕፈት 26 ፊደላት ብቻ ይጠቀሙ ነበር ፤ እነርሱም ፦ የፀሓይ ዕድሜ በአንዳንድ ሊቃውንት እሳቤ 4 . 6 ቢሊዮን ዓመት ገደማ ነውና በዕድሜ እኩሌታዋ ላይ የምትገኝ ኮከብ ተደርጋ ትታያለች ። የኮከቢቱ መጠነ - ቁስ ( mass ) ጥንቅር 74 % ሃይድሮጂን ፣ 25 % ሂሊየም ሲኾን ፣ ቀሪው 1 % ደግሞ ክብደት ያላቸው ርዝራዥ የብረቴ ንጥረ - ነገሮች ጥርቅም ነው ። እሱስ ላገናኘው ሴት ወይዘሮም ደግ ነው ። » [ 1 ] ፲ ፱ ፻ ፶ ፩ ዓ . ም . የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት የነበረችው የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ በዛሬው ዕለት ነጻነቷን ተቀዳጀች ። ዛሬ የአሜሪካ ክፍላገሮች ሁሉ ለኗሪዎቻቸው የሃይማኖት ነጻነት ያረጋግጣሉ ። ከነዚህም መካከል 8ቱ እነሱም አርካንሳው ፣ ሜሪላንድ ፣ ማሳቹሰትስ ፣ ስሜን ካሮላይና ፣ ፔንስልቬኒያ ፣ ደቡብ ካሮላይና ፣ ተነሲና ቴክሳስ ፤ እምነተ ቢስ ሰው ከመሾም ቢከለክሉም ይህ አይነት ሕግ ግን አሁን ( ከ1953 ዓ . ም . ጀምሮ ) ተግባራዊ ሆኖ አይቆጠረም ። ዩ ቱብ በኮምፒዩተር የመጀመሪያውን ሙሉ ተንቀሳቃሽ ምሥል ማሳየት የቻለ ድህረ ገጽ ነው ። ድኅረ ገጹን ከዚህ የሚቀጥለውን ሊንክ ተጭነው ይመልከቱት የከነዓን « ሄ » እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ « ሄ » የአረብኛም « ሃእ » ወለደ ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት « ኧፕሲሎን » ( Ε ε ) አባት ሆነ ፤ እሱም የላቲን አልፋቤት ( E e ) እና የቂርሎስ አልፋቤት ( Е е ) ወላጅ ሆነ ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ « ሆይ » ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል ። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፭ ( አምስት ) ከግሪኩ ε በመወሰዱ እሱም የ « ሀ » ዘመድ ነው ። የነዚህ ቁጥሮች ቅርጽ ከግሪክ ፊደላት ቢወስዱም እስከሚቻል ድረስ ቅርሶቻቸው እንደ ግዕዝ ፊደሎች እንዲመሳስሉ ተደረገ ። ስለዚህ ቅርጹ ε የወሰደው መልክ በጥንታዊ ፊደል ጽሕፈት ለ « ሩ » የጠቀመ ቅርጽ ነበር ። http : / / www . encyclopedia . com / topic / Sir _ Milton _ Margai . aspx በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ85 , 219 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል ። የከተማው አቀማመጥ በ7 ° 11 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38 ° 35 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው ። [ 2 ] ምንም እንኳ የቤተ ክርስቲያንን ይዞታ ለገበሬወች ቢያከፋፍሉም እኒሁ ንጉስ በኋላ ላይ በተዋህዶ ቤተከርስቲያን ቅዱሳን ተርታ ተመደቡ ። ለዚህም ምንክንያታቸው ሃይማኖተኝነተቸው ፣ ለድሆች የነበራቸው ሩህሩህነትና በጊዜው እንግዳ የነበረው በአንድ ሚስት መወሰናቸው ነበር ። ደብራዋ ከደረሱ በኋላ ክረምት ስለገባ ከዚያ መንቀሳቀስ እንደማይቻል ተረዱ [ 4 ] ነገር ግን ክሪስታቮ ወታደሮቹ እንዲሁ ቁጭ ብለው በስንፍና ክረምቱን እንዲያሳልፉ ስላልፈገ ከመድፎቹ መንሽራተቻ እንጨት ሰንጥቀው በመጋዝ መግዘው እንዲሰሩ አደረገ ። ቀጥሎም ግራኝ አህመድን ተቀብለው የነበሩ ጎርቤት ሰፈሮችን እየዘመቱ እንዲያጠቁና እንዲመዘብሩ አደረገ ። ደብራዋ ከነበረው ባህረ ነጋሽ ንግስቲቱ ሰብለ ወንጌል እሱ ካለበት ብዙ ሳትርቅ ደብረ ዳሞ ደብር ላይ ከሴት ልጆቹዋ እና ሰራተኞቻ ጋር እንደሰፈረችና አህመድ ግራኝ በብዙ ሙከራ ሊቆጣጠረው ሞክሮ ደብሩ እምቢ እንዳለው ተረዳ ። [ 5 ] ክሪስታቮ ከ100 ወታደሮቹ ጋር እመሆን ወደ ደብሩ በመሄድ ንግስቲቱ የሱን ሰራዊት እንድትቀላቀል ጋበዛት ። ግብዣውን በመቀበል ከ30 ወንዶች እና 50 ሴቶች ጋር በመሆን ወርዳ በትልቅ ስነስርዓት ከፖርቹጋሎቹ ጋር ተቀላቀለች ። [ 6 ] የቴዎድሮስ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በአብዛኞቹ አውሮጳውያን ሃይሎች ዘንድ አወንታዊ ምላሽ አለማግኘቱን ተከትሉ ንጉሱ ከእንግሊዞች ጋር የጠበቀ ግንኙነት ለመፍጠር ፈቀዱ ። [ 78 ] በተለይ ለዚህ ፍላጎት ዋና መንስኤ የነበረው ሊቀ መኩዋስ ብለው ከሰየሙት ሊቀመኳስ ጆህን ቤል እና የእንግሊዝ የመጀመሪያ ቆንጽላ በኢትዮጵያ ዋልተር ፕላውዴን ጋር የነበራቸው ቅርበት ነበር ። [ 78 ] በኒህ ሁለት ሰወች ምክንያት ንጉሱ ለብሪታንያ ከፍተኛ አድናቆትና ክብር የነበራቸው ሲሆን ነገር ግን ከእንግሊዞች ዘንድ ተገልባጭ ፍቅርና አድናቆት አልነበረም ። [ 78 ] የሆነው ሆኖ በመጨረሻ ንጉሱ የጠበቀ ግንኙነት ለመፍጠር የፈለጉት አገር ዋና ጠላታቸውና የመውደቃቸው ምክንያት ሆኖ አረፈው ። ይህ በላዩ ነው ፣ አሸንድየ ጨዋታ ብቻ ሳይሆን በዕልም ነው ። በዚህ በዓል ፣ ህጻናት አሸንዳ ከተባለ ረጅም ሳር የተለያዩ አይነት ጌጦችን በማበጀት ፣ እንዲሁም ቀበቶና ቀሚስ በመስራት ፣ በየቤቱ በመሄድ በዚህ ወቅት ለብዙ ወቅት የታሰሩት ሚሲዮኖችና የፖለቲከኛ እስረኞች ተፈቱ ። [ 98 ] የተፈቱትን እስረኞች ያዩ ገለልተኛ ተመልካቾች ፣ በፈረንሳይ ፣ በሩሲያ ፣ በሳውዲ አረቢያ ፣ በሆላንድ ፣ አውስትራሊያና ስፔን በእስረኞቹ መልካም ጤና በጣም ይደነቁ ነበር ፣ ከእስረኞቹ አንዱም « በታስርነበት ወቅት ጥሩ ቤትና ምግብ ነበረን የምንፈራው የንጉሱን ቁጣ ነበር » ። [ 97 ] በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ " ጸደይ " ከ " ፀፓ " ( ፀ ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል ። ቀድሞ ግን ድምጾቻቸው የተለያዩ ነበሩ ። ይህ ገጽ መንታ መንገድ ነው ። — ከ1 መጣጥፍ በላይ አንድ አርዕስት ወይም ስም ቢከፋፈሉ ፤ ይህ የፈለጉትን ለማግኘት ያማርጦታል ። ከሌላ ጽሑፍ መያያዣ ወዲህ የደረሱ እንደሆነ ፣ ተመልሰው ወደሚገባው መጣጥፍ ቀጥታ እንዲያያይዝ ሊያረጋገጥ ይችላሉ ። ደግሞ " ወዲህ የሚያያዝ " ተመልክተው ለማስተካከል ይችላሉ ። ዓፄ ዮሐንስ ፬ ኛ ፣ ከአባታቸው ከተንቤን ባላባት የራስ ሳህለ ሚካኤል የልጅ ልጅ መርጫ እና ከናታቸው የእንደርታው ገዢ የራስ አርአያ እህት ወይዘሮ ወለተ ሥላሴ በ ፲ ፰ ፻ ፳ ፭ ዓ . ም . ተወለዱ ። አባቱም አለ ሆ ! ልጄን ስሙት e ከሌሎች ቁጥሮች ለየት የሚልበት ምክንያት ይህን ቁጥር በ x ከፍ ስናረገው ፣ f ( x ) = ex ፣ የሚያስገኘው ዳገት ኩርባ ( slope ) x ባዶ ሲሆን አንድ ነው ። ይህንንም በሰተቀኝ ከሚታየው የመለኪያ ሰንጠረዥ መረዳት ይቻላል ። ባጠቃላይ መልኩ የf ( x ) ኩርባ ማንኛውም ቦታ ላይ ከf ( x ) ጋር አንድ ነው ። ድንች ፡ ( ሮማይስጥ ፦ Solanum tuberosum ) የልጁ ወቀሳ ውሸት እንደሌለውና ድሉ በኢትዮጵያን ዘንድ የበለጠ መጠላትን እንጂ መፈቀርን እንዳላተረፈለት ተረዳ ። [ 18 ] በ1985 ዓክልበ . ያሕል ፣ የኡሩክ ንጉሥ ኡቱ - ኸንጋል የጉታውያን ንጉሥ ቲሪጋንን እንዳሸነፈ ጉታውያንንም ከአገራቸው እንዳስወጣ ይባላል ። ከዚህ በኋላ በ1984 ዓክልበ . የኡር ኡር - ናሙ ጉቲዩምን ዘረፈው ። በ1676 ፣ 1674ና 1669 ዓክልበ . የባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ጉቲዩምን እንደገና ድል አደረገው ። በግሪኩ ጸሐፊ ሄሮዶቶስ ዘንድ ፣ የግብፅ ቀድሞ ዘመን የመጀመሪያው ፈርዖን ሜኒስ ነጭ አባይን ከመነሻው ወደ ጎን መለሰና ውሃው ይፈስበት በነበረው ላይ ሜምፊስ የተባለውን ከተማ ቆረቆረ ። ታላቅ ንጉሥም ስለ ነበረ ከሞተ በኋላ ሕዝቡ እንደ አምላክ አድርገው አመለኩት ። በዘመናዊ አስተሳስብ ፣ ይህ ላይኛ ግብጽና ታችኛ ግብጽ ያዋሐደው መጀመርያው ፈርዖን መታወቂያ ለሥነ ቅርስ ከሚታወቀው ፈርዖን « ናርመር » ከተባለው ጋር አንድ ነው ። በቴቤስ አጠገብ ባንድ ሜዳ ላይ ወንድና ሴት ሆነው የሰው መልክ የሚመስሉ ሁሉ ታላላቅ ሐውልቶች አሉ ፤ ቁመታቸውም ፶ ጫማ ( ፊት ) ይሆናል ። ጥር ፲ ፱ ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻ ፴ ፱ ነኛው ዕለት ሲሆን ፤ የበጋ ወቅት ፳ ፬ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪ ፻ ፳ ፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪ ፻ ፳ ፮ ቀናት ይቀራሉ ። ኣዳማ በሌላ አጠራሩ ናዝሬት በኦሮሚያ ክልል ለኦሮሚያ በዋና ከተማነት የሚያገለግል የኢትዮጵያ ከተማ ነው ። በምስራቅ ሸዋ ዞን በላቲቱድና ሎንጂቱድ 8 . 55 °   N 39 . 27 °   E ላይ ከአዲስ አበባ ወደ ደቡብ ምዕራብ 100 ኪሎመትር ላይ ይገኛል ። ኩዋንዶ ኩባንጎ ከአንጎላ ክልሎች አንዱ ነው ። የክልሉ ስፋት 199 , 049 ካሬ ኪሎሜትር ሲሆን የሕዝብ ብዛቱ ደግሞ ወደ 140 ሺህ ይገመታል ። ሜኖንጉዌ የክልሉ ዋና ከተማ ነው ። የክልሉ ስም የመጣው ኩዋንዶ እና ኩባንጎ ከሚባሉ በክልሉ ጫፍ ከሚያልፉ ወንዞች ነው ። የዚህ እኩልዮሽ መፍትሄ በካልኩለስ ቀመር ከsine እና cosine እንዲህ ይሰራል : በዛሬው ሞሪታንኒያ በመጀመሪያ የሠፈሩት የባፎር ሰዎች ነበሩ ። እነዚህ ስዎች ከዘላን ሕይወት ወደ ግብርና ከተቀየሩት የመጀመሪያ የሰሃራ ሕዝቦች አንዱ ናቸው ። ከ5ኛው እስከ 7ኛው ምዕተ ዓመት ፣ ባፎሮች በበርበር ህዝቦች ፍልሰት ምክኒያት ተፈናቀሉ ። የአንጎላ ጦር ኃይሎች በመከላከያ ሚኒስቴር ስር ሲሆኑ በሦስት ይከፈላሉ ። እነዚህም ምድር ኃይል ፣ ባህር ኃይል እና አየር ኃይል ናቸው ። የሀገሩ ጠቅላላ ሠራዊት ፻ ፲ ሺህ ይሆናል ። የጦር ኃይሉ ንብረቶች መካከል በሩሲያ የተሰሩ ተዋጊ ፣ ቦምብ ጣይና አጓጓዥ አውሮፕላኖች ይገኛሉ ። አንዳንድ የጦር ኃይሉ ክፍሎች በኮንጎ ኪንሻሳና ኮንጎ ብራዛቪል ተመድበዋል ። ትርጉሙ ፡ - ምቀኝነትን የሚተች ተረትና ምሳሌ ነው ። ጳጉሜ ፭ ቀን : ብሄራዊ ቀን በጂብራልታር . . . ቢያንስ 4 ክፍሎች በኖሩ ጊዜ ፣ « ማውጫ » የሚለው ሰንተረዥ በቀጥታ ከ1ኛው ክፍል አስቀድሞ ይታያል ። ይህንን ለማስወግድ ፣ በገጹ ላይ በማንኛውም ቦታ _ _ NOTOC _ _ በማድረግ ነው ። እንዲሁም ከ4 ክፍሎች በታች ካሉ ይዞታ እንዲኖር ፣ ወይም ይዞታ በሌላ ሥፍራ እንዲታይ _ _ TOC _ _ በማድረግ በዚያው ስፍራ ይደረጋል ። የቱኒዚያን ሪፑብሊክ መጋቢት ፲ ፩ ቀን ፲ ፱ ፻ ፵ ፰ ዓ / ም በነጻነት የመሠረቱትና ከ ሐምሌ ፲ ፱ ቀን ፲ ፱ ፻ ፵ ፱ ዓ / ም ጀምሮ ለሠላሳ ዓመታት እስከ ጥቅምት ፴ ቀን ፲ ፱ ፻ ፹ ዓ / ም ድረስ በፕሬዚደንትነት ያገለገሉት ሀቢብ ቡርጊባ ነበሩ ። ዘርዓ ያዕቆብ ንጉስ ከሆኑ በኋላ ንግስት እሌኒን በ1434 አገቡ ፣ ከዚያም በ1436 ዘውዳቸውን ጫኑ ። ንግስት እሌኒ የሀድያ ንጉስ ልጅ ስትሆን በህጻንነቱዋ የእስልምና ተከታይ የነበረች ቢሆንም በጋብቻው ወቅት ክርስቲያን ሆናለች ። [ [ መደብ   : ኤሌክትሪካል ኢንጂኔሪንግ ] በመጨረሻ ፣ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ፣ ከጥልቅ የግንባታ ጥናት በኋላ ተሠርቶ ኅዳር ፱ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፭ ዓ / ም ቅዳሴ ቤቱ ተመረቀ ። ጠቅላላው ጉባኤ በበጎ ፈቃደኝነትና በትክክለኛ ፈራጅነት ፣ በጥልቅ አስተሳሰብ መርምሮ ወደ ማኅበሩ ስለመግባት ያቀረብነውን ጥያቄ ስለ ተቀበለው ፣ የኢትዮጵያ መልእክተኞች በግርማዊት ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱና በልዑል ራስ ተፈሪ መኰንን የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽና ባለ ሙሉ ሥልጣን እንደራሴ ስም ፣ እንዲሁም በመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ስም ምስጋና ያቀርባሉ ። የሜኒስ መታወቅያ ትንሽ ተከራካሪ ጉዳይ ሲሆን ፣ በአብዛኛው የዛሬ ሊቃውንት አስተሳሰብ በኩል ፣ ሜኒስ ለሥነ ቅርስ ከሚታወቀው ፈርዖን « ናርመር » ከተባለው ጋር አንድ ነው ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 7 , 615 , 000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 7 , 429 , 200 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 51 ° 30 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 00 ° 10 ′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። ( 38 ) ሊቁ ገብረሀና በሀያ ስድስት ዓመታቸው ጎንደር ውስጥ ሊቀ ካህናት ሆነው ተሾሙ ። በዚህ ጊዜ አንዲት ጎንደሬ ዘንድ ጠበል ተጠርተው ቢሄዱ የሚወጡት ሰዎች ሁሉ « ጠላው ጥሩ አይደለም » ሲሉ ይሰሙና ተመልሰው ወደቤታቸው ይሄዳሉ ። ሴትዮዋም በመቅረታቸው አዝና ቤታቸው ሄዳ « ምነው አባ ጠበል ጠርቼዎት ሳይመጡ ቀሩ ? » ብትላቸው “ ኧረ መጥቼ ሰው ግም ግም ሲል ጊዜ ነው የተመለስኩት ። ” አሏት ። በአሁኑ ጊዜ በአማርኛ ቋንቋ ውስጥ በማገልገል ላይ የሚገኙት ሥርዓተ - ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው ። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ( ተ . መ . ድ . ) ባሳለፈው “ 47 / 196 ውሳኔ ” መሠረት ከ ፲ ፱ ፻ ፹ ፭ ዓ . ም ጀምሮ በየዓመቱ የሚከበረው “ ዓለም አቀፍ የድኅነት ማስወገጃ ( International Day for the Eradication of Poverty ) ቀን ” ነው ። ባንጊ ( Bangui ) የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው ። « ደጃች ውቤ ሠፈር ምን ሠፈር ሆነች ፣ ከመጋቢት 28 ቀን 1986 ዓ . ም . ጀምሮ በሁቱ እና በቱጺ ነገዶች ላይ በደረሰው ፍጅት አንድ ሚሊዮን ያሕል ሰዎች በኪጋሊ ተገደሉ ። በሱሰንዮስ ዘመን የነበረው የጀስዩት ሚስዩን አልሜዳ ሱሰንዩስ " ረጅም ፣ ወንዳወንድ ፣ ትላልቅ አይኖች ያሉት ፣ አፍንጫው ቀጥ ያለና ጢሙም በጥንቃቄ የተከረከመ ነው " ካለ በኋላ አለባበሱን ሲገልፅ " [ በጊዜው የአውሮጳውያን ፋሽን የነበረውን አይነት ] እስከ ጉልበቱ የሚደርስ ከደማቅ ቀይ ሐር የተሰራ በፍታ በስስ ጥብቅ ያለ ሱሪ እና በትላልቅ ወርቅ ያጌጠ ቀበቶ ለብሶ ከላዩ ላይ በተለያየ ቅርጻቅርጽ ያጌጠ ካባ ይደርባል ። " [ 1 ] ሀ ፣ ለ ፣ ሐ ፣ መ ፣ ሠ ፣ ረ ፣ ሰ ፣ ቀ ፣ በ ፣ ተ ፤ ኀ ፣ ነ ፤ አ ፣ ከ ፣ ወ ፣ ዐ ፣ ዘ ፣ የ ፣ ደ ፣ ገ ፣ ጠ ፣ ጰ ፣ ጸ ፣ ፀ ፣ ፈ ፣ ፐ ጥር ፲ ፩ ቀን ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻ ፴ ፩ ኛው ዕለት ሲሆን ፲ ፮ ኛው የበጋ ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪ ፻ ፴ ፭ ዕለታት ሲቀሩ ፤ በዘመነ ማቴዎስ ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪ ፻ ፴ ፬ ዕለታት ይቀራሉ ። ከብዙ በጥቂቱ . . . እንዲሁም የአባል ወይም የተጠቃሚ አስተዋጾኦች ገጽ ለመያያዝ ፦ Special : Contributions / UserName ወይም Special : Contributions / 192 . 0 . 2 . 0 በሚመስል አገባብ ነው ። ተዳፋት ከስድስቱ ቀላል ማሽኖች አንደኛው ሲሆን መጨረሻውና መጀመሪያው በተለያዩ ከፍታወች ከተቀመጠ ጠፍጣፋ ገጽታ ይሰራል ። የዚህ ማሽን ዋና ጥቅሙ አንድን ከባድ እቃ በቀጥታ ከማንሳት በአንስተኛ ጉልበት ተመሳሳይ ስራን ለማከናወን በማስቻሉ ነው ። እዚህ ላይ መረዳት ያለብን ምንም እንኳ አንስተኛ ጉልበት ብናወጣም ዕቃው የሚጓዝበት ርቀት ግን ቀጥታ ከማንሳት ይበልጣል ። ባጠቃላይ መልኩ ፣ ተዳፋት ከባድ ስራን በቀላል ጉልበት ለመስራት ያስችላል ። በኢትዮጵያኖች አይን ቴዎድሮስ የዘመናዊ ስልጣኔን በር ከፋች ሲሆኑ [ 104 ] " እንደገና አንድ የሆነችና ጠንካራ ኢትዮጵያም " ምልክት ናቸው ። [ 102 ] የአገሪቱን ፖለቲካዊና ሃይማኖታዊ አንድነት ለመመለስ ታላቁ ምኖታቸው ነበር ፣ ያገሪቱን ጥንታዊ ድንበርም ለማስመለስ እንዲሁ 60 ። ምንም እንኳ በጊዜያቸው ብዙወች ባይረዷቸውም አገራቸውን ለማሰልጠንም ከፍተኛ ርብርብ አድርገዋል60 ። በፖውል ሄንዝ አስተሳሰብ ንጉሱ ለአንድ ክፍለ ዘመን ሲበሰብስ የነበረውን መንግስት በመቅጨት ተራማጅነትን ፣ አንድነትንና ስልጣኔን አስተዋውቀዋል ፣ ስለሆነም የመጀመሪያው ዘመናዊና ማዕከላዊ መሪ ነበሩ ። [ 106 ] የብሄራዊ አንድነት መፍጠርን ሂደት ንጉሱ ዙፋን ላይ ከወጡ ጀምሮ አካሂደዋል [ 107 ] ። በሞቱ ጊዜ ብዙውን ህዝብ ከእንቅልፍ በመቀስቀሳቸው [ 106 ] ፣ የርሳቸው ተከታዮች ንጉሱ የጀመሩትን ስራ ሊያስፈጽሙ ችለዋል ። እንደ ታሪክ አጥኝው ሃሮልድ ማርከስአስተያየት የዳግማዊ አጼ ምንሊክ ግዛት በቴዎድሮስ የተጠነሰሰውና በአጼ ዮሓንስ የታደሰውን የማዕከላዊ ግዛትን ሃሳብ ድል ያበሰረ ነበር ። [ 108 ] በመጨርሻም ሌላው አጼ ቴዎድሮስ በኢትዮጵያውያን ዘንድ የሚታወሱበት ምክንያት በ " ከፍተኛ ጀብዱዋቸው " ና ከርሳቸው በላይ ከፍ ባሉ ሰራዊቶች ላይ በተቀዳጇቸው አስገራሚ ድሎች ምክንያት ነበር [ 109 ] ። ጅቡቲ በአምስት ክልሎችና አንድ ከተማ ተከፍላለች ። እነዚህም ፦ ቃሉ « ባዮሎጂ » ከግሪክ ቃሎች የተሰራ ነው ። በግሪከኛ « ቢዮስ » ( βίος ) ሕይወት ማለት ሲሆን « ሎጎስ » ( λόγος ) ጥናት ማለት ነው ። በእንግሊዝ አገር በ1092 ዓ . ም . ንጉስ 1 ሄንሪ የነጻነት ሥርአት የተባለውን ሰነድ አዋጀ ። ይህ መጀመርያ የንጉሱን ሥልጣን ወሰኖ ንጉሡ ለቤተ ካህናትና ለቤተ መሳፍንት ወገኖች የሚገባውን እንቅብቃቤ ገለጸ ። ይህም መሰረት በመኳንንቱ ሲዘረጋ በ1207 ዓ . ም . የእንግሊዝ ንጉሱን ዮሃንስ ( ጆን ) ማግና ካርታ ( « ታላቅ ሥርዓት » ) የሚባለውን ሰነድ እንዲፈርሙት አስገደዱዋቸው ። ከዚሁ መሃል ቁም ነገር የሆነው ንጉሡ ያለ ሕጋዊ ሂደት ማንንም ሰው እንዳይገድሉ ፣ ከአገር እንዳያሳደዱ ፣ ወይም እስር ቤት እንዳያስገቡ ከለከላቸው ። በዚያ ወቅት ያ ሰነድ በእንግሊዝ አገር የነጻነት መሠረት ሆነ ። በ1640 ዓክልበ . የባቢሎን ንጉሥ ሳምሱ - ኢሉና ሱሳን አጠፋው ። በ1184 ዓክልበ . በንጉሳቸው ሹትሩክ - ናሑንተ መሪነት ኤላማውያን የባቢሎን ንጉስ የሐሙራቢ ሕገጋት የተቀረጹበት ጽላት በዝብዘው ወደ ሱሳ በምርኮ ወሰዱት ። እዚያም በ1894 ዓ . ም . በሥነ - ቅርስ ይገኝ ነበር ። ይሁንና የባቢሎን ንጉስ 1 ናቦከደነጾር ከአምሳ አመት ያሕል በኋላ ሱሳን በሱ ተራ ለመበዝበዝ በቃ ። ኅዳር ፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የሦስተኛው ወር መጀመሪያ ቀን እና የዓመቱ ፷ ፩ ኛ ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫ ፻ ፭ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫ ፻ ፬ ቀናት ይቀራሉ ። « መጋቢት » ከግዕዙ ግስ « መገበ » ከሚለው ቃል የተባዛ ነው ። [ 1 ] የራዲዮ ሞገዶች ልክ እንደ ብርሃን እና ኤክስሬይ የኤሌክትሮመግነጢስ ማዕበል አካል ናቸው ። ልዩነታቸው ሞገዳቸው በጣም ረጅም መሆኑ ነው ። ሻቦኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው ። በሜይ 1991 እ . ኤ . አ . የኢ . ህ . አ . ዴ . ግ . ጦር ወደ አዲስ አበባ አመራ ። የመንግስት ሀይሎች ምንም አይነት የውጭ እርዳታ ስላላገኙ ፣ የኢ . ህ . አ . ዴ . ግ . ን ጥቃቶች መቋቋም አልቻሉም ። መንግስቱ ኅይለ ማርያም ወደ ዚምባብዌ ሄደው እስከ ዛሬ ድረስ በዛችው ሀገር ይኖራሉ ። ኢ . ህ . አ . ዴ . ግ . 87 አባላት ያሉት የሽግግር መንግሥት መሠረተ ። በጁን 1992 እ . ኤ . አ . የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ፣ እንዲሁም በማርች 1993 እ . ኤ . አ . የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ኅብረት የሽግግር መንግሥቱን ለቀው ወጡ ። በ1994 እ . ኤ . አ . ሁለት የሕግ አውጪ ምክር ቤቶችንና የፍትሕ ስርዓትን የሚደነግግ አዲስ ሕገ መንግሥት ተፃፈ ። የመጀመሪያው ምርጫ በሜይ 1995 እ . ኤ . አ . ተካሄደ ። አቶ መለስ ዜናዊ ጠቅላይ ሚኒስትር እንዲሁም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ ። በመጋቢት ወር ፲ ፱ ፻ ፳ ፰ ዓ . ም ማይጨው ላይ በተደረገው ታላቁ ጦርነት ከክብር ዘበኞች ጋደኞቻቸው ጋር ሆነው ከፍ ባለ ጀግንነት ከጠላት ጋር በመዋጋት አገራቸውንና ንጉሠ ነግሥታቸውን አግልግለዋል ። ከዚያም እንደተመለሱ በንጉሠ ነግሥታቸው መሪ ትእዛዝ መሠረት የጦርነት ትግላቸውን በመቀጠል አምስት ዓመት ሙሉ በአርበኝነት የጦር መሪ በመሆን እጅግ ከፍ ባለ ጀግንነት ሌት ከቀን ያለ አንዳች አረፍት በየጦር ሜዳው የጠላትን ኃይል ያንበረከኩ ታላቅ ጀግና ነበሩ የገደሏቸውንም የጠላት መኮንኖች ለመጥቀስ ያህል ፣ ፲ ፱ ፻ ፷ ፩ ዓ / ም የሟቹ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ ታናሽ ወንድም ሴኔተር ኤድዋርድ ኬኔዲ ቻፓክዊዲክ ከሚባል ሥፍራ ሲመለሱ የሚነዱት መኪና ከመንገደኛቸው ከ ሜሪ ጆ ኮፔክኒ ጋር ድልድይ ጥሶ ወንዝ ውስጥ ሲከሰከስ ሴቷ ሕይወቷን አጥታለች ። ጥቅምት ፳ ፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፶ ፭ ኛ ቀን ነው ። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫ ፻ ፲ ፩ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫ ፻ ፲ ቀናት ይቀራሉ ።   ፈረንሣይ   ፊሊፒንስ ዠበብተኞችንና ተሣፋሪዎችን አጠቃሎ አሥራ ሰባት ተሣፋሪዎችን ጭኖ ጎሬ አየር ዠበብ ማረፊያ ላይ በማረፍ አደጋ የጠፋው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኢቲ - ኤቢ አይ ( Douglas C - 47A - 1 - DK ) አየር ዠበብ አሥራ ሰባቱም ተሳፋሪዎችና አብራሪዎች ሕይወታቸውን ያጡበት በረራ ነበር ። ፲ ፱ ፻ ፹ ፰ ዓ . ም . በናይጄሪያ ታዋቂው ደራሲና የተፈጥሮ ጉዳይ ተከራካሪ ኬን ሳሮ ዊዋ ፣ ሰፊ የዓለም አቀፍ ተቃውሞ ቢኖርም በአገሪቱ መንግሥት ከ ሌላ ስምንት ሰዎች ጋር በሰቀላ የሞት ቅጣት ተቀጣ ። ከፍ ባለው ጓዳ አንዲት የተቀደሰች አዞና ግብፆችም የሚያመልኩዋቸው ሌሎች አራዊት ነበሩ ። ከምድር በታች ባለው ጓዳ የግብፃውያን ነገሥታት ዐፅም ተጋድሞአል ። በአንድ አገር ወይም ማህበረሰብ ውስጥ ለሸቀጥ ( አሰፈላጊ እቃ ) ና አገልግሎት መግዢያ እንዲሁም እዳ መክፈያ የሚያገለግ ማንኛውም ነገር ሁሉ ገንዘብ ይባላል ። በዚሁ መጽሐፍ ላይ ኤርትራና ኢትዮጵያ በ ’ ኅብረት መንግሥት ’ አስተዳደር ( federation ) በተዋሃዱ ዓመት ባልሞላው ጊዜ በተነሳው የ ’ ኅብረት መንግሥት ’ አለማስፈለግ ጉዳይ በ መስከረም ወር ፲ ፱ ፻ ፵ ፯ ዓ / ም በተደረገው የንጉሠ ነገሥቱ ውስጣዊ ጉባዔ ላይ ልዑል ራስ ካሳ በአንድ አገር ውስጥ ሁለት ዓይነት አመራር ሊኖር ስለማይችል በአንድ ሕጋዊ አስተዳደር ሁሉንም የኢትዮጵያ አካላት ማስተዳደር እንደሚያስፈልግ ሲያስረዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ አክሊሉ ሀብተ ወልድ ደግሞ ኢትዮጵያ ወዳም ሆነ ጠልታ ይሄንን ዓይነት አስተዳደር በሕግ የተቀበለችው ስለሆነ ይሄንን በጥንቃቄ መተግበር ግዴታዋ እንደሆነና ኅብረታዊ መንግሥቱን መለወጥ ካስፈለገም ሕጋዊ በሆነ እና በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ታዛቢዎች የሚመሰከር የ ’ ውሳኔ ሕዝብ ’ ድምጽ መሆን እንዳለበት ሲያስገነዝቡ ፣ ፀሐፌ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ አክሊሉን በመደገፍ ‘ ኢትዮጵያ የኅብረታዊ መንግሥትን ለመደምሰስ እንዳልተዘጋጀችና እርምጃው የሚያስከትላቸውንም ክስተቶች በቅጡ ለማጥናት ጊዜ ያስፈልጋል ። ’ ብለው ካስረዱ በኋላ ንጉሠ ነገሥቱ ይሄንን ግምገማ እሳቸው ያስጀመሩት እና የሚገፋፉት ጉዳይ ነው በሚል ተርጉመው ፀሐፌ ትዕዛዙን በመቆጣት ‘ ’ ለ እንደራሴያችን ራስ አንዳርጌ ወይም ለምክትሉ ደጃዝማች አስፍሃ የኅብረት መንግሥቱን መውደቅ የሚያፋጥን ምንም ዓይነት ትዕዛዝ እንዳልሰጠን ከሁሉ የበለጠ አንተ ታውቃለህ ። ” በማለት ገሰጿቸው ይሉናል ። እንድበላ ፈትዬ ፲ ፱ ፻ ፶ ፯ ዓ . ም . የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ፤ በአዲስ አበባ አካባቢ ማሰራጨት ጀመረ ። መላእክትና ጻድቃን ሰማእታት ስለምድር ያውቃሉን   ? ንጉሠ ነገሥቱ ወዲያው በዚያው ዓመተ ምሕረት እስላምና ያልተጠመቀ ሁሉ እንዲጠመቅ የሚያስገድድ አዋጅ አሳውጀው በኢትዮጵያ ያለ እስላም ሁሉ አስከፉ ። ጉልበት ያለውና በኃይማኖቱ የጸናውም ወደ መተማ እየተሰደድ ከደርቡሾች ጋር ተቀላቀለ ። ሌላው ወደሐረር ወደ ዋቤ እና ወደ ጅማ ተሰደደ ። የዓፄ ኃይለ ሥላሴ የትውልድ ስም ልጅ ተፈሪ መኮንን ነው ። ስመ መንግሥታቸው ግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ነበር ። ሞዓ አንበሣ ዘእምነገደ ይሁዳ ሥዩመ እግዚአብሔር የሚለው የሰሎሞናዊ ሥረወ - መንግሥት ነገሥታት መጠሪያም በንጉሠ ነገሥቱ አርማ እና ሌሎች ይፋዊ ጽሑፎች ላይ ከመደበኛው ማዕረግ ጋር ይጠቀስ ነበር ። ጃንሆይ ፣ ታላቁ መሪ እና አባ ተከል በመባልም ይታወቁ ነበር ። የኢሳያስ አባት አቶ አፈወርቅ የመጡት ከትግራይ ተምቤን ሲሆን ዘራቸዉ የኢትዮጵያ አካል ከሆነዉ ከአጋሜ አዉራጃ የተዉጣጣ ነዉ ። የአቶ ኢሳያስ አባት ይሰሩ የነበሩት በትግራይ አስተዳደር ክፍለ ሃገር በመቀሌ መዲና ነበር ። ጡሮታ እስከወጡም ድረስ በመሬት ንብረት ይዞታ ማሻሻያ ሚኒስቴር ዉስጥ ነበር የሚሰሩት ። ጥቁር ሙሉ ልብስና ጥቁር ክራባት ለባሽ ተብለዉ ይጠሩ እንደነበር ይነገራል ። ( « ካንትሪ ጀንትል ማን » ተብሎ አንዳንዴ ከሚታወቀዉ ከጥቁር ሱፍ የተሰራ ክብ ቆብ ከራሳቸዉ አይለዩም ነበር ። ) ጋዜጣም ከእጃቸዉ በፍጹም አይለዩም ነበር ። በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ናይጄሪያውያን በኢኮኖሚ ችግር ምክንያት ወደ አውሮፓ ፣ ሰሜን አሜሪካ እና አውስትራሊያ ተሰድደዋል ። ከአንድ ሚሊዮን የሚበልጡ ናይጄሪያውያን በአሜሪካን እንደ ሚኖሩ ይገመታል ። ሜድትራኒያን ባሕር አብዛኛው ክፍሉ በአፍሪካ ፣ አውሮፓ እና እስያ የተከበበ ባሕር ነው ። 2 . 5 ሚሊዮን ካሬ ኪ . ሜ . ይሸፍናል ። ፲ ፱ ፻ ፶ ፯ ዓ . ም በአፍሪቃ ከብሪታንያ ነጻነቷን በመቀዳጀት ዘጠነኛዋ አገር ፣ የቀድሞዋ የሰሜን ሮዴዥያ ፤ አዲሷ ዛምቢያ ኬኔዝ ካውንዳን የመጀመሪያው ፕሬዚደንት እንዲሆኑ መረጠች ። ከነዚህ ሌሎች ከባቤል ስለተበተኑት ስለ 72 ( ወይም 70 ) ልሣናት የሚናገሩት ምንጮች ብዙ ናቸው ። ከነሱም ፡ የነቢያትና የነገሥታት ታሪክ ከእስላማዊው መሐመድ እብን ጃሪር አል - ታባሪ ( 9ኛ ክፍለ ዘመን ) ፤ የጥንታዊ እንግሊዝኛ ግጥም ሰሎሞንና ሳቱርን ፤ አይሁዳዊው ካባላ ጽሑፍ ባሒር ( 1166 ዓ . ም . ) ፤ የአይስላንዳዊው ስኖሪ ስቱርሉሶን ንዑስ ኤዳ ( 1190 ዓ . ም . አካባቢ ) ፤ በጽርዕ የተጻፈው መጽሐፈ ንቡ ( 1214 ዓ . ም . ) ፤ ጌስታ ሁኖሩም ኤት ሁንጋሮሩም ( 1276 ዓ . ም . ) ፤ የጆቫኒ ቪላኒ ታሪክ ( 1300 ዓ . ም . ) ፤ እና አይሁዳዊው ሚድራሽ ሃ - ጋዶል ( 14ኛ ክ . ዘ . ) ናቸው ። በቪላኒ ትርጉምም ግንቡ « ከማየ አይህ በኋላ 700 አመት ተጀምሮ ከአለሙ ፍጥረት እስከ ባቢሎን ግንብ መደባለቅ ድረስ 2354 አመቶች ነበሩ ። በስራ ላይ ለ107 አመታት እንደ ቆዩም እናገኛለን ፤ ሰዎች በዛኛ ዘመን ለረጅም ዕድሜ ይኖሩ ነበርና ። » በጌስታ ሁኖሩም ኤት ሁንጋሮሩም መሠረት ግን ሥራ እቅዱን ከማየ አይህ በኋላ 200 አመት ብቻ ጀመሩ ። እስላሞች ወደ ግብጽ ከገቡ በኋላ ከእስክንድርያ ጋር የነበረው ግንኙነት ተቸገረ ። ጸሐፊው አቡ ሳሊኅ በ12ኛ መቶ ዘመን እንደ ገለጸው ፣ ፓትርያርኩ በየዓመቱ 2 ደብዳቤዎች ለኢትዮጵያና ለኖቢያ ነገሥታት ይጽፉ ነበር ። ይህንን አደራረግ ግን አቡ ሃኪም አስቀረ ። 67ኛው ፓትርያርክ ቂርሎስ እንደ ኤጲስ ቆሞስ የላኩት ሰቨሩስ ሲሆኑ የቤተክርስቲያን ሥራዐት ሁሉ እንዲያስጠበቁ ታዘዙ ። በ1431 ዓ . ም . በዓጼ ዘርዐ ያዕቆብ ዘመን አባ ጊዮርጊስ ከ1 ፈረንሳያዊ ጐባኝ ጋራ ስለ ሃይማኖት ስላነጋገሩ አንድ ተልእኮ ወደ ሮማ ተላከ ። እርግጥ ነው ባሁኑ ዘመን ይህ ጥናት ከመራቀቁ የተነሳ ከጥንት ጀምሮ ሲሰራበት የነበረው የኅዋ እሳቤ እራሱ ጥያቄ ውስጥ ወድቆአል ። በዚህ ምክንያት ፣ ድሮ በደፈናው ኅዋ ይባል የነበረው አሁን ምናባዊ ኅዋ እና የውኑ ኅዋ ተብለው ይከፈላሉ ። የዚህ ክፍፍል መሰረቱ የምንኖርበት የውኑ አለም በአይን የማይታይ ኅዋ ውስጥ ስላለ ፣ ይህ ኅዋ ቀጥ ብሎ ለጥ ያለ ላይሆን ይችላል ። ይህ አቃፊ ኅዋ የተንጋደደ ከሆነ በቀላሉ ማወቅ አንችልም ምክንያቱም እኛም እራሳችን በዚህ የተንጋደደ አለም ውስጥ ተንጋደን መኖር ግድ ስለሚለን ። በዚህ ምክንያት በተለምዶ ስለ ኅዋ የምናስበው ሁሉ ስህተት ሊሆን ይችላል ። ለምሳሌ በተለምዶና በዩክሊድ ጅዎሜትሪ ዘንድ የሚታመነው በሁለት ነጥቦች መካከል ያለው አንስተኛ መንገድ ቀጥ ያለ መሰመር ነው ። ይሄ ግን እውነት የሚሆነው እኒህ ነገሮች ያሉበት ኅዋ ቀጥ - ለጥ ያለ ሲሆን ነው ። ከተንጋደደ በርግጥም ቀጥ ያለ መስመር ሳይሆን የተንጋደደ መስመር ይሆናል ማለት ነው ። ( nm ) ልጆች እግራቸውን ዘርግተው በመደዳ መሬት / ወለል ላይ ይቀመጣሉ ። አጫዋች ወይም ከተጫዋቾቹ አንዱ የግር ጠቋሚ ይሆንና በሚዘመረው አንድ ቃል አንድ እግር ይጠቁማል ። በመጨረሻው ቃል የሚጠቆመው እግር ይሰበሰብና ከጨዋታ ( ከጥቆማ ) ውጪ ይሆናል ። ጨዋታው እየተደጋገመ ሁለቱም እግሩ የተጠቆመበት ( ቁልቢት ያረፈችበት ) ልጅ ከጨዋታው ይወጣል ። እንዲህ እየተባለ አንድ ልጅ እስኪቀርና አሸናፊ እስኪሆን ጨዋታው ይቀጥላል ። በዓለ መስቀል ፣ በክርስትና ኃይማኖት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቀራንዮ የተሰቀለበት መስቀል በአይሁድ ከተቀበረበት ሥፍራ መገኘቱን ማስታወሻ በዓል ሲሆን በምዕራብም ምሥራቅም አብያተ ክርስቲያናት ይሄንን መታሰቢያ መስከረም ፫ ቀን ሲያከብሩት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ደግሞ በየዓመቱ መስከረም ፲ ፯ ቀን ታከብራለች ። ሬኔ ደካርት ( René Descartes ) ( መጋቢት 31 ፣ 1596 – ሐምሌ 1650 ; ) [ 1 ] ፈረንሳዊ ሳይንቲስት ፣ ሂሳብ ተመራማሪ እና ፈላስፋ የነበረ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የምዕራቡን አለም አዲሱን ፍልስፍና መስራች ( የአውሮጳ ፍልስፍና አባት ) በመባል ይታወቃል ። የዚህ አባባል ምክንይቱ ከሱ ዘመን ወዲህ የተነሱት ፈላስፎች እሱ ባነሳቸው ነጥቦች ላይ ወይ መልስ ሰጥተው ወይም አስፋፍተው በመጻፍቸውን እሱ ካነስቸው ጽንሰ ሃስቦች የተለየ አዲስ ነገር ስላልገኙ ነው ። ከፍልስፍና ጽሁፎቹ ውስጥ አትኩረተ ህሊና በፍልስፍና መሰረት ላይ ( Meditations on First Philosophy ) የተባለው ጽሁፉ እስካሁን ዘመን ድረስ በዩንቨርስቲወች ውስጥ እንደ ዋና የትህርት ክፍል ይሰጣል ። አብርሀም ሊንከን ( እንግሊዝኛ ፦ Abraham Lincoln ፣ የካቲት ፮ ቀን ፲ ፰ ፻ ፩ ዓ . ም . - ሚያዝያ ፰ ቀን ፲ ፰ ፻ ፶ ፯ ዓ . ም . ድረስ የኖሩ ) ከ ፲ ፰ ፻ ፶ ፫ ዓ . ም . እስከ ፲ ፰ ፻ ፶ ፯ ዓ . ም . ድረስ ፲ ፮ ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ነበሩ ። ፲ ፰ ፻ ፶ ፯ ዓ . ም . ከአሜሪካ የእርስ በርስ ጦርነት ፍጻሜ በኋላ ጆን ዊልክስ ቡዝ በተባለ ነፍሰ ገዳይ እጅ በጥይት ተመትተው ተገደሉ ። ፕሬስኮት ( Prescott ) በያቫፓይ ካውንቲ ፥ አሪዞና ፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው ። በ2000 እ . ኤ . አ . የከተማው ሕዝብ ብዛት 33 , 938 ነበር ። ከተማው የያቫፓይ ካውንቲ መቀመጫ ነው ። ከ1863 እ . ኤ . አ . እሰከ 1867 ድረስ ወደ ቱሣን ከመለወጡ በፊት የአሪዞና ዋና ከተማ ነበር ። በ1877 እ . ኤ . አ . ፕሬስኮት እንደገና የአሪዞና ዋና ከተማ ሆነ ። በ1889 እ . ኤ . አ . ግን ዋና ከተማው ወደ ፊኒክስ ፥ አሪዞና ተለወጠ ። የባሕር ሃይል ካፒቴን የሆኑት ካፒቴን መኮንን አብርሃ የእቴጌ መነን ትምሕርት ቤት ተማሪ የነበረቺዉ የደጃዝማች ገብራይ ልጅን አግብተዉ ሦስት ልጆች እንደወለዱ ይታወቃል ። አቶ ሐጎስ አብርሃም ቢሆን በአዲስ አበባ የተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት የጥንት ተማሪ ሲሆን ለዚያዉ ተማሪ ቤት የእግር ኳስ ቡድን በረኛ ነበር ፣ ሆኖም በበሽታ ምክንያት ትምህርቱን አቋርጦ ለጥቂት ጊዜ በብሔራዊ ባንክ ስራ ተቀጥሮ እየሰራ እንዳለ ከዚህ ዓለም በሞት እንደተለየ ይታወቃል ። 사랑 ( ሳ ላንግ ) = ፍቅር እኒህን እኩልዮሽ አንድ ላይ በማስቀመጥ ፍጥንጥነታቸውን | a | , ስናሰላ እንዲህ እናገኛለን መልሶም በ1569 ከቱርኮች ጋር ባደረገው ጦርነት ለመጀመሪያ ጊዜ ቱርኮችን አሸነፈ ። ለዚህ መታሰቢያ በእምፍራዝ ( ጉዛራ ) በ1571 ቤ / መንግስት አሰራ ። ወደ ሰሜንም በመዝለቅ በወገራ እና በአይባ ሌሎች ቤ / መንግስቶችን አሰርቷል ። የኪዳነ ምህርት ቤ / ክርስቲያንም እንዲሁ ። ዊሊያም እቴኪ እስከ ሐምሌ ፲ ፬ ቀን ፲ ፱ ፻ ፸ ዓ / ም አገልግለዋል ። እስክንድር የሱ ጀኔራል የነበረውን ጵቶልሚዎስን አገሩን እንዲገዛ ሾመው ። ከጵቶልሚዎስ ጀምሮ ተወላጆቹ ሁሉ የንጉሥ ዘር ተብለው ሁሉም ጵቶልሚዎስ ተብለዋል ። ፪ ፻ ፺ ፬ ዓመት ገዝተዋል ። ከነዚህም በመጨረሻ የነገሠው ጵቶልሚዎስ ዲዮናስዮስ ይባላል ። በላዮ የገዛ ሚስቱ ተነሥታ ሸፈተችበትና ተዋጋችው ። ጵቶልሚዎስ ዲዮናስዮስ በመጨረሻ ድል ሆነና ለማምለጥ የማይሆንበት ቢሆን በነጭ ዐባይ ወንዝ ውስጥ ገብቶ ሰጠመ ። ሚስቱ ክሌዎፓትራ የተባለች የግብፅ ዋና ገዢ ሆነች ። አሉ ተብለው ከሚጠሩት ቆነጃጅት አንዲቱ እርስዋ ነበረች ። ስጦታዋና ተፈጥሮዋ ከውበትዋ ጋር የተካከሉ ነበሩ ። ዳሩ ግን ክፉ ነበረች ። ከሠራችው ሁሉ እጅግ የሚያሰቅቀው ነገር ያሥራ አንድ ዓመት ሕፃን የነበረውን የገዛ ወንድምዋን በመርዝ ማስገደልዋ ነው ። ምንም ክፋትዋን ዓለም ቢያውቀው እኔ ነኝ ያለ ጀግና የውበት ማጥመጃዋን ሊቃወም የሚችል አልተገኘም ። Whole paragraph is POV ነሐሴ 22 ቀን : ነጻነት በዓል በሆንግኮንግ . . . ሊቁ ሪቻርድ ፓንኩርስት እንደሚጽፍ ፣ አንድ ተማሪ በመጀመርያው አመት ፊደሉን ከተማረ በኋለ ፣ በሚከተለው አመት መጀመሪያይቱ የሐዋርያው የዮሐንስ መልእክትን ከአዲስ ኪዳን በግዕዝ ከትዝታ ለመጻፍ መማር ነበረበት ። በሦስተኛው ደረጃ የሐዋርያት ሥራ በአራተኛውም መዝሙረ ዳዊት በግዕዝ ማስታወስ ነበረበት ። ይህንን ከጨረሰ ታላቅ ግብዣ ይደረግና ልጁ ጸሐፊ ይሆን ነበር ። ፓሪስ የፈረንሳይ ዋና ከተማ ነው ። ሰር አይሳክ ኒውተን ከጃንዩዌሪ 4 ቀን 1663 እ . ኤ . አ . እስከ ማርች 31 ቀን 1727 እ . ኤ . አ . የኖረ እንግሊዛዊ የፊዚክስ ፤ የሒሳብ ፤ የስነ ክዋክብት ፤ የስነ መለኮት ፤ የተፈጥሮአዊ ፍልስፍና እና ጥንት የነበረው የአልኬሚ ምሁር ነበረ ። ምናልባትም ኒውተን በጣም ከሚታወቅባቸው ነገሮች ውስጥ ሶስቱ የኒውተን ሥነ - እንቅስቃሴ ህጎች ፤ የኒውተን የግስበት ቀመር ፤ ካልኩለስ ለተባለውን የሒሳብ ክፍል መጀመር ( ይህን ክብር ከጀርመናዊው ምሁር ከጎትፍሪድ ሌብኒትዝ ጋር ይጋሩታል ) ፤ ስለብርሃንና ስለሚይዛቸው ቀለማት ያገኘው ግኝት ይጠቀሳሉ ። በተጨማሪም ኒውተን የእንቅስቃሴ ህጎችን በመጠቀም የፕላኒቶች ( ፈለገ ሰማያት ) እንቅስቃሴ በነዚሁ ህጎች እንደሚመሩ በማሳየት እና የሌላ ምሁር የጃናንስ ኬፕለር የፕላኒቶች እንቅስቃሴ ህግ ጋር እንደሚጣጣም በማሳየት ፤ በፊት ይታመንበት የነበረውን መሬት የሁሉም ነገሮች ማዕከል ናት የሚባለውን ሐሳብ ትክክል እንዳልሆነ በሳይንሳዊ መንገድ አሳይቷል ። የጊዜ መተግበሪያ ትርጉም ለዕለት ተለት ኑሮ ጠቃሚነቱ ስለታመነበት ከዘመናት በፊት ጀምሮ እስካሁን ይሰራበታል ። ይህ መተግበሪያ ትርጉም ለምሳሌ ሰከንድን በመተርጎም ይጀምራል ። ማለት በቋሚ ድግግሞሽ የሚፈጠሩ ኩነቶችን / ክስተቶችን በማስተዋል የተወሰነ ድግግማቸውን አንድ ሰከንድ ነው ብሎ በማወጅ የመተግበሪያ ትርጉሙ ( ለስራ የሚያመች ትርጉሙ ) ይነሳል ። ለምሳሌ የልብ ተደጋጋሚ ምት ፣ የፔንዱለም ውዝዋዜ ወይም ደግሞ የቀኑ መሽቶ - ነግቶ - መምሸት ወዘተ . . እነዚህ ኩነቶች እራሳቸውን በቋሚነት ስለሚደጋግሙ ከነሱ በመነሳት ሰዓትንና ደቂቃን ማወጅ ይቻላል ( መሽቶ ሲነጋ 24 ሰዓት ነው ፣ ልብ ሲመታ ወይም ፔንዱለም አንድ ጊዜ ሄዶ ሲመለስ አንድ ሰኮንድ ነው ፣ ወዘተ . . ) ። የመተግበሪያ ትርጉሙ ተግባራዊ ጥቅም ይኑረው እንጂ « ጊዜ በራሱ ምንድን ነው ? » ፣ ወይም ደግሞ « ጊዜ አለ ወይ ? » ወይም ደግሞ « ጊዜ የሚባል ነገር በራሱ አለ ወይ ? » ለሚሉት ጥያቄወች መልስ አይሰጥም ። ( እንግሊዝኛ ) http : / / en . wikipedia . org / wiki / January _ 18 ሠይጣን በመጽሐፍ ቅዱስና በልዩ ልዩ ሃይማኖት ትምህርት እርኩስ መንፈስ የተጠናወተው ክፉ ኃይል ነው ። ግንቦት ፲ ፪ ቀን ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፶ ፪ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የፀደይ ( በልግ ) ወቅት ፵ ፯ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻ ፲ ፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ፲ ፫ ቀናት ይቀራሉ ። ሰኔ ፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፸ ፰ ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ ( በልግ ) ወቅት ፸ ፫ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹ ፰ ቀናት ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹ ፯ ቀናት ይቀራሉ ። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ28 , 668 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል ። የከተማው አቀማመጥ በ7 ° 5 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 36 ° 39 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው ። [ 2 ] በ1964 ፥ በዚአድ ባሬ መንግስት አነሳሽነት ፥ ለመጀመሪያ ግዜ በላቲን ፊደል መጻፍ ጀመረ ። የአደጋው ምክንያት ( ሀ ) አብራሪው ፣ አሜሪካዊው ቶማስ ፒ ሃሎክ የአካባቢውን ዓየር ሁኔታ መጥፎ ቢሆንም አቃልሎ በመገመቱ እና ( ለ ) የአየር ዠበቡን ሽቅብ የመውጣት ችሎታ ባለማወቅ በቂ ፍጥነት ሳያገኝ የአለአቅሙ ሽቅብ ለማስወጣት መሞከሩ እንደሆነ የአደጋው ጥናት ደምድሟል ። ደጋ እስጢፋኖስ በጣና ሃይቅ ውስጥ በሚገኘው ደጋ ደሴት ውስጥ የሚገኝ ቤ / ክርስቲያን ሲሆን ወደ200 የሚጠጉ መነኮሳትን ያስተዳድራል ። ቤ / ክርስቲያኑ የተቆረቆረው በ13ኛው ክፍለ ዘመን ፣ በአጼ ይኩኖ አምላክ የወንድም ልጅ በሂሩተ አምላክ ነበር ። ሂሩተ አምላክ ከአቡነ ተክለ ሃይማኖት ጋር በወሎ በሚገኘው ሃይቅ እስጢፋኖስ በአስተማሪያቸው እየሱስ ሞዓ የተማሩ የአንድ ክፍል ሰወች ናቸው ። ስሙ « እስያ » የወጣ ከግሪክ Ασία ( / አሲያ / ) ሲሆን መጀመርያ በጽሕፈት የተገኘው በሄሮዶቶስ ታሪክ መጻሕፍት ውስጥ ነበር ። በሄሮዶቶስ ዘንድ እስያ ማለት አናቶሊያ ( ትንሹ እስያ ) ወይም ፋርስ መንግሥት ግዛት ነበረ ። ሄሮዶቶስ ስለ ስሙ መነሻ ግን እርግጥኛ አይደለም ፤ ግሪኮች እስያ ከፕሮሜጤዎስ ሚስት ( ሄሲዮኔ ) እንደ ተሰየመ ሲያስቡ ፣ ልድያውያን ግን ከኮቱስ ልጅ አሲያስ እንደ ሆነ አሰቡ ይለናል ። ዐፄ በካፋ በህዝብ ዘንድ ክብርን ካስገኘለት ስራው አንዱ ብዙ ጊዜውን በመሰዋት ፣ እራሱን ደብቆ በግዛቱ ሁሉ እየተዘዋወረ ስህተት የተሰራውን ማቃናቱ ነበር ። [ 1 ] በዚህ ሁኔታ አንድ ቀን ተደብቆ ከጣና ሃይቅ በስተ ምዕራብ ሲጓዝ ቋራ ላይ ወባ ታመመና ከአንድ ገበሬ ቤት አረፈ ። የስኮትላንዱ ተጓዥ ሐኪም ይጋቤ ሲተርክ " ወጣቷ ምንትዋብ ( ወለተ ጊዮርጊስ ) ከመጠን በላይ ቆንጆ ፣ ተግባቢና ልዝብ " [ 2 ] የነበረች ሲሆን በካፋ ታሞ ያረፈበት ቤት ባለቤት ልጅ ነበረች [ 3 ] ። ምንትዋብ ታማሚውን ንጉሥ ተንክባክባ ለጤንነት ስላበቃችው መስከረም 6 ፣ 1722 ( እ . ኤ . አ ) ላይ ወደ ጎንደር ከተማአስመጥቶ አገባት ። በ1723 ዳግማዊ አጼ ኢያሱን ወለደች ። ከዚህ በኋላ ለ2 አመት ጎንደር ከተማ ተቀምጣ በመካከሉ በ1725 ወደ ወልቃይት እንድትሄድ ተደረገ ። ምንም እንኳ ከሁለት ወር በኋላ ብትመለስም ልጇ ግን ወደ ሰሜን ሽሬ ፣ ትግሬ ተልኮ በዚያ እስከ 1730 መኖር ቀጠለ [ 4 ] ። ፲ ፱ ፻ ፴ ፯ ዓ . ም . በአሜሪካ ፕሉቶንዬም ለመጀመሪያ ጊዜ ለቦምብ መሥሪያ ተዘጋጅቶ “ ፋት ማን ” በመባል የሚታወቀውን በጃፓን ናጋሳኪ ላይ የተጣለውን የአቶም ቦምብ ተሠራበት ። የኢትዮጵያ ስንደቅ ዓላማ ኣረንጓዴ ቢጫና ቀይ ነው ። ኣረንጓድዌውም ደማቅ ሲሆን ኣንዳንድ ገዥዎች ሌሎች ነገሮች በተለይ መካክሉ ላይ ጨማምረውበታል ። ጋን ዪንግ ( 甘英 ) በ89 ዓ . ም . በቻይና አበጋዝ ባን ቻው ወደ ሮማ የተላከ የቻይና ተልእኮ ተወካይ ነበር ። ወደ ጳርቴ ምዕራብ ጠረፍ ከገሰገሱት ከባን ቻው ሳባ ሺህ ጭፍሮች አንዱ ነበር ። ታኅሣሥ 22 ቀን : መልሶም በ1569 ከቱርኮች ጋር ባደረገው ጦርነት ለመጀመሪያ ጊዜ ቱርኮችን አሸነፈ ። ለዚህ መታሰቢያ በእምፍራዝ ( ጉዛራ ) በ1571 ቤ / መንግስት አሰራ ። ወደ ሰሜንም በመዝለቅ በወገራ እና በአይባ ሌሎች ቤ / መንግስቶችን አሰርቷል ። የኪዳነ ምህርት ቤ / ክርስቲያንም እንዲሁ ። ኤችአይቪ ህዩመን ኢምዩኖደፊሸንሲ ቫይረስ Human Immunodeficiency Virus ( HIV ) በመባል የሚታውቅ ቫይረስ ነው ። ኤችአይቪ ቫይረስ የሰውነትን የበሽታ መከላከያ በተለይ የነጭ ደም ሴሎችን በማጥቃት በቀላሉ ሰውነት ለበሽታ እንዲጋለጥ የሚያረግ ቫይረስ ነው ። ኤችአይቪ ያለባቸው ሰዎች የበሽታው ምልክት ስይታይባቸው ለብዙ አመታት መኖር ይችላሉ ። ቫይረሱ በሰውነታ ውስጥ እስከ አስር ዓመት በመቆየት ምንም ሳይታውቅ እና ምንም አይነት ይህመም ምልክት ሳይታይበት በመኖር እና አለማውቅ ከአንድ ሰው ወደሌላ ሰው ሊተላለፍ የሚችል አደገኛ ቫይረስ ነው ። « የሰብዓዊ መብት አቀፋዊ መግለጽ » አንቀጽ ፲ ፰ ደግሞ እንደሚለው ፣ ግጥሞቹ በግሪክ ስለተጻፉ ጠባቂዎቹ ሁልጊዜ በሁለት የግሪክ አስተርጓሚዎች ይረዱ ነበር ። የዩፒተር መቅደስ በ91 ዓክልበ . በተቃጠለበት ወቅት ግን ጠፉ ። ስለዚህ የሮማ ላይኛ ምክር ቤት ( ሴናት ) በ84 ዓክልበ . ተልእኮዎች ተመሳሳይ ትንቢቶች አገኝተው እንዲተኩ ላኩዋቸው ። በተለይም ትንቢቶች የተለቀሙ ከትሮይ ከኤሩትራይ ከሳሞስ ደሴት ከአፍሪካ ( ማለት የዛሬ ቱኒዚያ ) በጣልያም ከሲሲልያ ደሴትና ከቲቡር ነበር ። አዲሱን ክምችት ወደ ሮማ ካመጡ በኋላ የሮማ ቄሶች እውነት የመሠላቸውን ለይተው ሌሎቹን ግን ከክምችቱ ጣሉ ። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በአዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የመጀመሪያውና ትልቁ የመንግሥት የከፍተኛ ትምሕርት ተቋም ነው ። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ስምነት የኢትዮጵያን የትምህርት ፋናንና ዕርምጃን እንዲያሳይ ታኅሣሥ ፱ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፬ ዓ . ም . ከመመረቁ በፊት ፣ መሠረቱ በንጉሠ ነገሥቱ ጥቅምት ፳ ፫ ቀን ፲ ፱ ፻ ፵ ፪ ዓ . ም . ተጣለ ። ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ አዲስ አበባ በመባል ይታወቅ ነበር ፤ በኋላም የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርስቲ የሚል ስያሜ የነበረው ሲሆን የዘውዳዊው መንግሥት ሥርዓት ካከተመ በኋላ የተመሠረተው ወታደራዊ መንግሥት አሁን በሚጠራበት ስሙ ሰይሞታል ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 10 , 849 , 000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 8 , 689 , 000 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 39 ° 55 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 116 ° 23 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። ዘዋሪ ሰንሰለት የሰንስለት አይነት ሲሆን ብቃቱ እስከ 98 % የሚደርስ ሃይል አስተላላፊ ማሽን ነው ። ጥቅሙም ለመኪና ፣ ለሞተርሳይክል ፣ ለአመላላሾች ፣ ለማተሚያ መሳሪያወች ፣ ወዘተ . . ውስጣዊ ሃይል አመላላሽነት ነው ። 수도 ( Su do ) / 특별시 ( Teuk Byeol Si ) = metropolitan City ፲ ፱ ፻ ፵ ፬ ዓ / ም የግብጽ ንጉሥ ፋሩቅ ዙፋናቸውን ለልጃቸው ንጉሥ ፉዋድ ለቀቁ ። ትርጉሙ ፡ - መወያየትንና ሃሳብን ማገናኘት እንደሚቻል የሚያሳይ ነው ። [ 1 ] የፋርስ ንጉሥ ካምቢስስ ( 570 ዓክልበ . ገደማ ) ሰላዮችን ወደ ኢትዮጵያውያን እንደ ላከ ሄሮዶቶስ ይነግረናል ። ጠንካራና ጠንኛ ሕዝብ አገኙ ። ካምቢስስ ከዚያ ወደ ኢትዮጵያ ቢዘምትም በቂ ስንቅ ባለማዘጋጀታቸው ለሥራዊቱ በፍጹም አልተከናወነምና ቶሎ ተመልሱ ። ንጉሥ ምኒልክም ዓፄ ዮሐንስ ወደመተማ ሲዘምቱ ምናልባት ድል የሆኑ እንደሆነ ደርቡሽ ተከታትሎ ወጥቶ በጌ ምድርን እንዳያጠፋና ሕዝበ ክርስቲያኑንም እንዳይገድል በወሎና በበጌ ምድር ወሰን ሆነው ለመጠባበቅ ሲሉ ቀውት የሚባል ሥፍራ መጋቢት ፲ ፯ ቀን ሲገቡ የንጉሠ ነገሥቱን መሞት አረዷቸው ። ለአራት ቀናትም በኀዘን ሰነበቱ ። በርግጥ ቀስተ ደመና ወጥ የሆነ ህብረ ቀለም ቢሆንም ላይናችን ግን የተከፋፈለና የተለያዩ የቀለም አይነቶች በክብ መስመር በክብ መስመር ያሉበት ይመስለናል ። ቀስተ ደመና በምን አይነት ሂደት በአየር ላይ በተንጠለጠሉ የውሃ ጤዛወች እንደሚሰራ አረቡ አል ሃይታም ከዚያም በኋላ የፈረንሳዩ ደካርት አጥጋቢና ትክክል ምክንያት ሰጥተዋል ። አጼ ቴዎድሮስ ያሰቡትን ለውጥ በተግባር ለመፈጸም ቋሚ የተረጋጋ የመዋዕለ ንዋይ መሰረት እንደሚያስፈልጋቸው ተገነዘቡ [ 56 ] ። በዘመኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤ / ክርስቲያን ከሁሉ ግምባር ቀደም ሃብታም ድርጅት ነበር ። [ 57 ] አጼ ቴዎድሮስ የተዋህዶን ትምህርት ስለደገፉና አቡነ ሰላማም ይህ ጉዳይ ስላስደስታቸው በቴዎድሮስና በቤተክርስቲያን መካከል የነበረው ግንኙነት በመጀመሪያው የንጉሱ ዘመን መልካም ነበር ። 17 ፣ [ 56 ] ። በፖለቲካው አንድነት እንደሚፈልጉ ሁሉ በሃይማኖቱም አንድነትን ማየት ይፈልጉ ነበር ። [ 56 ] የብሩክሴል ትርጉም ' የአሮንቃ ቤት ' ሲሆን መጀመርያው ቤተ ክርስቲያን በኤጲስ ቆፖሱ ቅዱስ ጋውጌሪኩስ በ572 ዓ . ም . ተሰርቶ ነበር ። የከነዓን " ታው " እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ ታው የአረብኛም " ታእ " ወለደ ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት " ታው " ( Τ , τ ) አባት ሆነ ። እሱም የላቲን አልፋቤት ( T t ) እና የቂርሎስ አልፋቤት ( Т т ) ወላጅ ሆነ ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ " ታው " ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል ። ግንቦት ጎልታ የምትታወቀው በተለይ ዓመት ካመት ከልደታ ጋር ነው ፡ ፡ ልዩ ክብር አላት ፤ ድግስም አላት ፡ ፡ ከንፍሮ እስከ ቂጣ ብሎም እስከ እርድ ድረስ ይፈጸምባታል ፡ ፡ ግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም በአሁኑ ወሎ ክፍለ ሃገር ፣ አምባሰል ወረዳ ውስጥ ግሸን ተራራ አናት ላይ የምትገኝ ቤ / ክርስቲያን ናት ። ለዚች ቤ / ክርስቲያን መግቢያ አንድ መንገድ ብቻ ነው ። እንደ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት ይች ቤተ ክርስቲያን በየዘመኑ የተለያየ ስያሜን አግኝታለች ። ስለሰብአዊ መብቶች ለማስተማር የሚረዱ አንዳንድ ዘዴዎች ። የሸዋ መንግሥት ባላባቶች ፲ ፭ ናቸው ። የግዛታቸውም ዘመን ፪ ፻ ፸ ዓመት ይሆናል ። ደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን የምክሖ ደናግል ማርያም ወጣቶች መንፈሳዊ ማኅበር አዲስ አበባ በመቅደላ ጦርነት ዓፄ ቴዎድሮስ ከሞቱ በኋላ በደጃዝማች ተክለጊዮርጊስና በደጃዝማች ካሳ ኋላ ላይ ዮሐንስ ፬ ኛ በተባሉበት መካከል ዙፋኑን ለመያዝ በተደረገው ጦርነት ደጃዝማች ካሳ ጦርነቱን ካሸነፉ በኋላ አለቃ ገብረሃናን ወደ ትግራይ በማስጠራት ፍትህን በፍትሐ ነገስት መሠረት እንዲያስተዳድሩ ጠየቋቸው ። በዚህን ጊዜ አለቃ ገብረሃና ጥቂት መጻሕፍትን በብራና ላይ ጽፈው ነበር ። እነዚህ የብራና ጽሑፎችም እስካሁን ድረስ በአክሱም ፅዮን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ይገኛል ። ሞገዶች እንቅፋት ሲያጋጥማቸው ፣ በእንቅፋቱ ዙርያ የመጠምዘም ባህርይ ያሳያሉ ። ከዚህ በተጻራሪ የዕለት ተለት ተመክሯችን እንደሚያረጋግጥልን ብርሃን በቀጥተኛ መንገድ እንደሚጓዝ ነው ። ነገር ግን በጥንቃቄ ስናስተውል ይሄ ሙሉ በሙሉ እውነት ሆኖ አናገኘውም ። ለምሳሌ ያንድን ቁስ ጥላ ስንመረመር ከሁለት አይነት ጥላወች እንደተሰራ እንረዳለን ። ። አንደኛው ክፍል በጣም ጭለማ ሲሆን ፣ ሌላው ብዙ ሳይጨልም ደብዘዝ ያለ ሆኖ እናገኛለን ። ብርሃን በቀጥታ መንገድ ከተጓዘ ለምን ሁለት አይነት ጥላ ሊኖር ቻለ ? ራስ ጉግሳ ወሌ ከደብረ ታቦር አጠገብ በአንቺም ጦርነት መጋቢት 31 ፣ 1930 ላይ ወደቁ ። [ 34 ] በወቅቱ ብዙ ጅቦች በደብረታቦር ዙርያ ይኖሩ እንደነበር ተጓዦች መዝግበዋል ። [ 35 ] በጥንታዊ አፈ ታሪክ መሠረት ፣ ከተማው የተሠራው በመንታ ወንድማማች ሮሙሉስና ሬሙስ በ761 ዓክልበ . ነበረ ። ኦይለር የተወለደ ቤዝል ከተማ ስዊትዘርላንድ ቢሆንም ብዙውን ዘመኑን ያሳለፈው ሴንት ፒተርስበርግ ( ሩሲያ ) እና በርሊን ( ጀርመን ) ነበር ። በ1727 የሴንት ፒተርስበርግ ሳይንስ አካዳሚ አባል ሆነ ። በ1741 በጀርመኑ ንጉስ ታላቁ ፍሬዴሪክ ግብዣ ወደ በርሊን ተጉዞ ነገር ግን ከንጉሱ ጋር መስማማት ስላልቻለ በ1766 ወደ ሩሲያ ተመለሶ እስከ እለተ ሞቱ በዚያ ኖረ ። ከሞተ በኋላ እስከ 30 አመታት ያክል ፣ ከብዛታቸው የተነሳ በህይወት እያለ መታተም ያልቻሉት አዳዲስ ጽሁፎቹ በሴንት ፒተርስበርግ ሳይንስ አካዳሚ ለህትመት በቅተዋል ። ኦይለር ሁለት ጊዜ አግብቶ 13 ልጆች ያፈራ ቢሆንም ፣ የነበረበትን ጊዜ የጤና ችግር በሚያሳይ መልኩ ፣ ከ5ቱ በቀር ሌሎቹ ልጆቹ በሙሉ በህጻንነታቸው ለሞት በቅተዋል ። ፔፕሲ ህጻናት የምጫወቱት ጨዋታ ሲሆን የጨርቅ ኳስን በመወርወር ባላንጣን ለመምታት እና ከጨዋታ ውጭ ለማድረግ የሚደርግ ነው ። ጨዋታው በአሜሪካ dodge ball / ዶጅ ቦል / ከሚባለው ጋር ተመሳሳይነት አለው ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ይሄንን ዕለት ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ የሞተበትን ዕለት ማስታወሻ አድርጋ ትዘክረዋለች ፡ ግዕዝ በአፍሪካ ቀንድ በኢትዮጵያና በኤርትራ በጥንት የተመሠረተና ሲያገለግል የቆየ ቋንቋ ነው ። በአክሱም መንግሥትና በኢትዮጵያ መንግሥት መደበኛ ቋንቋ ነበር ። ዛሬ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሥነ - ስርዓት እንዲሁም በኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፣ በኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን እና በቤተ እስራኤል ሥነ - ስርዓቶች እስከ ዛሬ ድረስ ይሰማል ። ( 32 ) በአለቃ ተረብ በተደጋጋሚ ጥቃት ደርሶበት በቁጭት ላይ የነበረ ሰው እርሳቸውን የሚተርብበት ጥሩ አጋጣሚ በማግኘቱ እጅግ በጣም ደስ ይለዋል ። ይሄውም አለቃ እሰው ቤት እንጀራ በምስር ወጥ ተጋብዘው እስኪጠግቡ ይበሉና በወጡ የተለቃለቀውን አፋቸውንም ሆነ ከንፈራቸውን ሳይታጠቡ ሰው ወደተሰበሰበበት አደባባይ ይመጣሉ ። ሰውዬውም ያገኘውን አጋጣሚ በመጠቀም በሰው ፊት አዋርዷቸው ዝና ሊያገኝ በመጣደፍ ፤ « አለቃ ! በዛሬው ገበያ የምስር ዋጋ ምን ያህል ነበር ? » ይላቸዋል ። አለቃም የሰውየውን ተረብ በቅጽበት ይረዱና ቀና ብለው ሰውየውን ሲያዩት ጉንጩ በጣም የከሳና የተጣመመ መምሰሉን ይረዳሉ ። ታዲያ ለሰውየው የሚሰጡት መልስ ምን መሰላችሁ ። « አይ ልጄ ! ምስርማ ዛሬ ተወዶ በጠማማ ጣሳ በብር አንድ ሲሸጥ ውሏል ። » በማለት የጉንጩን መጣመም ጠቆም አድርገው ቆሽጡን አሳረሩት ይባላል ። ክሮኤሽያ ( ክሮኤሽኛ ፦ Hrvatska / ሕርቫትስካ / ) የአውሮፓ አገር ነው ። የቀድሞ ዩጎስላቭያ ክፍላገር ነበረ ። 수요일 ( 水曜日   ; su yo il ) = ሮብ ይችን አንሺ ቶሎ ተብሎ የተጠቆመው እግር ይሰበሰባል ፤ የተሰበሰበው እግር ከጨዋታ ውጪ ነው አይጠቆምም ። ሆኖም በ1503 ዓ . ም . የማካህ ይማሞች ቡና ቤት ስላልወደዱ መጠጡን ሃራም ( እርም ) አሉት [ 1 ] ። ነገር ግን የኦቶማን ቱርክ ሡልጣን 1 ሰሊም በ1509 ዓ . ም . ማካህን ይዘውት በ1516 ዓ . ም . ይህን ድንጋጌ ገልብጠው የተቀደሰ መጠት አደረገው ። ከዚያ በኋላ እስላሞች በተለይ ቡናን ስለወደዱት ፣ ለኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እስከ 1881 ዓ . ም . ድረስ እንደ ተከለከለ ዛሬ በሰፊ አይታወቅም ። ከ1872 እስከ 1878 ድረስ ቡና መጠጥ በኢትዮጵያ ቶሎ ስለ ተስፋፋ አጼ ምኒልክ ቢሆኑም ስለ ጠጡት በ1881 ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ሆነው አቡነ ማቴዎስ 10ኛ ቡናን አጸደቁት ። ብለው እንደተቀኙ በታሪክ መዛግብት ሰፍሮ ይገኛል ። በታሪክ ከተመዘገቡት ምክሮች መኻል ፦ በሌላ አመለካከት ደግሞ ሙከራውን በጥምር ያቀነባበሩት ሁለቱ ወንድማማቾች ተምሳሌት የስድሳ ስድስቱን አብዮት በወታደርዊና የሲቪል ገጽታዎች መንታ ጥምርነቱ ፣ የሚያንጸባርቅም ፈር ቀዳጅ ድርጊት ሆኖ እናገኘዋለን ። አይን የብርሃንን መኖር የሚያሳውቅ የስሜት ህዋስ ነው ። ይህንንም ተግባር የሚፈጽመው አሱ ላይ ያረፈውን ብርሃን ወደ ኮርንቲና ኬሚካል በመቀየር ያንን መልእክት በነርቮቻችን አድርጎ ወደ አንጎላችን በማሻገር ነው ። ብዙ ህይወት ያላቸው ነገሮች አይን አላቸው ነገር ግን የሁሉም አይን አንድ አይነት ሃይል ወይም ተፈጥሮ የለውም ። ለምሳሌ የጥቃቅን እንስሶች አይን እንደሰው ልጅ አይን አካባቢያቸውን በሚገባ ለይተው እንዲያዩ ሳይሆን የሚረዳቸው እንዴው ለወጉ የብርሃንን መኖር ወይም አለመኖር ብቻ እንዲያውቁ ነው የሚረዳቸው ። ሌሎች ታላላቅ እንስሳት በጣም የተወሳሰብ አይን ሲኖራቸው አይናቸውም ከአዕምሮአቸው ጋር የሚያያዙባቸው የነርቭ ክፍሎች እንዲሁ የተወሳሰቡ ናቸው ። ባጠቃላይ 96 % የሚሆን በምድራችን የሚኖሩ እንስሶች የተወሳሰቡ አይኖች ሲኖሩዋቸው እነዚህ የተወሳሰቡ አይኖች በ10 ዓይነት ለይቶ የማየት ችሎታ ይከፈላሉ ። ፲ ፱ ፻ ፶ ፯ ዓ . ም በአፍሪቃ ከብሪታንያ ነጻነቷን በመቀዳጀት ዘጠነኛዋ አገር ፣ የቀድሞዋ የሰሜን ሮዴዥያ ፤ አዲሷ ዛምቢያ ኬኔዝ ካውንዳን የመጀመሪያው ፕሬዚደንት እንዲሆኑ መረጠች ። በፍልስፍናው ዘርፍም ጠለቅ ያለ አስተዋጽኦ አበርክቷል ። የሌብኒዝ ፍልስፍና እንደ ደካርት ፍልስፍና ቀልበኛ ይባላል ። « ይህ ዓለም እግዚአብሔር ሊፈጥራቸው ይችላቸው ከነበሩ ዓለማት ሁሉ የተሻለ » ነው የሚለው ድምዳሜው የሌብኒዝን ፍልስፍና ብሩህ ተስፈኛ በሚባል መደብ ስር እንዲታወቅ አድርጎታል ። የሌብኒዝ ፍልስፍና የቀደምት አውሮጳውያን የፍልስፍና ዘዴ ተብሎ የሚታወቀውን ስኮላስቲክ ወደ ኋላ የሚመለከትና ወደፊት ደግሞ በ20ኛው ክ / ዘመን ብቅ ያሉን ዘመናዊ ሥነ አምክንዮ እና ትንታኔአዊ ፍልስፍናን የተነበየ ነበር ። በርግጥም ከደካርትና ከስፒኖዛ ጋር በመሆን ሌብኒዝ የ17ኛው ክፍለ ዘመን የአውሮጳ ዋና ቀልበኛ ፈላስፋ ነበር ቢባል ማጋነን አይሆንም ። የአካድ ንጉሥ ማኒሽቱሹ አንሻንን እንዳሸነፈ ብሎ አስመዘገበ ። በተከታዮቹ ሥር ግን የአካድ መንግስት በደከመበት ወራት ፣ የሱሳ ኗሪው አገረ ገዥ ኩቲክ - ኢንሹሺናክ እሱም የአዋን ሥርወ መንግሥት ተወላጅ ነጻነቱን ከአካድ አዋጀና አንሻንን ማረከ ። ( አንዳንድ ሊቃውንት ደግሞ ' አዋን ' ና ' አንሻን ' አንድ ቦታ እንደ ነበር የሚል ግምት አቅርቧል ። ) ከዚህ ቀጥሎ የላጋሽ ንጉሥ ጉዴኣ አንሻንን እንዳሸነፈ የሚል መዝገብ ቀረጸ ። የኋለኛ ኡር ነገሥታት ሹልጊና ሹ - ሲን ደግሞ በአንሻን ላይ የራሳቸው አገረ ገዦች እንደነበሯቸው በጽላት ላይ ተጽፎ ይገኛል ። ሆኖም የነሱ ተከታይ ኢቢ - ሲን በዘመኑ በሙሉ አመጽ በአንሻን ለመስበር ይታገል ነበር ፤ በመጨረሻም ኤላማውያን በ2012 ዓክልበ . ገዳማ ዑርን በዝብዘው የናና ጣኦትና ኢቢ - ሲንም እራሱ እስከ አንሻን ድረስ ተማረኩ [ 3 ] ። ብርቱካን አላምረዉ አፍሪካዊ ፈረሰ ደራሰ በፈተና መውደቁን የሰሙት አባቱ ሄርማን እና እናቱ ፓውሊን አንስታይንን በቶሎ ወደ ሚላን እንዲመጣ አደረጉት ። በአንድ በኩል ልጃቸው ትምህርቱን እንዲያጠናቅቅ ቢመክሩትም አሻፈረኝ ብሏችው ነበርና ብዚህ ሁኔታ መቆየቱ አሳስቧችዋል ። በሌላ በኩል ደግሞ ከዙሪክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሰናበቱ አሳዝኗቸዋል ። በመጨረሻ አንስታይን ጉዞውን ከሲውዘር ላንድ ወደ ጣሊያኗ ሚላን አደረገ ። ከወላጆቹም ጋር ተገናኘ ። ወላጆቹም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በሚላን እንዲያጠናቅቅ ቢመክሩትም እሱግን አሻፈረኝ አለ ። አሁንም ምኞቱ ያለው በታላቁ የዚውዘርላንድ ኮሌጅ ( ዙሪክ ፖሊ ቴክኒክ ) ላይ እንደሆነ በጠንካራ አንደበቱ ገለፀላቸው ። አንስታይንን እንደገና ወደ ሲውዘርላንድ ላኩት ። አንስታይን አሁን አንድ ነገር ማድረግ እንዳለበት አላጣውም ። በዚህ ኮሌጅ ገብቶ ለመማር የመግቢያ ፈተናውን ማለፍ ይጠበቅበታል ። ፈተናውን በሚገባ ለማለፍ ደግሞ የሁለተኛ ድረጃ ትምህርቱን ማጠናቅቅ እንዳለበርት ተገንዝቧል ። በመሆኑም ከዙሪክ ከተማ ብዙም ወደማትርቀው አይራው ከተማ አመራ ። በአይራው ከተማ ውስጥ በምትገኘው የካንቶሊክ ት / ቤት ተመዝግቦ ያቃረጠውን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ቀጠለ ። በዚህ ት / ቤት ታሪክ ታይቶም ተሰምቶም በማይታወቅ ስኬት ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ትምህርቱን አጠናቀቀ ። በ1986 አንስታይን በዙሪክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ገብቶ ለመማር የሚያስችለውን ፈተና እንደገና ወሰደ ። " ከትላንት እንማራለን ፣ ዛሬን እንኖራለን ፣ ስለነገም ተስፋ እናደርጋለን " የሚለው አንስታይን በመጨረሻ ህልሙን እውን አድርጎ በኮሌጁ ለመታቀፍ በቃ ። የኮሌጅ ቆይታው በጣም አስገራሚ የነበረ ሲሆን ብዙ ጊዜውንም ክፍል ገብቶ ከመማር ይልቅ በቤተ - ሙከራ ጅፍሎች ውስጥ ማሳለፍ ይመርጥ ነበር ። ገና ኮሌጅ በገባ በመጀመሪያው ሴሜስተር ላይ ሳይንሳዊ ጥናት በማካሄድ አድናቆትን ያገኘው አንስታይን የተፈጥሮ ሳይንስ ትምህርትን የሚያፈቀረው ለንድፈ ሃሳብ ( ቴዮሪ ) ሳይሆን ለተግባራዊ አጠቃቀም ነበር ። በርግጥ አንድ ተግባራዊ ውጤት ያለውን ሳይንሳዊ ጥናት ላማካሄድ ቲዮሪ መሰረታዊ መነሻ ማሆኑ አይካድም አንስታይን ግን 10 በመቶ ጊዜውን ለጥናት 90 በመቶውን ደግሞ ለተግባራዊ ምርምር ነበር የሚያውለው ። የ16 አመት ልጅ ግሩም የሳይንስ ምርምር አደረገ ሲባል ቢደመጥ ማን ያምናል ። ነገሩ ግን እውነት ነው አንስታይን በ16 አመቱ ነበር ኢተር በማግኔት መግነጢሳዊ ሃይል ውስጥ ሲያልፍ የሚኖረውን ባህሪይ ያጠናው ። በዚያው ኮሌጅ ውስጥ የተለያዩ ሽልማቶን የተቸረው አንስታይን ነበር ። በ1890 የኮሌጁ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ በመሆን የኤልክትሪክ ምህንድስና ድግሪውን ጫነ ። በመረቃው ወቅት የደስታው ተካፋይ በመሆን ከሚላን ተነስተው ዙሪክ የደረሱት እናቱ ፓውሊን አባቱ ሄርማን ደስታቸው እጅግ ሀያል ነበር ። አብራው ደግሞ አንዲት የሲውዘርላንድ ዜግነት ያላት ተመራቂ ትገኛለች ። ሜሊቫ ሜሪክ በመባል የምትጠራው ይህቺ ወጣት ከአንስታይን ጋር ስትማር የነበረችና ትምህርት ያገናኛቸው ፍቅረኛሞች ናቸው ። የአንስታይን የእድሜ ልክ ጓደኛ የነበረው ኢንጂነር ማይክል ቢሶ የተገኘው ከዚሁ ኮሌጅ ነው ። የምረቃ ስነ - ስርአቱ አምሮና ደምቆ ኢንጂነር አልበርት አንስታይንም ካባና ወርቁን አጥልቆ ነበር የተጠናቀቀው ። ቀሪው ምርቃት ደግሞ የተካሄደው በሜሊቫ ሜሪክ ቤተሰቦች ውስጥ ነበር ። አኝዋክኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው መደብ ውስጥ የሚገኝ ቋንቋ ነው ። አጼ ገላውዲወስ በስቅለት ቀን ፣ 1559 ጦርነት ላይ ሲያርፍ ፣ ጎጃም ውስጥ ከደብረወርቅ በደቡባዊ ምዕራብ በኩል በሚገኘው መንግስተ ሰማያት በተባለ ቦታ ሚናስ ወንድሙን ተክተው ነገሱ ። በነገሰ ወዲያው ሰሞን ከእናቱ እቴጌ ሰብለ ወንጌል ቀድማ ሚስቱ እቴጌ አድማስ ሞገሴ ( ስሉስ ሃይሌ ) ተሰሚነት እንዳላት አወጀ ። እቴጌ ሰብለ ወንጌል ግን በባሉዋ አጼ ልብነ ድንግል ጀምሮ ብዙ ውጣ ውረድን ያሳለፈችና በህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ መወዳድ የነበራት ንግስት ስለነበረች ከፍ ብሎ የተጠቀሰው ስራው ንጉሱ ውለታ እንደማያውቅ ግድየለሽ በህዝቡ ዘንድ እንዲታይ አደረገው ። [ 3 ] 80 / 팔십 / 여든 ( Pal Sib / Yeo Deun ) = Eighty ፲ ፱ ፻ ፺ ፭ አንድ መቶ አሥራ ስድስት መንገደኞችን የጫነው የሱዳን አየር መንገድ ( Boeing 737 - 200 ) አውሮፕላን ፖርት ሱዳን በአደጋ ሲከሰከስ አንድም የተረፈ ሰው አልነበረም ። ጥር ፲ ፯ ቀን ፳ ፻ ፪ ዓ / ም ሜዲተራኒያን ባሕር ላይ የሠላሳ አንድ ኢትዮጵያውያን እና የሃምሳ ዘጠኝ ሌላ ዜጎች ሕይወት የጠፋበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ 439 እንደዚሁ የ ( Boeing 737 - 8AS ) አውሮፕላን ነበር ። በብሪቲሽ ላይብሬሪ ( የእንግሊዝ አገር ብሔራዊ በተ መጻሕፍት ) ውስጥ 800 የሚያሕሉ የድሮ ግዕዝ ብራናዎች ኣሉ ። የዜዋዊ ሽክርክሪት መጠን በራዲይን በሰከን ሲሰላ እንዲህ ነው ፡ ፲ ፱ ፻ ፸ ፩ ዓ / ም ሳዳም ሁሴን የኢራቅ ፕሬዚደንት ሆኑ ። ወይዘሮ ወርቂት ዓፄ ቴዎድሮስ ልጃቸውን አስደብድበው ገደል ከተቱት የሚል ወሬ ሲሰሙ ቦሩ ሜዳ ላይ ምኒልክን ተቀብለው ፣ “ የሸዋ ሰው አውራህ መጥቷልና ደስ ይበልህ ፣ ተቀበል ” ብለው አዋጅ አስነግረው ፣ አጃቢ አድርገው በመለከትና እምቢልታ አሳጅበው ከሸዋ ድንበር ድረስ ላኳቸው ። ፲ ፯ ፻ ዓ . ም በታላቋ ብሪታንያ ፣ እንግሊዝ እና ስኮትላንድ በህጋዊ ስምምነት ከተዋሃዱ በኋላ ፣ የመጀመሪያው የሕዝብ ተወካዮች ሸንጎ ስብሰባ ተካሄደ ። እግዚአብሔር ወድዚያኛው አለም ለተሻገሩት ጻድቃን ሲል ምህረት አድርጎ ያውቃል   ? የጀርባ አጥንት ያላቸው እንሥሳት ወይም በእንግሊዝኛው Vertebrate የሚባሉት በጀርባቸው የሚያልፈውን ሰረሰር ለመሸፈን የሚረዳ የአጥንት መዋቅር ያላቸው እንሥሳቶች ናቸው ። ፲ ፱ ፻ ፹ ፱ ዓ / ም የብሪታንያ አልጋ ወራሽ የልዑል ቻርልስ ባለቤት ዲያና የዌልስ ልዕልት በመኪና አደጋ ፓሪስ ከተማ አረፉ ። ቁመት መከርከም , ወይም በ ( እንግሊዝኛ ) ምህጻረ ቃል AM መልዕክትን በራዲዮ ሞገድ ለመላክ የሚያገለግል በጣም ቀላሉ ዘዴ ነው ። ይህ መልዕክትን የመላኪያ መንገድ ለረጀም ርቀት ግንኙነት ጠቃሚ ነው ምክንያቱም ከመሬት ከባቢ አየር ላይ በመንጠር ለብዙ ርቀት መጓዝ ይችላልና ። ከዚህ በኋላ በጥቅምት የሰገሌ ጦርነት ከተደረገ በኋላ የዘውድ በዓሉ የካቲት ፬ ቀን ፲ ፱ ፻ ፱ ዓ . ም እንዲሆን ታዞ ፣ ለዘውዱ በዓል በኢትዮጵያ አዋሳኝ ያሉት የእንግሊዝ ሱዳንና የእንግሊዝ ሱማሌ ገዥዎች ፤ የፈረንሳይ ሱማሌ ገዥ እና በኢትዮጵያም ታላላቅ ራሶች እንዲሁም የየአውራጃው ገዥዎች በተገኙበት በዕለተ እሑድ አባታቸው ባሠሩት በትልቁ ደብር በመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በሊቀ ጳጳሱ በአቡነ ማቴዎስ እጅ ቅብዐ መንግስት ተቀብተው የንጉሠ ነገሥቱን ዘውድ ጫኑ ። ከዚህም በኋላ እንደ ሥርዓተ ንግሡ ሕግ ፤ ንግሥተ ነገሥት ዘውዲቱ በአባታቸው ዙፋን ተቀምጠው መንገሣቸውን ፤ ደጃዝማች ተፈሪም ራስ ተብለው አልጋ ወራሽና ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴ መሆናቸውን በቤተ ክርስቲያኑ ቅጥር ግቢ በተሰበሰበው ሕዝብ ፊት አዋጅ ተነገረ ። በ ፲ ፱ ፻ ፲ ፯ ዓ / ም መጀመሪያ ለትምሕርት ከአገራቸው ፣ ከትምሕርታቸውም በኋላ በጣልያን የግፍ ወረራ ምክንያት አምስቱን ዓመታት አውሮፓ ቆይተው በተቻላቸውና በተሰጣቸውም መመሪያ ስለአገራቸው ሲታገሉ የኖሩት አክሊሉ ፤ ከጠላትም ድል መደረግ በኋላ የሳቸው ዲፕሎማሲያዊ የትግል ሥራ እስከሚገባደድ ድረስ በድካም ፤ በጭንቀት እና በህመምም ለብዙ ዓመታት በፓሪስ እና ኒው ዮርክ የኖሩት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከጥቂት የሥራ ጋደኞቻቸው ጋር በ ፲ ፱ ፻ ፵ ፬ ዓ / ም ወደናፈቋት አገራቸው ተመለሱ ። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሀገሪቱ ውስጥ ከፍተኛው የስፖርት ክንውን ነው ። ይህ ሊግ በየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስር የሚተዳደር ሲሆን በየጊዜው የተለያዩ ስፖንሰሮች ደግፈውታል ። ሊጉ በየ አመቱ የሚከናወን ሲሆን በ አመት ውስጥ በሁለት ክፍል ( ሲዝን ) ተከፍሎ ይካሄዳል ። ሊጉን ለማሸነፍ አንድ ክለብ ከፍተኛ ነጥብ ይዞ አመቱን መጨረስ ይጠበቅበታል ። ክለቦች እርስ በእርሳቸው በአመት ሁለት ግዜ ይገናኛሉ ። እያንዳንዱ ክለብ አንድ ጨዋታ በ ራሱ ሜዳ ሌላውን በባላጋራ ክለብ ሜዳ ያከናውናል ። አንታርክቲካ | አውሮፓ | አውስትሬሊያ | አፍሪቃ | እስያ | ደቡብ አሜሪካ “ ማነው ብላችሁ ነው ጋሻው መወልወሉ ፣ ማነው ብላችሁ ነው ጦራችሁ መሾሉ ማነው ብላችሁ ነው ካራችሁ መሳሉ ፣ የጌታችሁ ልጅ ነው ኧረ በስማም በሉ ” በታሪክ አጥኝው ሪቻርድ ፐንክኽርስት አስተሳሰብ የዚህ እምነት ምክንያት የቴዎድሮስ " እንግሊዝ ግብጽን ትደግፋለች " የሚል " የተሳሳተ እምነት " ነው ይበል እንጂ ። [ 86 ] በእርግጥም እንግሊዞች ከግብስ ጋር የንግድ ግንኙነት ለመፍጠር ሞክረው ነበር ። በ1856 ፣ በግብጽ ቁጥጥር ስር በነበረው የሱዳን ክፍል የጥጥ ተክልን ለመትከል የሚያስችል እቅድ ለመንደፍ የእንግሊዙ ካፒቴን ካሜሮን ተጉዞ ነበር ። [ 87 ] እኒህን ነገሮች የሚከታተሉት ንጉሱ ፣ ካሜሮን የግብጾቹን በሱዳን ወረራ ዕውቅና እንደሚሰጥና በግልጽም ለነሱ እንደሚያደላ ተረዱ ። [ 75 ] [ 85 ] ህዳር 1856 ላይ ከኸርል ሩስል ጸሃፊ ጄምስ መሪይ በመጣ ደብዳቤ መሰረት ካፒቴን ካሜሮን በምጽዋ ላይ እንጂ በኢትዮጵያ እንዳልተሾመ ማስታወሻ ደረስው ። [ 75 ] [ 85 ] ነገር ግን ይሄ ደብዳቤ ስህተት ነበር ምክንያቱም የካፒቴን ካሜሮን ሹመት የንግስቲቷ ቆንጽላ በኢትዮጵያ የሚል ነበርና ። [ 75 ] [ 85 ] ። . ፲ ፱ ፻ ፵ ፱ ዓ / ም የቀድሞዋ ማላያ ( የአሁኗ ማላዝያ ) ነጻነቷን ከብሪታንያ ተቀዳጀች ። ፲ ፰ ፻ ፹ ፪ ዓ . ም ዳግማዊ ዐፄ ምኒልክ በ እንጦጦ “ መንበረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም ” ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሊቀ ጳጳሱ በአቡነ ማቴዎስ እጅ ቅብዓ መንግሥት ተቀብተው የንጉሠ ነገሥት ዘውድ ጫኑ ። [ 1 ] ዋዌ ( ወይም ዋው ፣ ወዌ ) በአቡጊዳ ተራ ስድስተኛው ፊደል ነው ። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥና በሶርያ ፊደሎች ስድስተኛው ፊደል " ዋው " ይባላል ። በዓረብኛ ደግሞ " ዋው " በ " አብጃድ " ተራ 6ኛ ነው ። ( በዘመናዊ ተራ ግን 27ኛው ነው ። ) አጼ ሚናስ በዙፋን ስማቸው ቀዳማዊ አድማስ ሰገድ ከ1559 እስከ መጋቢት 1 ፣ 1563 እ . ኤ . አ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት የነበሩ መሪ ናቸው ። የአጼ ገላውዲዎስ ወንድም ሲሆኑ የአጼ ልብነ ድንግል ልጅም ናቸው ። ብርሃነ መስቀል ደጀኔ እና ጌታሁን ሽብሩ ፣ “ ያሠርቱ ምእት ፥ የብርዕ ምርት ክፍል ፩ ” ፣ ጳጉሜን ፲ ፱ ፻ ፺ ፱ ዓ . ም . አንዳንድ ሊቃውንት ሞንጎልኛን ለቱርክ ምናልባትም ለጃፓንኛ ለኮሪይኛም ዝምድና እንዳለው ይቆጠሩታል ። እርግጥ የተዛመደ ቋንቋ በሩሲያ የተገኘው ካልሙክኛ ነው ። በሞንጎልያ ከ2 ሚሊዮን በላይ ተናጋሪዎች ሲኖሩ በአገሮቹ ሁሉ በጠቅላላ 5 . 7 ሚልዮን ያሕል ይችሉታል ። ከ16ኛው ክፍለ ዘመን ዓ . ም . ጀምሮ አንዳንድ የአውሮጳ ሊቅ የሞሳሕ ልጆች በመስኮብ ሠፈሩ የሚል አሣብ አቀረቡ ። እንዲሁም አንድ የሩስያ ተውፊት ( ከ17ኛው ክፍለ ዘመን የታወቀ ) እንደሚለው ፣ የመስኮብ መስራች « ንጉሥ ሞሶክ ያፌት » ሲሆን ፣ ለርሱና ለሚስቱ « ክቫ » ስሞች ስሙ « ሞስክቫ » ( መስኮብ ) ሆነ ። ራዶን የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Rn ነው ። አቶማዊ ቁጥሩም 86 ነው ። ፲ ፯ ፻ ፺ ፰ ዓ . ም . የሱዌዝ ቦይን የገነባው መሐንዲስ እና የፈረንሳይ ወኪል ፈርዲናንድ ደ ለሴፕስ በመካከለኛው አፍሪካ አንበሳ ፤ ዝሆን ፣ አውራሪስ ፣ የሜዳ አህያና ሌሎችም አራዊት ይገኙበታል ። በደኑ ሁሉ ጦጣና ዝንጀሮ ይንጫጩበታል ። በጫካው ውስጥ ዘንዶና ሰጎን ሞልተዋል ። በሜዳው አጋዘንና ድኩላ ፣ የሜዳ ፍየል ተሰማርተው ይታያሉ ። በየወንዙና በየባሕሩ ጎማሬ ይታያል ። አዞ በረጋ ውሃ ውስጥ ትኖራለች ። አዕዋፍም በየስፍራው ሁሉ ይታያሉ ። ደግሞ የአርዕስትና የስም አጻጻፍ ልምድ ይዩ ። ፲ ፱ ፻ ፵ ፮ ዓ . ም . በደቡብ ምሥራቅ እስያ የምትገኘው የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ካምቦዲያ ነጻነቷን ተቀዳጀች ። አያታቸው ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የልጁን መወለድ ሲሰሙ “ ምን ይልህ ሸዋ ” በሉት ብለው ስም አወጡ ። እሳቸው “ … ምኒልክ በሚል ስም የሚነግሥ ንጉሥ ኢትዮጵያን ታላቅ ያደርጋታል ” የሚል ትንቢት ስለነበር ‘ ምኒልክ ’ የኔ ስም ነው ብለው ነበር ። ሆኖም ፣ በህልማቸው ከልጁ ጋር አብረው ቆመው ከሳቸው ጥላ የልጁ ጥላ በልጦ ፤ በእግር የረገጡትን መሬት ሲያለካኩ እሳቸው ከረገጡት ልጁ የረገጠው ረዝሞ አዩ ። ከዚህ በኋላ “ ምኒልክ የኔ ስም አይደለም ። የሱ ነው ። ስሙን ምኒልክ በሉት ” ብለው አዘዙ ይላል ጳውሎስ ኞኞ “ አጤ ምኒልክ ” በተባለው መጽሐፉ ( ገጽ ፲ ፪ ) አጋ ( ወይም አካ ) በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ በሱመር የኪሽ ከተማ ንጉሥ ነበረ ። ከፍ ባለው ጓዳ አንዲት የተቀደሰች አዞና ግብፆችም የሚያመልኩዋቸው ሌሎች አራዊት ነበሩ ። ከምድር በታች ባለው ጓዳ የግብፃውያን ነገሥታት ዐፅም ተጋድሞአል ። ሐምሌ ፳ ፱ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፪ ዓ / ም ነጻነቷን ከፈረንሳይ የተቀዳጀችው አፐር ቮልታ ( አሁን ቡርኪና ፋሶ ) የመጀመሪያ ፕሬዚደንትነትን ሥልጣን የሰጠችው ለሞሪስ ያሜዎጎ ነበር ። አውስትራሊያ ከ7ቱ ክፍለ ሀገራት በደቡብ በኩል የአለም ካርታ አቀማመጥ በታዝማንያ ደሴት ፣ በትንንሽ ደሴቶች በህንድ እና ፓስፊክ ውቅያኖስ ኢንዶኔዥያ ፣ ምስራቅ ቲሞር ፣ ፓፓ ኒው ጊኒ በሰሜን ፤ ሆይ ( ወይም ሀውይ ) በአቡጊዳ ተራ አምስተኛው ፊደል ነው ። እንዲሁም በከነዓን ፣ በአራማያ ፣ በዕብራይስጥ እና በሶርያም ፊደሎች አምስተኛው ፊደል « ሄ » ይባላል ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ቀን ጻድቁ አቡነ አረጋዊና ጻድቁ ገብረ ክርስቶስን ታስታውሳለች ። ይህ በዚህ እንዳለ ነበር ግብጾች ( ክዴቭ ፓሻ ) እኒህን ሶስት ክፍሎች አንድ በማድረግ ከኢትዮጵያ ለይተው ለመግዛት የሞከሩት ። ከላይ እንደተጠቀሰው ግብጾች ከከሰላ ምጽዋ የሚዘልቀውን መንገድ ቅኝ አድርገው ነበር ሆኖም ግን ለጸጥታ ሲሉ የደጋውን ክርስቲያን ክፍል ለመቆጣጠር ሞክሩ ። በዚህ ምክንያት ከኢትዮጵያ ጋር ጦርነት ገቡ ። በኖቬምበር 16 ፣ 1875 ላይ የአጼ ዮሐንስን ሰራዊት ጉንደት በተባለ ቦታ ገጥመው ተሸነፉ ። ማርች 1 - 9 ፣ 1876 ላይ እንደገና ጉራ በተባለ ቦታ ገጥመው ከፍተኛ ሽንፈት ገጠማቸው ። ይህን አይነት ክስረት ከገጠማቸው በኋላ ደጋውን ክፍል ትተው ድሮ በነበሩበት ምጽዋ - ከሰላ ፣ በተለይ ቦጎስ ፣ መንገድ ላይ ተወሰነው በኢትዮጵያውያን ላይ የደፈጣ ውጊያ ማድረግ ቀጠሉ ። ጠንክረው ለመከላከል ሲሉ ፣ አጼ ዮሐንስ መረብ ምላሽን ለመያዝ አሰቡ ፤ ስለሆነም በ1876 ዓ . ም . ራስ አሉላ እንግዳን የመረብ ምላሽ ገዥ አድርገው ሰየሟቸው ። ራስ አሉላ በአገሬው ሰው እንደ ጸጉረ ልውጥ ተደርገው በመቆጠራቸው ነገሩ ቅሬታን ፈጠረ ። ስለሆነም የመረብ ምላሽ የቀደመ ገዥ የነበሩት ራስ ወልደሚካኤል በግብጾች እርዳታ ሐማሴንን ለተወሰነ ጊዜ መቆጣጠር ችለው ነበር ። ራስ ወልደሚካኤል በ1879 ተማርከው ለእስር ተዳረጉ ። ነገሮች እንዲህ ከተደላደሉ በኋላ ራስ አሉላ በግብጾች ምሽጎች ላይ አልፎ አልፎ ዘመቻ በማድረግ ጥቃት ማድረስ ጀመሩ ። በመካለሉ ማሃዲ ሱዳኖች በግብጾች ላይ በመነሳታቸው ግብጾች ከሁለት ጎን አጣብቂኝ ውስጥ ገቡ ። ከአጣብቂኙ ለመገላገልና ከአካባቢው በሰላም ለመውጣት ሲሉ ግብጾቹ በ1884 ከአሉላ ጋር የሄዌት ስምምነት የተባለውን ውል ተፈራረሙ ። የርብ ፏፏቴ ፣ 1869 በሰሌዳ ቁጥር ኢቲ - ቲ - ፲ ፮ ተመዝግቦ የነበረው አየር ዠበብ ( Douglas C - 47A - 25 - DK ) ለአየር መንገዱ ሁለተኛው የነፍስ ጥፋት አደጋ የተከሰተበት በረራ ሲሆን ፣ በግል ኪራይ ለዳሰሳ ጥናት ሦስት ዠበብተኞችንና አሥራ ስድስት መንገድኞችን ጭኖ ከአዲስ አበባ ልደታ ማረፊያ ተነሥቶ ወደ አስመራ በረራ ጀምሮ ነበር ። ነገር ግን ሰንዳፋ አካባቢ ላይ የሞተሩ ተሽከርካሪ ሲያቆም አብራሪው ወደልደታ ለመመለስ ሞክሮ ነበር ። ዳሩ ግን አየር ዠበቡ ወደመሬት ተከሰከሰና አስተናጋጇና አራት መንገደኞች ሕይወታቸው አልፏል ። ከ1947 - 48 የአራቱ ሃይሎች አጣሪ ኮሚሽን ወደ ኤርትራ ሄዶ የህዝቡን ልብ ትርታ ለማጥናት ያደረገው ሙከራ በኮሚሽነሮቹ መካከል ስምምነት ስላልፈጠረ በ1948 ላይ ጉዳዩ ለአለም ቀፉ የተባበሩት መንግስታት መድረክ ቀረበ ። እንግሊዞችና ጣሊያኖች የቤቭን ፎርዛ አቅድ የተባለውን ሰነድ ያዘጋጁት በዚህ ወቅት ነበር ። በአቅዱ መሰረት ኤርትራ ከሦስት ስትከፈል ምዕራቡ እስላም ክፍል ለሱዳን ፣ ደጋው ለኢትዮጵያ ፣ አሰብና ምጽዋ ልዩ ግዛት እንዲሆኑ ነበር ። ሆኖም ግንቦት 1949 ላይ የተካሄደው የተ . መ . ጉባኤ ሃሳቡን ውድቅ አደረገው ። በዘመኑ ፲ ፭ መድፎች ፣ ፯ ሞርታሮች ፣ ፲ ፩ ሺ ፷ ፫ የተለያዩ ጠመንጃዎች ፣ ፰ ፻ ፸ ፭ ሽጉጦችና ፬ ፻ ፹ ፩ ሳንጃዎች ፣ ፭ ፻ ፶ ፭ የመድፍና የሞርታር አረሮች እንዲሁም ፹ ፫ ሺ ፭ ፻ ፷ ፫ የተለያዩ ጥይቶች በመቅደላው ግምጃ ቤት እንደነበሩ መረጃዎች ይገልፃሉ ፡ ፡ በአሁኑ ጊዜ ግን ለታሪክ መዘክርነት በቦታው ከሚገኙት ቅርሶች አንዱ ‘ ሴባስቶፖል ’ የተባለው የንጉሠ ነገሥቱ ትልቅ መድፍ እና ዓፄ ቴዎድሮስ ጊዜያዊ ቤተ መንግሥት ፍርስራሽና የመቃብር ቦታዎች ናቸው ፡ ፡ መጽሐፍቱ ፣ ድርሳናቱ ፣ የወርቅና ብር ዋንጫዎች ፣ አክሊሎችና ሌሎች የንጉሠ ነገሥቱ የግል ሀብቶች የነበሩ ቅርሶች ሁሉ ከመቅደላው ጦርነትና ከዓፄ ቴዎድሮስ እረፍት በኋላ በደላንታ ሜዳ ለጨረታ ተሰጥተው በ ናፒዬር የተመራው የእንግሊዝ ሠራዊት ተቀራምቷቸዋል ፡ ፡ በአሁኑ ጊዜም ከንጉሠ ነገሥቱ አናት ላይ የተሸለተውን ሹሩባ ፀጉር ጨምሮ ሌሎች ቅርሶች በእንግሊዝ አገር የተለያዩ የሥነ - ቅርስ መዘክሮች ውስጥ ተቀምጠው ይገኛሉ ። ከዚያም ባህር ንጉስ ይስሐቅ በኦቶማን ቱርኮችና በአዳል ሰራዊት ታግዞ አመጽ ማስነሳቱ አልቀረም ። በዚህ ጊዜ ንጉሱ ወደ ትግራይ በመዝመት በ1578 ባህረ ነጋሹንና ( በአዲ ቆሮ ) አባሪ ኦቶማኑን ኦዝደሚር ፓሻንና የአዳል መሪ የነበረውን ሱልጣን መሃመድ አራተኛ ( በተምቤን ) ጦርነት አሸንፎ ገደላቸው ። በድባርዋ ( የድሮው ኤርትራ ዋና ከተማ ) የነበሩት ቱርኮችም ያለምንም ተኩስ እጃቸውን ሰጡ ። በዚያውም ሰርጸ ድንግል በአክሱም ስርዓተ ተክሊሉን ፈጸመ ( ይህ እንግዲህ ከዘርዓ ያዕቆብ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው ) ፣ መልአክ ሰገድ የሚለውንም ስም ያገኘው በዚህ ግዜ ነበር ። ከ10 አመት በሁዋላ ፣ በ1588 ኦቶማን ቱርኮች ፣ ከተባረሩበት ድባርዋ መልሰው ሊቆጣጠሩ ሲሞክሩ በመሸነፋቸው አርቂቆ ላይ የነበረውን ግዛታቸውን ሰርጸ ድንግል አፈረሰባቸው ። በዚህ ምክንያት የቱርኩ መሪ ፓሻ በወርቅ ያጌጠ ፈረስ እስከ ሳዱላው በመላክ ከንጉሱ ዘንድ ሰላም እንደሚሻ አስታወቀ ። [ 1 ] በአይሁድ መጽሐፍ ፒርኬ ዴ - ረቢ ኤልኤዘር ( 826 ዓ . ም . ያህል ) ዘንድ ፣ ናምሩድ ከአባቱ ከኩሽ የአዳምና የሕይዋን ልብሶች ወረሰ ። እኚህም ልብሶች የማይሸነፍ አደረጉት ይላል ። ከዚያ የናምሩድ ወገን ነገደ ያፌትን ድል በማድረግ ላዕላይ ገዚነት ተቀበለ ። በኋላ ዔሳው ( የአብርሃም ልጅ - ልጅ ) ናምሩድን ገደለው ። ይህ ተረት እንደገና ከ1618 ዓ . ም . በሚታወቀው « ያሻር መጽሐፍ » በሚባለው ሚድራሽ ይገኛል ። ከዚህ በላይ የናምሩድ ልጅ ማርዶን በክፋት ከአባቱ እንደበለጠ ይጨምራል ። [ 2 ] የኡር ንጉሥ ኡር - ናሙ በኋላ ኩቲክ - ኢንሹሺናክ ድል አደረገ ። [ 4 ] ስለዚህ ከአካድና ከኡር - ናሙ መካከል የገዙት ጉታውያን ለ124 አመት እንደ ቆዩ አይቻልም ፤ ሌላ ምንጭ እንደሚለው ለ25 አመት ብቻ እንደ ነበር ያስረዳል ። ፫ / ፡ በሥራ ፡ ላይ ፡ ያለ ፡ ሰው ፡ ለእራሱና ፡ ለቤተሰቡ ፡ ለሰብዓዊ ፡ ክብር ፡ ተገቢ ፡ የሆነ ፡ ኑሮን ፡ የሚያስገኝለትና ፡ ካስፈለገም ፡ በሌሎች ፡ የኀብረሰብ ፡ ደህንነት ፡ መጠበቂያ ፡ ዘዴዎች ፡ የተደገፈ ፡ ትክክለኛና ፡ ተስማሚ ፡ ዋጋውን ፡ የማግኘት ፡ መብት ፡ አለው ። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፴ ፫ ኛው ዕለት ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፻ ፴ ፫ ዕለታት ሲቀሩ ፤ በዘመነ ማቴዎስ ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፻ ፴ ፪ ዕለታት ይቀራሉ ። « አንዳንድ ሰዎች የሕይወቴን ታሪክ ጽፈው ባለማወቅ ወይም በመሳሳት ወይም በምቀኝነት ዕውነትን አስመስለው ለሌሎች እንዲመስል ቢሞክሩም የዕውነተኛውን ነገር ከሥፍራው ሊያናውጡት አይችሉም ። » ይህ ፕላኔት በዚህ ረጨት ውስጥ ከሚገኙ ፕላኔቶች በግዝፈቱ የአራተኛነትን ደረጃ ይይዛል ። ግዙፍ የ ጋዝ ክምችት እንደሆነ ይታመናል ። በ ረጨቱ ውስጥ የጋዝ ክምችት የሆኑት ፕላኔቶች ጁፒተር ፣ ኡራኑስ ፣ ሳተርን እና ራሱ ነፕቲዩን ናቸው ። በዚህም የተነሳ ጆቪያን ወይም ጁፒተርን መሳይ እየተባለ ይጠራል ። በአብዛሃኛው ሃይድሮጅን እና ሂሊየም ከተባሉ ንጥረነገሮች የተሰራ ነው ። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፴ ፯ ኛው ዕለት ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፻ ፳ ፱ ዕለታት ሲቀሩ ፤ በዘመነ ማቴዎስ ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፻ ፳ ፰ ዕለታት ይቀራሉ ። ፊታውራሪ ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም ከብዙ ዓመታት ቆይታ በኋላ ወደአገራቸው ሲመለሱ የገጠማቸውንና የተሰማቸውን « የሕይወቴ ታሪክ » በተባል መጽሐፋቸው ላይ እንዲህ ይሉናል ፦   ቻይና   ቼኮስሎቫኪያ የሰርጸ ድንግል መንግስት ረጅምና ከመጀመሪያው ጀምሮ ብዙ ጦርነት የበዛበት ቢሆንም ንጉሱ ለልጁ ያዕቆብ ያስረከበው ግዛት ግን ሰላማዊና ያልተከፋፈለ ታላቅ ሃገር ነበር ። [ 5 ] ' ሶሲዮሎጂ ' ( ፈረንሳይኛ ፦ sociologie / ሶሲዮሎዢ / ) የሚለው ቃል በፈረንሳያዊው ጸሐፊ ኤማኑወል - ዦሰፍ ሲዬ በ1772 ዓ . ም . ከሮማይስጥ socius / ሶኪውስ / ( ባልንጀራ ፣ ጓደኛ ) እና ከግሪክ λóγος / ሎጎስ / ( ቃል ወይም ጥናት ) በማጋጠም ተፈጠረ ። የፈረንሳይ ፈላስፋ ኦጉስት ኮምፕት ከ1830 ዓ . ም . ጀምሮ በሰፊ ጠቀመው ። የኅብረተሰብ ጥናት ሲሆን የኅብረተሰብ ጽንሰ ሀሣብ በሮማይስጥ ትርጉም societas / ሶኪየታስ / ወይም የባልንጀሮች ግንኙነት ያመልከታል ። አባሲዶች የሚባሉት የአረቡን ክፍለ ዓለም ከ742 - 1250 ዓ . ም . የገዙት የነገሥታት ቤተሰቦች ናቸው ። እነዚሁም ባግዳድ ( የአሁኗ ኢራቅ ዋና ከተማ ) ላይ ተቀምጠው ይገዙ የነበሩት የሱኒ እምነት ክፍል አራማጆች ሲሆኑ ኡማያዶችን ከስልጣን ያስወገዱት ናቸው ። ዘራቸው ( እንዲሁም መጠሪያቸው ) የነብዩ መሃመድ አጎት ከነበረው ከአባስ ኢብን አብደል ሙጣሊብ እንደወረደ ይተረካል ። ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ - ዳሞ | አዲስ አበባአስተዳደራዊ ክልሎች - ትግራይ | አፋር | አማራ | ኦሮሚያ | ሶማሌ | ቤንሻንጉል - ጉምዝ | ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች | ጋምቤላ | ሐረሪ | አዲስ አበባ | ድሬዳዋቋንቋዎች - አማርኛ | ግዕዝ | ኦሮምኛ | ትግርኛ | ጉራጊኛ | ሶማሊኛ | አፋርኛ | ሲዳምኛ | ሃዲያኛ | ከምባትኛ | ወላይትኛ | ጋሞኛ | ከፋኛ | ሃመርኛ | ስልጢኛ | ሀደሪኛመልክዓ - ምድር - አባይ | አዋሽ | ራስ - ዳሽን | ሶፍ - ዑመር | ጣና | ደንከል | ላንጋኖ | አቢያታ | ሻላከተሞች - የኢትዮጵያ ከተሞች አጼ ዘርአ ያዕቆብ በጦር ውሎአቸው ብቻ ሳይሆን የሚታወቁት ፣ 3 መጻህፍትንም በመድረስና ለትውልድ በማቅረብ ጭምርም ነው ። እነሱም መጽሃፈ ብርሃን ፤ መጽሃፈ ምላድ ና መጽሃፈ ስላሴ ይሰኛሉ ። ኒሽ አብዛኛው ጽሁፉ የሚያተኩረው ሰወች እንዴት ሊኖሩ ይገባቸዋል ? በሚለው ጥያቄ ነው ። በዚህ ምክንያት እሱ ይኖርበት የነበረውን ዘመን የጀርመን ግብረ ገብ በመንቀፍ ብዙ ጽፎአል ። ትክክል ወይም ጥሩ ግብረገብ እና ስህተት ወይም መጥፎ ግብረገብ ተብለው ይሰራባቸው የነበሩትን የጊዜውን አስተሳሰቦች በመተቸት ሰወች አዲስ ጥሩ እና መጥፎ የሚሉትን ግብረገብ እንዲፈጥሩ ታግሏል ። 2ኛው ዓለማዊ ጦርነት ከ1932 ዓ . ም . እስከ 1937 ዓ . ም . ድረስ የተደረገ ታላቅ አለም አቅፍ ጦርነት ነበረ ። በዚህ ጦርነት መጨረሻ የአክሲስ ሃያላት ማለትም ጀርመን ፣ ጣልያንና ጃፓን ተሸነፉ ። በጠቅላላ አለም ዙሪያ 70 ሚልዮን ሕዝብ ከጦርነቱ ጠፉ ። ከጦርነቱም በኋላ አሜሪካና የሶቭየት ኅብረት የዓለም ዋና ኃያላት ሆኑ ። እንባ - - > አናንባ ፲ ፱ ፻ ፶ ፯ ዓ / ም የኬንያ የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስቴር ጆሞ ኬንያታ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ ። ፲ ፱ ፻ ፱ ዓ . ም . የወሎው ንጉሥ ፤ የልጅ እያሱ አባት ንጉሥ ሚካኤል የልጃቸውን ከሥልጣን መውረድ አዋጅ ተቃውመው በጦር ኃይል ለማክሸፍ ከነሠራዊታቸው ወደ አዲስ አበባ ሲዘምቱ በአልጋ ወራሹ ራስ ተፈሪ መኮንን መሪነት እና በጦር ሚኒስቴሩ በፊታውራሪ ኃብተ ጊዮርጊስ አበጋዝነት የዘመተው ሠራዊት በሰገሌ ጠራ ሜዳ ወረዳ ላይ ገጥመው ከ ፭ ሰዐት ውጊያ በኋላ የወሎ ሠራዊት ድል ሆነ ። ንጉሡም ተማረኩ ። [ 1 ] የዚህ ጉዳይ በንዲህ ከተጠናቀቀ በኋላ ፣ ባለ ድሉ ሱሰኒዮስ ፣ ወደ ትግራይ በሊማሊሞገደል እና ዋልድባ አድርጎ አቀና ። በዚያውም የንጉሰ ነገስትነቱን ማዕረግ ታህሳስ 18 ፣ 1608 በአክሱም አጸና ። [ 9 ] በትግራይ ውስጥ ተነስቶ የነበረውንም አመጽና የኦሮሞ ቡድን ጥቃት በማሸነፍ ጸጥታ አሰፈነ ። ይሁንና አሰመሳዩን ያዕቆብን ለመያዝ ያደረገው ጥረት ፍሬ ስላላፈራ ስራውን መልሶ ለወንድሙ ስዕለ ክርስቶስ ተወለትና ወደ ቤተ መንግስቱ ደንካዝ ተመለሰ ። ትንሽ ቆይቶም በስዕለ ክርስቶስ ገፋፊነት ሁለት የአስመሳዩ ያዕቆብ ተከታዮች መሪያቸውን በመግድል አንገቱን ቆርጠው ለሱሰኒዩስ ላኩ ። ስኮቱ ጄምስ ብሩስ እንደመዘገበ " የአስመሳዩ እራስ ስላልተሸፋፈነ ፣ አሰመሳዩ ፊት ላይ ምንም ጠባሳ ፣ ምንም ቁስል ፣ ምንም ችግር እንደሌለ አስተዋልን ። ይልቁኑ ይሸፋፈን የነበረው ከእውነተኛው ንጉስ ያዕቆብ ጋር ምንም ምሥሥል እንዳልነበረው ለመደበቅ እንደነበር ተገነዘብን " [ 10 ] በማለት የደብረ ቢዘኑ አጼ ያዕቆብ ታሪክ በንዲህ መልክ ተቋጨ ። የካፍ መነሻ ከቅድመ - ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል ። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የመዳፍ ስዕል መስለ ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር ። አጠራሩ ግን " ደ " ነበር ። በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው " ካፍ " ስላሉት ፣ ይህ ስዕል " ክ " ሆኖ እንዲሰማ መጣ ። 9 አምስተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ ፥ ስለ እግዚአብሔር ቃልና ስለ ጠበቁት ምስክር የታረዱትን የሰዎች ነፍሳት ከመሠዊያ በታች አየሁ ። 10 በታላቅ ድምፅም እየጮኹ ። ቅዱስና እውነተኛ ጌታ ሆይ ፥ እስከ መቼ ድረስ አትፈርድም ደማችንንስ በምድር በሚኖሩት ላይ እስከ መቼ አትበቀልም   ? አሉ ። 11 ለእያንዳንዳቸውም ነጭ ልብስ ተሰጣቸው ፥ እንደ እነርሱም ደግሞ ይገደሉ ዘንድ ያላቸው የባሪያዎች ባልንጀራዎቻቸውና የወንድሞቻቸው ቍጥር እስኪፈጸም ድረስ ፥ ገና ጥቂት ዘመን እንዲያርፉ ተባለላቸው ። ( ራእይ 6 : 9 - 11 ) ሊቁ ሪቻርድ ፓንኩርስት እንደሚጽፍ ፣ አንድ ተማሪ በመጀመርያው አመት ፊደሉን ከተማረ በኋለ ፣ በሚከተለው አመት መጀመሪያይቱ የሐዋርያው የዮሐንስ መልእክትን ከአዲስ ኪዳን በግዕዝ ከትዝታ ለመጻፍ መማር ነበረበት ። በሦስተኛው ደረጃ የሐዋርያት ሥራ በአራተኛውም መዝሙረ ዳዊት በግዕዝ ማስታወስ ነበረበት ። ይህንን ከጨረሰ ታላቅ ግብዣ ይደረግና ልጁ ጸሐፊ ይሆን ነበር ። ጥር 12 ፣ 1854 ላይ የቴዎድሮስ ደብዳቤ ለንድን ቢደረሰም ። [ 84 ] የታቀደውን አላማ አልፈጸመም ። ለዚህ ምክንያቱ ሩሲያውያን የእንግሊዝን የህንድ ግዛት መገዳደራቸው ነበር ። [ 84 ] ስለሆነም እንግሊዝ ሩሲያን በጠላትነት ፈርጃ ክሩሲያ ጠላቶች - ከቱርኮች ጋር የጠበቀ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በማድረግ ሩሲያን አንድ ላይ የሚታገሉበት ወቅት ነበር ። [ 84 ] ስለሆነም የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ መሰሪያ ቤት ለቴዎድሮስ ደብዳቤ መልስ እንኳ ሳይጽፍ እንዲሁ በተመላሽ ደብዳቤውን ለእንግሊዝ ወኪል በህንድ ላከ ። [ 84 ] የህንዱም መስሪያ ቤት ደብዳቤውን ወደ ጎን ከማስቀመጥ ውጭ መልስ አልላከም ነበር ። [ 84 ] በዚያው አመት ሚያዚያ 1854 ካፒቴን ካሜሮን ክእንግሊዙ የውጭ ጉዳይ ጸሃፊ ኸርል ረስል በደረሰው ደብዳቤ የእንግሊዝ መንግስት የኢትዮጵያን የድጋፍ ጥያቄወች ውድቅ እንዳደረገ ተረዳ ። [ 84 ] ካሜሮን ወደ ምጽዋ በመሄድ በዚያ እንዲወስን መልዕክቱ ያዝ ነበር ። [ 84 ] በዚህ መካከል ንጉሱ ከእንግሊዝ መልስ ባለማግኘታቸው የእንግሊዝ መንግስት ሆን ብሎ ችላ እንዳላቸው እምነት አሳደረባቸው ። [ 75 ] [ 85 ] በዊኪፔድያ የመጣጥፉ አርእስት ወይም ስሞች ለመጀመርያ ግዜ ሲጠቀሱ በጨለማ ጽሕፈት እንጽፋቸዋለን ። እንዲሁም የመጽሐፍ ስም ወይም የውጭ አገር ቃላት ወዘተ . በitalic መጻፍ ይገባል ። የውጭ አገር ቃል እና የአርእስቱ ስም በአንድ ጊዜ ሲሆን ለምሳሌ በጨለማ italic ልንጻፍ እንችላለን ። በአሁኑ ጊዜ ሴኔጋል የዴሞክራሲ ሂደት ስኬታማ ነው ከሚባሉት የቀድሞ ቅኝ ተገዢ ሀገራት መካከል የምትጠቀስ ናት ። የአካባቢ አስተዳዳሪዎች በፕሬዝዳንቱ ነው የሚሾሙት ። ማራባውት የሚባሉ የእስልምና ሃይማኖት መሪዎችም በሴኔጋል ጠንካራ የፖለቲካ ተፅእኖ አላቸው ፡ ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴ ዓርብ ታኅሣሥ ፫ ቀን ፲ ፱ ፻ ፲ ፱ ዓ . ም . አርፈው ፣ በአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ ፡ ፡ በምክር አዋቂነትና በአስተዳደር ፈሊጥ የተመሰገኑ ነበሩ ፡ ፡ 하루 / 일일 / 1일 ( Haru / il il ) = One day . ትርጉሙ ፡ - ምቀኝነትን የሚተች ተረትና ምሳሌ ። ኅዳር ፳ ፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፹ ፮ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪ ፻ ፹ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪ ፻ ፸ ፱ ቀናት ይቀራሉ ። አፍሪካ ከሌላው ዓለም ይልቅ የታወቀው በጣም ትንሽ ነው ። ኤውሮጳውያን ደኅና አድርገው አፍሪካን አልመረመሩትም ። ከሕዝቡ የሚበልጡት ሻንቅሎች ናቸው ። ከነዚህም ብዝዎቹ በነገድ የተለያዩ ናቸው ። አልበርት አይንስታይን በ1905 ዓ . ም . ለችግሩ መፍትሔ አቀረበ ። ይህን ያደረገው የብርሃንን እኑስ ኅልዮት እንደገና እንዲንሰራራ በማድረግ ነበር ። ሆኖም ግን ለሞገድ ኅልዮት እጅግ ብዙ መረጃ ስለነበር በመጀመሪያ የአይንስታይን መፍትሔ በዘመኑ በነበሩ ሳይንቲስቶች ዘንድ ተቀባይነት አልነበረውም ። ነገር ግን የ የፎቶኤሌክትሪክ ተጽዕኖን የአይንስታን ትንታኔ በበቂ ሁኔታ ስለገለጸ ቀስ በቀስ ተቀባይነትን አገኘ ፣ ስለሆነም አይንትስታን ለዚህ ስራው የኖቤል ሽልማትን አገኘ ። ይህ የአንስታይን የፎቶኤሌክትሪክ ኅልዮት ለቀጣዩ የኳንተም ኅልዮት መሰረትና አሁን ተቀባይነት ላለው የብርሃን ሁለት ጸባይነት መሰረት የጣለ ነበር ። መጽሐፍ ቅዱስ ነብያትና ሓዋሪያት በመንፈስ ተመርተው የጻፉት የክርስቲያኖች እምነት መጽሓፍ ነው ። መጽሐፍ ቅዱስ በብሉይ ኪዳንና በአዲስ ኪዳን ተከፍሎ 66 መጻሕፍት አሉት ። ከነዲዩትሮካኖኒካል መጻሕፍትም ጋራ የመጻሕፍት ቁጥር 81 ነው ። የብርሃን ነጸብራቅ አጼ ሰይፈር አርድ ፬ ኛ የአጼ ይግባ ጽዮን ልጅ የአጼይኩኖ አምላክ የልጅ ልጅ ሲሆኑ ከ1294 - 1295 ለአንድ አመት ንግሱ ነገስት ነበሩ ። ታሪክ ጻህፍት እንደሚሉት አባታቸው ይግባ ጽዮን 5 ወንድ ልጆች ስለነበሩዋቸውና የትኛው ንጉስ እንዲሆን መምረጥ ስላልቻሉ እያንዳንዱ ወንድ ልጅ አንድ አንድ አመት እንዲነግስ ቃል ስላስገቡዋቸው 1 አመት ብቻ ነግሰዋል [ 1 ] [ 2 ] የደምቢያ አስተዳዳሪ የነበሩት ደጃዝማች ክንፉ ምንም እንኳ ቴወድሮስን ለዘመቻ ይዘውት ቢውጡም ግዛታቸውን ከካሳ ይልቅ መኮንን ለተባለ ልጃቸው ለማውረስ በመፈለጋቸው ግንኙነታቸው የሻከረ ሆነ ። በ1839 ደጃች ክንፉ ካረፉ በኋላ የክንፉ ሁለት ልጆችና ካሳ ሆነው የዳሞትና ጎጃም ገዢ በነበሩትን ደጅ አዝማች ጎሹ ዘውዴን ጦርነት ገጥመው ተሸነፉ ። ልጅ ካሳ በጦርነቱ ባይማረክም ብዙ ወራት በሽሽት ከቆየ በኋላ የአሸናፊውን ደጃች ጎሹን ጦር በመጨረሻ ተቀላቀለ [ 11 ] ። ምንም እንኳ የውትድርና ብቃትን ቢያሳይም በደጃች ጎሹ ሰራዊት ውስጥ እድገትን ስላላገኘ ወደ ቋራ ተመለሰ ። [ 12 ] ። ሆኖም ወይዘሮ መነን ሊበን አምዴ አጠቃላይ ደምቢያን የግሏ ርስት አድርጋ ነበር ። [ 13 ] በዚህ ምክንያት የመነን ሊብን ተወካይ ገዢወች ወጣቱን ካሳ ከቋራ እንዲለቅ ይወተውቱት ነበር ። ካሳም የተነጠቀውን የአባቱን ርስት ለማስለመስ ያለው አማራጭ አመጽ በመሆኑ ወደቆላ ወርዶ ሸፈተ ። [ 9 ] ኢትዮጵያ ከዓለም ሶስቱ ትልቅ የአብርሃም ሀይማኖቶች ጋር ታሪካዊ ግንኙነት አላት ። ክርስትናን በአራተኛው ምዕተ ዓመት ተቀብላለች ። ከሕዝቡ አንድ ሶስተኛው እስላም ነው ። የመጀመሪያው የእስላም ሂጅራ ወደ ኢትዮጵያ ነው የተከናወነው ። ነጋሽ በአፍሪካ የመጀመሪያው የእስላም መቀመጫ ናት ። እስከ ፲ ፱ ፻ ፸ ዎቹ ድረስ ብዙ ቤተ እስራኤሎች በኢትዮጵያ ይኖሩ ነበር ። የራስ ተፈሪ እንቅስቃሴ ኢትዮጵያን በትልቅ ክብር ነው የሚያያት ። ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ - ዳሞ | አዲስ አበባአስተዳደራዊ ክልሎች - ትግራይ | አፋር | አማራ | ኦሮሚያ | ሶማሌ | ቤንሻንጉል - ጉምዝ | ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች | ጋምቤላ | ሐረሪ | አዲስ አበባ | ድሬዳዋቋንቋዎች - አማርኛ | ግዕዝ | ኦሮምኛ | ትግርኛ | ጉራጊኛ | ሶማሊኛ | አፋርኛ | ሲዳምኛ | ሃዲያኛ | ከምባትኛ | ወላይትኛ | ጋሞኛ | ከፋኛ | ሃመርኛ | ስልጢኛ | ሀደሪኛመልክዓ - ምድር - አባይ | አዋሽ | ራስ - ዳሽን | ሶፍ - ዑመር | ጣና | ደንከል | ላንጋኖ | አቢያታ | ሻላከተሞች - የኢትዮጵያ ከተሞች ፲ ፱ ፻ ፺ ፩ ዓ / ም በአውሮፓ እና በእስያ አኅጉራት እስከ ፫ ፻ ፶ ሚሊዮን የሚቆጠሩ በአውሮፓውያን አቆጣጠር የምዕተ ዓመቱን የመጨረሻ ድፍን የፀሐይ ግርደት ተመልክተዋል ። ሊማ የፔሩ ዋና ከተማ ነው ። አርሲ ነገሌ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ሸዋ ዞንና በአርሲ ነገሌ ወረዳ ይገኛል ። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42 , 054 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21 , 120 ወንዶችና 20 , 934 ሴቶች ይገኙበታል ። [ 1 ] ፲ ፭ ፻ ፲ ፩ ዓ / ም ፈርዲናንድ ማጄላን ከአምስት የእስፓኝ መርከቦች ጋር ዓለምን በባሕር ለመዞር ሴቪል ከሚባል ሥፍራ ጉዟቸውን ጀመሩ ። ማጄላን በመሃል ላይ ፊሊፒን ደሴቶች ላይ ሲሞት ጉዞውን ምክትሉ ሴባስቲያን እልካኖ ጨረሰ ። በሚቀጥለው ቀን ፣ ሚያዚያ11 ላይ ፣ ናፒየር ለቴዎድሮስ በጻፈው ደብዳቤ ንጉሡ እስረኞቹን ከፈቱና ለ " እንግሊዟ ንግሥት እጅ ከሰጡ " " በክብር እንደሚያዙ " አሳወቃቸው ። [ 94 ] ሆኖም ንጉሰ ነገሥቱ ከኩራታቸው አንጻር ይህን አይነት መዋረድ እንደማይቀበሉ አሳወቁ ። [ 94 ] በዚህ ሁኔታ ንጉሱ አቋማቸውን በደምብ የሚያሳውቅ ፣ በጊዜው " ድንቅ " የተባለ [ 94 ] ፣ ማንነታቸውንም በርግጥ የሚይሳይ ደብዳቤ ጻፉ ። [ 93 ] ለናፒርየር የተጻፈው ይህ ደብዳቤ አጠቃላይ የጊዜውን የኢትዮጵያ ሁኔታ የዳሰሰና ለኢትዮጵያ ህዝብ የገቡት የመጨረሻ ኪዳን ነበር ። [ 94 ] ከላይ እንዳየነው የአዙሪቱ ጉልበት ከራዲየሱ ተገልባጭ ግንኙነት አለው ፣ ስለዚህ ረጅሙን የገመድ ርዝመት ብንመርጥ ፦ r = 0 . 5m ፤ በሰከንድ አንድ ጊዜ ለመዞር ፣ 2 * ፓይ * r መጓዝ ግድ ይላል ፣ ይህም 2 * 3 . 14 * 1 ማለት ነው = 6 . 28 ሜትር በሰከንድ ። ከላይ የክርስቲያን ሃይጅንስን ቀመር በመጠቀም ፣ በቆሎውን ለማብሰል አስፈላጊና አንስተኛ ጉልበት እንዲህ እናሰላለን ፡   : m እዚህ ላይ አጠቃላይ ግዝፈት ይወክላል ። ( የገመዱን ኢምንት ግዝፈት ለጊዜው ችላ እንበልና ) ፦ m = 250 ግራም ( በቆሎ ) + 40ግራም ( ከሰል ) + 10ግራም ( ቆርቆሮ ) = 300 ግራም = . 3 ኪሎ ግራም ። ጥድፊያ v = 6 . 28 ሜትር / ሰኮንድ ። ትልቁ ሬድየስ r = 0 . 5ሜትር ፤ ኒውተን ። እዚህ ላይ ማስተዋል ያለብን ይህ ጉልበት በቆሎውን ለመጥበስ ከሚያስፈልጉን ጉልበቶች ሁሉ በጣም አነስተኛው ነው ። ሆኖም 23 . 66ኒውተን ከ19 . 6 ኒውተን ስለሚበልጥ በቆሎውን ለመጥበስ ብንሞክር ገመዱ ስለሚበጠስ ፣ በቆሎውን መጥበስ አንችልም ። የዓለም የህዝብ ብዛት በመሬታችን ላይ ያለውን የሰው ልጆች ቁጥር ይተምናል ። በ1998 መጀመሪያ ላይ 6 . 5 ቢሊዮን እንደደረሰ ይገመታል ። ከነዚህ ትምናዎች በመነሳት የዓለም ሕዝብ ከ20ኛው ክፍለ ዘመን በፊት ታይቶ በማይታውቅ ፍጥነት ማደጉን እንደቀጠለ ይታያል ። በአንዳንድ ግምቶች ፣ እስከ አንድ ቢሊዮን ያህል እድሜያቸው ከአስራ አምስት እስክ ሃያ አራት የሚሆን ወጣቶች እንደሚገኙ ይታመናል ። በቅብጢ አቆጣጠር የዚህ ወር ስም ኮያክ ነው ። ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከጣኦት ስም « ካ - ሔር - ካ » ( የሔሩ መናፍስት ) መጣ ። የኮምፒውተር ትልምና ጥቅም በጣም ሰፊ እየሆነ በመሄዱ አብዛኞቹ የክፍተኛ ትምህርት ተቆአማት ባሁኑ ጊዜ በጁኒየርና በሲኒየር የዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ባንድ በተወሰነ ርእስ ዙሪያ እንዲያተኩሩ ይመክራሉ ። የIEEE / ACM Curriclum Guidlines እንደሚያመለክተው ዋና የኮምፒውተር ምህንድስና ክፍሎች በነዚ ይክፈላሉ [ 1 ] . ባርየ ግምብ አቅድ [ 2 ] ኃይል የተለያዩ ትርጉሞች አሉት ። በጠቅላላው « ለውጥ የማስካሂድ ማንኛውም ችሎታ » ማለት ነው ። የሰው ልጆች ሁሉ አንድ ኅብረተሰብ ሆነው የሠፈሩባት አገር ሰናዖር ለኤፍራጥስ ወንዝ ቅርብ ነበረች ። ባቢሎን በጥንታዊ አሦር ቋንቋ ምንጭ በተገኘ ባቢሉ ( ባብ - ኢሉ ) ማለት « የአማልክት በር » ለማለት ነው ። በዕብራይስጥ ትርጉም ግን የ « ባቤል » ስም « መደባለቅ » ለማለት ለሚለው ቃል ይመስላል ። ከውድቀቱ በፊት የተናገረው ቋንቋ አንዳንዴ « የአዳም ቋንቋ » መሆኑ ይባላል ። በታሪክ አንዳንድ ሰው በግምት ያም ሆነ ይህ ቋንቋ መጀመርያው ቋንቋ እንደ ነበር የሚለው ክርክር አቅርቧል ። ለምሳሌ ቋንቋው ዕብራይስጥ ወይም ባስክ እንደ ነበር ተብልዋል ። ድህረ ገጽ - - - [ http : / / www . apple . com የአፕል ድረ ገጽ ] ፲ ፱ ፻ ፸ ፯ በኢትዮጵያ ውስጥ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በረሀብ ለተጎዱት ወገኖች እርዳታ የአውሮፓ ሕብረት 1 . 8 ሚሊዮን ፓውንድ ( £ 1 . 8 million ) ለገሠ ። የኡር መንግሥት በኤላም እጅ በ2012 ክ . በ . ገደማ በወደቀበት ግዜ በመንግሥቱ ውስጥ የኖሩት ብዙ አሞራውያን የራሳቸውን መንግሥታት አቆሙ ። ' የአሞራውያን መንግሥታት ዘመን ' በሜስጶጦምያ ታሪክ ከ2000 እስከ 1600 አመታት ከክርስቶስ ልደት በፊት ነው ። ዋናዎቹ አሞራውያን ሥርወ መንግሥታት በማሪ ፣ በያምሐድ በቃትና ፣ በአሦር ( በአሞራዊው 1 ሻምሺ - አዳድ ገዥነት ) ፣ በኢሲን ፣ በላርሳና በባቢሎን ተነሡ ። ሃይሉ ይመኑ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ ። የደምቢያ አስተዳዳሪ የነበሩት ደጃዝማች ክንፉ ምንም እንኳ ቴወድሮስን ለዘመቻ ይዘውት ቢውጡም ግዛታቸውን ከካሳ ይልቅ መኮንን ለተባለ ልጃቸው ለማውረስ በመፈለጋቸው ግንኙነታቸው የሻከረ ሆነ ። በ1839 ደጃች ክንፉ ካረፉ በኋላ የክንፉ ሁለት ልጆችና ካሳ ሆነው የዳሞትና ጎጃም ገዢ በነበሩትን ደጅ አዝማች ጎሹ ዘውዴን ጦርነት ገጥመው ተሸነፉ ። ልጅ ካሳ በጦርነቱ ባይማረክም ብዙ ወራት በሽሽት ከቆየ በኋላ የአሸናፊውን ደጃች ጎሹን ጦር በመጨረሻ ተቀላቀለ [ 11 ] ። ምንም እንኳ የውትድርና ብቃትን ቢያሳይም በደጃች ጎሹ ሰራዊት ውስጥ እድገትን ስላላገኘ ወደ ቋራ ተመለሰ ። [ 12 ] ። ሆኖም ወይዘሮ መነን ሊበን አምዴ አጠቃላይ ደምቢያን የግሏ ርስት አድርጋ ነበር ። [ 13 ] በዚህ ምክንያት የመነን ሊብን ተወካይ ገዢወች ወጣቱን ካሳ ከቋራ እንዲለቅ ይወተውቱት ነበር ። ካሳም የተነጠቀውን የአባቱን ርስት ለማስለመስ ያለው አማራጭ አመጽ በመሆኑ ወደቆላ ወርዶ ሸፈተ ። [ 9 ] በህረ ነጋሽ ይስሃቅ የተዝካረ ቃልን ታናሽ ወንድም ማርቆስን ንጉስ ነው በማለት እንደገና አመጸ ። በዚህ ወቅት የምጽዋ ገዥ የነበረውን የኦቶማን ቱርክ ፓሻ ኦዝሚር ድጋፍ አግኝቶ ነበር ። ካቶሊኮቹ የንጉሱን ክርስቲያናዊ ደካማ ጎኖች በነዚህ ወቅቶች ሳይቀር ይሰብኩ ነበር ። ስለሆነም ንጉሱ ሚናስ ከቀን ወደወቀን በነሱ ላይ ያለው ጥላቻ እያደገ ሄደ ። ጳጳስ ኦቬዶ ሁለተኛ እንዳይሰብክ ቢያዘው እምቢ በማለቱ የቁም እንዲታሰር አደረገ ። ፖርቹጋሎችም ኢትዮጵያውያንን ማግበት እንደተከለከሉ አዋጅ አወጀ ። በኋላ ሚናስ ኦቪዶን እንደገና በማስመጣት ለምን እንዳመጸ እንዲያስረዳ እድል ቢሰጠው ጳጳሱ የሸሚዙን ኳሌታ በማውለቅ አንገቴን ቀንጥሰው አለው ። ንጉሱም በንዴት ጎራዴውን ቢመዝ በእቴጌ ሰብለ ወንጌል እና በጊዜው በነበሩ መኳንንት አማላጅነት ጳጳሱ ከሞት ተረፈ ። ወዲያውም የታሰሩት የፖርቹጋል ቄሶች ወደ ባህር ንጉስ ይስሃቅ ካምፕ አምልጠው ከአማጺውና ከህጻኑ ማርቆስ / ፋሲለደስ ጋር ተቀላቀሉ ። የአጼ ሚናስ ንዴት በመቀጣጠሉ ወደ ሰሜን ዘመቻ አካሂዶ የባህር ንጉስ ይስሃቅን ሃይሎች ድል ቢያረግም የካቶሊኮቹ ቄሶች ግን ሽሽት ስላደረጉ ከሞት ተረፉ ። ለብዙ ሺ ዓመታት ኢትዮጵያ ብቻዋን በአኅጉሩ ውስጥ ከአውሮፓውያኖች የቅኝ ግዛት ቀንበር ቆይታ የሙሶሊኒ ፋሺስት ኢጣልያ በ ፲ ፱ ፻ ፳ ፰ ዓ / ም ወርራት በነበረ ጊዜ አርበኞች ልጆቿ ውድ አገራቸውንና ነጻነታቸውን አሳለፈው ላለመስጠት አምስት ዓመታት ሙሉ ተዋጉ ። ንጉሠ ነገሥታቸውም የዚህን የግፍ ወረራ ለማጋፈጥ በዓለም መንግሥታት ማኅበር መድረክ ላይ ሲቀርቡ ፣ ከአፍሪቃ አኅጉር ብቸኛዋ አባል ኢትዮጵያ ማንም አጋዥ አገር አልነበራትም ። አንድ ባላገር አህዮቹን ያለ ምንም ጭነት ወደ ገበያ እየነዳ ሲሔድ ሌላ የሚያውቀው ባላገር ያገኘውና « አያ እገሌ ጤና ይስጥልኝ » ሲለው « ጤና ይስጥልኝ » ይለዋል ፡ ፡ ቀጠል አድርጎ « አህዮቸሁን ምነው ራቁታቸውን ትነዳቸዋለህ » ሲለው «   ልብስ ልገዛላቸው » በማለት ሲመልስለት በመልሱ የተናደደው ባላገር « አሁን ይሔ መልስ ነው » ሲለው « አይ ሠርጉ ነው » በማለት በንዴት ላይ ንዴት ጨመረለት ይባላል ፡ ፡ መርከቤ ንጉሴ ፲ ፱ ፻ ፵ ዓ / ም ሦስተኛው የዛምቢያ ፕሬዚደንት ሌቪ ምዋናዋሳ ፲ ፱ ፻ ፶ ፰ ዓ . ም . ሃማጉይር በሚባል የሠሐራ በረሀ ሥፍራ ላይ ፣ ፈረንሳይ ለመጀመሪያ ጊዜ የጠረፍ መንዂራኩር ተኮሰች ። የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈጥሮአዊ በሆነ አቀራረብ ጠፈር የተገነባባችውን መሰረታዊ ቁሳቁሶችን ፥ በነሱ ላይ የሚከሰቱን የሃይሎችና ውጤቶቻቸውን ያጥናል ። ይህም የተፈጥሮን ህጎች ማክበር ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል ። በዚህ ሳይንስ የሚገነቡ ቴኦሪዮች ስነ ሒሳብን እንደ መሳሪያ በመጠቀም ያንድ ሥርአትን እንቅስቃሴ ለማስረዳትና ለመተንበይ የሚያልሙ ናቸው ። ይህ ሳይንስ የሚቀበለው ሊለኩና ተመልሰው ሊሞከሩ የሚችሉን ውጤቶች ብቻ ነው ። የአቶ ኢሳያስ አጎት ደጃዝማች ሰለሞን አብራሃ ( በጊዜዉ ሲጠርዋቸዉ በነበሩ ጋዜጦች አጠራር « ሰለሞን አብሃም » ) በዓጼ ሃይለ ስላሴ ዘመነ መንግሥት ማለት ( በ1946 ዓ . ም . ) የወሎ እንደራሴ ሆነዉ ያገለገሉ ናቸዉ ። በዚያ ጊዜ መቀሌ ከተማ ዉስጥ ተደራጅቶ የነበረዉ የባህል ቡድን አስመራን ከጎበኘ በሗላ ወደ ደሴ መጣ ። እንደራሴዉ ደጃዝማች ሰለሞን ለክብር እንግዶቹ በተዘጋጀዉ የእራት ግብዣ ላይ ምስጋናቸዉን ለቡድኑ ከገለጹ በሗላ እሳቸዉም ትግሬ መሆናቸዉን አንስተዉ የባህል ቡድኑ የትግራይ ባህላዊ ሙዚቃ እና ባህላዊ ዉዝዋዜ ለማስፋፋት ላደረገዉ አስተዋጽኦ አድናቆታቸዉ ገለጹ ። ለዚህ ፊደል ሁለት አይነቶች እነሱም ሃይሮግሊፊክና ዴሞቲክ ነበሩ ፡ ፡ የሃይሮግሊፊክ ቅርጾች በተለይ የሚገኙ በሐውልቶች ነው ፡ ፡ እሱ ከላይ እስከ ታች ይጻፍ ነበር ፣ ዴሞቲክ ከቀኝ እስከ ግራ ይጻፍ ነበር ፡ ፡ ሁለት ወይም ሦስት ነጥብ ቃላት ለመለየት ጠቀመ ፡ ፡ ሐምሌ 25 ቀን : ካፍ በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 11ኛው ፊደል ነው ። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 11ኛው ፊደል " ካፍ " ይባላል ። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል " ካፍ " ተብሎ በ " አብጃድ " ተራ 11ኛ ነው ። ፲ ፱ ፻ ፶ ፰ ዓ / ም የቡሩንዲው ንጉሥ ምዋምቡትሳ ፬ ኛ ባንጊሪሴንግ በልጃቸው በልዑል ቻርልስ ንዲዚ ተገለበጡ ። ዓፄ እስክንድር ወይም ዳግማዊ ቆስጠንጢኖስ ( ከ ፲ ፬ ፻ ፸ ፩ እስከ ፲ ፬ ፻ ፹ ፯ ዓ . ም . ነገሡ ) ከዓፄ በእደ ማርያም በኋላ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ ። [ 1 ] ግንቦት ፲ ፭ ቀን ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፶ ፭ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የፀደይ ( በልግ ) ወቅት ፶ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻ ፲ ፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ፲ ቀናት ይቀራሉ ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2 , 618 , 100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 559 , 400 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 38 ° 44 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 09 ° 08 ′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። ይህ ፕላኔት በመሬት ሰማይ ላይ ከሚታዩ አካላት እንደ ጨረቃ ሁሉ ግዙፉ አካል ነው ። ይህን ፕላኔት ለማየት ጥሩ ጊዜ የሚሆነው ጠዋት ፀሐይ ከመውጣቷ በፊት እንዲሁም ማታ ፀሐይ ከጠለቀች በኋላ ነው ። ፕላኔቱ በነዚህ ሁለት ጊዜያት በደማቅ ቀይ ብርሃኑ ተለይቶ ይታወቃል ። የተሰራው ከ መሬት ጋር በተመሳሳይ ሁኔታ ቋጥኝ ከበዛበት አካል ነው ። ይህም ባህሪው ከ ሶስቱ ፕላኔቶች ማለትም ከ ሜርኩሪ ፣ መሬት እና ማርስ ጋር ተመሳሳይ ባህሪ እንዲኖረው ያደርገዋል ። እነዚህ በአንድነት በ ኢንግሊዝኛው ተሬስትሪያል ፕላኔቶች . በመባል ይታወቃሉ ። በንጉሱና በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ / ክርስቲያን መካከል የነበረው ግንኙነት እየተበላሸ ቢሄድም ከሌሎች ሃይማኖቶች ጋር የነበርው ግንኙነት የከፋ ነበር ። በመጀመሪያ ፣ ፕሮቴስታንቶች ፣ ካቶሊኮች ፣ እስላሞች ፣ እና ፈላሻወች የሃይማኖት ነጻነት ተፈቅዶላቸው ይኖሩ ነበር ። [ 58 ] ሆኖም የአገሪቱ ውስጣዊ ሁኔታን መበላሸት ተከተሎ ፣ ሚሲዮኖችና ሌሎች ሃይማኖቶች ጫና እየበዛባቸው ሄደ ። ንጉሰ ነገሥቱ ለአገሪቱ አዲስ አይነት ቴክኖሎጂን ለማስተዋወቅ ከነበራቸው ፍላጎት አንጻር በንግሱና በፕሮቴስታንት ሚሲዮኖች የነገረው የመጀመሪያ ግንኙነት መልካም ነበር ። [ 31 ] እንደ ካቶሊኮች የግለሰቦችን ሃይማኖት ለመቀየር ሳይሆን የቤተክርስቲያኒቱን ውስጣዊ አሰራር ለመቀየር ስለሚፈልጉ ፕሮቴስታንቶች በንጉሱ ዘንድ በጥሩ አይን ይታዩ ነበር ። [ 72 ] በ1847 ከስዊዘርላንድ የተላኩ ወጣት እጅ ጥበብ አዋቂ የፕሮቴስታንት ሚስዮኖችን ለማስተናገድ ንጉሱ ቃል ገቡ ። [ 73 ] እኒህ ሚስዮኖች በአማርኛ የታተሙ የሃይማኖት መጽሃፍትን ይዘው የመጡ ሲሆን ፣ ቴዎድሮስ ግን የፈለጉት የጦር መሳሪያወችን ነበር ፣ ሆኖም ቀረ ግን ንጉሱ ለኒህ ሚሲዮኖች ጥሩ አቀባበል አደረጉላቸው ። [ 73 ] በንጉሱ ፈቃድ መሰረት እኒህ ሚሲዮኖች የሰበካ ስራቸው ክርስቲያን ባልሆነው ክፍል ብቻ እንዲወስኑ ሲደረግ ፣ የእጅ ጥበብ ስራቸው ግን ንጉሱ በፈለጉት መጠን ጥራት አልነበረውም ። [ 72 ] የወሎው ድል ለአጼ ቴወድሮስ ትልቅ ስልታዊ ጠቀሜታ ነበረው ምክንያቱም ወደ ሸዋ በሚያደርጉት ዘመቻ የኋላቸው ለጥቃት አይጋለጥምና ። [ 40 ] ሸዋ በዚህ ወቅት ከዘመነ መሳፍንት ትርምስ የተገላገለ ክፍል ስለነበር ከሰሜኑ ኢትዮጵያ በተለየ መልኩ ሰላም የሰፈነበትና ሃብታም ነበር ። [ 41 ] ጥቅምት 1848 ላይ በድንገት የአጼ ቴዎድሮስ ሰራዊት ከወሎ ተነስቶ ሸዋ ገባ ። [ 39 ] የንጉሰ ነገሥቱ ሰራዊት ድንገተኛ አመጣጥ የሸዋን ሰራዊት ስለከፋፈለው በጥቅምት አጋማሽ ላይ በአጼ ቴዎድሮስና ንጉስ ሃይለ መለኮት ሰራዊት መካከል በተደረገ ጦርነት የአጼው ጦር የባለወርቅ ጦርነት ተብሎ የሚታወቀውን ውጊያ ድል አደረገ ። ዘመቻው ባጠቃላይ ፭ ወር የፈጀ ነበር ። [ 24 ] መንዝ ግድምና ኤፍራታ በቴዎድሮስ ስር ሲወድቁ ሌሎች የሸዋ ክፍሎች ግን በሰይፉ ሳህለ ስላሴ ፣ የንጉስ ሳህለ ስላሴ ወንድም መሪነት የቴዎድሮስን ጦር በመከላከል ቆዩ [ 24 ] ። በራስ ዳርጌ የሚመራው የንጉሠ ነገሥቱ ጦር ህዳር 1848 ላይ በበረከት ጦርነት አሸነፈ [ 42 ] ። በመካከሉ ህዳር 9 ፣ ንጉስ ሃይለ መለኮት በህመም አረፉ ። በዚህ ምክንያት የሸዋ ወታደሮች አላማ የንጉሱን ልጅ ሚንሊክን ከቴዎድሮስ መከላከል ሆነ ። ሆኖም ግን ልጅ ምኒልክ በቴዎድሮስ እጅ በመውደቁና ቴዎድሮስም እንደልጃቸው ሊያሳድጉት ቃል በመግባታቸው የካቲት 1848 ላይ አንኮበር ሲገቡ በቀሳውስትና አንኮበር መሪወች ዘንድ ተቀባይነትን አገኙ ። [ 41 ] ቀጥሎም ንጉሰ ነገስቱ በጊዜው የነበረውን የሸዋ አስተዳደር በመቀየረ መርድ አዝማች በሚለው የጥንት ማዕረግ የንጉስ ሃይለመለኮት ወንድም የነበሩትን ሃይለ ሚካኤል የሸዋ አስተዳዳሪ አድርገው ሾሙ ። [ 43 ] የሷዴሽ ዝርዝር በቋንቋ ጥናት የሚጠቀም የመሠረታዊ ቃላት ዝርዝር ነው ። ስሙ ከቋንቋዎች ሊቅ ከሞሪስ ሷዴሽ የመጣ ነው ። በዚሁ ዝርዝር ያላቸው ቃላት የልዩ ልዩ ልሣናት ዝምድና ለማነጻጸር ይጠቅማሉ ። ቪልኒውስ የሊትዌኒያ ዋና ከተማ ነው ። ከዚህ በላይ የኤንመርካርን መንግሥት የሚገልጹ ሦስት ተጨማሪ ጽሑፎች አሉ ። « ኤንመርካርና ኤንሱሕጊርዓና » የሚባል ተረት የኤንመርካርና የአራታ መቀያየም ሲገልጽ ፣ ሐማዚ ተሸንፎ እንደ ነበር ይጠቅሳል ። በ « ሉጋልባንዳ በተራራ ዋሻ » ፣ ኤንመርካር በአራታ ላይ ዘመቻ ሲመራ ይታያል ። አራተኛውና መጨረሻውም ጽላት ፣ « ሉጋልባንዳና የአንዙድ ወፍ » ኤንመርካርና ሠራዊቱ በአራታ ዙሪያ ለ1 አመት እንደ ከበቡት ይላል ። ለመሆኑ ኤንመርካር 50 አመት ከነገሰ በኋላ ፣ የማርቱ ሕዝብ ( አሞራውያን ) በሱመርና በአካድ ሁሉ ተነሥተው ኡሩክን ለመጠብቅ ግድግዳ በበረሃ መስራት እንደ ነበረበት ይጠቅሳል ። ዓፄ ዮሐንስ ፬ ኛ ፣ ከአባታቸው ከተንቤን ባላባት የራስ ሳህለ ሚካኤል የልጅ ልጅ መርጫ እና ከናታቸው የእንደርታው ገዢ የራስ አርአያ እህት ወይዘሮ ወለተ ሥላሴ በ ፲ ፰ ፻ ፳ ፭ ዓ . ም . ተወለዱ ። ለመጀመሪያ ግዜ በኢትዮጵያ ውስጥ የኤድስ ታማሚዎች መኖራችው የተረጋገጠው በ1978 ዓ / ም ነው ። በአሁኑ ሰአት በኢትዮጵያ ውስጥ 1 . 3 ሚሊዮን በላይ የሚቆጠሩ ሰዎች ከኤችአይቪ ቫይርስ ጋር አብረው ይኖራሉ ። ኤችአይቪ የሚያመለክት የደም ናሙና የተገኘው በሁለት የደም ናሙናዎችይ ላይ ብቻ ነበር ። እነዚህም ከታህሳስ 1976 ዓ . ም እስከ 1977 ዓ . ም ባለው ጊዜ ከተሰበሰቡ የደም ናሙና የተገኘ በመሆኑ ኤችአይቪ ኢትዬጵያ ውስጥ የተገኘው 1976 ዓ . ም ነው ። ስለ ፀሓይ የሰው ልጅ ቀዳሚ መሠረታዊ ግንዛቤ ብርሃን - ሰጭ ሰማያዊ ጻሕል ( disk ) መኾኗን ፣ ደግሞም ከአድማስ በላይ እና በታች በመኾን ለመዓልትና ሌሊት መኖር ምክንያት መኾኗን መረዳት ነበር ። በብዙ የቅድመ - ታሪክ እና የጥንት ዘመን ባህሎች ፀሓይ እንደ ብርሃናዊ አምላክ ወይም እንደ ዲበ - ተፈጥሯዊ ክሥተት ( supernatural phenomenon ) ትታይ ነበር ። የፀሓይ አምልኮ ለምሳሌ የ - ኢንካ ( ደቡብ አሜሪካ ) እና አዝቴክ ( የዛሬዋ ሜክሲኮ ) ጥንታዊ ሥልጣኔዎች ዐይነተኛ ገጽታ ነበር ። ከፀሓያዊ ክሥትቶች ጋር የተያያዙ ብዙ ጥንታዊ ሐውልቶች ተገንብተው እንደነበር ለማሰብ የሐጋይ ሶልስቲስን ( summer solstice ) ለማስታወቅ የተገነቡትን የድንጋይ ሜጋሊት በምሳሌነት መጥቀስ ይቻላል ። ( በጣም ጐልተው ከሚታዩ ሜጋሊቶች ውስጥ ጥቂቱ በ ናባታ ፕላያ ፣ ግብጽ ፣ እና በ ስቶንሄንጅ ፣ እንግሊዝ ፣ ውስጥ ይገኛሉ ። ) ኦታዋ ( እንግሊዝኛ ፦ Ottawa ) የካናዳ ዋና ከተማ ነው ። አጼ በካፋ በ1730 ዓ . ም . ሲሞት የከተማው ህዝብ ሞቱን ሊቀበል አልቻለም ። ለዚህ ምክንያቱ ከአሁን በፊት ንጉሱ ሳይሞት የሞተ በማስመሰል ህዝቡ ላይ ሽብር በመፍጠሩ ነበር ። ምንትዋብም ባሏ ሲሞት የህዝቡን ጥርጣሬ ግምት ውስጥ በማስገባትና ከቋራ አምስት ወንድሞቿ መጥተው የቤተመንግስት ስልጣን እስኪጨብጡና እስኪያረጋጉ ድረስ የንጉሱን ሞት ደብቃ ቆየች [ 5 ] ። ከወንድሞቿ መምጣት በኋላ እርሷና ዘመዶቿ ሆነው የ7 አመት ልጇን ኢያሱን ለማንገስ ቻሉ ። ከ2 ወር በኋላ ታህሳስ 23 ፣ 1730 ላይ የልጇን ህጻን መሆን በማስታከክ እራሷ ላይ ዘውድ በመጫን በንግሥት ሥልጣን እንደራሴነቷን አሳወጀች [ 6 ] ። ለሚቀጥሉት 40 አመታት እርሷና ወንድሟ ወልደ ልዑል ከንጉሥ ልጇና ልጅ ልጇ ጋር እኩል ተሰሚነት ኑሯቸው አገሪቱን ለማስተዳደር በቁ ፡ ፡ አንዳንዶች ይህ በዝምድና የተተበተበ አመራርና ያስከተለው የዘር ፉክክር አገሪቱን ለዘመነ መሳፍንት ያበቃ ተግባር ነበር ሲሉ ይታዘባሉ [ 7 ] ። ጳጉሜ ፪ ቀን : ነጻነት ቀን በብራዚል ፣ የድል ቀን በሞዛምቢክ . . . እርሳስ ወይም ሌድ ማር በንብ ወይም ጣዝማ ከአበቦች ቅሥም ( አውላ ) የተሠራ ጣፋጭና ወፍራም ፈሳሽ ነው ። በቀፎው ውስጥ ንቦች ማሩን ከሰም ጋራ በማር እሸት ያስቀምጣሉ ። 조선민주주의인민공화국 ( Jo seon Min ju ju e in min gong hwa gook ) / 북한 ( Buk han ) = ስሜን ኮርያ ሌብኒዝ ከኒውተን ጋር " ማን ካልኩለስን ቅድሚያ ፈለሰፈ " በሚል ጥን አንስተው በእንግሊዝና በአውሮጳ ሳይንቲስቶች መካከል ከፍተኛ ሽኩቻ ነበር ። በአሁኑ ዘመን ሁለቱም ሰወች ካልኩለስን ለየብቻቸው እንዳገኙ ይታመናል ። ሌብኒዝ ብዙ ወዳጆች ቢያፈራም በኋለኛ ዘመኑ ብዙ ጠላቶች ስላነበሩት ሲሞት ካለጸሃፊው በስተቀር ለቀብሩ የመጣ አልነበረም ። የዚህ ድንቅ ሰው ህይወት እንዲህ መፈጸሙ ብዙ ጸሃፊወችን እስከ አሁኑ ዘመን ሲያሳዝን ይኖራል ። በኡር መንግሥት ዘመን በአንዳንድ ሰነድ አሞራውያን እንደ ዘላኖች ይሰደባሉ ። ለምሳሌ ፦ አጼ ቴዎድሮስ በመጀመሪያወቹ የአገዛዝ ዘመናቸው ራሳቸውን ከሰሎሞናዊው ስርወ መንግስት የተለዩ እንደሆነ ለማሳየት ሞክረዋል ይህም በዘመነ መሳፍንት የደረሰው የግብረገብና ፖለቲካ መላሸቅ ምክንያት ስርወ መንግስቱ በህዝቡ ዘንድ ዋጋው ረክሶ ነበር [ 33 ] ። በዚህ ምክንያት የአጼ ቴወድሮስ የመጀመሪያወቹ የአገዛዝ ዘመናት ከ1270ዓ . ም . ይኩኖ አምላክ ጀምሮ ሲወርድ ሲዋርድ የመጣውን የአገሪቱን አሰራር በጭንቅላቱ የደፋ ነበር ። ሆኖም ግን በኋላ ላይ አጼ ቴዎድሮስ በእናታቸው የአጼፋሲለደስ ዘር እንደሆኑ ለማሳየት ሞክረዋል ፣ ስለሆነም በአጠቃላይ መልኩ በአሁኑ ዘመን የሰለሞናዊ ስርወ መንግስት አካል እንደሆኑ ይጠቀሳል [ 34 ] ። የአጼ ቴዎድሮስ ዙፋን ላይ መውጣት በ1845 በአይሻል ጦርነት ተጀምሮ የነበረውን የዘመነ መሳፍንት ስርዓተ ቀብር አጠናቋል ። ብዙ ታሪክ ተመራማሪወች የካቲት11 ፣ 1847 የዘመናዊት ኢትዮጵያ ታሪክ ጅማሬ እንደሆነ ይስማማሉ 2 ። ሪቻርድ ፐንኸርስት እንደጻፈ ፡ " የካሳ ሃይሉ ከፍ ማለት አዲሱን የኢትዮጵያ ታሪክ የከፈተ ክስተት ነበር 3 " ። ትግርኛ በኢትዮጵያና በኤርትራ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው ። አመጣጡ ከግዕዝ ሊሆን እንደሚችል መላምቶች ይገልጻሉ ። የትግርኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች ቁጥር ከ8 ሚሊዮን በላይ እንደሚሆን የሚገመት ሲሆን ከዚህ ውስጥ ከ5 ሚሊዮን በላይ በትግራይና በተቀሩት የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚነገር ሲሆን የተቀሩት 3 ሚሊዮን ተናጋሪዎች በኤርትራ እንደሚገኙ ይነገራል ። ፲ ፰ ፻ ፷ ፯ ዓ . ም . ታላቁ የሁለተኛው ዓለም ጦርነት መሪ እና የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዊንስተን ቸርቺል አፍጋኒስታን በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው ። ዋና ከተማው ካቡል ነው ። መባዓ ጽዮን በሌላ ስማቸው ተክለ ማርያም በዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ ዘመን የነበሩ ጻድቅ ሰው ሲሆኑ በተወለዱ በ ፸ ፬ ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ተለይተዋል ። ገድላቸው እንደሚጠቅሰው በሸዋ ግዛት አንዳገብጣን ይባል እነበር ቦታ ከአባታቸው ሀብተ ጽዮንና እናታቸው ጽዮን ትኩና በስለት ተወለዱ ። ቀጥሎም ከአባታቸውና ከተለያዩ ቀሳውስት ትምህርት በመቅሰም አድገው እራሳቸውን በጾምና ጸሎት በማነጽ ቅድስናን አግኝተዋል ። በዚህም መካከል ወደ ዳሞት በመሄድ ገብረ ክርስቶስ ለሚሰኙ ቄስ ጋር በ እንግድነት ከቆዩ በኋላ ሲመለሱ አደገበት አገር አባ ገብርኤል በተባሉ አስተዳዳሪ የቅስና ሹምትን አገኙ ከዚያም በአቡነ ተክለ ሃይማኖት በተመሠረተው ደብረ ሊባኖስገዳም ላይ ትንሽ ጊዜ አሳልፈዋል ፣ ጋፋት ይባሉ የነበሩ ሕብረተሰቦችም ክርስትናን እንዲቀበሉ ብዙ ጥረት አድርገዋል ። መባዓ ጽዮን ይኖሩበት የነበረውን ዘመን ማወቅ የተቻለውም እኒሁ ጋፋቶች ከዓጼ ዘርዓ ያዕቆብ ስጦታን ለማግኘት ሲጓዙ መንገድ ላይ ይሰብኳቸው እንደነበር ግድሉ ላይ በማስፈራቸው ነው ። [ 1 ] ይህ ኤላማዊ ከተማ እጅግ ጥንታዊ መሆኑ አይጠራጠርም ፤ በጥንታዊው ሱመርኛ አፈ ታሪክ ኤንመርካርና የአራታ ንጉሥ መሠረት ከኡሩክ ወደ አራታ በሚወስድ መንገድ ላይ ይገኝ ነበር ፤ ይህም መጻፍ የተለማበት ዘመን ያሕል እንደ ነበር ይባላል ። በአንዳንድ ዘመን አንሻን ከሌሎች ትልልቅ የኤላም ከተሞች ጋራ ሲወዳደር የብዙ ኤላማዊ ስርወ መንግሥታት ምንጭ ሆነ ። የቀድሞዋ ዳሆሜ ( አሁን ቤኒን ) ነጻነቷን ሐምሌ ፳ ፭ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፪ ከፈረንሳይ ስትቀዳጅ ሁበርት ማጋ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንትነትን ሥልጣን ይዘው ወዲያው በታኅሣሥ ወር ላይ በተካሄደ ምርጫ ጸደቀላቸው ። በታሪክ አጥኝው ሪቻርድ ፐንክኽርስት አስተሳሰብ የዚህ እምነት ምክንያት የቴዎድሮስ " እንግሊዝ ግብጽን ትደግፋለች " የሚል " የተሳሳተ እምነት " ነው ይበል እንጂ ። [ 86 ] በእርግጥም እንግሊዞች ከግብስ ጋር የንግድ ግንኙነት ለመፍጠር ሞክረው ነበር ። በ1856 ፣ በግብጽ ቁጥጥር ስር በነበረው የሱዳን ክፍል የጥጥ ተክልን ለመትከል የሚያስችል እቅድ ለመንደፍ የእንግሊዙ ካፒቴን ካሜሮን ተጉዞ ነበር ። [ 87 ] እኒህን ነገሮች የሚከታተሉት ንጉሱ ፣ ካሜሮን የግብጾቹን በሱዳን ወረራ ዕውቅና እንደሚሰጥና በግልጽም ለነሱ እንደሚያደላ ተረዱ ። [ 75 ] [ 85 ] ህዳር 1856 ላይ ከኸርል ሩስል ጸሃፊ ጄምስ መሪይ በመጣ ደብዳቤ መሰረት ካፒቴን ካሜሮን በምጽዋ ላይ እንጂ በኢትዮጵያ እንዳልተሾመ ማስታወሻ ደረስው ። [ 75 ] [ 85 ] ነገር ግን ይሄ ደብዳቤ ስህተት ነበር ምክንያቱም የካፒቴን ካሜሮን ሹመት የንግስቲቷ ቆንጽላ በኢትዮጵያ የሚል ነበርና ። [ 75 ] [ 85 ] ። . ስለበሽታው ለማያውቁ ማሰማትና ለልጆች ማስተማር እንዲሁም ኤድስ ያለባቸውን በሚቻለን ሁሉ የመርዳት ኃላፊነትና በየጊዜው የሚገኙትን የምርምር ውጤቶች ለማወቅ መሞከርና ይኸንኑ ዕውቀት ማሰራጨት ኣለብን ። ሆሊውድ በአሜሪካ ሎስ አንጀለስ ውስጥ የሚገኝ ወረዳ ነው ። የብልት ድክመት ከየት ይመጣል ኣድራ የብልቴን ሳይዤ እንዴት መጨመር እችላለሁ d / dx እንደ ኦፕሬተር ሲቆጠር ግቤቱ ፈንክሽን ሲሆን ውጤቱም ፈንክሽን ነው ። ቁልጭ አድርገን ስናስቀምጠው ውጤቱ የግቤቱ ፈንክሽን ለውጥ ፈንክሽን ይሆናል ማለት ነው ። ይህን እውነታ የተገነዘቡትና ለጽሁፍ ያበቁ ኢሳቅ ኒውተን እና ሌብኒትዝ ሲሆኑ ፣ ከነዚህ እውነታ መገኘት በኋላ ነበር የካልኩለስ እድገት በጅጉ ፈጣን የሆነው ። ይህ መሰረታዊ እውንታ < < የተወሰኑ ጥመረቶችን > > ያለምን የጥግ ፍለጋ ፣ በአልጀብራ ብቻ ለማስላት አስችሏል ። በዚህ ምክንያት ድሮ መጠነ - ስፋታቸውን ለማግኘት አስቸጋሪ የነበሩ ፈንክሽኖች ፣ በጥግ ሂሳብ አንዳንዶቹ መልሳቸው ቢገኛም ይህ መንገድ አሰልቺና እልህ አስጨራሽ ሲሆን ፣ እነ ኒውተን ያገኙት የካልኩለስ መሰረታዊ እውነታ ግን በቀላሉ የፈንክሽኖቹን ኢ - ለውጥ በማግኘት ፣ ስፋታቸውን ለማንሰላሰል አስችሏል ። ከፍ ባለው ጓዳ አንዲት የተቀደሰች አዞና ግብፆችም የሚያመልኩዋቸው ሌሎች አራዊት ነበሩ ። ከምድር በታች ባለው ጓዳ የግብፃውያን ነገሥታት ዐፅም ተጋድሞአል ። ኮከባችን ፀሓይ በሥነ ፈለክ ሊቃውንት እጅግ ብዙ ጥናት ተደርጎባታል ። ኾኖም ኮከቢቱን በተመለከተ ብዙ ጥያቄዎች ገና አልተመለሱም ። ለምሳሌ በገሃድ የሚታየው የፀሓይ ገጽ ስኂን ( temperature ) 6 , 000 ኬ ( ኬልቪን ) ኾኖ ሳለ ፣ የዳርቻ ከባቢ አየሯ ስኂን ከሚሊዮን ኬ በላይ እንዴት ሊኾን እንደቻለ አይታወቅም ። መስከረም 4 ቀን ሊሎንጔ የማላዊ ዋና ከተማ ነው ። የመንግሥት መቀመጫ በ1966 ዓ . ም . ወዲህ ከዞምባ ተዛወረና ። የቀድሞው የሶቪዬት ሕብረት መጨረሻ ላይ ታሕሣሥ ፲ ፮ ቀን ፲ ፱ ፻ ፹ ፬ ዓ . ም ተደምስሶ በዓለም መንግሥታት እውቀትና ስምምነት ህጋዊ ወራሽነት የሩሲያ መንግሥት እንደሆነ ታወጀ ። ሩሲያም በዚህ መሠረት የቀድሞውን የሶቪዬት ሕብረት የውጭ ዕዳዎች እንዲሁም የውጭ ንብረቶች በፈቃዱ ተቀበለ ። በቀድሞው የሶቪዬት ሕብረት ተፈርመው የነበሩም ዓለም አቀፍ ስምምነቶችንም ሩሲያ መቀበሏን አስታውቃለች ። የጠይት መነሻ ከቅድመ - ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ቢታስብም እስካሁን አልተገኝም ። በከነዓን ጽሕፈት ፊደሉ የመንኮራኩር ስዕል መስለ ። ለዚህም ምናልባት ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ " ኒውት " ( " መንደር " ) ነበር ። አንዳንድ ሊቃውንት ግን ሌላ ስዕል " ጥሩ " ( " ነፈር " ) እንደ ነበር ይገምታል ። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ ከቀድሞው የናዚ ጀርመን እጅ የተወሰዱ አገሮችን በማቀላቀል እንዲሁም በ ፲ ፱ ፻ ፵ ፱ ዓ . ም በጉልበት ሌሎች የምሥራቅ አውሮፓ አገሮችን በመቀላቀል ሕብረቱ አሥራ ስድስት ሪፑብሊኮችን ያካተተ ነበር ። በዘመን ቆይታና በጥንካሬም የጎለበተ ሕዝባዊ ዓብዮታዊ የሕብረት ሪፑብሊክ በመሆኑም በተለይ በ « ቀዝቃዛ ጦርነት » ( cold war ) በሚባለው በ « ምዕራብና በምሥራቅ » ዓለም ተከስቶ በነበረው ፍጥጫ ጊዜ ፣ በዓለም ላይ ለሚመሠረቱ ሕዝባዊ መንግሥታት ዋና የሽከታ አርአያ የነበረ መንግሥት ነበር ። ፲ ፱ ፻ ፹ ፯ ዓ . ም የአሜሪካው ፕሬዚደንት ቢል ክሊንተን በተገኙበት ስርዐት ዮርዳኖስ እና እስራኤል የዕርቅ ስምምነት ተፈራረሙ ። ሜትር አለም አቀፍ መሰረታዊ የርዝመት መለኪያ አሀድ ነው ። የተፈጠረው በፈረንሳይ የሳይንስ ትምህርት በፕላቲኒየም ላይ ባሉ ሁለት ነጥቦች መካከል ያለ ርቀት በማለት ነበር ። ይህም ርቀት ይወክላል የሚባለው ከምድር ወገብ እስከ የመሬት ሰሜናዊ ጫፍ ድረስ ያለውን ርቀት አንድ አስር ሚሊዮንኛ ( 0 . 0000001 መቶኛ ) ን ነው ። ይህም በፓሪስ ሜሪዲያን ላይ ስንጓዝ ማለት ነው ። በ1983 እ . ኤ . አ . አንድ ሜትር ብርሃን በ 1 / 299 , 792 , 458 ሰከንድ የሚጓዘው ርቀት ተደርጎ ተሰልቷል ። ከሌሎች የርዝመት መለኪያ አሀዶች ጋር ለማነጻጸር 1 ሜትር ከ1000 ሚሊ ሜትር ፣ 39 . 370 ኢንች ጋር እኩል ነው ። ትርጉም ፦ የተሳካለት ሰው የሚናገረው ንግግር ነው ። በሁሉ በኩል ተሳክቶልኛል የሚል ነው ። ጊልጋመሽ ( ወይም ቢልጋመሽ ፥ በቅድመኞቹ ሱመርኛ ጽላቶች ) የኡሩክ 4ኛው ንጉሥ ነበረ ። በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ 126 ዓመታት እንደ ነገሠ ይጠቀሳል ። እንዲሁም የጊልጋመሽ ትውፊት የሚባለው ሥነ ጽሑፍ አለ ። በዚህ በኩል አባቱ ሉጋልባንዳ ይባላል ። ጊልጋመሽም በኡሩክ የነገሰው ከሉጋልባንዳ ተከታይ ከዱሙዚድ ፣ አሣ አጥማጁ ቀጥሎ እንደ ነበር ይባላል ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1 , 162 , 900 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 582 , 600 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 60 ° 08 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 25 ° 00 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። x ( f ) − − > [ system ] − − > y ( f ) . . . . በድግግሞሽ ግዛት ያለ ሥርዓት የአኅጉሩ መሪዎች በዓለም መድረክ ላይ ለበለጠ ተሰሚነት የትብብርን ግንባር ማሳየት እንደነበረባቸው በመገንዘብና ገና ነጻ ላልወጡትም ወንድም አገሮች ሉዐላዊነት መታገል ስለነበረባቸው ዓላማቸውን ግብ ለማድረስ በሁለት ቡድን ተከፍለው ፣ ባንድ በኩል እራሱን “ የዘመናዊ ተራማጅ ” ብሎ የሚጠራው ፣ በጋናው ፕሬዚደንት ክዋሜ ንክሩማ የሚመራው የ “ ካዛብላንካ ቡድን ” በ ፲ ፱ ፻ ፶ ፬ ዓ / ም ተመሠረተ ። ይሄ ቡድን የአኅጉሩን መንግሥታት በኅብረት ለማዋሃድ ዓላማ የያዘ ሲሆን አባላቱ ጋና ፣ አልጄሪያ ፣ ጊኒ ፣ ሞሮኮ ፣ ግብጽ ፣ ማሊ እና ሊቢያ ነበሩ ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር ( 1997 ዓ . ም . ) 200 , 659 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 06 ° 49 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 05 ° 17 ′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። ሸዋን ‘ ንጉሥ ነኝ ’ እያሉ ይገዙ የነበሩት አቶ በዛብህ የምኒልክን ወደመሀል ሸዋ መግፋት ሲሰሙ ለመውጋት ጋዲሎ ከተባለ ሥፍራ ተሠልፈው ሲጠባበቁ ፣ አንዲት ሴት የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ( አ . አ . ድ ) ( እንግሊዝኛ ፡ Organisation of African Unity ( OAU ) ) ፣ ( ፈረንሳይኛ ፡ Organization de l ' Unité Africaine ( OUA ) ) ግንቦት ፲ ፯ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፭ ዓ / ም አዲስ አበባ ላይ ተመሥርቶ የድርጅቱ መመሪያ ውል ( OAU Charter ) በ ፴ ፪ ቱ መሥራች አገር መሪዎች ጸድቆ ተፈርሟል ። የድርጅቱም ጠቅላይ መሥሪያ ቤቱ በአዲስ አበባ እንዲቆይ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ባቀረቡት ግብዣ መሠረት እስካሁን ድረስ እዚያው አዲስ አበባ ላይ ይገኛል ። ይህ ድርጅት በ ፲ ፱ ፻ ፺ ፬ ዓ / ም ተደምስሶ የአፍሪካ ኅብረት በሚባለው ድርጅት ተተክቷል ። ለምሳሌ የጎርባቾቭ የግላስኖስት ውጅማ [ 3 ] ( policy ) ፣ ከዚህ በፊት በአስተዳደሩ መሣሪያዎች ከሕዝቡ በምስጢርነት ይደበቁ የነበሩ መንግሥታዊ / ሰብአዊ ፤ ወ . ዘ . ተ . መረጃዎችን ማንኛውም ዜጋ የማግኘት መብቱን ያረጋገጠለት አቢይ ውጅማ ሲሆን ፤ የፔሬስትሮይካ ስልት ደግሞ ከአብዮቱ ጀምሮ የማዕከላዊው የኮሙኒስት ሸንጎ በቁልፍ እጅ ይዞት የነበረውን ስልጣን በማላቀቅ የቻራስፍና ( democracy ) ስርዐት በሕዝቡ አዕምሮ እንዲሰነጽ መንገድ የከፈተ ውጅማ ነው ። በግዕዝ ተጽፎ በፖርቱጋልኛ የተተረጎመው የንጉስ ሚናስ ዜና መዋዕል እዚህ ላይ ይገኛል ። በላይኛ ቀኝ ማዕዘን « መግቢያ » የሚለውን በመጫን ወደ አባልነት መግባት ይችላሉ ። ይህ ቲዎሪ የተመሰረተው ሳይንስ ካገኛቸው የመሬት ላይ መረጃዎች ጥናት ላይ ነው ። በአለማችን ረጅም እድሜ ያስቆጠረው አለት 4 . 0 ቢሊዮን አመት ነው ። በግብፆች መኻከል ከሚገኘው ከቀድሞ ሥራ ሁሉ በጣም የሚያስደንቅ ሲፊክስ የሚሉት ነገር ነው ። ይኸውም ከታች አካሉ የአንበሳ ሆኖ ከላይ ከራሱ ትልቅ የሴት መልክ ነው ። ዛሬ እንደሚታየው ከታች ያለው አካሉ በአሸዋ ውስጥ ተቀብሯል ። የላይኛው ክፍል ከምድር በላይ የሚታየው ራሱና አንገቱ ነው ። ይኸውም ቁመቱ ፸ ጫማ ( ፊት ) ነው ። የተጠረበው ከአለት ድንጋይ ነው ። በሩቁ ለተመለከተው ሰው አፍንጫዋ ደፍጣጣ የሆነች ሴት ከአሸዋ ውስጥ ብቅ ያለች ይመስላል ። እያንዳንዱ ፡ ሰው ፡ የኀብረ ፡ ሰብ ፡ አባል ፡ እንደመሆኑ ፡ በኀብረ ፡ ሰብ ፡ ደህንነቱ ፡ እንዲጠበቅ ፡ መብት ፡ አለው ። እንዲሁም ፡ በብሔራዊ ፡ ጥረትና ፡ በኢንተርናሽናል ፡ መተባበር ፡ አማካይነትና ፡ በእያንዳንዱ ፡ መንግስት ፡ ድርጅትም ፡ የሀብት ፡ ምንጮች ፡ መሰረት ፡ ለክብሩና ፡ ለሰብዓዊ ፡ አቅሙ ፡ ነጻ ፡ እድገት ፡ የግድ ፡ አስፈላጊ ፡ የሆኑት ፡ የኤኮኖሚ ፡ የማኀበራዊ ፡ ኑሮና ፡ የባህል ፡ መብቶች ፡ በተግባር ፡ እንዲገለጹለት ፡ መብት ፡ አለው ። “ ማነው ብላችሁ ነው ጋሻው መወልወሉ ፣ ማነው ብላችሁ ነው ጦራችሁ መሾሉ ማነው ብላችሁ ነው ካራችሁ መሳሉ ፣ የጌታችሁ ልጅ ነው ኧረ በስማም በሉ ” አገሪቷ ነጻነቷን ሚያዝያ ፲ ፱ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፫ ዓ / ም ተቀዳጀች ። እስከዚያም ጊዜ በቅኝ አስተዳደር ውስጥ በዋና ሚኒስትርነት ሲያገለግሉ የነበሩት እና አገራቸውንም ወደነጻነት የመሩት ማርጋይ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኑ ። በዚህ ሥልጣን ላይ እንዳሉ በ ፲ ፱ ፻ ፶ ፮ ዓ / ም በሞት ሲለዩ የተቅላይ ሚኒስትርነቱን ሥልጣን ወንድማቸው ወረሱ ። አሚኖፌስ የተባለ ስመ ጥሩ የግብፅ ንጉሥ ነበር ፤ ይህም ምናልባት ለስሙ መጥሪያ ( ለመታሰቢያው ) ብሎ አንድ ትልቅ መቅደስና ምስል ያቆመ ሜምኖን የተባለው ንጉሥ ሳይሆን አይቀርም ። የዚህም ፍራሽ እስከ ዛሬ በቴቤስ ይታያል ። ያቆመውም የድንጋይ ምስል ፀሓይ ስትወጣ ደስ የሚያሰኝ ቃል ፀሓይ ስትጠልቅ የኅዘን ቃል ያሰማል ይባላል ። ዛሬም በዚያ የሚያልፉ መንገደኞች ድምፁን የሚሰሙ ይመስላቸዋል ። ጆሮ ድምጽ ለመስማት የሚያስችል የጀርባ አጥንት ያላቸው እንስሳት የአካል ክፍል ነው ። አጼ ዮሐንስ 1877 ከስም ውስጥ ይተሽሞነምነ ወርቅ እንደሚወጣ ሁሉ ከቃላትም የተደበቀ ምስጢር ሲወጣ ያ ጥበብ ሰምና ወርቅ ( ቅኔ ) ይሰኛል ። ፍልስፍና የሚመረምራችው አምስት ዋነኛ ቁምነገሮች ህላዌ ፣ ግብረገብ ፣ እውቀት ፣ እውነት ፣ እና ውበት ናቸው ። ፈላስፋዎችን ለብዙ ዘመናት ሲያስጨንቁ ከቆዩ ጥያቄዎች ውስጥ በመጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን ውስጥ ' አሞራውያን ' በከነዓን ምድር የኖረ ሕዝብ ነው ። በኦሪት ዘፍጥረት 10 ፡ 16 መሠረት የከነዓን ካም ልጆች ናቸው ። በብዙ ጥቅሶች ' አሞራውያን ' እና ' ከነዓናውያን ' የሚሉት ስሞች የሚለዋወጡ ያሕል ናቸው ። h ደግሞ በሁለቱ መሰረቶች መካከል ያለ ቁመት ነው ። [ 1 ] ስለ ቋንቋቸው የሴማዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ከመሆኑና ከጥቂት ስሞች በቀር ምንም ዕውቀት አሁን የለንም ። በተለይ በማሪ ጽላቶች ( 1800 - 1750 ክ . በ . ገዳማ ) መካከል የተገኘ የአንዳንድ አሞራዊ ጽሑፍ በአካድኛ ተጻፈ ። ፈንክሽኖች በቋሚ ቁጥር ብቻ ከተለያይዩ ያልተወሰነ ጥምራቸው ወይም ኢ - ለውጣቸው አንድ አይነት ነው ። በዚህ ምክንያት ያንድ ፈንክሽን ኢ - ለውጥ አንድ ፈንክሽን ሳይሆን በቋሚ ቁጥር የሚለያዩ የፈንክሽን ቤተሰቦች እንጂ ። ለምሳሌ የ y = x ² + C , ( C ቋሚ ቁጥር ቢሆን ) ፣ የ Y ለውጥ y ′ = 2x , ነው . . . ስለዚህ የዚህ የለውጡ ኢ - ለውጥ   : ፍልስፍና የሚለው ቃል ከግሪኩ " Philos " ማለትም ፍቅር እና ፣ " sophos " ( ጥበብ ) የተገኘ ውሁድ ነው ። በቀጥታው የጥበብ ፍቅር ወይም ፍቅረ ጥበብ ተብሎ ሊተረጎም ይችላል ። በመሆኑም ፍልስፍና እውቀትን ፣ እውነትን ፣ ጥበብን መውደድ ፣ መሻት ፣ መመርመር ተብሎ ሊተረጎም ይችላል ። ይህ የጥናት ክፍል በዋናነት ነገሮችን በመላምታዊ መንገድ ለመመርመር ይሞክራል ። የፍልስፍናን ምንነት ለማወቅ የሚጠይቃቸውን ዋነኛ ጥያቄዎች እንመልከት ። ይህ ዘመን የሚሸፍነው ከ 542 ሚሊዮን እስከ 251 ሚሊዮን አመታት በፊት ያለውን የመሬት እድሜ ነው ። የተለያዩ የዓሳ ዝርያዎችን ጨምሮ ትላልቅ የእንሽላሊት ዘሮች ወይም ዳይኖሰሮች በዘመኑ መገባደጃ አካባቢ ተከስተዋል ። መጋቢት ፣ 1612 ዓ . ም . ፔድሮ ፔዝና ሰራተኞቹ አንስተኛ የካቶሊክ ካቴድራል ከቤተመንግስቱ አጠገብ አሰሩ [ 5 ] ። ቤተመንግስቱንና ቤተክርስቲያኑን የሚከፍል ፣ መስኮት የሌለው ግምብ ነበር ። ወጣቱ ንጉስ ያዕቆብ የጊዜው መኳንንቶች ስልጣን ያለገደብ መሆኑን በመቃወም ስልጣናቸው እንዲገደብ በመሞከሩና በእድሜው ምክናያት በሱ ቦታ ሆኖ አገሪቱን የሚያስተዳድረውን ራስ አትናቲወስን ስልጣን መጋፋት ሲጀምር ከዘመኑ ባለስልጣኖች ጋር ጥል ገባ ። በዚህ ጊዜ መኳንንቶቹ " ሃይማኖት የለሽ አረመኔ " እና " ጠንቋይ " ነው የሚል የፈጠራ ወሬ በንጉሱ ላይ በመንዛት በግዞት ከስልጣን እንዲባረርና በእንራያ በስደት እንዲኖር አደረጉት ። አጼ ዘድንግልን በ 1603 የጉራጌው ራስዘስላሴ አቀነባባሪነት ንጉሰ ነገስት አደረጉት ። ዘድንግል ፣ ምንም እንኳ አይምሮው ብሩህ የነበረ መሪ ቢሆንም ወደ ካቶሊክ ሃይማኖት በማዘንበሉ ምክንያት አመጽና ጦርነት ተነስቶበት በ1604 በላባርት ጦርነት ሞተ ። ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ በነገሡ በአሥራ ሦሥት ዓመት ተኩል በ ፶ ፬ ዓመት ዕድሜያቸው ረቡዕ መጋቢት ፳ ፬ ቀን ፲ ፱ ፻ ፳ ፪ ዓ . ም በ ፰ ሰዓት ዐረፉ ። የሞታቸው ዜና እንደተሰማም በከተማው የሐዘን ጥላ አጠላበት ። አባታቸው ዐፄ ምኒልክ በተቀበሩበት በታዕካ ነገሥት በዓታ ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ ። ባህር ዛፍ በተፈጥሮው ከአውስትራሊያ የሚገኝ አበባ ሚያብብ የዛፍ አይነት ነው ። በአለም ላይ 700 አይነት የባህር ዛፍ ዘሮች አሉ ፣ ከነዚህ ውስጥ 15ቱ ከአዉስትራሊያ ውጭ በተፈጥሮ ሲገኙ ከ700ው 9ኙ ዘር ብቻ አውስትራሊያ ውስጥ በተፈጥሮ አይገኝም ። በ1850ወቹ ንግሡ በዛ ያሉ አመጾችን በትግሬና በበጌምድር ለማፈን ቻሉ ። ታህሳስ 1852 የሰሜኑ ክፍል አመጽ ዋና አዛዥ የነበረውን አገው ንጉሴን ወግተው ገደሉ ። በ1857 መቅደላ ያደገው ወጣቱ ምኒሊክ ምንም እንኳ ንጉሱን ቢወድም ከመቅደላ አምልጦ ሸዋ በመግባት የግዛቱን ኢ - ጥገኝነት አወጀ ። [ 67 ] ጎበዝ የተሰኘው የድሮው የላስታ መሪ ልጅ የላስታ መሪ በመሆን ስልጣኑን አወጀ ፣ ትግራይም እንዲሁ በካሳ ምርጫ ስር ወደቀ ። [ 67 ] ከ1858 - 59 ንጉሱ የጢሶ ጎበዜን ጦር በጎንደርና የተድላ ጓሉን ሃይሎች በጎጃም ለመቆጣጠር ብዙ ዘመቻወን አካሄዱ ። በነዚህ ዘመቻወች ብዙ ወታደሮች ከንጉሱ እየከዱ አመለጡ ። [ 68 ] በ1859 በንጉሱ ሙሉ ቁጥጥር ስር የነበረ አካባቢ ቢኖር በጌምድር ነበር 72 ። ጥቅምት 1860 ላይ ቴዎድሮስ ደብረታቦርን አቃጥለው ወደ መቅደላ በመሄድ እስከ እለተ ሞታቸው ድረስ ኑሮአቸውን በዚያ አደረጉ ። [ 69 ] የከነዓን " ቤት " እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ የአረብኛም " ቤት " ወለደ ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት " ቤታ " ( Β β ) አባት ሆነ ፤ እሱም የላቲን አልፋቤት ( B b ) እና የቂርሎስ አልፋቤት ( Б , б ) እና ( В , в ) ወላጅ ሆነ ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ " ቤት " ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል ። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፪ ( ሁለት ) ከግሪኩ β በመወሰዱ እሱም የ " በ " ዘመድ ነው ። ስዕል 1 ላይ እንደሚታየው ታችኛ ሳህን ላይ 6 ቀዳዶች ይበሳሉ ( ይነደላሉ ) ። ከአራቱ ቀዳዶች ፣ ሁለቱ ሳህኑ ጥርዝ ላይ ይደረጋሉ ። 6ቱም ቀድዶች በአንድ ቀጥታ መስመር ላይ ይበሳሉ ። ከአራቱ አንዱ ሳህኑ መሃል ላይ ይበሳል ፣ ሌሎቹ እርስ በርሳቸው በ6 ሳንቲ ሜትር ይራራቃሉ ። ስዕል 2 ላይ እንደሚታየው ላይኛ ሳህን ሁለት ብቻ ቀዳዳ ሲነደል ፣ ሁለቱም ቀዳዶች የሳህኑ ጠርዝ ላይ ይደረጋሉ ፣ እኒህ ሁለት ቀዳዶች ከታችኛ ሳህን ሁለት የጠርዝ ቀዳዶች ትይዩ መሆን ይገባቸዋል ። ከቆርቆሮ ወይም ሌላ ብረት የተሰራ አቃፊ የብረት ኮሌታ ስዕል 3 ላይ እንደሚታየው ያስፈልጋል ። ይህ ከብቢ የብረት ኮሌታ ታችኛ ሳህንን በትክክል ማቀፍ እንዲችል ተደርጎ የተሰራ መሆን አለበት ፡ ፡ ኮሌታው ከስሩ ሁለት ምላሶች ተቀደው ይወጡለትና እኒህ ምላሶች በብሎን ከጣውላው ጋር በብሎን ይታሰራል ። ከ1970ዎቹ እ . ኤ . አ . ጀምሮ ናይጄሪያ ዋና የነዳች አምራች ስትሆን የኦፔክ አባል ሀገር ናት ። የአሚ - ሳዱቃ ልጅና ወራሽ ሲሆን ፣ ሳምሱ - ዲታና የባቢሎን ( የሃሙራቢ ሥርወ መንግሥት ) መጨረሻ ንጉሥ ነበረ ። በ1859 ዓ . ም . በቤንጋል ፣ ህንድ የታተመው የአማርኛ ኡርዱና እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት ከጎን ይታያል ። በገመድ ላይ የሚገኘው ወጥረት በነጻው የገመዱ መጨረሻ ላይ ከሚያርፈው ጉልበት ጋር እኩል ስለሆነ ፣ ገመዱን በበከራወች በማጣጠፍ ጉልበትን በብዙ ቁጥር ማብዛት ይቻላል ። በዚህ አይነት መንገድ ከክርስቶስ ልደት 300ዓመት በፊት የነበረውአርኪሜድስ ፣ ወታደሮች የተጫኑ የጦር መርከቦችን በበከራና ገመድ ከምድር ወደ ባህር ያጓጉዝ ነበር ። የሃይማኖት ነጻነትን ካወጀ በኋላ ሃገሪቱን የመምራት ሃይሉ እንደሌለው ሲገነዘብ ቀስ በቀስ ለልጁ ስልጣኑን አስረከበ ። ሐምሌ 1632 ፋሲለደስ ንጉሰ ነገስት ሲሆን ሱሰንዮስ ሙሉ በሙሉ ከስልጣን ወረደ ። ወዲያውም የማይደን በሽታ ሱሰንዮስን ያዘውና በተወለደ በ61 አመቱ እ . ኤ . አ መስከረም 7 ፣ 1632 ከዚህ አለም በሞት ተለየ ። በትልቅ ክብርና ስነስርዓት ልጁ በተገኘበተ በ ገነተ እየሱስ ቤ / ክርስቲያን ተቀበረ ። [ 20 ] የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 11 , 146 , 000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 7 , 629 , 866 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 30 ° 03 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 31 ° 15 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። መስከረም ጠባ እሱን ሳነክት ከዚህ በተጨማሪ ሌብኒዝ ለተፈጥሮ ህግጋት ጥናት እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም ሥነ ህይወት ጥናቶች ከፍተኛ አስተዋጾችን አድርጓል ። በህክምና ፣ መሬት ጥናት ፣ እድል ጥናት ፣ ታሪክ ፣ ስነ ቋንቋ ፣ ሥነ ምግባር ፣ ሕግ ፣ ፖለቲካ ፣ ሥነ አዕምሮ ፣ መረጃ ሳይንስ ላይ ህልቁ መሳፍርት ጽሁፎችን አቅርቧል ። የሚያሳዝነው ግን እኒህ ሁሉ ጽሁፎቹ በመጽሄቶች ገጽና በደብዳቤውች ተሰባጥረው አንድ ላይ ስላልታተሙ እስካሁን ዘመን ድረስ የዚህ ሰው ስራ ስፋትና ወርዱ በርግጥም አይታወቅም ። ኮኮብ ፣ ኮከብ በግስበት ጓጉሎና ታምቆ የተያዘ እጅግ ግዙፍ ፣ ደማቅና ሞቃት የሆነ ከፍተኛ ኮረንቲ ያዝለ አየር ( ፕላዝማ ) ስብስብ ነው ። ለመሬት በጣም የቀረበው ኮኮብ እንግዲ ፀሐይ ነው ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1 , 660 , 300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 699 , 700 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 36 ° 48 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 10 ° 11 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። ለሰው ባደረገው በጎነት ላይ ለሕዝቡ ታዛዥ ነውና ከከበሩ ከመላእክት አንዱ ሚካኤል ነው ። አበባ ማለት ያደርሳል ካመት ( ጅራፍ ና ጥንጅት ድምጽ ) ፲ ፱ ፻ ፺ ፯ ዓ / ም በስኮትላንድ ግሌን ኢግልስ የተካሄደው የጂ ስምንት ( G8 ) ስብሰባ ለታዳጊ አገሮች እርዳታ በሃምሳ ቢሊዮን ዶላር ወይም ሃያ ስምንት ነጥብ ስምንት ቢልዮን ፓውንድ ስተርሊንግ ይጨምራል አለ ። እንዲሁም ኢትዮጵያን አካቶ ፣ ለአሥራ ስምንት የአፍሪቃ ድሐ አገራት ብድራቸውን እንደሚሰርዝ አስታወቀ ። በዳካር እና በፓሪስ ከፍተኛ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁት ኡማሩ ፣ በአገራቸው በጋዜጠኝነት ፣ አምባሳዶርነት እና የውጭ ጉዳይ ሚንስትርነት የሠሩ ሲሆን በ ፲ ፱ ፻ ፷ ፰ ዓ / ም አገራቸው ላይ ከተካሄደውመፈንቅለ መንግሥት በኋላ ለወታደራዊ ርዕሰ መንግሥቱ ሴይኒ ኩንቼ የቅርብ አማካሪ ሆነውም ሠርተዋል ። በመረጃ ልውውጥ ላይ በተነሳው ችግርና እንዲሁም እንግሊዞች ለንጉሱ የላኩት ዛቻ መልስ ባለማግኘቱ ምክንያት ነሐሴ 1859 እንግሊዞች በሮበርት ናፒየር የሚመራ 32 ፣ 000 ጦር ሰራዊት አዘመቱ ። [ 62 ] እንግሊዞቹ በዚህ ወቅት በኢትዮጵያ ስለሚሆነው ጉዳይ ጥልቅ መረጃ የነበራቸው ሲሆን በየአካባቢው እየተነሳ ስለነበር አመጽ ሙሉ ግንዛቤ ነበራቸው ። የቴዎድሮስ ሰራዊት በድሮ ጊዜ ወደ 100 ፣ 000 የሚጠጋ የነበር ሲሆን በ1859 ከ5 እስከ 10 ፣ 000 በላይ አይሆንም ነበር ። [ 82 ] ንጉሰ ነገሥቱ የመጨረሻ ዘመቻቸውን ፈጽመው በጥቅምት 1860 ላይ መቅደላ ደረሱ ፣ ይሄውም ከናፒየር ሰራዊት 2 ሳምንት ቀድሞ ነበር ። [ 70 ] ወሎ ውስጥ ፣ ገነተ ማርያም የተሰኘውን ቤ / ክርስቲያን ያሰሩ እኒሁ ንጉስ ናቸው [ 4 ] ። ባረፉ ጊዜ የተቀበሩትም ደጋ ደሴት ተብላ በምትታወቀው የጣና ሃይቅ ደሴት ውስጥ የወንድማቸው ልጅ ሂሩተ አምላክ ባሰራው ደጋ እስጢፋኖስ ነው ። ( 17 ) አለቃ የጎረቤት ፍቅር ይጀምሩና ባለቤታቸው ወ / ሮ ማዘንጊያ ዉኃ ሊቀዱ ሲወርዱ ጎረቢት ፍቅርን ልትቃመስ ትመጣለች ። መጥታም ከአለቃ ጋር ሲንጎዳጎዱ ሳያስቡት ወ / ሮ ማዘንጊያ ቢደርሱባቸው ውሽምዬም ከመደንገጧ የተነሳ ልጅዋን ያነሳች መስሏት ያለቃን ልጅ አንጠልጥላ ትሮጣለች ። ነገሩ የገባቸው ማዘንጊያም ልጁን አንስተው « አሁን እዚህ እሳት ውስጥ ልክተተው ? » ቢሏቸው አለቃም ማዘንጊያ እዚያም ቤት እሳት አለ ብለው ልጁን አተረፉ አሉ ። የመጀመሪያውን የመተናኮል ተግባር የጀመሩት ዓፄ ዮሐንስ ሲሆኑ ፣ የንጉሥ ምኒልክን ገባር የበጌ ምድሩን ገዥ ራስ ወልደ ማርያምን ለማሳመን ከዘመቱ በኋላ ጎጃምን አሳምነው ወደ ሸዋ ለመምጣት ዘቢጥ ላይ ሲደርሱ ከወደኋላ የቱርክ ጦር መጣ የሚባል ወሬ ስለሰሙ ወደትግራይ ተመለሱ ። ይማም አባ ዋጠውም ( ንጉሥ ሚካኤል ) ምኒልክን ከድተው ወደ ዓፄ ዮሐንስ ሲገቡ ምኒልክ ገስግሰው የጁ ላይ ደርሰውባቸው እጃቸውን ይዘው አስረው ወደሸዋ ሰደዷቸው ፡ በ20ኛው ምእት ሁለተኛው ሩብ ቀዳማዊ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ ኢትዮጵያን ከልጅ ኢያሱ በኋላ መምራት ጀመሩ ። ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ለአፍሪካ ሕብረት መቋቋም ትልቅ ሚና ተጫውተዋል ። ሐምሌ ፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫ ፻ ፯ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፶ ፱ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፶ ፰ ቀናት ይቀራሉ ። ሌላው በሌብንኒዝ የተዋወቀውና እስካሁን የሚሰራበት የለውጥ መቀመሪያ ምልክት ይህን ይመስላል ፦ ፲ ፱ ፻ ፸ ፮ ዓ . ም . በ ካሬቢያን ባሕር ላይ በምትገኘው የግሬናዳ ደሴት ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት በተካሄደበት ሣምንት ውስጥ የአሜሪካው ፕሬዚደንት ሮናልድ ሬጋን “ የአሜሪካን ዜጋዎች ደኅንነት ” ለመጠበቅ በሚል ምክንያት ደሴቷን በአገራቸው ሠራዊቶች አስወረሩ ። በመጋቢት ወር ፲ ፰ ፻ ፷ ዓ . ም ላይ የእንግሊዝ መንግሥት በሮበርት ናፒየር የሚመራ ፣ በጊዜው እጅግ ግዙፍ የተባለ ኃይልን አሰናድቶ አውሮፓውያን እስረኞችን ለማስፈታት ጦር ላከ ። መጋቢት ፭ ቀን ፲ ፰ ፻ ፷ ዓ . ም ይህ ጦር በመቅደላ ምሽግ ላይ በሚገኘው ፣ በአመጽ በተዳከመ የንጉሱ ጦር ላይ ጥቃት አደረሰ ። በውጊያው መሃል ንጉሠ ነገሥቱ እጃቸውን እንዲሰጡ ቢጠየቁ እስከመጨረሻው አሻፈረኝ በማለት በሽጉጣቸው እራሳቸውን ገድለው በጀግንነት አለፉ ። ዓፄ ቴዎድሮስ ያሰቡትን ለውጦች በሙሉ በተግባር ቢፈጽሙ ኖሮ በእርግጥም ታላቅና የሰለጠነ ሀገር መሪ ሊሆኑ ይችሉ እንደነበር ታሪክ ተመራማሪወች ይስማማሉ ። ዕቅዳቸው በዚህ መልኩ ቢሰናከልም ፣ እጅግ ድንቅ መሪ ፣ የተዋጣላቸው ወታደርና የተባበረች ዘመናዊ አገር ራዕይ አብሳሪ እንደነበሩ ያሰሯቸው አውሮጳውያን ሳይቀር ሳይመሰክሩ አላለፉም ። የማክስዌል ኅልዮትና የኸርዝ ሙከራወች ራዲዮ ፣ ራዳር ፣ ቴሌቪዥን ፣ ገመድ አልባ ግንኙነት እንዲፈጠሩ አደርጉ ። ስለ ቋንቋቸው የሴማዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ከመሆኑና ከጥቂት ስሞች በቀር ምንም ዕውቀት አሁን የለንም ። በተለይ በማሪ ጽላቶች ( 1800 - 1750 ክ . በ . ገዳማ ) መካከል የተገኘ የአንዳንድ አሞራዊ ጽሑፍ በአካድኛ ተጻፈ ። በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 10 ባቢሎን ከተማ የናምሩድ ግዛት መጀመርያ እንደ ነበር ይላል ። ጌጃ . . . ሞኝ እግዚአብሔርም ሲመልስ 26 ፤ እግዚአብሔርም ። በሰዶም በከተማይቱ ውስጥ አምሳ ጻድቃን ባገኝ ስፍራውን ሁሉ ስለ እነርሱ እምራለሁ አለ ። 27 ፤ አብርሃምም መለሰ አለም ። እኔ አፈርና አመድ ስሆን ከጌታዬ ጋር እናገር ዘንድ እነሆ አንድ ጊዜ ጀመርሁ ፤ 28 ፤ ከአምሳው ጻድቃን አምስት ቢጐድሉ ከተማይቱን ሁሉ በአምስቱ ምክንያት ታጠፋለህን   ? ከዚያ አርባ አምስት ባገኝ አላጠፋትም አለ ። 29 ፤ ደግሞም ተናገረው ፥ እንዲህም አለ ። ምናልባት ከዚያ አርባ ቢገኙሳ   ? እርሱም ። ለአርባው ስል አላደርገውም አለ ። 30 ፤ እርሱም ። ጌታዬ አይቆጣ እኔም እናገራለሁ ምናልባት ከዚያ ሠላሳ ቢገኙሳ   ? አለ ። እርሱም ከዚያ ሰላሳ ባገኝ አላጠፋም አለ ። 31 ፤ ደግሞም ። እነሆ ፥ ከጌታዬ ጋር እናገር ዘንድ አንድ ጊዜ ጀመርሁ ፤ ምናልባት ከዚያ ሀያ ቢገኙሳ   ? አለ ። እርሱም ። ከዚያ ሀያ ቢገኙ ስለ ሀያው አላደርገውም አለ ። 32 ፤ እርሱም ። እኔ ደግሞ አንድ ጊዜ ብቻ ብናገር ጌታዬ አይቆጣ ፤ ምናልባት ከዚያ አሥር ቢገኙሳ   ? አለ ። እርሱም ። ስለ አሥሩ አላጠፋትም አለ ። ፲ ፱ ፻ ፵ ፬ ዓ / ም በዮርዳኖሥ ሐሺሚ ንጉዛት ንጉሡ ታላል በአዕምሮ ሕመምተኛነት ምክንያት በአገሪቱ ምክር ቤት ሸንጎ “ ለሥልጣን ብቃት የላቸውም ተብለው ሲሻሩ ገና አሥራ ስምንት ዓመት ያልሞላቸው ልጃቸው አልጋወራሹ በንጉሥነት እንደተኳቸው ይፋ ተደረገ ። ንጉሥ ሁሴን የልደታቸው ዕለት ኅዳር ፯ ቀን ፲ ፱ ፻ ፵ ፮ ዓ / ም የንግሥ ስርዓታቸው ተከናወነ ። ኤ . ኤም ( ቁመተ ክርክም ) መልዕክቶች ብዙ ጊዜ የሚላኩት በመካከለኛና በአጭር ሞገዶች ነው ። በዚህ መንገድ የተላኩት ድምጾች ሊሰሙ ቢችሉም ጥራት ግን ይጎላቸዋል ። ቁመተ ክርክም ( ኤ . ኤም ) ራዲዮ ስርጭት በኤሌክትሪክ መስመሮች እና በፀሐይ ጨረራ ሊጠለፍ ይችላል ፣ አልፎ አልፎም ደመቅ - ቀዝቀዝ የማለት ባህርይ ሊያሳይ ይችላል ። « አንዳንድ ሰዎች የሕይወቴን ታሪክ ጽፈው ባለማወቅ ወይም በመሳሳት ወይም በምቀኝነት ዕውነትን አስመስለው ለሌሎች እንዲመስል ቢሞክሩም የዕውነተኛውን ነገር ከሥፍራው ሊያናውጡት አይችሉም ። » እጅግ ቅኔያዊ በሆኑ ንግግሮቹና ቀልዶቹ የታወቀው ይህ ሰው በቴሌቪዥን ፣ በሌክቸርና በመሳሰሉት የህዝብ ስራወች ምንጊዜም አይጠፋም ነበር ። በኋላም በነበረው የአይምሮ ብሩህነትና የዲፕሎማት ስራ አስተማሪ ሆኖ አገልግሏል ፣ የዩኒሲኤፍም አምባሳደርና የአለም አቀፍ ፌዴራሊስት እንቅስቃሴም ፕሬዜዳንት ነበር ። ቪየና ( ጀርመንኛ ፦ Wien / ቪን / ) የኦስትሪያ ዋና ከተማ ነው ። እኑስ ስንል እዚህ ላይ ደቂቅ ጠጣር አንስተኛ ነገር እንደማለት ነው ። ከነደካርት ቀጥሎ ከፍተኛውን እርምጃ ወደፊት የወሰደው ፒር ጋሲንዲ ( 1592 – 1655 ) ብርሃን በጣም ጥቃቅን እኑሶች ክምችት ነው በማለት አስረዳ ። ኢሳቅ ኒውተን ገና በወጣትነቱ የጋሲንዲን ጥናት በማንበቡ እርሱም የብራሃንን እኑስነት መሰረት በማድረግ ጥናት አቅርቧል ። ለዚህ ምክንያቱን ሲያቀርብ ሞገዶች ፣ ለምሳሌ የድምጽ ሞገድ በቀጥታ ከመሄድ ይልቅ በእንቅፋት ዙሪያ መጓዝ ይችላሉ ። ነገር ግን ብርሃን በቀጥታ እንጂ እንቅፋትን የመዞር ችሎታ የለውም ። ኒውተን የብርሃን ነጸብራቅንና ጥላን በዚሁ ኅልዮቱ ለመግለጽ ችሏል ። የብርሃን ስብረትንም በተሳሳተ መልኩ በዚሁ ኅልዮቱ ገልጿል ። ኢሳቅ ኒውተን በነበረው የገነነ ክብር ምክንያት 18ኛው ክፍለ ዘመን የርሱን የብርሃን እኑስ ኅልዮት በመከተል ተጠናቀቀ ። ይሁንና በ19ኛው ክፍለ ዘመን ይህን አስተሳሰብ የሚቃወሙና የብርሃንን ሞገደኝነት የሚያስተምሩ ጥናቶች መታየት ጀመሩ ። ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ወገን ነው ። በኢንጂ . ሃይሉ ሻውል የሚመራ የኢትዮጵያ ህዝብ ፓርቲ ነው ። ይህ ፓርቲ በግንቦት 7 ቀን 1997 ለሚካሄደው ምርጫ ተመሳሳይ አቋም ያላቸውን መኢአድን ኢዴአፓ - ማድህንን ኤዴሊንና ለዚሁ አላማ የተመሰረተውን ቀስተ ደመናን የሚያካትት ስብስብ ሆኖ የተመሰረተ ነው ። በ1997 ኣ . ም በተደረገው አገር አቀፍ ምርጫ ቅንጅት ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ( በአንዳንድ ውገኖችም አሸንፏል በመባል ) ይታወቃል ። የአዲስ አበባን አስተዳደር ማሸነፉም በተቀናቃኙ ፓርቲ በኢህአዴግ የታመነ ነው ። የሰው ልጅ የሚግባባበት መሳሪያ ነው ፲ ፱ ፻ ፰ ዓ . ም . ጥቁር አሜሪካዊው አስተማሪ እና የጥቁር አሜሪካውያንን መብት ለማስከበር የጣረው ቡከር ታሊያፌሮ ዋሽንግተን 111 / 백십일 ( Baek Sib il ) ድረ ገጾችን ለመፍጠር አንድ ጽሁፍ መጻፊያ ሶፍትዌር ወይም ድረ ገጽ መጻፊያ ሶፍትዌር ያስፈልጋል ። ሌሎች ጥሬ ሲላቢክ ጽሕፈቶች በጥንት የቆጵሮስ ጽሕፈት ( Mycaenaean Greek Linear B ) እና ኩነይፎርም ፤ ዛሬም ፦ በ1858 ደበረ ታቦር ከሌሎች 27 የኢትዮጵያ ከተሞች ጋር በመሆን አንደኛ ደረጃ ከተማ ተባለች ። በ1958 የትክትክ ክትባት በከተማዋ ሲደረግ በ1959 የአውራጃው አስተዳዳሪ ደጃዝማች ሞላ መሸሻ ነበሩ ። ከክርስቶስ ልደት በፊት ቀዳማዊ ምኒልክ ከነገሡበት ከ ፱ ፻ ፹ ፪ ዓመት ጀምሮ ክርስቶስ እስከ ተወለደበት እስከ ፩ ዓመተ ምሕረት እስከ ባዚን በኢትዮጵያ የነገሡ ነገሥታት ፷ ፯ ናቸው ። ዘመኑም ፱ ፻ ፹ ፪ ይሆናል ። ነገር ግን ባዚን ከክርስቶስም ልደት በኋላ ፱ ዓመት ነግስዋልና ይህ ሲጨመር ፱ ፻ ፺ ፩ ይሆናል ። በመምህሩ ኤድመንድ ጎርዶን ( በ1950ዎቹ ) አስተሳሰብ ፣ መስ - አኔ - ፓዳ እና ከሥነ ቅርስ ሌላ የታወቀ « የኪሽ ንጉስ » መሲሊም መታወቂያ አንድላይ ነበር ። ምክንያቱም አንድ ተረት ወይም ምሳሌ በሱመርኛ መሲሊም ሲል ፣ በአካድኛ የሆነ ተመሳሳይ ተረት የመስ - አኔ - ፓዳ ስም አለው ። ነገር ግን መሲሊምና መስ - አኔ - ፓዳ በውኑ አንድ እንደነበሩ እስካሁን ምንም ማረጋገጫ ቅርስ አልተገኘም ። ቤርሳቤሕ በበኩሏ ልክ ምንትዋብ የኢያሱ ሞግዚት እቴጌ እንደነበረች ፣ እርሷ በተራዋ ለእዮዋስ እንደራሴነት ( እቴጌነት ) ይገባኛል በማለቷ በሁለቱ ጥል ተነሳ [ 26 ] ። በዚህ ወቅት አጼ እዮዋስ አያቱን ምንትዋብን ከመደገፍ ይልቅ የቤርሳቤህና የየጁዎች ወገን ሆነ ። ውዝግቡ በ1767ዓ . ም . ወደ የርስ በርስ ጦርነት አመራ ። በዚህ ጦርነት ፣ የየጁም ሆነ የቋራ ክፍሎች ሃይላቸው ስለተዳከመ ፣ ከትግሬ ገዢ ራስ ሥዑል ሚካኤል እገዛ ፈለጉ ። ሥዑል ሚካኤል መጀመሪያ የንጉሱና የጁወች ደጋፊ የሆነ ቢሆንም በምንትዋብ የዲፖሎማሲ ስራ ኋላ የርሷ አጋር በመሆን አቋሙን ቀየረ [ 27 ] ። በስተመጨረሻ 1769 ላይ ሥዑል ሚካኤል ፣ አጼ እዮዋስ የጁወችን በጦርነት ደግፏል በሚል ክስ እንዲገደል አደረገ ። የንጉሱ መገደል በአገሪቱ ሲሰራበት የነበረውን ትውፊት የቀየረ እንግዳ ስራ ነበር ። እንግዲህ እስከ ብዙ ዘመን ድረስ የነበረውን የንጉስ ክብር የነካ ስለነበር የሚፈራ አንድ ሃይል በመታጣቱ አገሪቱ ወደ ዘመነ መሳፍንት - ሁሉ በሁሉ ጦርነት ገባች ። በሱሰንዮስ ዘመን የነበረው የጀስዩት ሚስዩን አልሜዳ ሱሰንዩስ " ረጅም ፣ ወንዳወንድ ፣ ትላልቅ አይኖች ያሉት ፣ አፍንጫው ቀጥ ያለና ጢሙም በጥንቃቄ የተከረከመ ነው " ካለ በኋላ አለባበሱን ሲገልፅ " [ በጊዜው የአውሮጳውያን ፋሽን የነበረውን አይነት ] እስከ ጉልበቱ የሚደርስ ከደማቅ ቀይ ሐር የተሰራ በፍታ በስስ ጥብቅ ያለ ሱሪ እና በትላልቅ ወርቅ ያጌጠ ቀበቶ ለብሶ ከላዩ ላይ በተለያየ ቅርጻቅርጽ ያጌጠ ካባ ይደርባል ። " [ 1 ] ስለ ፀሓይ የሰው ልጅ ቀዳሚ መሠረታዊ ግንዛቤ ብርሃን - ሰጭ ሰማያዊ ጻሕል ( disk ) መኾኗን ፣ ደግሞም ከአድማስ በላይ እና በታች በመኾን ለመዓልትና ሌሊት መኖር ምክንያት መኾኗን መረዳት ነበር ። በብዙ የቅድመ - ታሪክ እና የጥንት ዘመን ባህሎች ፀሓይ እንደ ብርሃናዊ አምላክ ወይም እንደ ዲበ - ተፈጥሯዊ ክሥተት ( supernatural phenomenon ) ትታይ ነበር ። የፀሓይ አምልኮ ለምሳሌ የ - ኢንካ ( ደቡብ አሜሪካ ) እና አዝቴክ ( የዛሬዋ ሜክሲኮ ) ጥንታዊ ሥልጣኔዎች ዐይነተኛ ገጽታ ነበር ። ከፀሓያዊ ክሥትቶች ጋር የተያያዙ ብዙ ጥንታዊ ሐውልቶች ተገንብተው እንደነበር ለማሰብ የሐጋይ ሶልስቲስን ( summer solstice ) ለማስታወቅ የተገነቡትን የድንጋይ ሜጋሊት በምሳሌነት መጥቀስ ይቻላል ። ( በጣም ጐልተው ከሚታዩ ሜጋሊቶች ውስጥ ጥቂቱ በ ናባታ ፕላያ ፣ ግብጽ ፣ እና በ ስቶንሄንጅ ፣ እንግሊዝ ፣ ውስጥ ይገኛሉ ። ) የኮንጎ ደሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ መጀመሪያ ፕሬዚደንት ዮሰፍ ካዛቩቡ ነበሩ ። በወጣትነት ዘመናቸው በአስተማሪነት እና በሒሳብ ተቆጣጣሪነት ሠርተዋል ። በ ፲ ፱ ፻ ፴ ፰ ዓ / ም የሙግት ማኅበር አባል ሲሆኑ የሽከታ ሕይወታቸው ተጀምሮ ቀስ በቀስ ዝናቸው እየታወቀ እስከ ነጻነት ዘመን ቆዩ ። በሽከታ ዓለም ካዛቩቡን ስኬታማ ያደረጓቸው በተፈጥሮ ጠባያቸው አሰላሳይነታቸውና በጥፋት ጊዜ ሌሎችን የማጋፈጥ ችሎታቸው ናቸው ። በ ፲ ፱ ፻ ፶ ፪ ዓ / ም መግቢያ ወራት በቀድሞዋ ኮንጎ ሊዮፖልድቪል ( አሁን ኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ) በተከሰተው የሕዝብ ሽብር እና ሁከት መነሻነት ፣ የቅኝ ገዥዎቿ የቤልጂግ ባለ ሥልጣናት አገሪቱን በስድስት ወራት እንደሚለቁና ነጻነቷን እንደሚሰጧት ጥር ፲ ፰ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፪ ዓ / ም አስታወቁ ። በዚህ መሠረት አገሪቷ ሰኔ ፳ ፫ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፪ ዓ / ም ስሟን ወደኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ለውጣ ነጻ ወጣች ። በዚሁ አኳኋን ወደ ኢትዮጵያም እነኮቪልሐኦ ቀደም ብለው በዓፄ እስክንድር ዘመን መጥተው እንደመረመሩትና የኢትዮጵያ መንግሥት በዚያ ጊዜ በነሱ አጠራር የቄሱ የዮሐንስ መንግሥት አለ ብለው አውርተው እንደነበረ ሌላ የፖርቱጋል የጦር መርከብ በአፍሪካ ድንበር በቀይ ባሕር ላይም እየተመላለሰ አስቀድሞ ከያዙት ከቱርኮችና ከግብጾች እየተዋጋ አንድ ጊዜም እየተሸነፈ አንድ ጊዜም እያሸነፈ ብዙ ጊዜ ተመላለሰ ። በዚህ ሁሉ ምክንያት የፖርቱጋል መንግሥት ታላቅነት በሌላው ዓለም እንደ ታወቀ እንደዚሁም ፩ ኛ ትልቅ መንግሥት መሆኑ ፪ ኛ ክርስቲያን መሆኑ ኢትዮጵያ ባሉት የውጭ አገር ሰዎች አፍ እየተነገረ ዝናው በኢትዮጵያ ቤተ መንግሥት ዘንድ መሰማት ቻለ ። ሎሌው ሲያገሳ ። ፩ / ፡ እያንዳንዱ ፡ ሰው ፡ በሰላም ፡ የመሰብሰብና ፡ ግንኙነት ፡ የማድረግ ፡ ነጻነት ፡ መብት ፡ አለው ። የኢድ አል ፈጥር በአል በሙስሊሞች ነብዩሏህ ኢብራሒም ልጃቸውን ነብዩሏህ ኢስማኢልን በአረፋ ተራራ ላይ በአላህ ትዕዛዝ ሊሠዎ የነበረበት ቀን የሚከበርበት በአል ነው ። ነገር ግን ለአላህ ምስጋና ይገባውና በምትኩ በአላህ ትዕዛዝ በግ ሊያርዱ በቅተዋል ። ይህን በአል የእስልምና እምነት ተከታዮች ወደ መስጂድ በመሄድ እና ሶላት በመስገድ ያከብራሉ ። በግቢው ውስጥ የሚገኘው ቤተ ክርስቲያን ፣ ደብረ ፀሐይ ማርያም ይባላል ። በጄምስ ብሩስ ግምት ፣ ኢትዮጵያ ከሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ሃብታም የነበረና ብዙ ምርጥ ምስላትንና በወርቅና በብር የተሰሩ የቤተክርስቲያን መገልገያ ዕቃወችን የተመላ ነበር [ 13 ] ። የተገነባውም በአናጢዎችመሪ በጅሮንድ ኢሳያስ እና አዛዥ ማሞ ፣ አዛዥ ህርያቆሳና አዛዥ ናቡተ መሪነት ነበር ። ቤተክርስቲያኑ በቀይ ሃር አሸብርቆ በዙሪያው 380 መስታውቶች ተተክለውት ብርቅርቅታው ጎንደር ከተማ ድረስ ይታይ ነበር [ 14 ] ። ነገር ግን ቤተክርስቲያኑና ሌሎች በግቢው የነበሩ ህንጻወች በሱዳን ወራሪ መሃዲስቶች ፣ በ1888 ተቃጠሉ ። አሁን በጊቢው የሚገኘው ቤተክርስቲያን በዚህ ፍርስራሽ ላይ የተሰራ ነው ። አሴቶ አቼቶ አሴቲን ባሩድ . . . . ፈንጂ ማቴርያዉነት ( ማቴርያል ) መርዛሜነት . . . . የተፍጥሮ ዘረ መሰረት ( ኤሌሜንት ) ባህርይ አክሱም በሰሜን ኢትዮጵያ በትግራይ ክ / ሃገር ከአድዋ ተራራዎች አጠገብ የምትገኝ ከተማ ነች ። በክርስቶስ ልደት አካባቢ ተመስርቶ የነበረው የአክሱም ስርወ መንግስት ማእከል ነበረች ። የአክሱም ስርወ መንግስት በ12ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አካባቢ እየተዳከመ ሲመጣ የማእከላዊው መንግስት ወደ ደቡብ ተንቀሳቀሰ ። ሰባ አምስት በመቶ የሚሆነው የከተማው ነዋሪ የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታይ ነው ። የተቀሩት ነዋሪዎች የሱኒ እስልምና ተከታዮች ናቸው ። ባላቸው ታሪካዊ ተፈላጊነት ከተማ ውስጥ የሚገኙት የአክሱም ስርወ መንግስት ቅሪቶች UNESCO በ1980 የአለም ቅርስ ቦታ ተብለው ተሰይመዋል ። አክሱም በኢትዮጵያ የ ትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በማዕከላዊ ዞንና በላዕላይ ማይጨው ወረዳ ይገኛል ። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ47 , 320 ሰው መኖሪያ ሲሆን እነሱም 23 , 542 ወንዶችና 23 , 778 ሴቶች ይገኙበታል ። [ 1 ] ሆሜር ( ወይም ኦሚሮስ ፣ ግሪክ ፦ Όμηρος ) የጥንታዊ ግሪክ ( ምናልባት 850 አክልበ . ) ባለቅኔ ነበረ ። ስመ ጥሩ የሆኑ ግጥሞቹ ኢሊያዳና ኦዴሲያ ናቸው ። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫ ፻ ፴ ፭ ኛው ዕለት ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፴ ፩ ዕለታት ሲቀሩ ፤ በዘመነ ማቴዎስ ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፴ ዕለታት ይቀራሉ ። አጼ ዮሃንስ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲ ኛው ዕለት ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫ ፻ ፶ ፮ ዕለታት ሲቀሩ ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫ ፻ ፶ ፭ ዕለታት ይቀራሉ ። ከሁለት ዓመት ሀዘን በኋላ በ ፲ ፰ ፻ ፶ ፪ ዓ . ም ዓፄ ቴዎድሮስ ከሁለተኛ ሚስታቸው ጋር ተገናኙ ። « ደራስጌ ቤተክርስቲያን ውስጥ ተቀምጠው ሳለ አንድ ወታደራቸው ወደ ርሳቸው ቀረበና « ጌታየ ፣ አንዲት ሴት አገኘሁ ፣ ፊቷም እንደ ፀሐይ የሚያበራ ነው ። » ልጅቱም በኋላ ወደ ቤተመንግሥት ቀረበች ፣ ስሟም ጥሩነሽ ውቤ ፣ የደጃዝማች ውቤ ኃይለማርያም ልጅ ነበረች ። ንጉሱም አይተዋት " እውነትም ወርቅ ናት " በማለት አገቧት ። በዚህ ወቅት ንጉሠ ነገሥቱ አባቷን ራስ ውቤን አስረዋቸው ነበር ። ራስ ውቤ የሰሜን ፣ ወልቃይት ፣ ፀገዴ ፣ ትግራይ ፣ ሰራየ ፣ ሐማሴንና አንጎት ( ሰሜን ወሎ ) አስተዳዳሪ ሲሆኑ ከዓፄ ፋሲለደስ የሚወለዱ ስለነበሩ ለንጉሥነት የሚገዳደሩ ነበሩ ። የጥሩወርቅ ( ጥሩነሽ ) እናት ደግሞ ወይዘሮ ላቂያየ የተባሉ የትግራይ መሳፍንት ዘር ነበሩ ። ከኒህ ሚስታቸው ደጃዝማች ዓለማየሁ ቴዎድሮስ የተባለውን ከሁሉ በላይ የሚወዱትን ፣ እርሳቸውን እንዲተካ ያጩትን ልጅ ወለዱ ። ዓፄ ቴዎድሮስ በአጠቃላይ ፬ ጊዜ ሲያገቡ ፮ ወንድና ፫ ሴት ልጆች ነበሯቸው ፣ እነርሱም ፦ ትርጉሙ ፡ - ሃብታሞች ተባብረው ድህነትን ለማጥፋት እንደሚችሉ የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ ። ጥቅምት ፴ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የሁለተኛው ወር መጨረሻ ቀንና የዓመቱ ፷ ኛ ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫ ፻ ፮ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫ ፻ ፭ ቀናት ይቀራሉ ። አስከሬናቸውም የአገሪቱ መላ ህዝብ ባዘነበት ሁኔታ በቅዱስ እስጢፋኖስ ገዳም ፣ ጣና ሃይቅ ውስጥ ደጋ ደሴት ተብላ በምትታወቀው ደሴት የዘላለም እረፍት አገኘ ። መቃብራቸውም ውስጥ ያንድ ትንሽ ህፃን አስክሬን አብሮ ይገኛል ። ይሄውም ልጃቸው ሲሆን የወደፊቱ ንጉስ ለመሆን እጩ ነበር ። ነገር ግን አዲሱን ንጉስ የመጣው ህዝብ ብዛት ሲተራመስ ድንገት ተጠቅጥቆ ለሞት በቃ ። [ 6 ] ኅዳር ፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷ ፰ ኛ ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪ ፻ ፺ ፰ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪ ፻ ፺ ፯ ቀናት ይቀራሉ ። የባንጯን ውግያ በቻይና ልማዳዊ ታሪክ መሠረት በጥንት የተካሔደ ግጥሚያ ነበረ ። በዚህ ጦርነት የኋንግ ዲ ( ብጫው ንጉሥ ) ወገን ወይም ዮውሥዮንግ በያንዲ ( የነበልባል ንጉሥ ) ወገን ወይም ሸንኖንግ ላይ ድል አደረገ ። ከዚህ ድል በኋላ ሁለቱ ወገኖች በኋንግ ዲ ሥር ተባብረው አንድላይ ኋሥያ የተባለ ብሔር ፈጠሩ ። ይህም ኋሥያ ነገድ የዛሬው ቻይናዊ ዘር አባቶች ነበሩ ። ፲ ፩ ፻ ፲ ፩ ዓ . ም . በባልቲክ ባሕር የምትገኘው ላትቪያ ከሩስያ ነጻ የሆነች ሉዐላዊ አገር መሆኗን አወጀች ። ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው ። በዚህ በ ፲ ፭ ኛው መቶ ዓ . ም . ላይ የቱርክ ፣ የመስኮብ ፤ የጀርመን ፤ የእንግሊዝ ፤ የፈረንሳይና የኤስፓኝ መንግሥታት እንደ ኃያላን መንግሥታት መቆጠራቸው አልቀረም ። ነገር ግን ከነዚህ ሁሉ የፖርቱጋል መንግሥት በሌላው እንኳን ባይሆን በመርከብና አገር በመያዝ ከቀሩት ይበልጥ ነበር ። የቀሩት የኤውሮፓ መንግሥታት እዚያው ወሰናቸው ላይ ገዥነታቸውን ለማጽደቅ እርስ በርሳቸው ሲጨቃጨቁ የፖርቱጋል መንግሥት ግን ደኅና ደኅና መርከቦችን አዘጋጅቶ እየላከ ከመንግሥቱና ከኤውሮፓ ርቆ የሚገኘውን የአሜሪካን ፤ የእስያን ፤ የአፍሪካን አገሮች ያስመረምር ነበር ። መርማሪዎቹም እነቫስኮ ደጋማ ፤ እነፔሬዝ ፤ እነአንድራድ ፤ እነካብራል በመርከብ እየሄዱ ለመከላከል ጉልበት የሌለውንና በጠባዩ ሀብት ያለበትን አገር መርምረው ሲመለሱ መንግሥቱ ወታደር በመርከብ እየላከ ብዙ አገር ያዘ ። ሻርል ደ ጎል ( 1951 - 1961 ) ( በ ፈረንሳይኛ ፡ Charles de Gaulle ) 18ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ ። ውድሩ + 1 ከሆነ አባል ቁጥሮቹ አንድ ቋሚ ቁጥር ይይዛሉ ። ለምሳሌ የመጀመሪያው ቁጥር 2 ከሆነ ፣ ድርድሩ እንግዲህ 2 ፣ 2 ፣ 2 ፣ 2 ፣ 2 ፣ 2 ፣ 2 ፣ 2 . . . ይሆናል ማለት ነው ። የዚህ ዝርዝር ድምር ወጤትም እያደገ ስለሚሄድ ማንንም ቁጥር አይጠጋም ስለዚህ ማንንም የማይጠጋ ዝርዝር ነው ማለት ነው ። በአንጻሩ ውድሩ - 1 ክሆነ አባል ቁጥሮቹ አንድ አይነት መጠን ኖሮዋቸው ነገር ግን በነጌትቭ እና ፖዘቲቭ ቁጥርነት ይዋልላሉ ። ለምሳሌ የመጀመሪያው ቁጥር - 3 ቢሆን ድርድሩ ይህን ይመስላል - 3 ፣ 3 ፣ - 3 ፣ 3 ፣ - 3 ፣ . . . የዚህ ዝርዝር ውጤትም 0 ፣ - 3 ፣ 0 ፣ - 3 ፣ . . . እያለ ዥዋዥዌ ስለሚጫወት ፣ ማንንም የማይጠጋ ዝርዝር ነው ማለት ነው ። አንድ የናጠጠ የሳውዲ ልኡል ልጅ ለከፍተኛ ትምህርት ጀርመን ሄዶ አንድ አመት ከተማረ በኌላ አንድ ደብዳቤ ላባቱ ይጽፋል . . ደብዳቤው የሚከተለው ነው . . " አባቴ ሆይ በርሊን ውብ ከተማ ናት . . ግን አስተማሪዎቼ በሙሉ የሚመላለሱት በባቡር ነው እናም እኔ ብቻ በወርቅ የተንቆጠቆጠ መኪና ስነዳ ትንሽ ቅር ይለኛል   : : " ብሎ ደብዳቤውን ላከ   : : ከሁለት ሳምንት በኌላ የአባቱ ደብዳቤ ከ 10 ሚሊዮን ቼክ ጋር መጣለት   : : ድብዳቤው እንዲህ ይላል " " ውድ ልጃችን እባክህ አታሰድበን . . . የራስህን ባቡር ግዛ " ቹሊ የሁለቱ ነገሥታት አለመግባባት እየተገለጠና እየሰፋ ሲሄድ አንዳንድ መነኮሳት የክርስቲያን ወገን ለምን ይፈሳል በሚል ተነሳስተው ሁለቱን ለማስታረቅ ተነሡ ። ሆኖም ዓፄ ዮሐንስ የዕርቅ ወዝ እያሳዩ ወደፊት እየገሰገሱ ያለፉበትን አገር ሁሉ እያጠፉ ቀኝና ግራ እየወረሩ ከብቱን እየማረኩ ስለነበር ንጉሥ ምኒልክም ተናደው በአንጎለላ ሠራዊታቸውን ሁሉ ሰብስበው ሰልፍና ግባት አሳዩ ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 23 , 000 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 04 ° 38 ′ ደቡብ ኬክሮስ እና 55 ° 28 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። 설탕 ( Seol Tang ) = ስኳር ሱና ማለት የነብዩ ሙሐመድ ንግግር እና ስራ / ስሩ ብለው ያዘዙት እና ሲሰራ እያዩ በዝምታያለፉት ( አትስሩ ብለው ያልከለከሉት ) በአጠቃላይ በህይወታቸው የሰሩት ስራ እና እንዲሰራ ያዘዙት ሁሉ ሱና ይባላል ። የዓለም የህዝብ ብዛት በመሬታችን ላይ ያለውን የሰው ልጆች ቁጥር ይተምናል ። በ1998 መጀመሪያ ላይ 6 . 5 ቢሊዮን እንደደረሰ ይገመታል ። ከነዚህ ትምናዎች በመነሳት የዓለም ሕዝብ ከ20ኛው ክፍለ ዘመን በፊት ታይቶ በማይታውቅ ፍጥነት ማደጉን እንደቀጠለ ይታያል ። በአንዳንድ ግምቶች ፣ እስከ አንድ ቢሊዮን ያህል እድሜያቸው ከአስራ አምስት እስክ ሃያ አራት የሚሆን ወጣቶች እንደሚገኙ ይታመናል ። ኅዳር ፳ ፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፹ ፫ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪ ፻ ፹ ፫ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪ ፻ ፹ ፪ ቀናት ይቀራሉ ። ቴወድሮስ ከሱዳን ጋር ለጦርነት በወጣበት ወቅት ቋራ ላይ ይዘርፉ የነበሩትን አማጺወች ሲመለስ ቀጣ ። በዚህ መንገድ የቋራ ግዛቱን ካጸና እኋላ ከከባቢው ተገዳዳሪወች ይበልጥ ጠነከረ ። [ 17 ] ጥር 1840 ላይ ራስ አሊ ቴወድሮስ ወደ ደብረ ታቦር እንዲመጣ ለሁለተኛ ጊዜ ቢልኩበትም ባለመሄዱ በሁለቱ መካከል የመጀመሪያው ጥል ታየ ። [ 20 ] ከ1841 - 42 ለተወሰነ ጊዜ በአገው ምድር ዘመቻ ካደረገ በኋላ ወደ ቋራ ተመለሰ ። [ 17 ] 1844 ላይ ከራስ አሊ ጋር ፊት ለፊት በመጋፈጥ ወደ ዙፋን የሚያደርገውን ጉዞ ጀመረ ። በድረ ገጽ ውስጥ የሚከተሉት ሊገኙ ይችላሉ ፦ በ1850ወቹ ንግሡ በዛ ያሉ አመጾችን በትግሬና በበጌምድር ለማፈን ቻሉ ። ታህሳስ 1852 የሰሜኑ ክፍል አመጽ ዋና አዛዥ የነበረውን አገው ንጉሴን ወግተው ገደሉ ። በ1857 መቅደላ ያደገው ወጣቱ ምኒሊክ ምንም እንኳ ንጉሱን ቢወድም ከመቅደላ አምልጦ ሸዋ በመግባት የግዛቱን ኢ - ጥገኝነት አወጀ ። [ 67 ] ጎበዝ የተሰኘው የድሮው የላስታ መሪ ልጅ የላስታ መሪ በመሆን ስልጣኑን አወጀ ፣ ትግራይም እንዲሁ በካሳ ምርጫ ስር ወደቀ ። [ 67 ] ከ1858 - 59 ንጉሱ የጢሶ ጎበዜን ጦር በጎንደርና የተድላ ጓሉን ሃይሎች በጎጃም ለመቆጣጠር ብዙ ዘመቻወን አካሄዱ ። በነዚህ ዘመቻወች ብዙ ወታደሮች ከንጉሱ እየከዱ አመለጡ ። [ 68 ] በ1859 በንጉሱ ሙሉ ቁጥጥር ስር የነበረ አካባቢ ቢኖር በጌምድር ነበር 72 ። ጥቅምት 1860 ላይ ቴዎድሮስ ደብረታቦርን አቃጥለው ወደ መቅደላ በመሄድ እስከ እለተ ሞታቸው ድረስ ኑሮአቸውን በዚያ አደረጉ ። [ 69 ] በ1997 አጋማሽ ጠቅላላ ምርጫ ሲደረግ ከተለያዩ የፖለቲካ ህቡዕ ፓርቲዎች የተውጣጣ ቅንጅት የተሰኘ ጥምር የፖለቲካ ፓርቲ እንደ አንድ የፖለቲካ ድርጅት ተወዳደረ ። በውጤቱም የዓለም ታዛቢዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ ከተማ ከመቶ 97 እጁ መራጭ የተቃዋሚውን ፓርቲ ቅንጅትን መረጠ ። በውጤቱ የተደናገጠው የአቶ መለስ መንግስት ለመጀመሪያ ጊዜ የአዲስ አበባን ፖሊስ በፌዴራል ቁጥጥር ስር አዞረ ። የአዲስ አበባ ምክር ቤትንም በኦሮሚያ መስተዳደር ስር እንዲተዳደር አዲስ ድንጋጌ አወጣ ። ባንድ ጊዜ አሪዞና ከአሜሪካ ትልቁ የጥጥ አምራች ነበረ ። አለመሆኑንም ለማስረዳት ከዚህ ቀጥሎ በሚጻፈው ቃል አስታውቃለሁ ፡ ፡ ሐኪሙ ዶክቶር ስትይሂክለር በሚያዝያ ፳ ፪ ቀን ገቡ ፡ ፡ ከዚያም አንስቶ እስከ ግንብት ፲ ፭ ቀን ጧት ማታ እየተመላለሱ ፣ ለንጉሥ መድኃኒቱን ሲያደርጉ ሰነበቱ ፡ ፡ በግንብት ፲ ፭ ቀን ግን በንጉሠ ነገሥቱ ደም የመርዝ ፍለጋ አገኘሁ ይጠንቀቁ ብለው ለኔ ነገሩኝ ፡ ፡ እኔም ባጤ ምኒልክ መርዝ ማን ያደርግባቸዋል ፡ ፡ ይህ ነገር አይጠረጠርም አልሁ ፡ ፡ ሐኪሙም ከወጥ ቤት ዕቃም ከምንም ከምን እድፍ መጠንቀቅ ነው አለ ፡ ፡ ንጉስ ቴዎድሮስ በሞቱበት ፣ 1860 ዓ . ም . ሠሃራ በረሃ ( አረብኛ ፦ الصحراء الكبرى አል - ኩብራ ወይም ታላቁ በረሃ ማለት ነው ። [ 1 ] ) የአለማችን ሰፊው ሞቃት በረሃ ነው ። በዚህም ስፋቱ ከ9 , 400 , 000 ካሬ ኪ . ሜ . ( 3 , 630 , 000 ካሬ ማይል ) በላይ ነው ። በረሃው የሚሸፍነው አብዘሀኛውን የሰሜን አፍሪካ ክፍል ሲሆን በስፋቱም ከአውሮፓ ወይም ከአሜሪካ ጋር ይወዳደራል ። ከዚህ በረሃ የሚሰፋው ብቸኛው አንታርክቲካ ሲሆን ይህም የሆነው በዝቅተኛ የዝናብ መጠን ነው ። የሰሀራ በረሃ የሚያካልለው የሜዲትራኒያን ጠረፍ ጨምሮ ቀይ ባሕርን እስከአትላንቲክ ውቅያኖስ ጠረፍ ድረስ ያለውን ነው ። በስተደቡብ የሳር ምድር እና የቁጥቋጦ ምድር የሆነውን ከበረሃው ጋር በሚያገናኘው የሳህል መቀነት ያዋስነዋል ። ሀራሬ ( Harare ) የዚምባብዌ ዋና ከተማ ነው ። በኡር መንግሥት ዘመን በአንዳንድ ሰነድ አሞራውያን እንደ ዘላኖች ይሰደባሉ ። ለምሳሌ ፦ አጼ ህዝብ አሰገድ የአጼ ይግባ ጽዮን ልጅ የአጼይኩኖ አምላክ የልጅ ልጅ ሲሆኑ ከ1295 - 1296 ለአንድ አመት ንጉሰ ነገስት ነበሩ ። ታሪክ ጻህፍት እንደሚሉት አባታቸው ይግባ ጽዮን 5 ወንድ ልጆች ስለነበሩዋቸውና የትኛው ንጉስ እንዲሆን መምረጥ ስላልቻሉ እያንዳንዱ ወንድ ልጅ አንድ አንድ አመት እንዲነግስ ቃል ስላስገቡዋቸው 1 አመት ብቻ ነግሰዋል [ 1 ] [ 2 ] ቃጫማ - ጋንጁልኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ - እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው ። ትርጉም ፦ ሁለት ወዶ አይሆንም ። መቀሌ ( 1890 ዓ . ም . ) መጋቢት ፳ ፫ ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፫ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የበጋ ወቅት ፹ ፰ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻ ፷ ፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ፷ ፪ ቀናት ይቀራሉ ። ፋሲለደስ ፖርቱጋሎችን ቢያባርርም ከውጭው አለም ጋር ብዙ ግንኙነት ያደርግ ነበር ። ለምሳሌ በ1664 - 5 የህንድ ንጉስ አውራንግዘብ ሲነግስ መልካም ምኞትን በመልክተኞቹ ለሙግሃሉ መሪ ልኮ ነበር ። ኳድራቲክ ተብሎ የሚታወቀው የሂሳብ እኩልዮሽ ይህን ይመስላል ፦ እንድበላ ፈትዬ ነሐሴ 21 ቀን : ነጻነት በዓል በሞልዶቫ . . . መሬት በሥርዓተ ፀሐይ ውስጥ ከፀሐይ ባላት ርቀት ሶስተኛ ( 3ኛ ) በግዝፈት ደግሞ ከፕላኔቶች ሁሉ አምስተኛ ግዙፍ የሆነች ፈለክ ( ፕላኔት ) ናት ። በግዝፈት እና በይዘት ቋጥኛዊ ይዘት ካላቸው ወይንም በእንግሊዝኛው ተሬስትሪያል ፕላኔቶች ከሚባሉት የመጀመሪያውን ደረጃ ትይዛለች ። በተለምዶ ዓለም ወይም ምድር እየተባለች ትጠራለች ። በሳይንሳዊ የተለምዶ ስም ደግሞ « ሰማያዊዋ ፕላኔት » እየተባለች ትጠራለች ። ይህች ፕላኔት የሰው ልጅን ጨምሮ ለብዙ ሚሊዮን ዝርያዎች መኖሪያ ናት ። ከምድር ብዛት ( ከላይ አፈር ) አትክልት ሁሉ እየበቀሉ ሲሆን ለሰው ልጅና ለእንስሳ ያስፈለጉት እህል ፣ ፍራፍሬ ፣ መድኃኒቶችና ሌሎችም ሁሉ ታስገኛለች ። ይህም የታወቀች ብቸኛዋ ህይወት ያለው ነገር መኖሪያ ያደርጋታል ። ስለዚህ ነው በተለያዩ እምነቶች ዘንድ ምድራዊት እማማችን የተባለች ። ኅዳር ፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷ ፰ ኛ ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪ ፻ ፺ ፰ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪ ፻ ፺ ፯ ቀናት ይቀራሉ ። የኔማ ጌታ የገደለበት ፲ ፮ ፻ ፲ ፩ ዓ / ም የመጀመሪያዎቹ አፍሪቃውያን ” ተገዳጅ ሎሌዎች ” ወይም ባሪያዎች በዩናይትድ ስቴትስ ጄምስ ታውን ፣ ቨርጂኒያ የሚባል ሥፍራ ላይ ከመርከብ ወረዱ ። [ 2 ] አራት ነጥብ እርግጠኛና ቀጥተኛ የሆኑ ጉዳዮች በዐርፍተ - ነገር ተጽፈው ሙሉ ዕረፍት ሲደረግና ሐሳቡም ሲቋጭ መደምደሚያ ሆኖ ይገባል ። ምሳሌ ፡ አስተማሪው ተማሪዎቹን ከልብ ያስተምራል ። የኢንፎርማቲክስ ፋኩልቲ በአዲስ መልክ የተመሠረተው በ1994 ዓ . ም . ሲሆን ቀድሞ ሲሳ ( ስኩል ኦፍ ኢንፎርሜሽን ስተዲስ ፎር አፍሪካ ) በመባል ይታወቅ ነበር ። በአሁኑ ሰዓት የኢንፎርማቲክስ ፋኩልቲ በስሩ የኢንፎርሜሽን ሳይንስ ትምህርት ክፍልን እና የኮምፒዩተር ሳይንስ ትምርት ክፍልን ይዞአል ። ሁለቱም የትምህርት ክፍሎች የባችለርና የማስተርስ ፕሮግራሞች አሉዋቸው ። ወረቀት ላዩ ላይ ለመፃፊያ ፣ ለማተሚያ እንዲሁም ለማሸጊያነት የሚያገለግል ጠፍጣፋ የእንጨት ውጤት ነው ። የሚዘጋጀው የእንጨት ወይም የሳር ቃጫዎችን በማርጠብ እና እርስ በርስ በጠፍጣፋ መልኩ እንዲገናኙ በማድረግ ነው ። ወረቀት የተለያዩ ጥቅሞች ሲኖሩት እንደየጥቅሙ የተለያየ ዓይነት አለው ። አዮዲን ንጥረ ነገር ሲሆን እንደ ቁስል ማጠቢያ ይጠቅማል ። የኔማ እመቤት ብትሰራ ዶሮ ተጠቃሚ ከአገልግሎት ሰጭ ጋር በሚፈፅመው የገንዘብ ወይም የዓይነት ክፍያ ተገቢውን አገልግሎት የሚያገኝ የግብይት አካል ነው ። ፍሎረንስ ( Florence ) በፒናል ካውንቲ ፥ አሪዞና ፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው ። በ2000 እ . ኤ . አ . የከተማው የሕዝብ ብዛት 17 , 054 ነበር ። ከተማው የፒናል ካውንቲ መቀመጫ ነው ። የአሪዞና ስቴትም ትልቁ ወህኒ - ቤት በፍሎረንስ ይገኛል ። ያም ሆነ ይህ ፣ ከሀያዎቹ መሃል እነ ሙሉጌታ ቡሊ ፤ ራስ ስዩም መንገሻ ፤ ራስ አበበ አረጋይ ፤ አቶ መኮንን ሀብተወልድ ፤ አባ ሐና ጅማ ፤ አቶ አምደሚካኤል ደሳለኝ ፤ ብላታ ዳዊት ዕቁበ እግዚ ፤ አቶ ገብረ ወልድ እንግዳ ወርቅ ፣ በጠቅላላው አሥራ አምስቱ ሲገደሉ ፣ ሦስቱ ቆስለው ራስ አንዳርጋቸው መሳይ እና አንድ ሌላ ሰው ደግሞ ምንም ሳይነካቸው ተርፈዋል ። ተቆሰሉትም አንዱ በአሥራ ሁለት ጥይት ተመተው የተረፉት ብርጋዴር ጄነራል መኮንን ደነቀ ናቸው ። ጽጌ ዲቡ ከጦር ሠራዊት ኃይሎች ጋር ሲታኮሱ ቀደም ብለው ሲሞቱ ፣ ኮሎኔል ወርቅነህ ደግሞ በተከበቡ ጊዜ “ እጄን አልሰጥም ብለው ” ራሳቸውን አጠፉ ። መንግሥቱና ገርማሜ ግን በቤተ መንግሥቱ ጋራዥ በኩል ሾልከው ወደቀጨኔ መድሃኔ ዓለም በኩል ጫካ ለጫካ ኮበለሉ ። ታኅሣሥ ፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፺ ፫ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪ ፻ ፸ ፫ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪ ፻ ፸ ፪ ቀናት ይቀራሉ ። ስሙ አንደሚገልጸው በዓለም አቀፍ ንግድ ለተሰማሩ ድርጅቶች የተሰራ ቢሆንም በመጀመሪያ ዓመቶቹ የመንግሥት ቢሮዎችን ነው በብዛት የያዘው ። የግል ድርጅቶች ወደ ሕንጻው የገቡት ከ1980ዎቹ ጀምሮ ነው ። ለግራኝ አህመድ ወረራ አስተዋጾ ያደረጉ ነገዶች እንደ ኢሳቅ ፣ ዳሩድ እና ማረሃን የተሰኙት የሱማሌ ጎሳወች ሲሆኑ ጎሳወቹ ግን በዘር ምክንያት ሳይሆን ያብሩ የነበሩት በሃይማኖት ተመሳሳይነት ነበር ። [ 12 ] የብርሃን ስብረትየብርሃን ስብረት እምንለው የብርሃን ጨረር ካንድ ብርሃን አሳላፊ ወደ ሌላ አሳላፊ አካል ሲጓዝ የሚገጥመውን ፈጣን የአቅጣጫ መቀየር ሁኔታ ነው ። ይህ የመጉበጥ ሁናቴ በስኔል ህግ እንዲህ ሲባል በሒሳብ ቋንቋ ይገለጻል ፦ ቀይ ቀለም ፡ በብርሃን ዉስጥ ፤ አእማድ ወይም ብርሃንን ከሚምሰርቱት የመሰረት ቀለም አንዱ ነው ። እንዲሁም በፒግሜንት ቀለም ዉስጥ ዐእማድ ቀለም ነው ። ዐእማድ ማለት መሰረት ማለት ነው ፡ በንግሊዘኛው primary colors ይባላል ። ሁለት አይነት ዓእማድ ቀለሞች አሉ ፡ # አንዱ የፒግሜንት ዐእማድእ ቀለም ውይም የሰአሊዎች ዐእማድ ቀለም ሲሆን ፤ # ሌላኛው ደሞ የብርኃን ዐእማደ ቀለም ነው ፡ ፡ ብዙ የራዲዮ ጣቢያወች ሁለቱንም አይነት መልዕክት ያስተላልፋሉ ፤ ቁመተ ክርክምን ለቃለ መጠይቅና መሰል ጥራት ለማይፈልጉ ዝግጅቶች ሲያውሉ ፣ ድግግሞሽ ክርክምን ለሙዚቃ ያደርጋሉ ። የሱመር ከተማ ላጋሽ አለቃ ኡሩካጊና በ2093 ዓክልበ . ያሕል ዓመታት ያዋጀ ሕገ ፍትሕ በታሪካዊ መዝገብ እስከምናውቀው ድረስ መጀመርያ የሕገ መንግሥት ሰነድ ነው ። ሰነዱ እራሱ ገና አልተገኘም ፤ ነገር ግን ለዜጎቹ አንዳንድ መብት እንደ ፈቀደላቸው ይታወቃል ። ለምሳሌ ለመበለትና ለደሀ አደጎች ቀረጥ እንዳስቀረላቸው ድሆችንም ከሃብታሞች አራጣ እንደጠበቃቸው ይታወቃል ። ባክቴሪያዎች ትልቅ የባለ አንድ ህዋስ ሁነው ጎደሎ ህዋሳት ወይም prokaryote microorganisms የሚባሉት ስብስብ ናቸው ። ዓጼ በካፋ ( የዘውድ ስም " መሲህ ሰገድ " ወይም " አድባር ሰገድ " ) የነገሡት ከእ . ኤ . አ ከግንቦት18 ፣ 1721 እስከ መስከረም 19 ፣ 1730 ነበር ። በካፋ የቀዳማዊ እያሱ ልጅ ሲሆን ከሱ ቀድሞ የነገሱት ቀዳማዊ ተክለሃይማኖትና ሳልሳዊ ዳዊት ወንድም ነበር ። ቡሄ ና ! ቡሄ የእንግሊዝ ሠራዊት ያለምንም ችግር ምጽዋ ላይ ካረፈ በኋላ ከሌሎች የኢትዮጵያ ኃይሎች ለምሳሌ ካሳ ምርጫ ድጋፍ በማግኘት ፣ ከተክለ ጊዮርጊስ ሐዘን በማግኘት ፣ ከዳግማዊ ምኒልክ ድጋፍም ሆነ ተቃውሞ ሳይደርስበት ያለ ችግር ወደ መቅደላ ተመመ ። [ 67 ] [ 92 ] የብሪታንያ ሠራዊት በተለይ ከፍተኛ ድጋፍ ያገኘው ከካሳ ምርጫ ሲሆን ፣ በቂ የመጓጓዣና የምግብ እርዳታ ያገኙት ከኒሁ ሹም ነበር ። [ 93 ] ሚያዚያ ፲ ቀን ፲ ፰ ፻ ፷ ዓ / ም ላይ የመጀመሪያውና የመጨረሻው የፊት ለፊት ጦርነት በቴዎድሮስ ሰራዊትና በናፒየር ሰራዊት መካከል ተካሄደ70 ። ይህ ጦርነት በታሪክ የአሮጌ ጦርነት ተብሎ ሲታወቅ ከመቅደላ እግርጌ የተደረገ ውጊያ ሲሆን በዚሁ ጦርነት የኢትዮጵያ ሰራዊት ተሸንፎ አፈገፈገ 12 ። ከዚያም ባህር ንጉስ ይስሐቅ በኦቶማን ቱርኮችና በአዳል ሰራዊት ታግዞ አመጽ ማስነሳቱ አልቀረም ። በዚህ ጊዜ ንጉሱ ወደ ትግራይ በመዝመት በ1578 ባህረ ነጋሹንና ( በአዲ ቆሮ ) አባሪ ኦቶማኑን ኦዝደሚር ፓሻንና የአዳል መሪ የነበረውን ሱልጣን መሃመድ አራተኛ ( በተምቤን ) ጦርነት አሸንፎ ገደላቸው ። በድባርዋ ( የድሮው ኤርትራ ዋና ከተማ ) የነበሩት ቱርኮችም ያለምንም ተኩስ እጃቸውን ሰጡ ። በዚያውም ሰርጸ ድንግል በአክሱም ስርዓተ ተክሊሉን ፈጸመ ( ይህ እንግዲህ ከዘርዓ ያዕቆብ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው ) ፣ መልአክ ሰገድ የሚለውንም ስም ያገኘው በዚህ ግዜ ነበር ። ከ10 አመት በሁዋላ ፣ በ1588 ኦቶማን ቱርኮች ፣ ከተባረሩበት ድባርዋ መልሰው ሊቆጣጠሩ ሲሞክሩ በመሸነፋቸው አርቂቆ ላይ የነበረውን ግዛታቸውን ሰርጸ ድንግል አፈረሰባቸው ። በዚህ ምክንያት የቱርኩ መሪ ፓሻ በወርቅ ያጌጠ ፈረስ እስከ ሳዱላው በመላክ ከንጉሱ ዘንድ ሰላም እንደሚሻ አስታወቀ ። [ 1 ] ሞቃዲሾ ከ686 ዓ . ም . ጀምሮ ታውቆአል ። በዚያን ጊዜ ሡልጣን አብዱል ማሊክ ቢን ሙሪያሚ እንደራሴውን እንደሾመበት ይባላል ። የወደቡም መጀመርያ ስም « ሐማር » ተባለ ። ከመካከለኛ ዘመን በናዲር ብዙ መሐለቅ ከቻይና በመገኘቱ ፣ ከሩቅ አገሮች ንግድ እንደ ተደረገ ይመሰክራል ። የዛንዚባር ሡልጣን በ1863 ዓ . ም . ከተማውን ያዙ ። እሳቸው በ1884 ዓ . ም . ለጣልያኖች አከራዩት ። በ1897 ዓ . ም . ጣልያኖች በሙሉ ገዙትና የጣልያ ሶማሊያ መቀመጫ ሆነ ። የእንግሊዝ ሃያላት ከጣልያ በ2ኛ አለማዊ ጦርነት በ1933 ዓ . ም . ያዙት ። በ1944 ዓ . ም . ጣልያኖች እንዲመልሱ ተፈቀደ ። በ1952 ዓ . ም . ሶማሊያ ነጻ አገር በሆነበት ወቅት ሞቃዲሾ የአገሩ ዋና ከተማ ሆነ ። ከሁሉ የሚያስገርመው ዕድሜው ካሜራ ወይም ፎቶ የማንሣት ዕውቀት መቸም ከኖረ ምናልባት ወደ 1800 ዓመታት በፊት የሚጠጋው ምስል እራሱ የፎቶ ኔጋቲቭ በመሆኑ ሲሆን ፡ ምስሉ መጀመርያ በግልጽ የታየበት ወቅት በግንቦት 21 ቀን 1890 ዓ . ም . ሴኮንዶ ፒያ የተባለ አንድ የፎቶ አንሺ ፎቶውን ካነሣ በኋላ ያነሣው ፎቶ በታጠበ ጊዜ ኔጋቲቩን አይቶ በዚያን ጊዜ ምስሉ እራሱ የፎቶ ኔጋቲቭ እንደሆነ ተረዳ ። ከ1818 አስቀድሞ ስለ ፎቶ ኔጋቲቭ ምንም ዕውቀት አለመኖሩ እርግጠኛ ነው ። ሆኖም ይህ በፍታ በታሪክ መዝገብ ቢያንስ ከ1349 ዓ . ም . መገኘቱ ደግሞ እርግጠኛ ነው ። ስለዚህ ምስሉን በተመለከተ በቀላል የማይመለሱ ብዙ ጥያቄዎች ቀርተዋል ። ፲ ፱ ፻ ፲ ፭ ዓ . ም . በግብጽ የጥንታዊ ፈርዖን ቱቴንኻሙንን የመቃብር ቤት ( pyramid ) መግቢያ በር የእንግሊዝ ተወላጁ ሃዋርድ ካርተር አገኘ ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር ከነአካባቢው 1 , 773 , 300 ሆኖ ሲገመት ከተማው ብቻውን 1 , 265 , 000 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 15 ° 26 ′ ደቡብ ኬክሮስ እና 28 ° 20 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። እንዳስላሴ በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በምዕራባዊ ዞንና በታህታይ ቆራሮ ወረዳ ይገኛል ። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ43 , 967 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21 , 333 ወንዶችና 22 , 634 ሴቶች ይገኙበታል ። [ 1 ] . የከተማው አቀማመጥ በ13 ° 52 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39 ° 44 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው ። ፍሬንዶች አቦ ይመቻችሁ ። የአውታሩን ኮምፒዩተሮች ሁሉንም እኩል ሥልጣን መስጠት ይቻላል ወይም ለአንዳንድ ኮምፒዩተሮች የተለዩ ሥራዎች መሥራት እንዲችሉ ማድረግ ይቻላል ። ሁለተኛው ዘዴ ክላየንት - ሰርቨር ይባላል ። አብዛኛው ጊዜ ሰርቨሮቹ ሀይለኛና ትልቅ ሲሆኑ ክላየንቶቹ ደግሞ አነስተኛ ናቸው ። ከእስያ በኤርትራ ባሕር ይለያያል ። የሆነ ሆኖ እስያ ባንድ ወገን ሱዝ ካናል በሚባለው በኩል ከአፍሪካ ጋር ተጋጥሞአል ። ሙሴ ሌስፖስ መርከብ እንዲተላለፍ ብሎ አስቆፍሮ ያስከፈተው በዚህ በኩል ነው ። ፲ ፱ ፻ ፺ ዓ . ም . የማላዊ የዕድሜ ልክ ፕሬዚደንት የነበሩት ሄስቲንግስ ካሙዙ ባንዳ ሀገራችን ኢትዮጵያ በአለም መገናኛ ብዙሃን በረሃብ ስትጠራ ፣ ህዝቦችዋ በጠኔ ሲሰቃዩ ዘመናት ተቆጥረዋል ። የወገኖቻችን ስቃይ ፣ የሀገራችን ኋላ ቀርነት በኢትዮጲያዊነታችን እያንዳንዳችንን ይመለከተናል ። ላለፉት ሰላሳ አመታት በጎ አድራጊ ድርጅቶች በአይነትም ሆነ በጥሬ ገንዘብ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር እንደረዱን መረጃ አውጥተዋል ። የኛ ስቃይ ግን አላበቃም ። መከር ሲመጣ ሰብል ከማጨድና ምርት ከመሰብሰብ ይልቅ ለልመና እጁን የሚዘረጋ ኢትዮጲያዊ ቁጥር በሶስት እጥፍ ጨመረ ። ይህ ሂደት መቆም አለበት ። እንዴት ? ሚስታቸው እቴጌ ጣይቱ ቤተክርስቲያን በእንጦጦ ላይ በጀምሩበት ወቅት ፣ የምኒሊክ ዝንባሌ ወደዚህ ስፍራ በተለይ ተሳበ ፤ ሁለተኛም ቤተክርስቲያን ባቅራቢያው ሠሩ ። ነገር ግን ማገዶም ሆነ ውኃ በማጣት አካባቢው መንደር ለመመሥረት አይመችም ነበር ፤ ስለዚህ መስፈሪያው በውኑ የጀመረበት ከተራራው ትንሽ ወደ ደቡብ በሚገኘው ሸለቆ ውስጥ በ1878 ነበረ ። በመጀመርያ ጣይቱ ፍልወሃ ምንጭ አጠገብ ለራሳቸው ቤት ሠሩ ። ይህ ምንጭ ለቦታው ኦሮሞ ሕዝብ ፍንፍኔ ትብሎ ታወቀ ፤ እዚህም እርሳቸውና የሸዋ ቤተመንግስት ወገን መታጠብ ይወዱ ነበር ። ከዚያ በኋላ ሌሎች መኳንንቶች ከነቤተሰቦቻቸው አቅራቢያውን ሠፈሩ ፤ ምኒልክም የሚስታቸውን ቤት ቤተመንግሥት እንዲሆን አስፋፉትና እስከ ዛሬ ድረስ ቤተ መንግሥት ሆኖ ቆይቷል ። ምኒልክ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገሥት በሆነበት ወቅት አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ሆነች ። ከዚያ ጀምሮ ከተማዋ ዘልላ አደገች ። ዛሬም በየመንገዱ ላይ ብዙ ባሕር ዛፎች የሚታዩበት ምክንያት አፄ ምኒልክ ስላስተከሏቸው ነው ። x ተለዋዋጭ ዋጋን ሲወክል a , b , and c ደግሞ ቋሚ ዋጋን ይወክላል ። በነገራችን ላይ a ≠ 0 አለዚያ a = 0 ከሆነ ስሌቱ ሊኒያር እኩልዮሽ ወይም ቀጠተኛ እኩልዮሽ ይሆናል ማለት ነው ። ፳ ፻ ዓ . ም . በቀድሞዋ ሮዴዥያ ( የዛሬይቱ ዚምባብዌ ) ሕገ ወጥ ነጻነትን ያወጀው ኢያን ስሚዝ ትምህርተ ሂሳብ የብዛት ፣ የአደረጃጀት የለውጥና የስፋት ጥናት ተብሎ ብዙ ግዜ የታወቃል ። ሌሎችም « የቅርጽና የቁጥር » ጥናት ብለው ይጠሩታል ። በፎርማሊስቲክ አይን ተጨባጭ ያልሆኑን አደረጃጀቶችን ሥነ አመክንዮንና ( ሎጂክ ) የሂሳብ አጻጻፎችን በመጠቀም መመርመር ተብሎ ይታወቃል ። ሪአሊስቶች ደግሞ ስለነሱ ካለን ግንዛቤ ውጭ ሰለሚኖሩ እቃዮችና ጽንሶች ምርምር ይሉታል ። ትምህርተ ሂሳብ በማንኛውም የሳይንስ ዘርፍ ስለሚጠቅም « የሳይንስ ቋንቋ » ወይም የኅዋ ቋንቋ ተብሎም ይጠራል ። የሃጅ ስነ ስር አት ስብስብ ሁሉም ነገ የትንሳኤ ቀን አላህ ፊት የሚሰበሰብበትን ሁኔኤታ የሚያስታውስ ከ4 ሚሊዮን በላይ ህዝብ በየአመቱ የሚሰበሰብበት ታላቅ ኢስላማዊ ስብስብ ነው ። ሃጅ አደረገ እንዲባል እና ሃጅ እከሌእ እንዲሉኝ ብሎ ሳይሆን ከዛዛታ ወሬኤ ከአጉል ሰባይ እና ተግባር ተቆጥቦ ሃጅ ያደረገ ሰው እናቱ እንደወለደችው ሕጻን ሆኖ ወንጀሉ ይማርለታል ። እንግዲህሃዲስ የተወለድ ህጻን ምንም አይነት ወንጀል የለበትም ማለት ነው ። ይህ ግን የሰውን ገንዘብ የበላን አይጨምርም የሰው ገንዘብ የወሰደ ለባለቤቱ እስካልመለሰ ድረስ በኢስላም ይቅርታ አይደረግለትም ። ምክንያቱም የግለሰብ መብት ስለሆነ በዚህ ምድር እንኳ ሳይከፍል ቢሞት የትንሳኤ ቀን ከመልካም ስራው የከፍላል ። መልካም ስራ ከሌለው ገንዘብ የበላበትን ሰው ወንጀል ይሸከማል ። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል " ሐእ " ( ح ) ተብሎ በ " አብጃድ " ተራ 8ኛ ነው ። " ኀእ " የሚለው አረብኛ ፊደል ( ﺥ ) ደግሞ ከዚያ ወጣ ። ቻይና ( ቻይንኛ ፦ 中国 ፣ 中國 ፣ / ጆንግ - ጐ / ) በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው ። አሁን ቻይናን የወከሉ 2 መንግሥታት አሉ ። እነርሱም ፦ ትምሕርቱን እስከ ዲበሲን ጉላፕ [ 4 ] ( PhD ) ደረጃ ለመከታተል ቢፈልግም ወደኢትዮጵያ እንዲመለስ በተደረገለት ጥሪ መሠረት በ ፲ ፱ ፻ ፵ ፮ ዓ / ም አገሩ ተመልሶ ሲገባ መጀመሪያ በአገር ግዛት ሚኒስትር ውስጥ የደጃዝማች ( በኋላ ራስ መስፍን ስለሺ በኋላም የሚኒስቴሩ የራስ አበበ አረጋይ ዋና ጸሐፊ ሆኖ ሲያገለግል ቆየ ። እዚሁ አገር ግዛት ሚኒስቴር ውስጥ በነበረበት ጊዜ በአፍሪቃ አኅጉር የመጀመሪያው መፈንቅለ መንግሥት በንስር የተሳካበት ጊዜ ነበር ። ገርማሜም ለኮሎኔል ናስር መንግሥት በድብቅ “ እባካችሁ ስለመንግሥታችሁ አቋም እና አመሠራረት ማብራሪያ ላኩልን ” የሚል ደብዳቤ መላኩ ሲደረስበት በንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት እና በጊዜው ባለሥልጣኖች ላይ ምን ያህል ሽብር እና የእምነት ጉድለት እንደጣለ መገመት ይቻላል ። ^ 1 :   በ1959 ዓ . ም . የአልባኒያ መንግስት በይፋ ከሃዲነት « የመንግስት ሃይማኖት » አደረገና ሃይማኖቶች ሁሉ ከለከለ ። ይህ ሁኔታ እስከ 1983 ዓ . ም . ድረስ ቆየ ። በተለይም ደግሞ በንጉሡ ባለሟል በብላታ አድጎ ላይ « አድግ / በግእዝ አህያ ማለት ነው / » እያሉ በሚሰነዝሩት ትችት በተደጋጋሚ ተከሰው ዐጼ ቴዎድሮስ ዘንድ ቀርበዋል ። በመጨረሻ ቴዎድሮስ ክስ ሲሰለቻቸው ምላስ ቀርቶ ታገሉና ተሸናነፉ ብለው ፈረዱ ። በዚህም ትግል ምሁሩ አለቃ ተሸነፉ ። ንጉሡም እንግዲህ ምን ይበጅህ ? ሲሉ ጠየቋቸው አለቃም « ድሮስ ትግል የአህያ ሥራ አይደል » ብለው በመመለሣቸው ከአካባቢያቸው ለማራቅ ሲሉ ንጉሡ ገብረ ሐናን ለትግራይ ጨለቆት ሥላሴ አለቃ አድርገው በመሾም ወደ ትግራይ ላኳቸው ። ወደካቶሊክነት የተቀየረውና ከአንቷን ዳባዲ ጋር በዐጼ ቴዎድሮስ ዘመን ስለሆነው ሁሉ ደብዳቤ ይለዋወጥ የነበረው የዋድላው ሰው ደብተራ አሰጋኽኝ ጥር 1858 ዓ . ም . ለአንቷን ዳባዲ በጻፈው ደብዳቤ እንዲህ በማለት ይህን ሁኔታ ገልጦት ነበር « አለቃ ገብረ ሐናን ንጉሥ መቱዋቸው ። ወደ ትግሬ ወደ ላስታ ተሰደዱ ። እጅግ ተዋረዱ እኔም በዋድላ አገኘኋቸው ወደ ቆራጣም ሄዱ » ሲል ጽፏል ። → ↔ ቀደምቱ ደጋ እስጢፋንኖስ በ19ኛው ክፍለ ዘመን በእሳት ሲቃጠል አሁን የቆመው ቤ / ክርስቲያን በምትኩ ተሰርቷል ። በዚህ ምክንያት ከታሪክ አንጻር የቤ / ክርስቲያኑ ዋና መስዕብ ሆኖ የሚቀርበው ሳይቃጠል የተረፈው ቤተ - መዘክሩ ነው ። በዚህ መዘክር የይኩኖ አምላክ ፣ ቀዳማዊ ዳዊት ፣ ዘርአ ያዕቆብ ፣ ዘድንግል ፣ ፋሲለደስና ባካፋ የደረቁ ቅሬቶች ይገኛሉ ። አጼ ሃይለ ስላሴ በ1951 ደሴቲቱን ከጎበኙ በኋላ የነገስታቱ እሬሳ በመስታውት ሳጥን እንዲቀመጥ አደረጉ ። የፋሲለደስ ቅሪት ከሌሎቹ ነገስታት በበለጠ መልኩ እስካሁን ብዙ ሳይበላሽ በመቆየቱ የፊቱን መልክ ከቅሪቱ መገንዘብ ይቻላል ። እንግሊዝኛ በእንግሊዝ አገር ጀመረ ። አንግል እና ሴያክስ የተባሉ ጀርመናዊ ጐሣዎች መጀመርያ የተናገሩት ጥንታዊ እንግሊዝኛ ይባላል ። ነገር ግን ይህ እንደ ዛሬው እንግሊዝኛ በጣም አልመሰለም ። በ441 አ . ም . ጀምረው እነዚህ ጐሣዎች ከጀርመን ወጥተው በብሪታኒያ ደሴት ሰፈሩ ። ቋንቋቸውም የተጻፈበት « ሩን » በተባለው ጽሕፈት ነበር ። በ7ኛ መቶ ዘመን ክርስትና ከተቀበሉ በኋላ ግን ቋንቋው በላቲን ፊደል ሊጻፍ ጀመረ ። ብላቴን ጌታ ማኅተመ ሥላሴ ቋንቋችን ባህላችንን ፤ ልማዳችንን እና መንፈሳችንን የሚይስተጋባ አንዱ ትውልድ የሚከተለውን ትውልድ የማስተማርና ይኼን ቅርሳችንን የማስተላለፍ ኃላፊነት እንዳለበት ሲገልጹ እንዲህ ብለዋል ። « ወላጆች ለልጆቻቸው በየጊዜው አንዳንድ ግጥም እየሰጡ ሠምና ወርቁን እንዲለዩ ፤ በውስጡ ተሸፍኖ የሚገኘውን ድርብ ምስጢር መርምረው ተጨንቀውና ተጠበው እንዲያወጡና እንዲያስፋፉትም ቢያደርጓቸው የሚገኘው ፍሬ አስደሳች ይሆናል ። ወጣቶቹ የሚሰለቹ ቢሆን እንኳ ኮሶ እየመረረ ካልተዋጠ ፈውስን አይሰጥምና እየተከታተሉ ማሠራቱ ዋጋ አለው ፤ ይጠቅማልም ። » [ 1 ] ፲ ፱ ፻ ፶ ፮ ዓ . ም . በዳላስ ፣ ቴክሳስ ላይ በሰው እጅ የተገደሉት ሠላሣ አምሥተኛው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ በአርሊንግተን ብሔራዊ መቃብር በታላቅ ሥነ ስርዐት ተቀበሩ ። በዚሁም የቀብር ስርዐት ለመሳተፍ ከዓለም ዙሪያ ብዙ መሪዎች መጥተው ነበር ። ከነዚህም መሃል የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ሻርል ደ ጎል ፤ የአየርላንድ ፕሬዚደንት ደ ቫሌራ ፤ የምዕራብ ጀርመን ቻንስለር ኤርሃርድና የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ ይገኙበት ነበር ። ዲያብሎስን የሚበቀለው አጋንንትንም የሚበቀላችው ከከበሩ ከመላእክት አንዱ ራጉኤል ነው ። እንደ ሱሰንዮስ ዜና መዋዕል ፣ የቤተ መንግስቱ ግምብ የተሰራው በባንያዊው አናጢ አብድል ከሪም እና ግብጻዊው የሰራተኞች አዛዥ ፀደቃ ንስረኒ ነበር [ 2 ] ። ካቴድራሉን ለማሰራት የጀስዩቱ ጳጳስ አልፎንሶ ሜንዴዝ ሰራተኞችን ከህንድ አገር እንዳስመጣ ይጠቀሳል ። ንግስት እሌኒ የአጼ ዘርዓ ያዕቆብ ሚስት ስትሆን ከንጉሱ ሞት በኋላ በሌሎች ሶስት ነገስታት ዘመን ከፍተኛ የአስተዳደር ስራ ፈጽማ በ1522 ከዚህ አለም በሞት አርፋለች ። የተቀበረችውም በትልቅ ጥበብ ባሰራችው ቤ / ክርስቲን መርጡለ ማርያም ፣ ጎጃም ነው ። ከዚህ በላይ የእንግሊዝ ንጉሥ አልፍሬድ ክርስቲያንና ዕጅግ የተማሩ ሊቅ ሲሆኑ አያሌው መጻሕፍት ከሮማይስጥ ወደ እንግሊዝኛ አስተረጎሙ ፣ እንዲሁም የአገራቸውን ሕገ መንግሥት አሻሻሉ ። ዋና ከተማቸው ዊንቼስትር ፣ እንግሊዝ ነበረ ። ከዚህ በመነሳት የክባዊ ቁናን ይዘት ቀመር እንዲህ እናገኛለን እንዳልካቸው መኮንን የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ ። ኦፕሬተር ሲሆን አንድ ፈንክሽንን እንደ ግቤት ወስዶ ቁጥርን እንደ ውጤት የሚያወጣ ሲሆን ቁጥሩም መጠነ ስፋትን የሚወክል ነው ። dx ቁጥር አይደለም ፣ f ( x ) ንም አያባዛም ። 2 . በእመቤታችን በፍስለታ ጾም አለቃ ቤተክርስቲያን አገልግለው ሲመለሱ ባለቤታቸው ማዘንጊያ የሚበላ ነገር በጎመን ይሰጧቸዋል ጎመኑ አልበስሎም ኑሮ ከምግብ በዃላ አለቃ ኆዳቸውን ወደሳቱ ጠጋ አድርገው ያሻሻሉ ። ማዘንጊያ ነገሩ ገርሟቸው አለቃ ምን እያደረጉ ነው ይሏቸዋል አለቃም በአሽሙር ጎመኔን እያበሰልሁ ነው አሉ ይባላል ። ፎርብስ ወይም Forbes በአሜሪካ የሚገኝ የህተመት ድርጅት ነው ። ይህ ድርጅት በሳምንት ሁለት ግዜ የሚታተም አለም አቀፍ መጽሄት ያለው ሲሆን የአለማችን ከበርቴዎችን ደረጃ በማውጣት ይታወቃል ። ለዚህ ድርጅት ሁነኛ ተፎካካሪ የሆነው ፎርቹን ወይም Fortune የተባለው መጽሄት ሲሆን በታይም ድርጅት ወይም Time inc . ይታተማል ። 18 / 십팔 / 열여덟 ( Sib Pal / Yeol Yeo Deolb ) = eighteen የማይክል አንጄሎ ስራዎች በከፊል ሥነ ለውጥ የአንድን ፈንክሽኝ ለውጥ የምናገኝበት ሂደት ነው ። የዚህ ሂደት ተገልባጭ ኢ - ለውጥ ይባላል ። መሠረታዊው የካልኩለስ እውነታ እንደሚያስረዳ ኢ - ለውጥ ፣ ከሥነ ጥምር ጋር ምንም ለውጥ የላቸውም ። ሥነ ለውጥና ሥነ ጥምር ግቤታቸው አንድ አይነት ተለዋጭ ብቻ ለሆኑ ፈንክሽኖች ሁለቱ ዋና የካልኩለስ መሰረታዊ መተግበሪያወች ናቸው ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 122 , 700 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 46 ° 57 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 07 ° 26 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። ( 40 ) ሰው መቼም ወዶም ይሁን ፈርቶ አለቃን ይጋብዛቸዋል ። አንድ ቀን ሊጋበዙ ወደ አንዱ ቤት ጎራ ብለው እንደተቀመጡ ጋባዥዋ ሴት እንጀራ ለማቅረብ መሶቡን ከፈት ስታደርገው ትንሽ አይጥ ዘላ ትወጣና ትሰወራለች ። አለቃም ይህችን ጠንቀኛ አይጥ አይተዋት እንዳላዩ ጸጥ ብለዋል ። ርቧቸው ስለነበረ ከራሳቸው ጋር እየታገሉ እስኪበቃቸው ድረስ ይበላሉ ። ከዚያም በመጨረሻ ማእድ ሲነሳ መመረቅ የተለመደ በመሆኑ እንዲህ ብለው ይመርቃሉ   ; - በላነው ጠጣነው ከእንጀራ ከወጡ እ / ር ይስጥልኝ ከመሶብዎ አይጡ ። ሱሰኒዮስ በርግጥ ረጅም ጊዜ አገሪቱን ይምራት እንጂ አስተዳደሩ የሚታወቀው የኢትዮጵያን መንግስት ሃይማኖት ከተዋህዶ ወደ ካቶሊክ በመቀየሩ ነው ። ሱሰኒዮስ ካቶሊክ ሃይማኖትን የተቀበለበት ምክንያት በሁለት ምክንያት ነበር ፦ አንደኛው ፔድሮ ፔዝ የተባለው የጀስዩት ሰባኪ ስላግባባው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ከፖርቹጋል እና ስፔን ወታደራዊ ድጋፍ ለማግኘት ነበር ። በ ታህሳስ 10 ፣ 1607 ለፖርቹጋሉ ንጉስ እና ጥቅምት 14 1607 ለ ሮማው ፓፓ በጻፈው ደብዳቤው ( አሁን ድረስ ይገኛል ) ወታደሮች እንደሚፈልግ ሲገልጽ ነገር ግን ሃይማኖቱን መቀየሩን በሁለቱም ደብዳቤወች አይገልጽም ፤ ይልቁኑ በሁለቱም ደብዳቤወቹ ሙሉ ትጥቅ ያደርጉ የአውሮጳ ወታደሮች እንዲልኩለት ይጠይቃል ። [ 11 ] የዚህም ጥያቄ መነሻው የማያቋርጥ አመጽ አንዴ በሃይማኖት ፣ ሌላ ጊዜ በ " አሰምሳይ ያዕቆቦች " በተረፈም በተንቀሳቃሽ የኦሮሞ ቡድኖች ስለተነሳበት ነበር ። ፲ ፱ ፻ ፶ ፱ ዓ . ም . የባርባዶስ ደሴት ከብሪታንያ ነጻነቷን ተቀዳጀች ። አልበርት አይንስታይን በ1895 ዓ . ም ነበር የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ሳያጠናቅቅ በኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ዲፓርትመንት ገብቶ በድግሪ ለመረቅ በስዊስ ( ዙሪክ ከተማ ) የምዝገባ ማመልከቻውን ያስገባው ። ለአንስታይን ብቸኛ ማስረጃው በጀርመን ሙኒክ ከተማ የተማረበት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውጤቱ ብቻ ነበር ። አባቱ በሙኒክ ከተማ የከፈተው ንግድ ለኪሳራ በመዳረጉና ወደ ጣሊያን ሀገር በመሰደዱ የተነሳ ጀርመን ሀገር ብቻውን የቀረው አይንስታይን እንደ ድሮው ለትምህርቱ ትኩረት መስጠት አልሆነለትም ። በዚህ ወቅት ነበር አይንስታይን ትምህርቱን አቋርጦ በሚላን ከሚገኙት ቤተሰቦቹ ጋር የተቀላቀለው ። በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የኦክቶበር መጨረሻና የኖቬምበር መጀመርያ ነው ። አጼ ዮሃንስ ዓጼ ኅይለ ሥላሴ ዘውድ እንደጫኑ የአገሪቱን የመጀመሪያ ሕገ መንግሥት እንዲዘጋጅ አዝዘው በዘውዱ አንደኛ ዓመት በዓል ጥቅምት 23 ቀን 1924 ዓ . ም . በአዲሱ ምክር ቤት ( ፓርላማ ) ለሕዝብ ቀረበ ። ከዚህም በላይ ብዙ የቴክኖዎሎጂ ስራዎችና መሻሻያዎች ወደ ኢትዮጵያ ከውጭ አገር አስገቡ ። ቋንቋው በእስልምና ታላቅ ሚና አጫውቷል ። እስላሞች አላህ ( እግዚአብሔር ) ለሙሐማድ ቁርዓንን ሲገልጽ በአረብኛ እንደ ሆነ ስለሚያምኑ እንደ ቅዱስ ቋንቋ ይቆጥሩታል ። ሆኖም አብዛኛው አረብኛ ተናጋሪዎች እስላሞች ቢሆኑም ሁላቸው እስላሞች አይደሉም ። ጥር ፳ ፱ ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻ ፵ ፱ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የበጋ ወቅት ፴ ፬ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪ ፻ ፲ ፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪ ፻ ፲ ፮ ቀናት ይቀራሉ ። አማርኛ ፦ ሥርዓተ ነጥቦች ለሶስተኛ ዙር ጦር ለመግጠም በሚዘጋጅበት ጊዜ የሰራዊቱ ወኔ ከመዝቀጡ የተነሳ ለመዝመት እንደማይፈልጉ ተገነዘበ ። ላስታ ውስጥ የሚካሄደው የማያባራ ጦርነት ምንም ለውጥ እንዳላመጣ ፣ የአገሪቱን ግዛት እንደማይጨምር ፣ የሚዋጉዋቸውም ሰወች ጠላት እንዳልሆኑና ፣ በሃይማኖት ምክንያት የነበረው ሰቆቃ እንዲያቆም በልጁ በፋሲለደስ አድርገው ወታደሮቹ ምክንያታቸውን ገለጹለት ። ሱሰንዮስም መልሶ በዚህ በሶስተኛው ዙር የላስታውን አመጽ ድል ካደረጉለት የቀደመውን የኢትዮጵያ ሃይማኖት እንደሚመልስ በልጁ ላከባቸው ። [ 16 ] የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በየወሩ ፳ ፫ ኛ ቀን የሰማዕታትን ዓለቃ ቅዱስ ጊዮርጊስንን ታስታውሳለች ። http : / / www . ethiopianreporter . com / index . php ? option = com _ content & view = article & id = 1314 : 2010 - 02 - 24 - 08 - 32 - 54 & catid = 105 : 2009 - 11 - 13 - 13 - 47 - 17 & Itemid = 625   የሞንቴኔግሮ መንግሥት   የሰርቢያ መንግሥት   የኢትዮጵያ መንግሥት   የኦቶማን መንግሥት   የኮሪያ ሪፐብሊክ   የደቡብ አፍሪካ ሕብረት   የጀርመን መንግሥት   የጃፓን መንግሥት   የግሪክ መንግሥት ኮከባችን ፀሓይ በሥነ ፈለክ ሊቃውንት እጅግ ብዙ ጥናት ተደርጎባታል ። ኾኖም ኮከቢቱን በተመለከተ ብዙ ጥያቄዎች ገና አልተመለሱም ። ለምሳሌ በገሃድ የሚታየው የፀሓይ ገጽ ስኂን ( temperature ) 6 , 000 ኬ ( ኬልቪን ) ኾኖ ሳለ ፣ የዳርቻ ከባቢ አየሯ ስኂን ከሚሊዮን ኬ በላይ እንዴት ሊኾን እንደቻለ አይታወቅም ። የብርሃንን ተፈጥሮ የሚገልጸው የአሁኑ ዘመናዊ ኅልዮት በአልበርት አይንስታይን የፎቶኤሌክትሪክ ተጽዕኖ ኅልዮትና በማክስ ፕላንክ የፎቶን ጥናት ላይ የተመሰረት ነው ። የአይንስታን ትንታኔ በእኑስነት ላይ ያተኮረ ሲሆን የፕላንክ ደግሞ በሞገድነት ላይ ያተኮረ ነበር ። የዘመናዊው ኅልዮት እሚለው ብርሃን የሞገድ - እኑስ ሁለትዮሽ ተፈጥሮ አለው ይላል ። ማለቱ ብርሃን ፣ ሞገድም ፣ እኑስም ነው ። አይንስታይን እንዳስተማረ ፡ የፎቶን አቅም ከፎቶኑ ድግግሞሽ ጋር ቀጥተኛ ውድር አለው ( ማለት ድግግሞሹ ሲበዛ ፣ አቅሙም ይበዛል ፣ ሲያንስ ያንሳል ) ። ይህ ሃልዮት ሲሰፋ ማናቸውም የአለም አካላት እኑስም ሞገድም ናቸው ብሎ ያስቀምጣል ። ብርሃን ብቻ ሳይሆን ፣ ማንኛውም ነገር የእኑስነቱን ወይም ደግሞ የሞገድነቱን ባህርይ ለይቶ ሊያወጣ የሚችል ሙከራ ሊካሄድበት ይችላል ። አንድ ነገር ግዝፈቱ ትልቅ ከሆነ የእኑስነቱ ባህርይ ገኖ ይወጣል ። ስለሆነም የአለምን ሞገዳዊነት በዘልማድ ለማወቅ አስቸጋሪ ነው ። ሉዊ ደ ብሮይ በ1924 አፍረጥርጦ የኤሌክትሮንን የእኑስና ሞገድ ሁለትዮሽ ፀባይን እስከተነተነ የሁለቱ ጸባይን የያዘ ብርሃን ብቻ ነው ብሎ ሳይንቲስቶች ያስቡ ነበር ። የኤሌክትሮን ሞገዳዊ ባህርይ በ1927 ዓ . ም . በዳቪሰንና ገርመር በተጨባጭ ተመክሮ ተረጋገጠ ። ውክፔዲያ : ታሪካዊ ማስታወሻዎች / መስከረም 5 ውክፔዲያ : ታሪካዊ ማስታወሻዎች / መስከረም 6 ውክፔዲያ : ታሪካዊ ማስታወሻዎች / መስከረም 7 ውክፔዲያ : ታሪካዊ ማስታወሻዎች / መስከረም 8 ውክፔዲያ : ታሪካዊ ማስታወሻዎች / መስከረም 9 ውክፔዲያ : ታሪካዊ ማስታወሻዎች / መስከረም 10 ውክፔዲያ : ታሪካዊ ማስታወሻዎች / መስከረም 11 ውክፔዲያ : ታሪካዊ ማስታወሻዎች / መስከረም 12 ፋሲል ግምብ ፋሲል ግቢ ውስጥ በስተ ደቡብ የተቀመጠ ሲሆን ሁለት ፎቅና 123 ደረጃዎች አሉት ። ከጣሪያው ላይ ባለው መመልከቻ በረንዳ እስከ ጣና ሐይቅ ድረስ መመልከት ይቻላል ። በውስጡ 20 ክፍሎች ሲኖሩት ከላይ የሚገኙት ክብ ክፍሎች ለጸሎትና መሰል የሃይማኖት ስራዎች ይጠቅም ነበር ። ከላይ ያለው ጠፍጣፋው ክፍል ንጉሱ ለህዝቡ የሚናገሩበት ነበር ፡ http : / / www . history . co . uk / this - day - in - history / November / 04 / also . html ሺሻክ የተባለ የግብፅ ንጉሥ ኢየሩሳሌምን ስለ ያዛት የሰሎሞን ቤተ መቅደስ በዝብዞ ንዋየ ቅድሳቱን ሁሉ ጠርጉ ወሰደው ። በሌሎቹ ጥንታዊ ሎጎግራም ጽሕፈቶች ደግሞ እያንዳንዱ ምልክት ለቃል ወይም ለክፍለ - ቃል ሆኖ ይጻፍ ነበር ። ከነዚህም የትንሹ እስያ ሃይሮግሊፍ ፣ ኩነይፎርም ጽሕፈት ፣ የማያ ሃይሮግሊፍ አሉ ። ኰረማሽ በአማራ ክልል ውስጥ ፤ በሰሜን ሸዋ በ 9 ° 13 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39 ° 18 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ የምትገኝ ወረዳ ናት ። በሚከተለው ዘመን « ሉሉቢ » ወይም « ሉሉ » የሚል ቅጽል ስም ለተራራማ አገር ሰዎች ሁሉ የጠቀለለ ይመስላል ። ይህም ሲሆን ፣ የሉሉባውያን አገር ደግሞ ዛሙዋ በመባል ይታወቅ ነበር ። በ1740 ዓክልበ . « ሉሉ » አሦርን ድል እንዳደረገ ይዘገባል ። የሉሉቢ አገር እንደገና በመዝገቦች ሲታይ ፣ በባቢሎን ንጉሥ 1 ናቡከደነጾር ( በ1130 ዓክልበ . ግድም ) እና በአሦር ንጉሥ 1 ቴልጌልቴልፌልሶር ( በ1122 ዓክልበ . ) ሲሸነፍ ነው ። እንዲሁም ሌሎች የአሦር መንግሥት ነገሥትታ በሉሉቡም / ዛሙዋ አውራጃ ዘመቱ ። በተለይም 2 አሹር - ናሲር - ፓል የሉሉባውያን / ዛሙዋውያን አለቆች አመጽ በ890 ዓክልበ . ሰበረ ። በዚህ አመጽ የሸፈቱት አለቆች አሶራዊውን ለመከልከል ታላቅ ግድግዳ በተራሮች መሃል ባለው መተላለፊያ ውስጥ ሠርተው ነበር ። ከዚህ በላይ 19 ባለ ቅጥር ከተሞች ነበራቸውና ብዙ ከብት ፣ ፈረሶች ፣ ብረታብረት ፣ ጨርቃጨርቅና ወይን ከአገራቸው ተበዘበዘ ። እስከ አሦር ንጉስ አስራዶንም ዘመን መጨረሻ ( 678 ዓክልበ . ) ድረስ ፣ የዛሙዋ አውራጃ አለቆች ወይም አገረ ገዦች ይጠቀሱ ነበር ። ጋሊልዮ ጋሊሊ ታህሳስ 15 , 1564 – ጥር 8 , 1642 የነበረ የጣሊያን ሥነ - ፈለክ አጥኝና ተመራማሪ ነበር ። ከዚህ ዓመት በኋላ ታላላቅ የዘመነ መሳፍንት ባላባቶችን ተራ በተራ በመውጋት አሸነፋቸው ። በኒህ ጦርነቶች " የላቀ የውጊያ ስልትንና ጥበብን " በማሳየት ወታደራዊ ብቃቱን አስመዘገበ ። [ 21 ] በ1844 መጨረሻ አካባቢ ከራስ አሊ ጋር የገባውን ውል ሙሉ በሙሉ በማፍረስ ራስ አሊ ወደ ጎጃም ሊያደርገው በነበርው ዘመቻ እንደማይሳተፍ አስታወቀ ። [ 20 ] ራስ አሊም ለብዙ ወራት ጦር በመላክ ቴወድሮስን በቋራ ውጊያ ገጠመው 7 ። በስተመጨረዣ መስከረም 1845 ላይ አሊ ጎሹን የቋራ ገዢ አድርጎ በቴወድሮስ ላይ ሾመበት ። [ 22 ] ይህ አዲሱ ሹም ቴወድሮስን ለመግጠም ወደቋራ ከሰራዊቱ ጋር ተመመ ። “ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይ ጌታዬ ቅዱስ ጊዮርጊስ ያረፈበት ሰማዕትነቱን የፈጸመበት ወሩ በጽርዕ ጵንፍልዮ ይባላል ። ይኸውም ሚያዝያ ነው ወሩ በባተ በሃያ ሦስት ቀን ዕለኡም ዓርብ በዘጠኝ ሰዓት ነው አሜን ። ” [ 1 ] ከወህኒ ቤት አስረው የዘጉበት ሳንቃ ፲ ፱ ፻ ፸ ፰ ዓ / ም የቀድሞው የተባበሩት መንግሥታት ማሕበር ዋና ፀሐፊ እና በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የናዚ የጦር መኮንን ነበሩ የተባሉት ኩርት ቫልዳይም የአውስትሪያ ፕሬዚደንት ሆነው የቃለ መሃላ ሥርዐት ፈጸሙ ። ፲ ፱ ፻ ፹ ፭ ዓ . ም . የቼኮስሎቫኪያ ፌዴራላዊ ሸንጎ አገሪቱ ከሚቀጥለው የአውሮፓውያን ዘመን መግቢያ ጀምሮ ለሁለት እንድትከፈል ደነገገ ። ይሄም የአሁኖቹን የቼክ ሪፑብሊክ እና ስሎቫኪያ ሉዐላዊ አገሮችን የፈጠረው ድርጊት ነው ። ከዚህ ድል በኋላ አመት ባልሞላ ጊዜ ስኔ 14 ፣ 1632 ካቶሊክ ሃይማኖትን የሚከተል መከተል እንደሚችል ፣ ግን ያን ሃይማኖት ማንም በግድ መከተል እንደሌለበት ከቤተ መንግስቱ ዳንካዝ አዋጅ አሳወጀ ። በዚህ ጊዜ የካቶሊክ ቤ / ክርስቲያን የአገሪቱ መንግስት ቤ / ክርስቲያን መሆኑ አከተመለት ። [ 19 ] ሲዲ የእይታ መረጃን ማጠራቀሚያ መሳሪያ ነው ። ሲዲ የሚለው ቃል የመጣው ከእንግሊዝኛው ( Compact Disc ) የመጀመሪያ ፊደላት በመውሰድ ሲሆን የድምጽ እና የምስል መረጃን ጨምሮ ለተለያየ የመረጃ ዓይነት ማጠራቀሚያ ሁኖ ያገለግላል ። አጼ ቅድመ አሰገድ የአጼ ይግባ ጽዮን ልጅ የአጼይኩኖ አምላክ የልጅ ልጅ ሲሆኑ ከ1296 - 1297 ለአንድ አመት የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ ። ታሪክ ጻህፍት እንደሚሉት አባታቸው ይግባ ጽዮን 5 ወንድ ልጆች ስለነበሩዋቸውና የትኛው ንጉስ እንዲሆን መምረጥ ስላልቻሉ እያንዳንዱ ወንድ ልጅ አንድ አንድ አመት እንዲነግስ ቃል ስላስገቡዋቸው 1 አመት ብቻ ነግሰዋል [ 1 ] [ 2 ] ከምህንድስና አይነቶች መካከል ፦ አንድም « ዕንቁ ዕፅ አወጣሸ » ብሎ የአበባውን መፈንዳትን ያስረዳናል ፡ ፡ ክፈት በለዉ በሩን የጌታዪን ነሐሴ 9 የተወሰደውን ጽሁፍ ከጻፉ በኋላ ይንን < / blockquote > ይጨምሩ ከእነዚህ ሠፈሮች መካከል ደጃዝማች ውቤ ሠፈር በተለይ ከጣሊያን ወረራ በፊት በሴተኛ አዳሪነት የሚተዳደሩ ነዋሪዎች በከፍተኛ ደረጃ ከሚገኙባቸው የከተማዋ ሠፈሮች አንዱ እንደነበረ ይነገራል ። በዚህም ሳቢያ በስነ ቃል በርካታ ግጥሞች በዚህ ሠፈር ዙሪያ ተገጥመዋል ። ከነዚህም መካከል ፣ ሰኔ ፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፸ ፰ ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ ( በልግ ) ወቅት ፸ ፫ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹ ፰ ቀናት ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹ ፯ ቀናት ይቀራሉ ። ለሰላም መውረድ የመጨረሻው ተስፋ ነው የተባለው ሚሲዮኑ ማርትን ፍላድ በሐምሌ 1858 ከቴዎድሮስ ወደ እንግሊዝ ተላከ ። [ 80 ] ጥር 1859 ላይ ንጉሰ ነገሥቱ እስረኞቹን ፈተው ወደ ምጽዋ ከተወሰዱ በምትኩ የእንግሊዝ መንግስት ወታደራዊ እርዳታ እንደሚያደርግ ደብዳቤ ከእንግሊዝ መንግስት ደረሳቸው ። [ 91 ] በመካከሉ ፣ ኢትዮጵያው ውስጥ የነበረቸው የማርቲን ፍላድ ሚስት ፣ አውሮጳውያኑ እንደገና እንደታሰሩ ለባሏ አሳወቀች ። [ 85 ] ታህሳስ 185 ላይ እስረኞቹ ተፈተው ወደ ምጽዋ እንዲላኩ ፍላጎቱን አስታወቀ ። [ 85 ] በዚህ ወቅት ንጉሰ ነገሥቱ በማያባራ ዘመቻና የማያቋርጥ አመጽ ተጠምደው ስለነበር ከመቅደላ ምጽዋ ያለውን መንገድ መቆጣጠር አይችሉም ነበር ። [ 85 ] ስለሆነም ሚያዚያ 1859 ከእንግሊዝ የደረሳቸውን ዛቻ መልስ ባለመስጠት ችላ አሉት ፣ በዚህ ሁኔታ የእንግሊዝ መንግስት እስረኞቹን ለማስፈታት ዘመቻ ለማድረግ ወሰነ ። [ 91 ] የሕገ መንግሥት ታሪክ ዘምባባ የተሳለበት እስላማዊ አበባ ማስቀመጫ - 8ኛ – 9ኛ ክፍለ ዘመን ዳግማዊ ዓፄ ቴዎድሮስ ( ጥር ፮ ቀን ፲ ፰ ፻ ፲ ፩ ዓ . ም . - ሚያዝያ ፮ ቀን ፲ ፰ ፻ ፷ ዓ . ም . ) [ 1 ] ከ ፲ ፰ ፻ ፵ ፯ ዓ . ም . ጀምሮ እስከ ዕለተ ሞታችው ድረስ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ ። በትውልድ ስማቸው ካሳ ሃይሉ ሲባሉ ፣ በፈረስ ስማቸው አባ ታጠቅ ፣ በወታደራዊ ስማቸው መይሳው ካሳ እና እንዲሁም አንድ ለናቱ ተብለው የሚታወቁ የ19ኛው ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያ ወታደርና ፖለቲከኛ ነበሩ ። http : / / video . google . com / videoplay ? docid = - 7449873047253848654 # ፈረንሳያዊ ሱዳን በኅዳር 16 ቀን 1951 ዓ . ም . በፈረንሳያዊ ማሕበረሠብ ውስጥ ' ራስ - ገዥ ሁኔታ ' አገኝታ በመጋቢት 26 1951 ዓ . ም . ከሴኔጋል ጋር አንድላይ የማሊ ፌደሬሽን ሆኑ ። ይህ የማሊ ፌዴሬሽን በሰኔ 13 ቀን 1952 ነጻነት አገኘ ። ነገር ግን በነሐሴ 14 ቀን ሴኔጋል ከፌዴሬሽኑ ወጣች ። በመስከረም 12 ቀን 1953 ዓ . ም . ፈረንሳያዊ ሱዳን በሞዲቦ ኪየታ ስር ራሷን ' የማሊ ሬፑብሊክ ' አዋጀችና ከማሕበረሰቡ ወጣች ። እየጎላ የሚሄድ ተንቀሳቃሽ ምስል ። ምስሉን ይጫኑ ከንግሥት ክሌዎፓትራ ሞት በኋላ ግብፅ ለሮማ መንግሥት ተገዛና እስከ ዘመነ ክርስትና ፮ ፻ ፵ ዓመት ድረስ የምሥራቅ መንግሥት እየተባለ ለሮማ እንደ ተገዛ ቆየ ። ከዚህ በኋላ ሳራሲኖች ድል አደረጉትና እስከ ፮ ፻ ዓመት ቆየ ። የኤድስ መኖር ካጠራጠረ በጥሩ ጤንነት ለመኖር መሞከርና መድንን ከሚያዳክሙ መቆጠብ እንደሚራዱ ተገምቷል ። እዚህ አስተያየት ላይ ደግሞ ‘ የንጉሠ ነገሥቱን ስም እና ተወዳጅነት የሚሻማ / የሚያሳማ ዝናም ያተረፈ ‘ ባለ ሥልጣን ’ የሚጠብቀው እንዲሁ ተመሳሳይ ቅጣት ነበር ’ ብንል ከእውነቱ አንርቅም ። ዕሩይ ወይም ተመሳሳይ መሆንን ያመለክታል ። ምሳሌ ፡ አረፈ = ሞተ 3 + 4 = 7 የሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን እሑድ በሆነባቸው አገሮችም ጭምር ብዙዎች ሰኞን የመጀመሪያ አድርገው ይወስዱታል ። ይህም በአብዛኛው ለብዙ ሰራተኞችና ተማሪዎች ከቅዳሜ እና እሑድ እረፍት በኋላ የመጀመሪያው የሥራ ወይም የትምህርት ቀን በመሆኑ ነው ። ከዚህም በተጨማሪ ይህ እውነታ ሰኞን በአንዳንዶች ዘንድ እንደ መጥፎ ቀን እንዲቆጠር አድርጎታል ። ድምዳሜ ላይ ለመድረስ አንዱና ቀላሉ መንገድ ያገኘነውን መረጃ በሰንጠረዥ ማስቀመት ነው ። ( ለዚህ ስራ እንዲቀለን ፣ የተቀየሩትን ነገሮች ብቻ መዘርዘሩ ጥሩ ነው ) ለምስሌ ፦ አባታችን ሆይ ጸሎት ፦ በ1924 ዓ . ም . የፕሬዚዳንት ምርጫ እንደገና ሲቀርብ ፥ 20 ሺህ በመጀመርያው አለማዊ ጦርነት ልምድ ያላቸው የድሮ ወታደሮች ከነቤተሰቦቻቸው በዋና ከተማው በዋሺንግቶን ዲሲ ሠፈሩ ። እነሱ ጡረታቸውን እንዲያገኙ ፈልገው ነበር ። ይህም ስብሰባ ' የጡረታ ሰልፍ ' ተባለ ። ከፖሊሶች ጋራ ከታገሉ በኋላ ፌዴራል ሠራዊት ገቡና ጡረተኞቹን በግድ በሳንጃና በእንባ አውጭ ጋዝ አስወጡአቸው ። ብዙ ሰዎች ተገደሉ ብዙም መቶ ተቆሰሉ ። ነሐሴ 18 ቀን : የባንዲራ ቀን በላይቤሪያ ፤ ብሔራዊ በዓል በዩክራይን ፣ ሲዬራ ሌዎን . . . አስተዳደሩ ማዕከላዊ እየሆነ በሄደ ቁጥር የሃይላቸውን መሸርሸር የተረዱት የየጎጡ ባላባቶች ጦር ማንሳት ጀመሩ ። የጎጃሙ ተዳላ ጓሉ ፣ የወልቃይቱ ጢሶ ጎበዜ ፣ የሸዋወቹ ሰይፉ ሳህለስላሴና በዛብህ ፣ የወሎዎቹ ደጃዝማች ሊበን አምዴ አመጽ አስነሱ ። [ 62 ] በዋግሹም ጎበዜ የሚመራው የላስታ ጦር ጭራሽ ጎንደርን ለጥቂት ጊዜ ለመቆጣጠር ቻለ ፣ ሰሜንና ወገራም እንዲሁ ለአመጽ ተነሳሱ ። [ 63 ] በመጀመሪያዎቹ የቴዎድሮስ ዘመናት የትግራዩ ደጃዝማች ካሳ ምርጫ ከሌሎቹ ባላባቶች በተለየ መልኩ ለአዲሱ ንጉስ ክብርና ታማኝነት ያሳይ ነበር ። [ 64 ] በዚህ ወቅት የንጉሠ ነገሥቱ ጦር ሰራዊት ከሁሉ የተሻለ ስለነበር ሁሉኑም አመጽ በሃይል ለመቆጣጠር ቻለ ። [ 65 ] የንጉሱን ሰራዊት መመገብ የሰለቻቸው ገበሬወች ግን ባንጻሩ ለአመጹ መበረታታት አስተዋጾ አደረጉ ። [ 57 ] በየጊዜው የሚካሄደው ዘመቻም ለድህነትና ለህዝብ ማለቅ ከፍተኛ አስተዋጾ እያደረገ መጣ ። [ 57 ] በዚህ መካከል የአገሪቱን ብሄራዊ መከላከያ ለማጠናከር አጼው ያወጡት የግብር ስልት አዲሱን ስርዓት ከገበሬወች ዘንድ ሙሉ በሙሉ ለየው ። [ 66 ] እኒህ ተቃውሞወች ከተራ ሰውነት ተነስተው አገሪቱን ለማሳደግና ፍትሃዊ ስርዓት ለማስፈን በሞከሩት አጼው ዘንድ አሳዛኝ ነበሩ ። [ 57 ] ከላይ እንደተገለጸው አቅም ይለካል ። ይህም በቁጥር ይተመናል ። የአቅም መለኪያ ዩኒት ጁል ( J ) ይባላል ። አንድ ጁል ከአንድ ኒውተን ሜትር ( 1Nm ) ወይም ( 1 kg m2 s − 2 ) ጋር እኩል ነው ። ከፍተኛ ጥረት ያለውን መጣጥፍ ለመጻፍ ብዙ ትጋት ይፈልጋል ። ከሁሉ ይልቅ ለማስታወስ ግን ልትቀይሩት እንዳትፈሩ ። ምንም ስህተት ሁሉ በቀላሉ የሚተካከል ነውና አይጨነቁ ። ድምጻችሁን ጨምሩ ። የመጥምቁ ዮሐንስ ተግባር ለዘመነ ወንጌል በር ወይም መነሻ ሆኖ መገኘቱን በመረዳት የቤተክርስቲያን አበው የበዓላቱን ድንጋጌ በወሰኑበት ጊዜ የመጥምቁ ዮሐንስ መታሰቢያ በዓል የኢትዮጵያ ርዕሰ ዓውደ ዓመት በሚሆን መስከረም ፩ ቀን እንዲከበር በየዓመቱ የዘመኑ መጀመሪያ በእርሱ ስም እንዲጠራ አባቶች ደንግገዋል ፡ ፡ / ድርሳነ ዘቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ገጽ 1ጠ 3 / ይህንንም በዓል አባቶቻችን በርእሰ ዓውደ ዓመት ማክበር እንደሚገባ አስበው ያደረጉት ነው ፡ ፡ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ በሰማዕትነት ያረፈበት ቀን ሆኖ አይደለም ፡ ፡ ለአዲሱ ዓመት መጀመሪያ ወይም ርእሰ ዓውደ ዓመት « ቅዱስ ዮሐንስ » ይባላል ፡ ፡ መጽሐፈ ስንክሳር የዓመቱን መጀመሪያ / መስከረምን / ሲያትት « ይህ የመስከረም ወር የተባረከ ነው እርሱም የግብጽና የኢትዮጵያ ዓመቶች መጀመሪያ ነው በማለት ያስረዳል ፡ ፡ የዚህ ወር ቀኑና ሌሊቱ እኩል ፲ ፪ ሰዓት ነው ፡ ፡ ከዚህ በኋላ ከመስከረም አንድ ቀን ጀምሮ ቀኑ እየጎደለ ይሔዳል ፡ ፡ ፭ . በግንቦት ወር ፲ ፱ ፻ ፴ ዓ . ም በቡልጋ የጉንጭ በተባለ ሥፍራ በተደረገው ብርቱ ጦርነት ጄኔራል ጋሊያኒን ገድለዋል ። አብዛኛው የአጼ ቴዎድሮስ ሰራዊት ጦር መሳሪያ ከጦር ሜዳ የተማረከ ነበር [ 55 ] ። ቆይተው ግን ከአውሮጳ ቴክኖሎጂ በማስመጣት በኢትዮጵያ ምድር ላይ የመሳሪያ ማምረቻ ለማቋቋም ሞክረዋል ። [ 55 ] ለዚህ ተግባራቸው እንዲረዳ የአውሮጳ ሚስዮኖችን በጋፋት ፣ ደብረታቦር ሰብስበው መሳሪያ እንዲሰሩ አደርጉ ከዚህ ትይዩ ትምህርት ቤት በማቋቋም ጥበቡን ተማሪወች እንዲቀስሙ አደረጉ ። [ 50 ] የመጀመሪያው ትክክለኛ የመሳሪያ ዝርዝር የተገኘው ከመቅደላ በአጼ ቴዎድሮስ ዘመን ነበር ፡ 15 መድፎች ፣ 7 አዳፍኔዎች ፣ 11 ፣ 063 ጠመንጃዎች ፣ 875ሽጉጦች ፣ 481 ሳንጃዎችና ጥይቶችን ያጠቃልላል ። [ 50 ] አትላንቲክ ውቅያኖስ ( እንግሊዝኛ : Atlantic Ocean ) በስፋቱ ፪ ኛው ውቅያኖስ ነው ። ይህም እስከ ፻ ፮ · ፬ ሚሊዮን ካሬ ኪሎ ሜትር በሚደርስ ስፋቱ የመሬትን ፳ በመቶ ስፋት እና ፳ ፮ በመቶ ውሃ በመሸፈን ነው ። [ 1 ] ፕሮፌሰር ፓንክኸርስት ፣ ባጠቃላይ 400 ጽሑፎችን ለዓለም አቀፍ መጽሔቶች ሲያቀርቡ ፣ 22 መጽሓፎችን በትብብር እና 17 መጽሓፎችን በራሳቸው ፣ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ ፣ ባህልና ትውፊት ደርሰዋል ። ፕላቲነም ንጥረ ነገር ሲሆን ብራማ ቀለም ያለው የማይዝግ ብረታብረት ነው ። ለጌጣጌጥና ለኢንዱስትሪ ይጠቅማል ። ታሪክ ጸሃፊወች ቴዎድሮስ ከፈጸሙት ተግባራት ይልቅ ባሳዩት አርቆ አሳቢነትና ሊፈጽሙት በሞከሩት ተግባራት ሲያነሱ 60 ሺፈራው የተባለው የታሪክ ተመራማሪ ብዙ ጊዜ ታሪክ ጸሃፊወች ከዚህ ጎን ለጎን የቴዎድሮስን ህጋዊ መሪነት ጥያቄ ስር ሲጥሉ ይታያሉ ብሏል [ 103 ] ። ታሪክ አጥኝው ፓውል ሄንዝ እንደመዘገበ ከ20ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀምሮ ቴዎድሮስ በኢትዮጵያን ዘንድ " በጣም ታዋቂው መሪ ሆነ " ። [ 104 ] ንጉሱ ከሞቱ በኋላ በትውልዶች ዘንድ ለየት ያሉ ሰው መሆናቸው እየታመነ ሄደ ፣ አንድ አንድ ጊዜም በተጋነነ ሁኔታ [ 105 ] ። በተለይ ንጉሱ እስካሁን የሚታወሱበት ዋና ምክንያት ከጊዜይቸው ቀደም ብሎ በነበራቸው የተለያዩ እቅዶች ነበር ። [ 104 ] ፲ ፱ ፻ ፵ ፪ ዓ / ም የአሜሪካ ሕብረት ፕሬዚደንት ሃሪ ኤስ ትሩማን በኮርያ ጦርነት ላይ ለተሠማራው የተባበሩት መንግሥታት ማሕበር ሠራዊት ጠቅላይ አዛዥ ብለው ጄነራል ዳግላስ ማካርተርን ሰየሙ ። በጦርነቱ የኢትዮጵያ ሠራዊት አባላትም በ ማሕበሩ ስር ተሳትፈዋል ። ፲ ፰ ፻ ፳ ፮ ዓ / ም በጠቅላላው የብሪታንያ ንጉዛቶች “ ተገሎሌ " [ 4 ] ወይም ባርነትን የሚደመስሰው ሕግ ተደንግጎ ጸደቀ ። ሆኖም ሠራተኛ ያልሆኑ ተገሎሌዎች ሕጉ በጸደቀ በአራት ዓመቱ በዚሁ ዕለት በ ፲ ፰ ፻ ፴ ዓ / ም ነጻነታቸውን ሲያገኙ ሠራተኛ ተገሎሌዎች ደግሞ ስድስት ዓመት ቆይተው በዚሁ ዕለት በ ፲ ፰ ፻ ፴ ፪ ዓ / ም ነጻ ወጡ ። ወጣቱ ንጉስ ያዕቆብ የጊዜው መኳንንቶች ስልጣን ያለገደብ መሆኑን በመቃወም ስልጣናቸው እንዲገደብ በመሞከሩና በእድሜው ምክናያት በሱ ቦታ ሆኖ አገሪቱን የሚያስተዳድረውን ራስ አትናቲወስን ስልጣን መጋፋት ሲጀምር ከዘመኑ ባለስልጣኖች ጋር ጥል ገባ ። በዚህ ጊዜ መኳንንቶቹ " ሃይማኖት የለሽ አረመኔ " እና " ጠንቋይ " ነው የሚል የፈጠራ ወሬ በንጉሱ ላይ በመንዛት በግዞት ከስልጣን እንዲባረርና በእንራያ በስደት እንዲኖር አደረጉት ። አጼ ዘድንግልን በ 1603 የጉራጌው ራስዘስላሴ አቀነባባሪነት ንጉሰ ነገስት አደረጉት ። ዘድንግል ፣ ምንም እንኳ አይምሮው ብሩህ የነበረ መሪ ቢሆንም ወደ ካቶሊክ ሃይማኖት በማዘንበሉ ምክንያት አመጽና ጦርነት ተነስቶበት በ1604 በላባርት ጦርነት ሞተ ። ከዚሁ በላይ የባቢሎን ግንብ በበርካታ የኮምፒዩተርና የቪዴዮ ጨዋታዎች ውስጥ ይታያል ። እነሱም ዚኖጊርስ ፣ ፋይናል ፋንታሲ 4 ፣ ዱም ፣ ፕሪንስ ኦፍ ፐርዝያ ፡ ዘ ቱ ስሮንስ ፣ ዶሺን ዘ ጃየንት ፣ ሲሪየስ ሳም ፡ ሰከንድ እንካውንተር ፣ ፍሪስፔስ 2 ፣ ፔንኪለር ፣ ኢሉዠን ኦቭ ጋያ ፣ እና ክሩሴድር ኦቭ ሰንቲ የሚባሉ የቪዴዮ ጨዋታዎች ናቸው ። እንዲሁም ሻዶው ኦቭ ዘ ኮሎሰስ ፣ ሲቪላይዜሸን 3 ፣ ዴቪል መይ ክራይ 3 ፣ እና ሜጋ ማን ኤክስ ፡ ኮማንድ ሚሸን በሚባሉ ጨዋታዎች የባቢሎን ግንብ ምሳሌዎች ሊታዩ ይችላሉ ። በዓለም ላይ የእምነቱ ተከታዮቹ ከ1 . 5 ቢሊዮን በላይ ሆነው ይገኛሉ ። አያታቸው ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የልጁን መወለድ ሲሰሙ “ ምን ይልህ ሸዋ ” በሉት ብለው ስም አወጡ ። እሳቸው “ … ምኒልክ በሚል ስም የሚነግሥ ንጉሥ ኢትዮጵያን ታላቅ ያደርጋታል ” የሚል ትንቢት ስለነበር ‘ ምኒልክ ’ የኔ ስም ነው ብለው ነበር ። ሆኖም ፣ በህልማቸው ከልጁ ጋር አብረው ቆመው ከሳቸው ጥላ የልጁ ጥላ በልጦ ፤ በእግር የረገጡትን መሬት ሲያለካኩ እሳቸው ከረገጡት ልጁ የረገጠው ረዝሞ አዩ ። ከዚህ በኋላ “ ምኒልክ የኔ ስም አይደለም ። የሱ ነው ። ስሙን ምኒልክ በሉት ” ብለው አዘዙ ይላል ጳውሎስ ኞኞ “ አጤ ምኒልክ ” በተባለው መጽሐፉ ( ገጽ ፲ ፪ ) በእመቤቴ ደጅ ። » ሌላው በከተማው ከሚገኙ ዋና ዋና ሠፈሮች መካከል በከተማዋ ቀደምት ነዋሪዎች በሆኑት የኦሮሞ ተወላጆችና የቦታ ስሞች የተሰየሙ ሠፈሮችን እናገኛለን ። ከነዚህም መካከል ጉለሌ ፣ ጎርዶሜ ፣ ቀበና ፣ ኮተቤ ፣ የካ ፣ እንዲሁም ገርጂ እና ላፍቶ የተባሉት ሠፈሮች ለአብነት ይጠቀሳሉ ። ከእነዚህም ሠፈሮች መካከል በቀበና ወንዝ ስም በተሰየመው ቀበና ሠፈር ከተገጠሙት ግጥሞች አንዱን እንመልከት ። የማይታይ አስተያየት በመጣጥፉ ውስጥ ለመስጠት : ( ገጹ ሲታይ አስተያይቱ የማይታይ ነው ። ) የግሪኩ ታሪክ ጸሐፊ ሄሮዶቶስ እንደሚለው ፣ በሜኒስ ዘመነ መንግሥት መጀመርያ ፣ ስሜን ግብጽ በሙሉ አሮንቃ ነበረ ። ሜኒስ ግን ሰዎች በዚያ እንዲኖሩ ጨቀጨቁን አደረቀውና ሜምፊስን ( ግብጽኛ ፡ « ኢነብ ኸጅ » ወይም ነጭ ግድግዳ ) ሠራ ። ይሁን እንጂ በስልጣን ላይ ያለው መንግስትባልተረጋገጠ ሁኔታ በምርጫ በማሰነፉና ከምርጫ በኋላ የተደረጉት ድርድሮች ዘልቀው ባለመሄዳችው ከፍተኛ አለመረጋጋት ተፈጥሮ ቆይቶ መንግስት የቅንጅት መሪዎችን እንዲሁም ተቃውሞ ያስሙትን ብዙ ወገኖችን በተለያዩ ክሶች ወንጅሎ በእስራት ይዞዋቸው ይገኛል ። ሆኖም ጥቂት የቅንጅት አባሎች የፓርላማ ወንበራችውንም ተረክበው በመንቀሳቀስ ላይ ናቸው ። በንዲህ ዓይነት ሁኔታ ንጉሥ ምኒልክ ጊዜያቸው እስኪደርስ ፤ ኃይላቸውን በዘመናዊ መሣሪያዎች እስከሚያዳብሩና ለንጉሠ ነገሥትነቱ ሥልጣን እስከሚዘጋጁ ድረስ ግዛታቸውን በደቡብ እና በ [ ምዕራብ ] ] አቅጣጫ እያስፋፉ በዘዴ ለንጉሠ ነገሥት ዮሐንስ ታማኝና የበታች መስለው መኖርን ያዙ ። በአምባ ገነኑ ደርግ ስር ተጨቁኖ ለነበረው ድሃ ኢትዮጵያዊ የኢህአደግ ወደ ስልጣን መምጣት ከ « የምስራች » ና ሌላ አማራጭ ስላልነበር የኢሕአዴግን መንግስት ሕዝቡለመቀበል ተገደደ ። ከዚህም የተነሳ ኢህአዴግ ይህ ነው የተባለ ተቃውሞ አልገጠመውም ። ኢሕአዴግን ሲረዱ የነበሩ የአረብና የምዕራባውያን መንግስታት ከጎንህ አለን በማለት በብዙ ትግል ስልጣን የተቆናጠጠውን ኢህአደግን በሁለት እግሩ አንዲቆም አስችለውታል ። የአቶ መለሰ ዚናዊ መንግስት የታገለለትን ዓላማ ስቶ ዲሞክራሲንበማፈን የነጻ ፕሬስ አፈና በማካሄድና የብአዊ መብት ረገጣ ስላበዛ ብዙ የምዕራባዊያን ድጋፍና ከማጣቱም በላይ የብዙ ሺ ኢትዮጵያዊያን ለስደት ዳርጎአል ። ሆኖም ዓለም አቀፉን ሽብርተኛ ለመታገል ቃልበገቡት መሰረት ሱማሌን በመውረሩ ምክንያት በጆርጅ ቡሽ የምትመራ አሜሪካ ቀንደኛና ዋነኛ የኢህአዴግ ደጋፊ ሆና ቀርታለች ። ቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ ከሐምሌ ፲ ፭ ቀን ፲ ፮ ፻ ፸ ፬ እስከ ጥቅምት ፭ ቀን ፲ ፮ ፺ ፱ ዓ . ም . የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ ። በ655 አመት ከክርስቶስ በፊት የአሦር ንጉስ አስናፈር በጦርነት ከተማውን ፈጽሞ አጠፋ ። በኋላ በ545 ክ . በ . የፋርስ ንጉሥ ታላቁ ቂሮስ ከተማውን ማረከ ። በቂሮስም ልጅ በካምቡሴስ ዘመን ዋና ከተማው ከፓሳርጋዳስ እስከ ሱሳ ተዛወረ ። በ1456 ዓ . ም የሀሌይ ኮሜት ( ባለ ጭራ ኮኮብ ) ደማቅ ብርሃኑዋን እያፈናጠቀች ስታልፍ ፣ አጼው የነበሩበትን ቦታ ደብረ ብርሃን በማለት የሃገሪቱ ዋና ከተማ አድርገው ቆርቁረዋል ። እስከ እለት ህልፈታቸውም ደብረ ብርሃን የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ነበረች ። ጣና ሐይቅ የአባይ ( ብሉ ናይል ) ወንዝ ምንጭ ሲሆን ከኢትዮጵያ አንደኛ ትልቁ ሐይቅ ነው ። 84 ከ . ሜ . ረጅም እና 66 ኪ . ሜ . ሰፊ ነው ። ባጠቃላይ 3 , 500 ካሬ ኪ . ሜ . ይሸፍናል ። በቁጥር እርግጠኛ መሆን ባይቻልም ብዙ ደሴቶች በሐይቁ ላይ ይገኛሉ ። ባንዳንዶቹ ላይም ( ለምሳሌ በደጋ ደሴት ) የድሮ የኢትዮጵያ መሪዎች መቃብሮች ሲገኙ ኢትዮጵያ ውስጥ ክርስትናን ለመጀመሪያ ያስተዋወቀው አቡነ ሰላማ መቃብርም በዚሁ ሃይቅ ይገኛሉ ። አቶ ቢመጣ እኮ ሽማግሌ አይመስሉም ፤ የገባቸው ናቸው ። ፲ ፱ ፻ ፹ ፱ ዓ . ም . - ዓለማየሁ በቀለ በላይነህ ፣ ማትያስ ሰሎሞን በላይ እና ሱልጣን አሊ ሁሴን የተባሉ ሦስት ኢትዮጵያውያን ፣ ከአዲስ አበባ ተነስቶ በናይሮቢ በኩል ወደቦምቤይ በረራ ላይ የነበረውን የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ በረራ ቁ . ፱ ፻ ፷ ፩ በዓየር ላይ ጠለፉ ። በጠለፊዎቹም ትእዛዝ ወደ አውስትራሊያ ሲያመራ ነዳጅ በመጨረሱ ምክንያት በረራው በሕንድ ውቅያኖስ ላይ ወደምትገኘው የቆሞሮስ ደሴት ተጠግቶ ከደሴቷ ግማሽ ኪሎሜትር ውቅያኖሱ ላይ ሊያርፍ ሲሞክር የዓየር ተሽከርካሪው ተሰባብሮ ፈነዳ ። ከመንገደኖቹም ውስጥ ፣ ጠላፊዎቹን ጨምሮ መቶ ሃያ ሦሥት ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ ። ከሞቱት መንገደኞች አንዱ ፣ ኬንያዊው የፎቶ - ጋዜጠኛ ሞሐመድ አሚን ነበር ። [ 2 ] በ1850ወቹ ንግሡ በዛ ያሉ አመጾችን በትግሬና በበጌምድር ለማፈን ቻሉ ። ታህሳስ 1852 የሰሜኑ ክፍል አመጽ ዋና አዛዥ የነበረውን አገው ንጉሴን ወግተው ገደሉ ። በ1857 መቅደላ ያደገው ወጣቱ ምኒሊክ ምንም እንኳ ንጉሱን ቢወድም ከመቅደላ አምልጦ ሸዋ በመግባት የግዛቱን ኢ - ጥገኝነት አወጀ ። [ 67 ] ጎበዝ የተሰኘው የድሮው የላስታ መሪ ልጅ የላስታ መሪ በመሆን ስልጣኑን አወጀ ፣ ትግራይም እንዲሁ በካሳ ምርጫ ስር ወደቀ ። [ 67 ] ከ1858 - 59 ንጉሱ የጢሶ ጎበዜን ጦር በጎንደርና የተድላ ጓሉን ሃይሎች በጎጃም ለመቆጣጠር ብዙ ዘመቻወን አካሄዱ ። በነዚህ ዘመቻወች ብዙ ወታደሮች ከንጉሱ እየከዱ አመለጡ ። [ 68 ] በ1859 በንጉሱ ሙሉ ቁጥጥር ስር የነበረ አካባቢ ቢኖር በጌምድር ነበር 72 ። ጥቅምት 1860 ላይ ቴዎድሮስ ደብረታቦርን አቃጥለው ወደ መቅደላ በመሄድ እስከ እለተ ሞታቸው ድረስ ኑሮአቸውን በዚያ አደረጉ ። [ 69 ] ብለው እንደተቀኙ በታሪክ መዛግብት ሰፍሮ ይገኛል ። አሰላ የአርሲ ክፍለሀገር ዋና ከተማ ነው ። ተራራማ ቦታ ላይ የሚገኝ ሲሆን የአየር ንብረቱ ደጋማ ነው ። ከአዲስ አበባ ደቡብ ምስራቅ 175 ኪ . ሜ ያህል ይርቃል ። አሰላ በ 7 ° 57 ' ሰሜን ኬክሮስ እና በ 39 ° 7 ' ምስራቅ ኬንትሮስ ይገኛል ። የመሬቱ ከፍታ 2430 ሜትር ከ . ጠ . በ . ሲሆን በስሙ የተመዘገበ የአየር ማረፊያ አለው ። በአርሜኒያ አፈ ታሪክ ዘንድ ፣ የአርሜኒያ ሕዝብ መስራች ሐይክ ናምሩድን በቫን ሐይቅ አጠገብ በተካሔደ ፍልሚያ አሸንፎት ነበር ። እያሱ ፭ ኛ ( ልጅ እያሱ ) ( ጥር 28 ቀን 1879 ( Feb . 4 , 1887 ) እስከ ኅዳር 15 ቀን 1928 ( Nov . 25 , 1935 ) ) ከ1905 እስከ 1908 ድረስ የኢትዮጵያ መሪ ነበሩ ። ጾም ማለት ጎህ ከመቅደዱ በፊት ጀምሮ ጸሃይ እስክትጠልቅ ከምግብ እና ከመጠጥ እንዲሁም ከግብረ ስጋ ግንኙነት ራስን ማቀብ ማለት ሲሆን ምላስንም ከዛዛታ ወሬ እና ከውሸት ከሃሜት መቆጠብ የግድ ይሆናል ። ምግብ እና መጠጥ መተው ብቻ ጾም ጾም አያደርገውም ። ነብዩ ሙሐመድ በሃዲሳቸው ላይ በውሸት መናገር እና መስራት ያላቆመ ሰው ምግብ እና መጠጥ ማቆሙ ብቻ ዋጋ እንደሌለው ተናግረዋል ። ስለዚህ ምላስም ከመጥፎ ንግግር ከሃሜት ከውሸት መጾም አለበት ። አይንም መትፊ ነገር ከማየት ጆሮም መጥፎ ነገር እና ዛዛታ ወሬ ሙዚቃ ከመስማት መታቀብ አለበት ። እቴጌ ጣይቱ ለኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ወታደራዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች መረጋጋት የሚያረጋግጥ የሀገር ግንባታ ተግባሮች በማከናወን ረገድና የአዲስ አበባ ከተማ መቆርቆር በእቴጌ ጣይቱ ከተጠናቀቁት የግንባታ ተግባሮች አንዱ ነው ። በመሆኑም የአዲስ አበባ ስም በተጠራ ጊዜ እቴጌ ትዝ የሚሉን ሲሆን በዚሁ በአዲስ አበባ በከፍተኛ ቀበሌ ፲ ፪ / ፒያሳ / አካባቢ የሚገኘው የከተማዋ የመጀመሪያው ሆቴል « ጣይቱ ሆቴል » የቅርብ ትዝታችን ነው ። ምንም እንኳን እቴጌ ጣይቱ የተቀረፀላቸው ሐውልትና ለትውልድ የሚተላለፍ ስማቸውን የሚያስጠራ ልጅ ባለመውለዳቸው / መሐን / ቢሆኑም የዓፄ ምኒልክን ልጆች አክብሮታዊ ፍቅር ሳይለያቸው ቤተሰባዊ ፍቅርን የተላበሱ እንደነበረ ከተለያዩ መፃህፍት ለመረዳት ይቻላል ። 4 - 1ፓውንድ የአለት ሪዝ የዑር መንግሥት ሲወድቅ ለመጀመርያ ግዜ የአሦር ከተማ ነገሥታት ስሞች ይመዘገባሉ ። መጀመርያው የተመዘገበው ንጉስ በል - ካፕ - ካፒ ( 1900 ክ . በ . ገደማ ) ነበሩ ። በንጉሥ ዒዛና ዘመን ዋንኛው ተጠቃሽ ክስተት ክርስትናን ከፍሬምናጦስ አምኖ መቀበሉ ነው ። ሆኖም የክርስትና እምነት ወደ ኢትዮጵያ በ 4ኛው ክ / ዘ የመጀመሪያ ዓስርተ ዓመታት ውስጥ ቀደም ብሎ መግባት ጀምሮ ነበር ። በቅድመ ክርስትና ዘመኑ ፡ ንጉሥ ዒዛና አስቴር ፣ መድር ፣ ቤኄር ፣ ሜኅረም ፣ አረስ በተባሉ አማልክት ያምን እንደነበረና እራሱንም የነዚህ አማልክት ልጅ አድርጎ ይቆጥር እንደነበር በጽሑፍ የተገኙ መረጃዎች ያሳያሉ ። በኋለኛ ዘመኖቹ ደግሞ የአሃዳዊ መለኮታዊ አምላክ አማኝ ስለመሆኑ የሚመስክሩ ጽሑፎች ተገኝተዋል ። በ 1969 በተገኘ የመረጃ ሰነድ ላይ ፡ ንጉሥ ዒዛና በግልፅ ክርስትያን ስለመሆኑ ሳያሻማ ይናገራል ። በዘመኑ የተቀረፁት ሳንቲሞቹ ላይ የጨረቃና - ኮከብ የቅድመ ክርስትና ምልክቶች ቀስ በቀስ ፡ የመስቀል ምልክቶች ባላቸው ሳንቲሞች እየተተኩ ሄደዋል ። እንዲሁም የአርያኖች ንጉሥ ቆንስጣንጢኖስ ( 337 - 361 ) የላከው « ለተወደዱት ሁለት ወንድሞቼ ዒዛና እና ሳይዛና ፡ የአክሱም ነገስታት » በማለት የሚጀምረው ታሪካዊ ደብዳቤ ስለ ፍሬምናጦስ ጵጵስና እና ዕውቅና ጉዳይ በሚመለከት ግለስቡን ወደ እስክንድርያ ፓትርያርክ አትናቴዎስ ዘንድ እንዲልኩት የሚጠይቀው ይህ ደብዳቤ እንደ ተጨማሪ መረጃ የሚያገለግል ስነድ ነው ። ፍሬምናጦስን ከዚሁ ደብዳቤ መላክ ሃያ አምስት ዓመት ቀደም ብሎ በኢትዮጵያ ጳጳስ አድርጎ ሾሞ የላከው ይኸው ንጉስ አትናቴዎስ ነበር ። ሳይንስ የሚለው ቃል ከላቲን scientia የመጣ ሲሆን ትርጉሙም " ዕውቀት " ማለት ነው ። ሆኖም ግን በአሁኑ ዘመን ሳይንስ ማለት ዕውቀት ማለት አይደለም ። ሳይንስ የዕውቀት ዘርፍ ነው እንጂ ሁሉ ዕውቀት ሳይንስ አይደለም ። ፍልስፍና ለምሳሌ ሳይንስ አይደለም ምንም እንኳ ዕውቀት ቢሆንም ። ሂሳብ ለምሳሌ ሳይንስ አይደለም ዕውቀት ይሁን እንጂ ። ኅዳር ፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷ ፮ ኛ ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫ ፻ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪ ፻ ፺ ፱ ቀናት ይቀራሉ ። በአማርኛ ደግሞ " ዠ ዡ ዢ ዣ ዤ ዥ ዦ " ከ " ዘ . . . " ትንሽ ተቀይሯል ። አሌ ሆይ አላሌ ሆይ ሶቭየት ሕብረት ሰብአዊ ሪፐብሊክ በ ፲ ፱ ፻ ፲ ዓ . ም የተከሰተውን የሩሲያ አብዮት ፍንዳታ ፤ እንዲሁም ያንን ተከትሎ ለሦስት ዓመታት የተከናወነውን የሩሲያ « ውስጣዊ ሕዝባዊ የርስ በርስ ግጭት » ተከትሎ በስብአዊ ሕገ መንግሥት ( socialist constitution ) በአራት ሪፑብሊኮች ቅንብርነት የተመሠረተ አገር ነበር ። ርብ ወንዝ 1878 አንኮበር በ ፲ ፯ ፻ ፴ ፫ ዓ / ም በሸዋው ነጋሲ በመርዕድ አዝማች አምኀ ኢየሱስ የተመሠረተች የሰሜን ሸዋ ከተማ ስትሆን ከደብረ ብርሃን ምስራቃዊ አቅጣጫ ፵ ፪ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ትገኛለች ፡ ፡ በ1933 ዓ . ም . በለንደን ፣ እንግሊዝ የታተመው የአማርኛና እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት ከጎን ይታያል ። መጽሐፉ ፣ በመጀመሪያ ክፍሉ አማርኛን ወደ እንግሊዝኛ ሲተረጉም በሁለተኛ ክፍሉ መልሶ እንግሊዝኛን ወደ አማርኛ ይተረጉማል ። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ34 , 868 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል ። የከተማው አቀማመጥ በ7 ° 00 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39 ° 58 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው ። [ 2 ] ፲ ፱ ፻ ፺ ፩ ዓ . ም . የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዊሊያም ጄፈርሰን ክሊንተን በአመንዝረኛነት ፖላ ጆንስ በተባለች ሴት ተከሰው ለአራት ዓመታት ከተከራከሩ በኋላ ጥፋተኛነታቸውን ሳያምኑ ስምት መቶ ኃምሳ ሺህ የአሜሪካ ዶላር በመክፈል ክርክሩን አዘጉ ። በሚቀጥለው ቀን ፣ ሚያዚያ11 ላይ ፣ ናፒየር ለቴዎድሮስ በጻፈው ደብዳቤ ንጉሡ እስረኞቹን ከፈቱና ለ " እንግሊዟ ንግሥት እጅ ከሰጡ " " በክብር እንደሚያዙ " አሳወቃቸው ። [ 94 ] ሆኖም ንጉሰ ነገሥቱ ከኩራታቸው አንጻር ይህን አይነት መዋረድ እንደማይቀበሉ አሳወቁ ። [ 94 ] በዚህ ሁኔታ ንጉሱ አቋማቸውን በደምብ የሚያሳውቅ ፣ በጊዜው " ድንቅ " የተባለ [ 94 ] ፣ ማንነታቸውንም በርግጥ የሚይሳይ ደብዳቤ ጻፉ ። [ 93 ] ለናፒርየር የተጻፈው ይህ ደብዳቤ አጠቃላይ የጊዜውን የኢትዮጵያ ሁኔታ የዳሰሰና ለኢትዮጵያ ህዝብ የገቡት የመጨረሻ ኪዳን ነበር ። [ 94 ] ከአክሱም ነገሥታት በኋላ የመጀመሪያውን ከአውሮጳውያን መሪወች ጋር ግንኙነት ያደረገው ይሄው ንጉስ ነበር ። ለምሳሌ ለአራጎን መሪ ለነበርው አልፎንሶ አምስተኛ በ1428 ዓ . ም . በእስላሞች ላይ የተባበረ ሃይልን ለመመስረት ደብዳቤ ልኳል ። በዚሁ ደብዳቤ የጋብቻን ነገር ያወሳ ሲሆን ህጻኑ ዶን ፔድሮ ከእጅ ጥበብ አዋቂወች ጋር ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ የይስሓቅን ሴት ልጅ እንዲያገባ ያትታል ። አልፎንሶ ለይስሓቅ የመለሰለት ደብዳቤ ባይገኝም ለይስሓቅ ተከታ ለአጼ ዘርዓ ያዕቆብ በ1450 በደረሰ ደብዳቤ ደህንነታቸው እስከተጥበቀ ድረስ እጅ ጥበበኞችን በደስታ ወደኢትዮጵያ እንደሚልክና ከአሁን በፊት የላካቸው 13 ጥበበኞቹ በመንገድ ላይ እንደጠፉ ሳይጠቅስ አላለፈም [ 4 ] ። ( 34 ) አለቃ መንገድ ወጥተው ይመሽባቸውና የመሸበት እንግዳ ብለው ሰው ቤት ይጠጋሉ ። በኋላም ያረፉባት ሴትዮ ያለቃን ተረብ ታውቅ ኖሮ ተጨንቃ ተጠባ አሳ ወጥ ሰርታ እራት ታቀርባለች ። ያው ሴትየዋም አሳው ወጥ ላይ የማይገባበትን ውሀ ጨምራበት ነበርና ትንሽ ቀጠን ብሎ ነበር ። ታዲያ አለቃም የቀርበላቸውን እራት ጥርግ አድርገው ከበሉ በኋላ ለቅሶ ይጀምራሉ ። እንደው ያዙኝ ልቀቁኝ ሰዎቹም ተጨንቀው አረ አለቃ ምነካዎ ? ብለው ቢጠይቁ « አዬ አሳ አገሩ ሲገባ እኔ በሰው አገር ቀረሁ » ብለው የሴትየዋን የአሳ ወጥ በደንብ አለመስራት ተናገሩ ። ፲ ፱ ፻ ፴ ፩ ዓ . ም . የቀድሞው ኦቶማን ግዛት ከአከተመ በኋላ ፣ አዲሷን የቱርክ ሪፑብሊክን የመሠረተው ሙስታፋ ካማል አታቱርክ አረፈ ። 2 - በኒህ ሳህኖች ልክ የተከረከመ ክብ የሸክላ ምጣድ ። ዩጋንዳ በመሬት የተቆለፈች ብትሆንም ታላላቅ የውሃ አካላት አሉ ። ከነዚህ ውስጥም ቪክቶሪያ ሐይቅ ፣ አልበርት ሐይቅ ፣ ክዮጋ ሐይቅ እና ኤድዋርድ ሐይቅ ይዘረዘራሉ ። ታላላቅ ከተማዎች በቪክቶሪያ ሐይቅ አቅራቢያ ይገኛሉ ። እነዚህም ካምፓላንና እንትቤን ያጠቃልላል ። ፲ ፱ ፻ ፷ ፩ ዓ / ም የቪዬትናም ፕሬዚደንት የነበሩት ሆ ቺ ሚን ፲ ፱ ፻ ፲ ፪ ዓ . ም . በኮንጎ የካታንጋን ግዛት ነጥሎ በ ፲ ፱ ፻ ፶ ፫ ዓ . ም . የዚያው ክልል ፕሬዚደንትነት የተመረጠውና የወቅቱ የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስቴር ፓትሪስ ሉሙምባን ያስጠለፈና ያስገደለው ሞይስ ቾምቤ ተወለደ ። ANY - BEH ሄርበርት ሁቨር ( 1866 - 1957 ዓ . ም . ) ከ1921 እስከ 1925 ዓ . ም . ድረስ 31ኛ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ነበሩ ። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ41 , 743 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል ። የከተማው አቀማመጥ በ7 ° 21 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38 ° 42 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው ። [ 2 ] ከክርስቶስ ልደት በፊት የነበረው ግሪካዊ ፈላስፋ አንቲፎን እንደጻፈው " ጊዜ እውን ሳይሆን በርግጥም ጽንሰ ሃሳብ ወይም ልኬት " ነው ብሎታል ። ፓራመንዴስ የተባለው ግሪካዊም ጊዜ ፣ እንቅስቃሴና ፣ ለውጥ በሙሉ የውሽት ራዕይ እንጂ በርግጥ በግሃዱ አለም ያሉ አይደሉም ብሏል ። [ 15 ] በቡዲሂስቶችም ዘንድ ጊዜ የውሸት ራዕይ ነው የሚለው አስተሳሰብ እስካሁን ይሰራበታል ። , [ 16 ] የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈጥሮአዊ በሆነ አቀራረብ ጠፈር የተገነባባችውን መሰረታዊ ቁሳቁሶችን ፥ በነሱ ላይ የሚከሰቱን የሃይሎችና ውጤቶቻቸውን ያጥናል ። ይህም የተፈጥሮን ህጎች ማክበር ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል ። በዚህ ሳይንስ የሚገነቡ ቴኦሪዮች ስነ ሒሳብን እንደ መሳሪያ በመጠቀም ያንድ ሥርአትን እንቅስቃሴ ለማስረዳትና ለመተንበይ የሚያልሙ ናቸው ። ይህ ሳይንስ የሚቀበለው ሊለኩና ተመልሰው ሊሞከሩ የሚችሉን ውጤቶች ብቻ ነው ። ምሳሌ ፡ - ዛሬ አሪፍ ፊልም አየሁ ። ( ዛሬ ቆንጆ ፊልም አየሁ እንደማለት ነው ። ) ናይሎ ሳህራን ወይም ናይሎ ሳህራዊ በኢትዮጵያና እንዲሁም በጎረቤት አገሮች በአፍሪካ የሚነገር የቋንቋዎች መደብ ነው ። ፍኖተ ሰላም በብዙ ነገር ትታወቃለች ። በአካባቢው ያሉ ገበሬዎች ጤፍ ፣ በቆሎ ፣ ዳጉሳ ፣ ኑግ ፣ በርበሬ እና ሌሎችንም የእህል አይነቶች ያበቅላሉ ። በፍራፍሬ ሎሚ ፣ ብርቱካን ፣ ፓፓዬ እንደልብ ይገኛል ። በጣም ጥራት ያለው ቡና የሚገኝባት አገር ናት - ፍ / ሰላም ። የባከል ቡና በጣዕሙ ይታወቃል ። ከከተማው ወጣ ብሎ የገራይ የውሃ ግድብ ስለሚገኝ በተለይ በፆም ጊዜ እጅ የሚያስቆረጥም አሳ ይገኛል ። ፍ / ሰላም በወተትና በማር ሀብትም በጣም የታውቀች ከተማ ናት ። በ ፲ ፱ ፻ ፹ ፱ ዓ . ም . የበረዶ ምታት በመካከለኛው የአሜሪካ ግዛቶች ላይ ሃያ ስድስት ሰዎችን ሲገል ፤ በፍሎሪዳ ደግሞ በሰዐት መቶ አርባ አምሥት ኪሎሜትር ፍጥነት ያለው የነፋስ ምታት ተነስቶ ዛፎችን ፈነቃቀለ ሌላም ጉዳት አደረሰ ። ነሐሴ 26 ቀን : የሕገመንግስት ቀን በስሎቫኪያ . . . በመጀመርያው ( ግዕዝ ) ቅርጽ ( አ ) በልሳነ ግዕዝ እንደ ሌሎቹ ፊደላት የ " ኸ " አናባቢ ድምጽ ሆነው ነበር ፤ በአማርኛ ግን ድምጹ እንደ አራተኛው ( ራብዕ ) ቅርጽ ( ኣ ) አንድላይ ነው ። ቢሆንም አንዳንዴ በባዕድ ቃላት ይህ አናባቢ በቃል መጀመርያ ሲጋጠም " ኧ " የሚለው ልዩ ፊደል አለ ። ንጉሠ ነገሥቱ በማግስቱ ቅዳሜ ታኅሣሥ ፰ ቀን በአስመራ በኩል አድርገው ብዙም ወደአልተረጋጋችው አዲስ አበባ ከተማ ሲገቡ ወዲያው የወንድማማቾቹን ፎቶግራፍ የያዘ ማስታወቂያ በሠፊው ተሰራጨ ። በብሉይ ኪዳን ትንቢተ ናሆም 3 ፡ 9 እንዲሁም « ፉጥና ሉቢም » ( ልብያ ) የግብጽ ረዳቶች ይባላሉ ። በሌሎች መጻሕፍት ደግሞ የፉጥ ልጆች ጦረኞች ይላቸውዋል ። በትንቢተ ኤርምያስ 46 ፡ 9 እንደገና የግብጽ ረዳቶች ይላቸዋል ። ትንቢተ ሕዝቅኤል ሦስት ጊዜ ይጠቅሳቸዋል ፦ በ27 ፡ 10 የጢሮስ ( ፊንቄ ) ረዳቶች ፣ በ30 ፡ 5 የግብጽ ረዳቶች ፣ በ38 ፡ 5 የጎግ ረዳቶች ናቸው ። በዕብራይስጥ « ፉጥ » ሲለው በሕዝቅኤል ግሪኩ ትርጉም ( ከ300 ዓክልበ . ) « ሊቡዌስ » ይላል ። በትንቢተ እሳይያስ 66 ፡ 19 ሩቅ አገር ይባላል ። ብዙ የብርሃን ምንጮች በአለም ላይ ይገኛሉ ። ብዙ ጊዜ የብርሃን ምንጮች በመጋል የፋሙ ነገሮች ናቸው ። ማናቸውም ሙቀት ያላቸው ነገሮች የጥቁር አካል ጨረራ ያመነጫል ። ለምሳሌ የፀሐይ አካል ገጽታ ሙቀት መጠን 6 , 000   ኬልቪን ሲደሰርስ በዚህ ምክንያት ከገጽታው የሚመነጨው የፀሐይ ጨረራ ለአይን የሚታይ ብርሃንንም ይጨምራል [ 5 ] ። ብስሌት እንደተደረሰበት ከፀሐይ ጨራራ ወደ 40 % ይሚጠጋው በአይን የሚታይ ብርሃን ነው ። በዚህ ትይዩ የቤት አምፑል ከሚወስደው የኤሌክትሪክ አቅም በብርሃን መልኩ የሚረጨው 10 % ብቻ ነው ፣ የተቀረውን ወደ ግለት ቀይሮ በታህታይ ቀይ ጨረራ ይረጫል ። የሚግም የፋመ ብረትም ብርሃን ክሚያመነጩ ወገን ነው ። አራት ነው እንጂ መች አንድ ሰው ሞተ ጥንታዊ እንግሊዝኛ ( Englisc / ኧንግሊሽ / ) በእንግሊዝ አገር ከ440 ዓ . ም . ገደማ እስከ 1100 ዓ . ም . ያሕል የተናገረ ቋንቋ ነበር ። ዛሬ ጀርመንና ዴንማርክ ከተባሉት አገሮች ፈልሰው በእንግሊዝ በተስፈሩት ሕዝብ የተናገሩበት ሲሆን የዘመናዊ እንግሊዝኛ ቀድሞ አይነት ነው ። ሆኖም በቃላትም ሆነ በስዋሰው ከዘመናዊ እንግሊዝኛ በጣም ይለያል ። ቅርብ ዘመዶቹ ጥንታዊ ፍሪዝኛ እና ጥንታዊ ሴክስኛ ናቸው ። አበበ ቢቂላ ሐምሌ ፴ ቀን ፲ ፱ ፻ ፳ ፬ ዓ / ም በሸዋ ጠቅላይ ግዛት በደብረ ብርሃን አውራጃ ልዩ ስሟ ጃቶ ከምትባል ሥፍራ ላይ ከአባቱ አቶ ቢቂላ ደምሴና ከእናቱ ከወይዘሮ ውድነሽ መንበሩ ተወለደ ። ወጣቱ አበበ እንደአካባቢው ልምድ በእረኝነትና በትምሕርት ተሰማርቶ በአሥራ ሁለት ዓመቱ የቄስ ትምሕርቱን አጠናቀቀ ። በዚህ በጨቅላ ዕድሜው ስመ ጥሩ የገና ተጫዋች እንደነበር ይነገርለታል ። በ ፲ ፱ ፻ ፵ ፬ ዓ / ም አዲስ አበባ ሄዶ በክብር ዘበኛ በወታደርነት ይቀጠርና በገና ጨዋታ እና በስፖርት እየዳበረ ቆየ ። ወዲያው በ ፲ ፱ ፻ ፵ ፮ ዓ / ም የአራት ልጆቹን እናት ወይዘሪት የውብዳር ወልደጊዮርጊስን አገባ ። ባንዳ ለ ፵ ፫ ዓመታት በስደት ከኖሩ በኋላ ያኔ በቅኝ ግዛትነት ሥር ወደነበረችው አገራቸው ኒያሳላንድ ( አሁን ማላዊ ) ሲመለሱ የአገራቸውን ቋንቋ ረስተው ፣ ሁኔታቸው ሁሉ ከአውሮፓውያን የበለጡ አውሮፓዊ ነበሩ ። ይሄም ሁኔታ ለሽከታ ዓላማቸው እንቅፋት ሳይሆንባቸው አልቀረም ። አማካሪም ሲያስፈልጋቸው የበለጠውን ዕምነት የጫኑባቸው የለመዷቸው የብሪታንያ ዜጎችን ነበር ። ሆኖም በምሁርነታቸው እና የእንግሊዞች ተደጋፊ በመሆናቸው መጀመሪያ የኒያሳላንድ ጠቅላይ ሚንስትር ሆነው ተሾሙ ። ባቲ ድል ወምበሬ ( 1543 - 1552 የአዳል ገዢ ) የዘይላ አስተዳዳሪ የነበረው ኢማም ማህፉዝ ልጅ የነበረች ሲሆን አባቷ ከሞተ በኋላ የግራኝ አህመድን አግብታ በዘመቻው ሁሉ ተሳታፊ የነበረች ከዚያም ባሏ ሲሞት የባሏ እህት ልጅ የነበረውን ኑር ኢብን ሙጃሂድ በማግባት የባሏን ሞት የተበቀለች የአዳል መሪ ናት ። ባቲ የሚለው ቃል ማዕረጓን ሲያሳይ ፣ < < ድል ወምበሬ > > የሚለው ስያሜ ደግሞ በአማርኛ < < የብዙ ድል ባለቤት > > ነኝ እንደማለት ነው ። ሁለት ልጆቹዋንም ፣ ሙሃመድ ( 1531 ) እና አህመድ ( 1533 ) የወለደቻቸው ግራኝን ተከትላ ዘመቻ በሚያደርጉበት በትግራይ ነበር ። በ1543 ባሏ ሲሞት ፣ ልጇ መሃመድም በምርኮ ተያዘ ። በዚህ ጊዜ ወደ ሰሜናዊ ምዕራብ ጣና በመሸሽ በስተመጨረሻ ሐረር ለመግባት ችላለች ። የሷ ልጅ እንደተማረከ ሁሉ ፣ የአጼ ገላውዲወስን ወንድም ሚናስን ማርካ ስልለነበር በሚናስ ምትክ ልጇን ለማስመለስ ችላለች ። ሃጅ ሁለት ፎጣ የሚእስሉ ነጭ ልብሶችን ለወንዶች ካለ ውስጥ ሱሪ የሚለበስበት እና ሁሉም ሰ እራቁትን እንደተፈጠረ እራቁቱን ወደሚቀጥለው አለም እንደሚሄድ የሚያስገነዝቡ ነገሮ / በሃጅ ቦታ ሃብታሙ ከደሃው ዶክተሩ ከገበረው የማይለይበት ሁሉም ወንድ ነጭ ልብስ ለብሶ በአረፋ ላይ የሚሰበሰብበት ሁኔኤታ አለ ። አንድ ሰው የሃጅን ግዴታ ተወጣ የሚባለው አረፋ ላይ መዋል ሲችል ነው ። ሴቶች የሰውነታቸውን ቅርጽ የማያሳይ ማንኛውም አይነት ልብስ መልበስ ይፈቀድላቸዋል ። ሂትለር በሚያዝያ 13 ቀን 1881 ዓ . ም . ( 20 አፕሪይል 1889 እ . ኤ . አ . ) በዛሬይቷ ኦስትሪያ ተወለደ ። በሚያዝያ 22 ቀን 1937 ዓ . ም . ( 30 አፕሪይል 1945 እ . ኤ . አ . ) በርሊን ውስጥ ከአንድ ቀን በፊት ካገባት ሚስቱ ጋር የራሱን ህይወት አጠፋ ። ሐምሌ 25 ቀን : ይህም የሆነ የሕዝቡ ብዛት በአገሩ ስሜን እየኖረ የሬፑብሊካን ደጋፊዎች ነበሩ ። በስሜኑ ክፍላገሮች ደግሞ ፣ ባርነት ከዚህ በፊት ተክለክሎ ነበር ። በአሜሪካ ደቡብ በተገኙ ክፍላገሮች ግን ባርነት ገና የተለመደ ከመሆኑ በላይ በጥጥ የተመሠረተው የምጣኔ ሀብታቸው አስፈላጊነት መሰላቸው ። ስለዚህ የባርነት ተቃዋሚ ሊንከን ፕሬዚዳንት መሆኑ በደቡብ ያሉት ክፍላገሮች ከአሜሪካ መገንጠላቸው ማለት ነበር ። እንዲሁም ከምርጫው ቶሎ ተቀጥሎ ማዕረጉንም እንኳን ገና ሳይይዙ ፣ ሳውዝ ካሮላይና በታኅሣሥ ፲ ፪ ቀን ፲ ፰ ፻ ፶ ፫ ዓ . ም . መገንጠሏን አወጀች ። በጥቂት ግዜ ውስጥ ሌሎች የደቡብ ክፍላገሮች እንዲህ አዋጁና በጥር ፳ ፭ ቀን ቴክሳስ ፯ ኛው ሆነ ። ከዚያ ቀጥሎ እነዚህ ፯ ክፍላገሮች በሞንትጎመሪ ፣ አላባማ ተባብረው አዲሱ መንግሥት የአሜሪካ ኮንፌዴራት ክፍላገሮች ( CSA ) ተባሉ ። በየካቲት ፳ ፮ ቀን ሊንከን የፕሬዚዳንትነቱን ማዕረግ በተቀበሉበት ቀን አገሩ በተግባር በሁለት ተከፋፍሎ ነበር ። የደቡብ ፕሬዚዳንት ጄፈርሰን ዴቪስ ሆኑ ። የደቡብ ክፍላገሮች ለጦርነት ተዘጋጁና ምሽጎች ከUSA ሠራዊት ሊይዙ ጀመር ። በሚያዝያ ፭ ቀን ፎርት ሰምተር ምሽግ በሳውስ ካሮላይና በግፍ ስለ ተያዘ ጦርነቱ ጀመረ ። ስለዚህ ሊንከን ከስሜኑ ፸ ፭ ሺ ሰዎች ለዘመቻ ጠሩ ። ከዚህ በኋላ ሌላ አራት ደቡብ ክፍላገሮች ተገንጥለው ለCSA ተጨመሩ ። የደቡብ ዋና ከተማ ለዋሺንግተን ዲሲ ቅርብ ወደ ሆነው ወደ ሪችሞንድ ፣ ቪርጂንያ ተዛወረ ። ብዙ የብርሃን ምንጮች በአለም ላይ ይገኛሉ ። ብዙ ጊዜ የብርሃን ምንጮች በመጋል የፋሙ ነገሮች ናቸው ። ማናቸውም ሙቀት ያላቸው ነገሮች የጥቁር አካል ጨረራ ያመነጫል ። ለምሳሌ የፀሐይ አካል ገጽታ ሙቀት መጠን 6 , 000   ኬልቪን ሲደሰርስ በዚህ ምክንያት ከገጽታው የሚመነጨው የፀሐይ ጨረራ ለአይን የሚታይ ብርሃንንም ይጨምራል [ 5 ] ። ብስሌት እንደተደረሰበት ከፀሐይ ጨራራ ወደ 40 % ይሚጠጋው በአይን የሚታይ ብርሃን ነው ። በዚህ ትይዩ የቤት አምፑል ከሚወስደው የኤሌክትሪክ አቅም በብርሃን መልኩ የሚረጨው 10 % ብቻ ነው ፣ የተቀረውን ወደ ግለት ቀይሮ በታህታይ ቀይ ጨረራ ይረጫል ። የሚግም የፋመ ብረትም ብርሃን ክሚያመነጩ ወገን ነው ። የአክሱም ሃውልት ( እንግሊዝኛ : Obelisk of Axum ) ወይም Rome Stele እየተባለ በተለምዶ የሚጠራው በኢትዮጲያ በአክሱም ከተማ የሚገኝ የአለማችን ረጅሙ ትክል የድንጋይ ሃውልት ነው ። ይህ ሀውልት 1700 ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን የ24 ሜትር ( 78 ጫማ ) ርዝመት አለው ። 160 ቶን የሚመዝነው ይኽው ግዙፍ ድንጋይ መሠረቱ አከባቢ ሁለት የሀሠት በር መሣይ ፍልፍሎች አሉት ። የዚህ ሀውልት ጌጥ ይህ ብቻም አይደለም በያንዳንዱ ጎን የመስቆት ቅርጽ የያዙ ፍልፍሎች ሲኖሩት በመጨረሻው ጫፍ ላይ ደግሞ በብረት ፍሬም የታገዘ የግማሽ ክብ ቅርጽ የያዘ ነው ። የእግዚአብሔር አገልጋዮች ይህን ያህል ከክርስቶስ ጋር የፈቃድ አንድነት ካላቸው , የእግዚአብሔር ልጅና ሰውነቱማ የቱን ያህል አንድነት እንዳላቸው መረዳት አዳጋች አይደለም   : : የክርስቶስ መለኮት እና የሰውነቱ ፈቃድ የተለያዩ ቢሆኑ , ውስጣዊ እርስ በርስ ግጭት በኖረ ነበር   : : እንዲህስ ከሆነ እሱ የኛ መሪ እንዴት ሊሆን ይችላል   ? ( 1ዮሐ 2 : 6 ) : : ይኼ ጽሑፍ የሚያጤነው ግን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ በየዓመቱ መስከረም ፲ ፯ ቀን ተከብሮ የሚውለውን በዓለ መስቀል ታሪካዊ ዳራ ለማስታወስና በዚህ ታሪካዊ በዓል ላይ የአንዳንድ ሊቃውንት አስተያየቶችን መጠቋቆም ነው ። የመጥምቁ ዮሐንስ ተግባር ለዘመነ ወንጌል በር ወይም መነሻ ሆኖ መገኘቱን በመረዳት የቤተክርስቲያን አበው የበዓላቱን ድንጋጌ በወሰኑበት ጊዜ የመጥምቁ ዮሐንስ መታሰቢያ በዓል የኢትዮጵያ ርዕሰ ዓውደ ዓመት በሚሆን መስከረም ፩ ቀን እንዲከበር በየዓመቱ የዘመኑ መጀመሪያ በእርሱ ስም እንዲጠራ አባቶች ደንግገዋል ፡ ፡ / ድርሳነ ዘቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ገጽ 1ጠ 3 / ይህንንም በዓል አባቶቻችን በርእሰ ዓውደ ዓመት ማክበር እንደሚገባ አስበው ያደረጉት ነው ፡ ፡ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ በሰማዕትነት ያረፈበት ቀን ሆኖ አይደለም ፡ ፡ ለአዲሱ ዓመት መጀመሪያ ወይም ርእሰ ዓውደ ዓመት « ቅዱስ ዮሐንስ » ይባላል ፡ ፡ መጽሐፈ ስንክሳር የዓመቱን መጀመሪያ / መስከረምን / ሲያትት « ይህ የመስከረም ወር የተባረከ ነው እርሱም የግብጽና የኢትዮጵያ ዓመቶች መጀመሪያ ነው በማለት ያስረዳል ፡ ፡ የዚህ ወር ቀኑና ሌሊቱ እኩል ፲ ፪ ሰዓት ነው ፡ ፡ ከዚህ በኋላ ከመስከረም አንድ ቀን ጀምሮ ቀኑ እየጎደለ ይሔዳል ፡ ፡ ማርኮ ፖሎ ( 1254 - ጥር 8 ፣ 1324 ) ጥንታዊው የጣሊያን ተጓዥ እና ነጋዴ ነበር ። ታዋቂነትም ያተረፈው በተለይ ወደቻይና እና ሞንጎሊያ ከተጓዙት አውሮጳውያን ቀደምትነት ስለነበረው ነው ። በዚህ ምክንያት ከሱ በኋላ ዘግይተው የተነሱት እነ ክርስቶፎር ኮሎምበስ ሳይቀር ለሱ ከፍተኛ ግምት እና አድንቆት እንደነበራቸው ታሪክ ይዘክራል ። ት 1 17 አመት ሲሞላው ከጣሊያን ቬኒስ ከተማ በመነሳት ፣ መጀመሪያ በጀልባ ከዚያም በእግሩና በግመል ተራሮችን በርሃን አቆራርጦ ቤይቺንግ ቻይና ( በድሮ ስሟ ካቴ ] ) ለመድረስ ችሏል ። በጊዜው ቻይና ትመራ የነበረው በሞንጎሉ መሪ ኩብላ ካህን የሚባለው የጌንጊዝ ካህን ልጅ ነበር ። ስርዓቱም የዩዋን ሥርወ መንግስት ይባል ነበር ። ለሚቀጥሉት 17 ዓመታት በኩብላ ካህን ቤተመንግስት አስተዳደር ተሰጥቶት መንግስቱን አገልግሏል ። ከዚያም ወደ ጣሊያን በውቅያኖሶች አቋርጦ ተመልሷል ። ወደ600 የሚሆኑ አብሮ ተጓዦች ግን በበሽታና በጥቃት ሞተዋል ። በወቅቱ ጣልያኖች በኢትዮጵያ ላይ “ ኋላቀር ፤ ባርያ ሻጭ ፤ አውሬዎች … . የኛ ተልዕኮ ኢትዮጵያን ማሰልጠን ነው … . ” እያሉ ፕሮፓጋዳቸውን ያዛምቱ ስለነበር የፈረንሳይ ሕዝብ ስሜቱን ለኛ ስሞታውን ወደነሱ አዙሮ ነበር ። ይሄንን በዘለቄታማና ስኬታማ መንገድ ለመከላከል አክሊሉ ( ሀ ) ከልዩ ልዩ ጋዜጮች ጋር በመገናኘት እውነቱን በማስረዳት ( ለ ) ተነ ሙሴ ጃንጉል ( በኋላ ኢትዮጵያ ውስጥ በማስታወቂያ ሚኒስቴር ሥር የፈረንሳይኛ ጋዜጣ ያቋቋመ ) እና ከሌሎች ፈረንሳዮች ጋር በመተባበር ኢትዮጵያን የሚረዱ ሁለት ኮሚቴዎች ( comité d ’ action Ethiopie እና association du peuple Ethiopie ) በማቋቋምና በነዚህ ኮሚቴዎች በኩል የኢትዮጵያን ጉዳይ በብዙ ሺህ ለሚቆጠሩ ፈረንሳዮች በማሰራጨት የሕዝብ ዕርዳታ ለማስገኘት ችለዋል ። ( ሐ ) በነዚሁ ኮሚቴዎች ዕርዳታና መሥራችነት የኢትዮጵያን አቋምና የጣልያንን ግፍ በየጊዜው የሚያስረዳ “ ኑቬል ደ ኤትዮፒ ” ( የኢትዮጵያ ዜና ) የሚባል ጋዜጣ ተመሠርቶ እሳቸውም በየጊዜው በጋዜጣው ይጽፉ ነበር ። የተስማማባቸውና የያዛቸው ዓላማዎች ነበሩ ። በየክፍሉ ቀኝ ' ለማስተካከል ' የሚለው ማያያዣ በ1 ጽሑፍ ክፍሎች ከአንባቢው ለመሠወር ፤ _ _ NOEDITSECTION _ _ የሚመሥል ኮድ ይጨምሩበት ። ዒዛና ( በግሪክ ፡ ኤይዛናስ ) ፣ ንጉሥ ( ወደ 4ኛው ክ / ዘ አጋማሽ ዓ . ም . ) ፣ ከአክሱም ነገስታት ሁሉ ገናና የሆነ የመጀመሪያው ክርስትያን ንጉሥ ነበር ። ምናልባት ለአባቱ ለንጉሥ ኢላ - አሚዳ ፡ የበኩር ልጁ ሳይሆን አይቀርም ። ስለ እናቱ ሥም የሚናገር ታዓማኒ የጽሑፍ መረጃ እስካሁን ድረስ አልተገኘም ። ከሁለተኛ ደረጃ ምንጮች መሠረት ግን የእናቱ ሥም ሶፍያ ይባላል ። ሁለቱ ወንድሞቹ ሣይዛና እና ኃደፋ በአስተዳደር እና በውትድርና ሥራዎች ይረዱት ነበር ። በተለያዩ ጊዜያት ባደረጋቸው ተከታታይ የግዛት ማስፋፍያ ዘመቻዎች ፡ ንጉሥ ዒዛና ግዛቱን በስሜን ቤጃዎች ፣ ካሡና ኖባ በተባሉ የተከዘ ቀበሌዎች ፣ በአትባራ እና በአባይ ወንዞች ፣ በምስራቅ በኩል በአግወዛት ፣ በደቡብ ስራኔ በተባለ የአፋን ምድሮች ላይ ወረራ እንደፈጸመ በግዕዝ ፣ በጥንታዊ ዐረብኛ ፣ እና በግሪክ ተጽፈው በአክሱም የተገኙ የጽሑፍ መረጃዎች ያመለክታሉ ። የግዛት ማስፋፍያ ዘመቻዎቹ ቅደም ተከተል ግን እስካሁን አከራካሪ ናቸው ። ንጉሥ ዒዛና ከሚጠቀሱለት የአስተዳደር ባሕርያት ውስጥ ፤ የተቀናቃኞችን እና የአመፀኞችን ግዛቶች ካስገበረ በኋላ በምሕረትና በበጎ አስተዳደር ሥርዓት መተካቱ ፣ የአመፀኞችን ኃይል ለመስበር የሚያደርጋቸው የርስት ነቀላና የተለዋጭ ሠፈራ እርምጃዎች ተጠቃሽ ናቸው ። የዙፋኑ ሥያሜም ፦ ዒዛና የአክሱም ፣ ሒምያር ፣ ራይዳን ፣ ሳባ ፣ ሳልሄን ፣ ሲያሞ ፣ ቤጋ ( ቤጃ ) እና ካሡ ንጉሥ ነበር ። የደቡብ ዓረብያ ግዛቶች ሥም በዙፋኑ ሥያሜ መካተታቸው ከንጉሣዊ ራዕይ ወይም ምኞት የመነጩ እንጂ በእርግጥም በግዛቱ የተጠቃለሉ የባሕር ማዶ አውራጃዎች ናቸው ለማለት የሚያበቃ በቂ መረጃ የለም ። ከወርቅ ፣ ከብር እና ከነሓስ በተቀረጹት ገንዘቦቹ ላይ « ዒዛና ዘሐለን ፣ የአክሱሞች ንጉስ » የሚል ጽሑፍ ይነበባል ። ትምህርተ ሂሳብ የብዛት ፣ የአደረጃጀት የለውጥና የስፋት ጥናት ተብሎ ብዙ ግዜ የታወቃል ። ሌሎችም « የቅርጽና የቁጥር » ጥናት ብለው ይጠሩታል ። በፎርማሊስቲክ አይን ተጨባጭ ያልሆኑን አደረጃጀቶችን ሥነ አመክንዮንና ( ሎጂክ ) የሂሳብ አጻጻፎችን በመጠቀም መመርመር ተብሎ ይታወቃል ። ሪአሊስቶች ደግሞ ስለነሱ ካለን ግንዛቤ ውጭ ሰለሚኖሩ እቃዮችና ጽንሶች ምርምር ይሉታል ። ትምህርተ ሂሳብ በማንኛውም የሳይንስ ዘርፍ ስለሚጠቅም « የሳይንስ ቋንቋ » ወይም የኅዋ ቋንቋ ተብሎም ይጠራል ። የታችኞቹ ፊደላት ደግሞ ሶፈት ይባላሉ . ማለትም በጽሁፍ በመጨረሻ ላይ የሚገኙ ለማለት ነው . ለምሳሌ כולך . חורף כרטים להיתכונן እነዚህ ፊደላት ናቸው . ዳሩ ግን አባ አውሳብዮስ በጻፉት ዜና መዋዕል ዘንድ ( ፫ ፻ ፲ ፯ ዓ . ም . ተጽፎ ) ፣ የድሮ ግብጻዊው ባለታሪክ ማኔጦን ( ፫ ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ . ) ስለ ኋለኞቹ ግብጻውያን ሲጽፍ ፣ ይኮሩበት የነበረው የታላቁ ጥንት ዘመን ከማየ አይህ አስቀድሞ እንዳለፈ ፣ በኋላም በዚያው አገር ዳግመኛ ከሠፈረበት ከካም ልጅ ምጽራይም በውኑ እንደ ተወለዱ ጽፎ ነበር ። ተመሳሳይ ታሪክ በእስላም ጸሐፊዎች በግብጻዊው እብን አብድ ኤል - ሀከም እና በፋርሳውያን አል - ታባሪና ሙሐመድ ቈንዳሚር መጻሕፍት ሲገኝ ፣ ፒራሚዶች ፣ እስፊንክስ ወዘተ . ሁሉ የተሠሩ ከጥፋት ውኃ በፊት በኖሩት ክፉ ዘሮች ሆኖ ፣ ከዚያ በኋላ ግን አገሩ ለካም ተወላጅ ለምጽራይም ( ' ማሣር ' ወይም ' መሥር ' ) ተሠጠ ብለው ጻፉ ። በ ፲ ፱ ነኛው ክፍለ ዘመን ግዛቱ በዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ተማርኮ ከኢትዮጵያ ጋር ተዋሃደ ። ሆኖም የኢትዮጵያ መንግሥት ከጅጅጋ በስተምሥራቅ ያለውን አካል ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ሳይችል ቆይቶ መጨረሻ ላይ በ ፲ ፱ ፻ ፳ ፮ ዓ / ም የእንግሊዝ እና የኢትዮጵያ መንግሥታት የድንበር ስምምነት ለማድረግ ሞክረው ነበር ። የቤት መነሻ ከቅድመ - ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል ። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የመኖርያ ቤት ስዕል መስለ ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር ፤ አጠራሩ ግን " ፐር " ነበር ። ( ይህም ቃል በ " ፈርዖን " ስም ይታያል ። ) በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው " ቤት " ስላሉት ፣ ይህ ስዕል " ብ " ሆኖ እንዲሰማ መጣ ። ግንቦት ፬ ቀን ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፵ ፬ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የፀደይ ( በልግ ) ወቅት ፴ ፱ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻ ፳ ፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ፳ ፩ ቀናት ይቀራሉ ። ከአስተዳደር ስልት አንጻር ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ስላሴ እስከፈጸሙት ድረስ የነበረውን አገሪቱን በማዕከላዊ ሃይል የማስተዳደር ስራ ጀምረዋል ። በአዲሱ ስርዓት መሰረት የግብር እና የፍርድ ባለስልጣናት ከማዕከላዊ መንግስት ደመወዛቸውን እንዲያገኙ ተደረገ ፣ ይህም በየቦታው የነበሩ ባላባቶችን የመፍለጥ የመቁረጥ ሃይል የቀነሰ ተግባር ነበር ። [ 53 ] የሆኖ ሆኖ ንጉሡ የገዥውን መደብ ሙሉ በሙሉ አልቀየሩም ፣ አንድ አንድ ገዥወች በነበሩበት እንዲቀጥሉ አድርገዋል ። [ 43 ] ለምሳሌ የትግራይ ገዥ የነበሩት ደጅ አዝማች ሰባጋዲስ ዘር የሆኑትን ካሳ ምርጫን በትግራይ ሾሙ ፣ እንዲሁም የንጉስ ሳህለ ስላሴ ዘር የሆኑትን ሃይለ ሚካኤልን በመሾም በየቦታው የነበሩትን የሃይል ማዕከላት በነበሩበት እንዲጸኑ አድርገዋል ። [ 43 ] በአንዳንድ ክፍሎች የራሳቸውን ዘመዶች ስልጣን ያወጡበት ሁኔታ ይገኛል ፣ ለምሳሌ ራስ እንግዳን በጎጃም [ 54 ] ። ይህ ስርዓት በመጀመሪያ እጅግ የተሳካ ነበር ምክንያቱም በዘመነ መሳፍንት እንኳ ሳይቀር ጠንካራ ባላባቶች ለንጉሳዊው ስልጣን የመገዛት ባህርይ ያሳዩ ነበርና ። ከሸዋ መርዕድ አዝማች ሃይለ ሚካኤል በየጊዜው ወደ ንጉሱ የጓዙ ነበር ። ትግራይ ደግሞ ለንጉሱ ዋና የገቢ ምንጭ ነበር ( 200 ፣ 000 ማሪያ ቴሬሳ በአመት ) ፣ ከበጌምድር የሚያገኙት 50 ፣ 000 ማሪያ ቴሬሳ ብቻ ነበር ። [ 54 ] ሆኖም ግን አንድ አንድ ጥቃቅን ባላባቶች አመጽ ለማስነሳት መመኮራቸው አልቀረም ፣ ስለሆነም ንጉሱ ሰራዊቱን ማሻሻል እንዳለባቸው ተገነዘቡ ። ሲዳማዎች ከመካከለኛው ምስራቅ ባህርን ተሻግረው ወደ አፍሪካ ቀንድ መምጣታቸውን ፣ በመጀመሪያ « ዳዋ » 1 ከሚባል ቦታ ላይ መስፈራቸውን ቀጥሎም በባሌ አድርገው አሁን ወዳሉበት አከባቢ መምጣታቸውን የብሔሩ ሽማግሌዎች ይተርካሉ ። በትረካቸውም አሁን ወዳሉበት አከባቢ እንዲመጡ ያደረጋቸው የአባታቸው ጉዛዜ መሆኑን ይናገራሉ ። እንደሽማግሌዎቹ ገለፃ ፡ ሲዳማዎች የሁለት አባቶች ልጆች ሲሆኑ ፡ ቡሼ የሚባለው አንደኛው አባታቸው ሲሞት ከመቃራቸው ጉድጓድ የሚወጣው አፈር ከተቀበሩ በሃላ ሲመለስ ከመሬት ከፍ ወይም ዝቅ ከሚል ቦታ እንዳይቀብራቸው በተናዘዙት መሰረት የአባታቸውን ሬሳ በተለያዩ አካባቢዎች እና ቦታዎች ለመቅበር ሞክረው ስላልተሳካላቸው መጀመሪያ ከሰፈሩበት አካባቢ ተነስተው በባሌ አድርገው እግሬ መንገዳቸውን የአባታቸውን ሬሳ እየቀበሩ እያወጡ ዛሬ ወዳሉበት አከባቢ መጥተዋል ። በአከባቢውም የአባታቸውን ሬሳ ሲቀብሩ በተናዘዙት መሰረት ከመቃብር ጉድጓድ የወጣው አፈር ወደ መቃብሩ ሲመለስ ከመሬት እኩል በመሆኑ የአባታቸው የመጨረሻ የመቃብር ቦታ ሆነ ። ከአባታቸው የመቃብር አከባቢ መራቅ ያልፈለጉት ሲዳማዎችም በአከባቢው ሰፍረው እስከአሁን ይኖራሉ ። ዕብራይስጥ የእስራኤል ብሔራዊ ቋንቋ ሲሆን ከሴማዊ ቋንቋዎች እንደ አማርኛ ወይም ዓረብኛ አንዱ ነው . ዴቪድ ሮኅል የሚባል አንድ የታሪክ ሊቅ የኤንመርካርና የናምሩድ ተመሳሳይነት አመልክቷል ። « - ካር » የሚለው ክፍለ - ቃል በሱመር ቋንቋ ማለት « አዳኝ » ነው ። ኡሩክ ከተማ የተመሠረተ በኤንመር - ካር ነበር ሲባል ፣ ደግሞ ናምሩድ ፣ አዳኝ ፣ በኦሪት ዘፍጥረት ምእራፍ 10 ዘንድ ኦሬክን ሰራ ። በሌላ ትውፊቶች ዘንድ ይህ ናምሩድ የባቢሎን ግንብ መሪ የሆነ ነበር ። በተጨማሪም አቶ ሮህል የኤሪዱ መጀመርያ ስም « ባቤል » እንደ ነበር ያምናል ፤ እዚያም የሚገኘው የግንብ ፍረስራሽ የባቢሎን ግንብ ፍርስራሽ መሆኑን ገመተ ። [ 1 ] ገበጣ ኢትዮጵያ ውስጥ የተለመደ ፣ እንደ ቼስ ና ዳማ በጠፍጣፋ ገበቴ ላይ ሁለት ሰወች የሚጫወቱት የጨዋታ አይነት ነው ። በግብጦሽ ህግ መሰረት ገበቴው ላይ 18 ጉድጎዶች ሲኖሩ የተወሰኑ ጠጠሮችም በየጉድጘዱ ይቀመጣሉ ። የጨዋታው አላማ እንግዲህ የባላጋራን ጠጠሮች መብላት ነው ። የባላጋራ ጠጠሮች ዜሮ ሲቀሩ ያንጊዜ አሸነፍን ይባላል ። ስዕሉ የሚያሳየው 3 ረድፍ ያለው ገበጣ ይሁን እንጂ ባለ ሁለት ረድፍ ብቻም አለ ። የሕገ መንግሥት ታሪክ ትርጉሙ ፡ - ጠንካራ ሰውን የሚገልጽ አባባል ነው ። አገራቸው ደግሞ ሐምሌ ፳ ቀን ፲ ፰ ፻ ፴ ፱ ዓ / ም በአሜሪካ ነጻ በወጡ የቀድሞ ግሎሌዎች ( የግድ ሎሌ ) ወይም ‘ ባርያዎች ’ ከተመሠረተች በኋላ በአፍሪቃ አኅጉር በነጻነት ዕድሜ ከኢትዮጵያ ተከትላ ሁለተኛዋ አገር ናት ። በዚሁም መሠረት ጄነራሉ መጋቢት ፳ ፩ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፫ ዓ / ም በስቅላት ተቀጡ ። B2 የሁለተኛው መሰረት ስፋት ሲሆን በኢትዮጵያ ባህላዊ ሰንጠረዥ ፣ ክፍል እስከሚማረክ ድረስ ተጫዋቾቹ እንደ ልባቸው ( አለተራ ) ይጫወታሉ ። አለዚያ ጳጳሳትና ንግሥት ደካም በመሆናቸው እንደ ሻትራንጅ ይመስላል ። የበለስ ተርብ አይነት በአሁኑ ወቅት ጊዜ በሁለት አይነት መንገድ ይታያል ፦ የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ወይም የሜንደሊቭ ሠንጠረዥ ( periodic table of the chemical elements ) የሚባለው ሠንጠረዥ ሲሆን ንጥረ ነገሮችን በሙሉ ከተለያዩ መረጃዎች ጋር ጠቅልሎ የያዘ ዘመናዊ ሠንጠረዥ ነው ። የተለያዩ ማሻሻያዎች ቢደረጉበትም በዋናነት የሩሲያዊው ሳይንቲስት ዲሜትሪ ሜንደሊቭ ( 1869 ) ግኝት ነው ። የሠንጠረዡ ይዘት እና ቅርፅ በየጊዜው ሲቀያየር ኑሯል ። ለዚህም ምክንያቱ አዳዲስ ንጥረ ነገሮች እና የኬሚስትሪ ሀሳቦች መፍለቃቸው ነው ። በጥንታዊ እንግሊዝኛ እያንዳንዱ ስም የተወሰነ ጾታ ( ወንድና ሴት ) ነበረው ። ለምሳሌ sēo sunne / ሴዮ ሱነ / ( ፀሐይቱ ) አንስታይ ፣ se mōna / ሴ ሞና / ( ጨረቃው ) ተባዕታይ ነበር ። ግንቦት 1960 ላይ ምክር ቤቱ የኤርትራ አስተዳደር ፣ በኢትዮጵያ ንጉስ ሃይለ ስላሴ ስር የሚለውን ስያሜ ለኤርትራ መንግስት መረጠ ። ነገር ግን የኢኮኖሚው አለመረጋጋት በሰራተኛው መደብ ውስጥ አድማና ተቃውሞ አስነሳ ። ይህ የኢኮኖሚ ቀውስ ኢ - ኢትዮጵያዊ ቅርጽ ነበረው ። 1961 ላይ እድሪስ አዋተና ጥቂት ተከታዮቹ በስሜን ምዕራብ ኤርትራ የትጥቅ ትግል አስነሳ ። ግንቦት 1962 ተማሪዎች የኤርትራ ነጻነትን በመደገፍ ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ እንዲሁም በዚሁ ውቅት ኢ - ኢትዮጵያዊ ሴራ በአገሪቱ ውስጥ ተደርሶበት ከሸፈ ። ሐምሌ 1962 ላይ ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ሥላሴ ሁኔታውን ለማረጋጋት ወደ ኤርትራ ተጉዘው ነገሮች ሊረግቡ ቻሉ ። ከአምስት ወር በኋላ ህዳር15 ፣ 1962 የኤርትራ ምክር ቤት ባደረገው ምርጫ ፌዴሬሽኑ እንዲፈርስና ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንድትቀላቀል ወሰነ ። ምርጫውን ተከትሎ አጼ ሃይለስላሴ የፌዴራሉን ደንብ ውድቅ በማድረግ ኤርትራ የኢትዮጵያ 14ኛ ጠቅላይ ግዛት አደረጉ ። ይገኙባቸዋል ። ትርጉም ፦ ከባድ ጥፋት ይመስላል ። አንድ ጨረር ከአንድ አካል ወጥቶ ወደሌላ አካል ሲገባ የጨረሩ የሞገድ ርዝመትና የብርሃን ፍጥነቱ ይቀየራል ። ሆኖም ግን ድግግሞሹ ባለበት ይጸናል ። ያ ጨረር ለሚገባበት አካል ገላ ቀጤ ነክ ካልሆነ የሞገድ ርዝመቱ ወይም ፍጥነቱ መቀየር ብርሃኑ እንዲጎብጥ ወይም አቅጣጭ እንዲቀይር ያደርገዋል ። አንድ መኪና አንድ ጎን ጎማዎቹ ቀጥ ቢሉና ሌሎች ጎን ጎማዎቹ ቢሽከረከሩ ሳይወድ በግድ እንደሚታጠፍ ነው ። የብርሃን አቅጣጫ መቀየር የብርሃን ስብረት በመባል ይታወቃል ። የብርሃን ሞገድ ልከ አንድን ገመደ ወደላይ ወደታች ስናደርግ እንደምናገኘው ሞገድ ነው ። ማለት የሞገዱ ጉዞ ወደፊት ሲሆን ሞገዱ የሚርገበገበው ወደ ላይ - ወደ ታች ነው ። ሞገዱ የሚርገበገብበት አቅጣጫ የሞገዱ ዋልታ ይሰኛል ። የሞገዱ የጉዞ አቅጣጫና የሞገዱ ዋልታ አንድ ወጥ አይደሉም ። ይልቁኑ ሞገዱ በአንድ አቅጣጫ እየተጓዘ እያለ የሞገዱ ዋልታ ሊቀየር ይችላል ። ለምሳሌ የአንድ ሞገድ ዋልታ ወደ ላይ ወደታች ከሆነ ፣ ይህን ቀይሮ ወ ጎንና ወደ ጎን ሊርገበገብ ይችላል ። ይህ የብርሃን ባህርይ መዋልት ይባላል ። ጉዳዩን በገሃዱ አለም ማየት ይቻላል ። ብዙ የጸሐይ መነጽሮች የሚሰሩት ብርሃንን ዋልታ ከሚለዩ ንጥር ነገሮች ነው ። ስለሆነም የመነጽሮቹ መስታወቶች የሚያሳልፉት ከነርሱ ዋልታ ጋር የሚስማማውን ክፍል ብቻ ነው ። ስለዚህ ሁለት የጸሓይ መነጽሮችን በተለያየ ማዕዘን በማስቀመጥ ከአንዱ ያለፈውን የዋለታ ብርሃን በሌላው መነጽር እንደገና በማጥራት የተለያየ የብርሃን መጠን እንዲያልፍ ማድረግ ይቻላል ። በርግጥ ሁለቱ መነጽሮች ደርቦ በማስቀመጥና አንዱን ከሌላው አንጻር በማዞር ከከፍተኛ ብርሃን እስከ ሙሉ በሙሉ ጨለማ እንዲያስተላልፉ ማድረግ ይቻላል ። ሊኦፖልድ ሴዳር ሴንጎር ( ሴኔጋል ) ቺኑዋ አቼቤ ( ናይጄሪያ ) አዪ ኩዌ አርማህ ( ጋና ) ናጊብ ማህፉዝ ( ግብጽ ) ሳህለሥላሴ ብርሀነማርያም ( ኢትዮጵያ ) ጸጋዬ ገብረ መድህን ( ኢትዮጵያ ) አማ አታ አዪዶ ( ጋና ) አሚልካር ካብራል ( ጊኔ - ቢሳው ) ንጉጊ ዋ ቲዮንጎ ( ኬንያ ) ናዲን ጎርድመር ( ደቡብ አፍሪካ ) ዎሌ ሾይንካ ( ናይጄሪያ ) x ( t ) − − > [ system ] − − > y ( t ) . . . በጊዜ ውስጥ ያለ ስርዓት ሲሆን ቱኒስ ( تونس ) የቱኒዚያ ዋና ከተማ ነው ። ጋበሮኔ ( Gaborone ) የቦትስዋና ዋና ከተማ ነው ። ማሽን ፡ አቅምን በመጠቀም ተግባር የሚከውን መሳሪያ ነው ። ፲ ፱ ፻ ፶ ፯ ዓ / ም በኖርዌይ ዋና ከተማ ኦስሎ ላይ በተካሄደ ሥነ ሥርዐት ላይ ጥቁር አሜሪካዊው የሰብአዊ መብት ዋና ተሟጋችና ሰማዕት ማርቲን ሉተር ኪንግ የኖቤል ሰላማዊ ሽልማት ተቀበሉ ። የኮምፒውተር ትልምና ጥቅም በጣም ሰፊ እየሆነ በመሄዱ አብዛኞቹ የክፍተኛ ትምህርት ተቆአማት ባሁኑ ጊዜ በጁኒየርና በሲኒየር የዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ባንድ በተወሰነ ርእስ ዙሪያ እንዲያተኩሩ ይመክራሉ ። የIEEE / ACM Curriclum Guidlines እንደሚያመለክተው ዋና የኮምፒውተር ምህንድስና ክፍሎች በነዚ ይክፈላሉ [ 1 ] . የታው መነሻ ከቅድመ - ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል ። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የመስቀል ስዕል መስለ ። ይህን የመሰለው ሃይሮግሊፍ በጥንታዊ ግብጽኛ " ሰውእ " ነበር ። እንፍራዝ ወይም እምፍራዝ በሌላ ስም ፣ ጉባኤ ወይም ጉዛራ በመባል የሚታወቅ ታሪካዊ የኢትዮጵያ ክፍል ነው ። ይህ አካባቢ በባህርዳር - ጎንደር መንገድ ላይ የሚገኝ ፣ ከጣና ሐይቅ ስሜን ምስራቅ ላይ ያለው ከተማ ነው ። እንፍራዝ በታሪክ ቀደምት ተጠቅሶ የሚገኘው በ14ኛው ክፍለ ዘመን ፣ ገብረ እያሱ የተሰኘው የእውስጣጢዎስ ደቀመዝሙር በአካባቢው ገዳም በመመስረቱ ነው [ 1 ] ። ግራኝ አህመድ በ1543 የክሪስታቮ ደጋማን ሰራዊት ድል ካደረገ በኋላ የክረምት ወራትን ለማሳልፍ እዚህ እንደሰፈረ ይጠቀሳል ። ንግሥተ ዕሌኒ በጭሱ ምልክትነት ፣ መስቀሉን ለማውጣት ለሰባት ወራት ያህል ማስቆፈሯን ማለትም መስከረም ፲ ፯ ቀን አስጀምራ በመጋቢት ፲ ቀን እንዳስወጣቸው ይነገራል ። ዛሬ በኦርቶዶክስ ምዕመናን ዘንድ ደመራ የሚደመረውም ይህንን ታሪክ ተከትሎ እንደሆነ የሊቃውንቱ ምስክርነት አለ ። ንጃመና ( N ' Djamena ፣ ዓረብኛ نجامينا / ኒጃሚና / ) የቻድ ዋና ከተማ ነው ። ምንም እንኳ አምክንዮ ከሰው ልጅ ጋር አብሮ የኖረ ቢሆንም ፣ የግሪኩ ፈላስፋ አሪስጣጣሊስ ሥነ - አምክንዮን እራሱን እንደቻለ የትምህርት ክፍል እንደከፈተ ይነገርለታል ። ከሱ በኋላ የተነሳው የ12ኛው ክ / ዘመን የሞሮኮው ፈላስፋ አቮሮዝ አምክንዮ ማለት " እውነትንና ውሸትን ለይተን ለማወቅ የሚያስችል መሳሪያ " ነው በማለት ተርጉሞታል ( 2 ) ። ሌሎችም የተለያየ ትርጉም ለአምክንዮ ሰጥተቃል ። ለምሳሌ ሪቻርድ ዋትሊ " " አምክንዮ ማለት የምክንያት አሰጣጥ ጥበብና ሳይንስ " ነው በማለት ተርጉሞታል ። እንዲሁም የጀርመኑ ፍሬጄ " አምክንዮ ማለት ከሁሉ በላይ አጠቃላይ የሆኑቱን ህጎች ማጥኛ ሳይንስ ነው " ብሎታል ። ፲ ፱ ፻ ፲ ፮ ዓ . ም . የጀርመን ፖሊሶችና ወታደሮች በሙኒክ ከተማ የቢራ አዳራሽ በናዚዎች ቅስቀሳ የተጀመረውን ያልተሳካ መፈንቅለ መንግሥት ደመሰሱ ። የአንድ ተዳፋት የጥቅም መጠን እሚለካው የተዳፋቱን ገጽታ ርዝመት ለቁመቱ ስናካፍል የምናገኘው ቁጥር ነው ። ለምሳሌ አንድ ተዳፋት ቁመቱ 1 ሜትር ቢሆን እና ርዝመቱ 5 ሜትር ቢሆን ፣ የጥቅም መጠኑ = 5 / 1 = 5 ታምራት ላይኔ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ ። የኢሕአዴግ መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ሲሠሩ ከቆዩ በኋላ በሙስና ተከስሰው የ18 ዓመት ጽኑ እስራት ተፈረደባቸው ። ከ18ቱ ዓመት 12ቱን ከጨረሱ በኋላ በታኅሣስ ወር አጋማሽ 2001 ዓመተ ምሕረት በአመክሮ ተፈቱ ። በእስር ቤት በቆዩበት ጊዜ ከከሃዲነት ወይም አምላክ የለሽነት ወደ አማኝነት የተለወጡ ሲሆን ሲፈቱ የመሰከሩትም ይህንኑ ነበር ። አንዳንድ ወሬዎች እንደሚናፈሱት ሆነ ግን 12 ጻመት ወሀኒ ያወረዳቸው ሙሰና ብቻ ሳይሆን የፖለቲካ ሽኩቻም ነው ይባላል ። የተስብሰቡ የደክርት ስራወች ፲ ፱ ፻ ፳ ፱ ዓ / ም በብሪታንያ በንጉሡ የፍቅረኛቸውን ምርጫ ምክንያት በተከሰተው ቀውስ ፥ ንጉሥ ኤድዋርድ ስምንተኛ ሥልጣናቸውንና ዘውዳቸውን መልቀቅ የሚያስችላቸውን ህግና ስምምነት ፈረሙ ። ኤ . ኤም ( ቁመተ ክርክም ) መልዕክቶች ብዙ ጊዜ የሚላኩት በመካከለኛና በአጭር ሞገዶች ነው ። በዚህ መንገድ የተላኩት ድምጾች ሊሰሙ ቢችሉም ጥራት ግን ይጎላቸዋል ። ቁመተ ክርክም ( ኤ . ኤም ) ራዲዮ ስርጭት በኤሌክትሪክ መስመሮች እና በፀሐይ ጨረራ ሊጠለፍ ይችላል ፣ አልፎ አልፎም ደመቅ - ቀዝቀዝ የማለት ባህርይ ሊያሳይ ይችላል ። ፕላኔቱ በተለይም ዙሪያውን በሚገኙ በቀለበቶቹ ይታወቃል ። እነዚህ ቀለበቶች ከሳተርን ወገብ ከ6630 ኪ . ሜ . እስከ 120700 ኪ . ሜ . ርቀት ድረስ ይገኛሉ ። በአማካይ እያንዳንዳቸው እስከ 20 ሜ . ድረስ ወፍረት ያላቸው ቀለበቶች ናቸው ። የተሰሩት በአብዛሃኛው ከውሃ ፣ ከበረዶ እና ከሌሎች ንጥረ ነገሮች ነው ። « ስልከኛው ሲያረዳ ነገር ተሳሳተው ፤ መኮንን አይደለም ድኃ ነው የሞተው » ብላቴን ጌታ ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል በ ፲ ፰ ፻ ፺ ፯ ዓ . ም . በሰሜን ሸዋ ቡልጋ ውስጥ የተወለዱ ታዋቂ የሥነ ጽሑፍ ሰው ከመኾናቸው ባሻገር ፤ በፈረንሳይ አገር የግብርና ትምሕርት ያጠናቀቁ ኢትዮጵያዊ ነበሩ ። በ ስልጣንም መጀመሪያ የ ልዑል አልጋወራሽ አስፋ ወሰን ፀሐፊ ፤ የእርሻ ሚኒስቴር ምክትልና ዋና ሚንስትር ፤ የገንዘብ ሚኒስትር ፤ የሕዝብ አገልግሎት ሚኒስትር እንዲሁም የዘውድ አማካሪ በመሆን አገራቸውን አገልግለዋል ። ክቡር ዶክቶር ከበደ ሚካኤል ፥ ኢትዮጵያዊ ' የቀለም ሰው ' ኅዳር ፫ ቀን ፲ ፱ ፻ ፺ ፩ ዓ . ም . በሰማንያ ሁለት ዓመታቸው አረፉ ። [ 1 ] በ1666 ልጁ ዳዊት ሲያምጽ ፣ ወህኒ ተብሎ ወደሚታወቀው አገር በግዞት ልኮት ነበር ። ይህም ከጥንቶቹ የኢትዮጵያውን ነገሥት ተፎካካሪያቸውን ወደ አምባ ግሽን በግዞት እንደሚልኩት ስርዓት ነበር ። ጊዜአዊ ጊዜ አለካክ ሁለት መልኮች አሉት እነሱም ፡ ካሌንደር ና ሰዓት ናቸው ። ካሌንደር የሂሳብ ንጥር ሲሆን ሰፋ ያለ ጊዜን ለመለካት የሚጠቅመን ነው ። [ 10 ] ሰዓት ደግሞ በተጨባጭ ቁሶች ተጠቅመን የጊዜን ሂደት የምንልካበት ነው ። በቀን ተቀን ኑሯችን ከአንድ ቀን ያነሰን ጊዜ ለመለካት ሰዓት ስንጠቀም ከዚያ በላይ የሆነውን ደግሞ በካሌንደር እንለካለን ። በማለት ዘግቧል ። በርግጥም እሌኒ ከሞተች ከ7አመት በኋላ የግራኝ ጦርነት ተነስቶ በሁዋላ እሱዋ በጠየቀችው የፖርቹጋሎች እርዳታ አገሪቱን መከላከል ተሽሏል ። ሊቢያ በሰሜን አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ስትሆን ከሜድትራኒያን ባሕር ፣ ግብፅ ፣ ሱዳን ፣ ቻድ ፣ ኒጄር ፣ አልጄሪያ ፣ እና ቱኒዚያ ጋር ድንበር አላት ። ሀገሪቱ ሕገ መንግስት የላትም ። የምተመራው በእስላም ሕጎች ነው ። ለአለፉት 42 አመታት አገሪቱን በብቸኝነት የሚያስተዳድሩት ሞአመር ጋዳፊ ፣ በአሁኑ ሰአት ፣ የአፍሪካ አገሮች አንድ አገር መሆን አለባቸው ስማቸውም « የተባበሩት የአፍሪካ አገራት » ተብሎ መጠራት አለበት ብለው ያምናሉ ። ወደ ሽከታ ዓለም ከመዛወራቸው በፊት በጦር መሐንዲስነት እና በተለያዩ ወታደራዊ ሥልጣኖች ተመድበው ይሠሩ ነበር ። የሱዳንንም ጠቅላላ ሠራዊት አዛዥ በመሆን የመጀመሪያው ሱዳናዊ ነበሩ ። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ኢጣልያን ከአፍሪቃ ለማስወገድ በተካሄዱት ጦርነቶች ላይ በሊቢያ እና በኢትዮጵያ ግዛቶች ውስጥ ተሰልፈው በታላቅ ጀብድ እንደተዋጉ ተመዝግቦላቸዋል ። [ 1 ] ቴዎድሮስ ቀደምት የአገሪቱ መንገድ ሰሪ ነበር ። [ 48 ] በዜና መዋዕሎችና የውጭ አይን እማኞች መሰረት ቴዎድሮስ በራሱ በእጁ መንገድ በመስራት ሌሎች እንዲከተሉት ይመራ ነበር ። [ 48 ] ንጉሱ ከ " ሌት እስከ ምሸት በራሳቸው እጅ ድንጋይ ይፈነቅሉ እንዲሁም ጎርባጣውን ክፍል ያቃኑ " ነበር ። በምሳሌ የሚመራው ቴዎድሮስ እርሱ እየሰራ ሌሎች ተከታዮቹ ሊበሉም ሆነ ሊያርፉ አይደፍሩም ነበር ። [ 48 ] ሌሎች መንገድ ሰሪወችንም እጅግ ይረዳ ነበር ። ደብተራ ዘነብ እንዲህ ሲል ይዘግባል ፡ በስሜን አሜሪካ የኖሩ ኗሪ ጎሣ ሆደነሾኒ ' የአፈ ቃል ' ሕገ መንግሥት « ጋያነሸጎዋ » የነበራችው ከ1080 - 1140 ዓ . ም . አካባቢ ጀምሮ እንደሆነ ይታመናል ። ይህ ሕግ በከፊል ለአሜሪካ ሕገ መንግሥት ተጽእኖ እንደነበረው ይታመናልና የአሜሪካ ምክር ቤት በ1981 ዓ . ም . ይህንን ግንዛቤ አስታወቀ ። የማይታይ አስተያየት በመጣጥፉ ውስጥ ለመስጠት : ( ገጹ ሲታይ አስተያይቱ የማይታይ ነው ። ) መረዳት ያለብን , ጻድቃን እኛ እንደንጸልይላቸው ከጠየቁ እኛማ እነሱን የመጠየቅ መብታችን የቱን ያክል ከፍ ያለ ነው   ? ? እዚህ አለም ሁነው እንደ እኛ የመንፈስ ትግል ውስጥ ያሉ ጻድቃን ስለኛ መማለድ ከቻሉ , የዚህን አለም ትግል በድል አሸንፈው ወደዚያኛው አለም የተሻገሩትማ የቱን ያክል ችሎታ አላቸው   ! ! በዚህ ክፉ አለም ውስጥ ስለኛ መጸለይ እየቻሉ , እንዴት በወዲያኛው አለም በገነት እየኖሩ , ከእግዚያቢሔር ያላቸው ቅርበት የዚያኑ ያክል ከፍተኛ ሲሆን , መማለድ ያቅታቸዋል   ? ? ፲ ፱ ፻ ፴ ፯ ዓ / ም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ ጃፓን በተሸናፊነቷ እጇን ሰጠች ። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በአዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የመጀመሪያውና ትልቁ የመንግሥት የከፍተኛ ትምሕርት ተቋም ነው ። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ስምነት የኢትዮጵያን የትምህርት ፋናንና ዕርምጃን እንዲያሳይ ታኅሣሥ ፱ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፬ ዓ . ም . ከመመረቁ በፊት ፣ መሠረቱ በንጉሠ ነገሥቱ ጥቅምት ፳ ፫ ቀን ፲ ፱ ፻ ፵ ፪ ዓ . ም . ተጣለ ። ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ አዲስ አበባ በመባል ይታወቅ ነበር ፤ በኋላም የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርስቲ የሚል ስያሜ የነበረው ሲሆን የዘውዳዊው መንግሥት ሥርዓት ካከተመ በኋላ የተመሠረተው ወታደራዊ መንግሥት አሁን በሚጠራበት ስሙ ሰይሞታል ። ብርሃን በተፈጥሮው በዓይን ሊታይ የሚችል የኮረንቲና ማግኔት ማዕበል ነው ። የአንድኤሌክትሮመግነጢስ ማዕበል ሞገድ ርዝመት በ380 - 400 እና በ760 - 780 [ 1 ] ናኖ ሜትሮች መካከል ከወደቀ ብቻ ለዓይን ይታያል ። ከዚያ ካነሰ ወይም ከበዛ ለአይን አይታይም ፦ ለምሳሌ ማይክሮዌቭና ኤክስሬይ ። የኮረንቲና ማግኔት ማዕበልን ተሸክመው የሚርገበገቡት ነገሮች ፎቶን ሲባሉ ክብደት የሌላቸው እኑስ ( ፓርቲክል ) ናቸው ። ባጠቃላይ መልኩ ብርሃን እኑስ ብቻ ወይንም ሞገድ ብቻ ሳይሆን የሞገድና እኑስ ሁለትዮሽተፈጥሮን በተዋህዶ የያዘ ነው ። ስለዚህና ስለመሳስሉት መሰረታዊ የብርሃን ባህርያት የሚያጠናው የዕውቀት ዘርፍ ሥነ ብርሃን ( ኦፕቲክስ ) በመባል ይታወቃል ። የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት ( ፊዚክስ ) ምርምር ዋና ክፍል ነው ። የአኅጉሩ መሪዎች በዓለም መድረክ ላይ ለበለጠ ተሰሚነት የትብብርን ግንባር ማሳየት እንደነበረባቸው በመገንዘብና ገና ነጻ ላልወጡትም ወንድም አገሮች ሉዐላዊነት መታገል ስለነበረባቸው ዓላማቸውን ግብ ለማድረስ በሁለት ቡድን ተከፍለው ፣ ባንድ በኩል እራሱን “ የዘመናዊ ተራማጅ ” ብሎ የሚጠራው ፣ በጋናው ፕሬዚደንት ክዋሜ ንክሩማ የሚመራው የ “ ካዛብላንካ ቡድን ” በ ፲ ፱ ፻ ፶ ፬ ዓ / ም ተመሠረተ ። ይሄ ቡድን የአኅጉሩን መንግሥታት በኅብረት ለማዋሃድ ዓላማ የያዘ ሲሆን አባላቱ ጋና ፣ አልጄሪያ ፣ ጊኒ ፣ ሞሮኮ ፣ ግብጽ ፣ ማሊ እና ሊቢያ ነበሩ ። እንኒህ ለውጦችን በጥሞና የሚከታተሉት አጼ ቴዎድሮስ ይህ የብሪታኒያ መንግስት ፖሊሲ በጊዜው ምጽዋን ይቆጣጠር የነበረውን የኦቶማን / ቱርክ ግዛት የሚደግፍ ሆነው አገኙት ። [ 75 ] [ 85 ] ለቴዎድሮስ ትልቅ ትርጉም በነበረባት እየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያውያንና መኖሪያቸው በእንግሊዞች ጥበቃ ያገኝ የነበር ቢሆንም አዲስ የተሾመው የብሪታንያ ቆንጽላ ግን የኦቶማን ቱርኮች ኢትዮጵያውያንን ከሚኖሩበት ሲያባርሩ እንግሊዞቹ አልተቃወሙም ነበር ። [ 86 ] የእንግሊዝ መንግስት ኦቶማን ቱርክን ለመደገፍ መምረጡ በንጉሰ ነገስቱና በእንግሊዝ መንግስት መካከል ለተፈጠረው ጥል ዋና መነሻ ነበር ። [ 76 ] [ 85 ] ንጉሡ ለጻፉት ደብዳቤ አንድ አመት ሙሉ መልሱን ሲጠባበቁ ቢቆዩም ምንም መልስ ባለማግኘታቸው ትዕግስታቸው ተሟጦ [ 88 ] ጥር 4 ፣ 1856 ላይ ካፒቴን ካሜሮንና ሌሎች የዲፕሎማሲው አካሎች በመቅደላ ታሰሩ ። [ 86 ] እስክዚያው ድረስ መልስ ሳይሰጡ ዝምታን የፈቀዱት እንግሊዞች በርግጥም በዚህ ጊዜ ከዝምታቸው ነቁ [ 89 ] ። ወዲያውም ወደ ጎን የተጣለው የንጉሱ ደብዳቤ ተፈልጎ ተገኘ ፣ ብዙም ሳይቆይ እንግሊዞች ደብዳቤ ላኩ ። " አስቸኳይ " ደብዳቤ ተጽፎ በሆሙዝ ራሳም አማክይነት ጥር 26 ፣ 1858 ጣና ሃይቅ አጠገብ ለንጉሱ ደረሰ ። [ 80 ] በዚሁ ደብዳቤ የእንግሊዝ መንግስት እስረኞቹ እንዲፈቱና ይህ ሲሆን እርዳታ እንደሚሰጥ አስታወቀ ። በዚህ መልስ ያልረኩት ቴዎድሮስ ራሳምን እንዲሁ በመቅደላ እስር ቤት ከተቱት [ 90 ] ። ስዕል 1 - የበከራው ምሶሶ ላይ የሚያርፈው ጉልበት ገመዱ ውስጥ ካለው ውጥረት 2 እጥፍ ነው የወሎና የሸዋ በራስ መተዳደር በርግጥም ንጉሱ የነበራቸውን የማዕከላዊ አንድ ኢትዮጵያ ራዕይ አደጋ የጣለ [ 38 ] ስለሆነ ዘመቻው ግድ የሚል ነበር [ 39 ] ። በመጋቢት 1847 ዓ . ም በፆም ወቅት አጼ ቴዎድሮስ ወደ ወሎ ዘመቻ አደረጉ ። [ 24 ] ምንም እንኳ ይህን ዘመቻ ወሎ ውስጥ ይገኙ የነበሩት ፯ ጎሳወች ተባብረው ለማሸነፍ ቢሞክሩም የቴዎድሮስ ሰራዊት በመስከረም 12 ፣ 1848 ላይ መቅደላን በመቆጣጠር ድል አደርጋቸው ። [ 24 ] መቅደላ እንግዴ በኋላው ዘመን የአጼ ቴወድሮስ የመንግስት ማዕከልና ዋና ምሽግ የሆነ ነው [ 24 ] ። የወሎ ዋና ዋና መሪወች ከተማረኩ በኋላ አመጽ እንዳያስነሱ በቴወድሮስ መቅደላ ላይ ታሰሩ ። [ 39 ] በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ ከቀድሞው የናዚ ጀርመን እጅ የተወሰዱ አገሮችን በማቀላቀል እንዲሁም በ ፲ ፱ ፻ ፵ ፱ ዓ . ም በጉልበት ሌሎች የምሥራቅ አውሮፓ አገሮችን በመቀላቀል ሕብረቱ አሥራ ስድስት ሪፑብሊኮችን ያካተተ ነበር ። በዘመን ቆይታና በጥንካሬም የጎለበተ ሕዝባዊ ዓብዮታዊ የሕብረት ሪፑብሊክ በመሆኑም በተለይ በ « ቀዝቃዛ ጦርነት » ( cold war ) በሚባለው በ « ምዕራብና በምሥራቅ » ዓለም ተከስቶ በነበረው ፍጥጫ ጊዜ ፣ በዓለም ላይ ለሚመሠረቱ ሕዝባዊ መንግሥታት ዋና የሽከታ አርአያ የነበረ መንግሥት ነበር ። በኮምፒውተር ምህንድስና የሚጠናው የትምህርት ክፍል ከላይ በተጠቀሱት ብቻ አይወሰነም ፤ እንዴያውም ከብዙ የምህንድስና ክፍሎች ሁሉ ጋር ተያያዥ ክፍሎች አሉት ። እንግሊዝኛ ከሌሎቹ ልሣናት ለምሳሌ ከቻይንኛ ፥ ከህንዲ ፥ ከጃፓንኛ እና ከእስፓንኛ አንዳንድ አዲስ ቃላት ከመውሰድ አላቋረጠም ። ከተለያዩ አገሮች የነበሩት ሊቃውንት እርስ በርስ ለመነጋገር የቻሉ የጋራ ካወቁት ልሳናት ከሮማይስጥና ከግሪክ የጥናቶቻቸው ቃሎች በመምረጥ ነበር ። እነዚያ የተክኖሎጂ ቃሎች ደግሞ ወደ እንግሊዝኛ ገቡ ፤ ለምሳሌ ፣ photograph ( ፎቶግራፍ ) ከግሪክ photo - ፎቶ ( ብርሀን ) እና - graph ግራፍ ( ሰዕል ) ፤ ወይም telephone ( ተለፎን ) ስልክ ። ስለዚህ እንግሊዝኛ ከብዙ ቋንቋዎች ይሠራል ሊባል ይችላል ። እቃ እቃ ህጻናት እንደ ትልቅ ሰው እራሳቸውን በመቁጠር ቤት በመያዝ እና ቤቱን ለማስተዳደር በመሞከር የመጭው ህይወታቸውን ካሁኑ የሚፈትኑበት ጨዋታ ነው ። ጥቅምት ፱ ከ251 ሚሊዮን አመት እስከ 65 . 5 ሚሊዮን አመት በፊት ያለው ጊዜ በዚህ ዘመን የሚጠቃለል ነው ። እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሰዎ ! ነሐሴ 29 ቀን : የአባቶች ቀን በአውስትራሊያ ፣ ኒው ዚላንድ . . . አንድ ፈቃድ ካለ ደግሞ አንድ ተግባር አለ ማለት ነው   : : ስለተግባር አንድነት ሚገልፀውን ክፍል ከአዲስ ኪዳን አንብበን እንፈፅም   : - ካሳ እንደሌሎች ሽፍቶች ሳይሆን በደግነቱና በፍርድ አዋቂነቱ እራሱን ለየ ። ለምሳሌ በሽፍትነት የሚያገኘውን ገንዘብ ለገበሬወች እያከፋፈለ ሞፈርና ቀንበር እንዲገዙ ይረዳ ነበር ። [ 9 ] ይህ አይዞህ ባይነትና ደግነት ለወጣቱ የፖለቲካ መሰረት ሲያስገኘው ከጊዜ ወደጊዜ ደጋፊወቹ እንዲበራከቱ አደረገ ። [ 13 ] በ12 ሰወች የተጀመረው አመጽ በጥቂት ጊዜ 300 ጦረኞችን ሰበሰበ ። [ 9 ] ተከታዮቹ እየበዙ ሲሄድ በጣም የተሳካ የጦር ስልት መከተል ጀመረ ፣ ስልቱም እንዲህ ነበር ፡ ያልተጠበቀ ዘመቻውን ቀን ላይ ካወጀ በኋላ ከ5 እስከ 600 ፈረሰኞቹ ጋር ሆኖ ሌሊቱን ሲጓዝ ያድርና ጠዋት ላይ ጠላቶቹ ላይ በድንገት ይደርሳል ። [ 14 ] ዱብዳው ጦርነትም በካሳ አሸናፊነት ይፈጸማል ። በዚህ ሁኔታ በ1829 ዓ . ም . የካሳ ጦር ሱዳን ጠረፍ ደረሰ ። ፲ ፯ ፻ ፺ ፫ ዓ / ም የታላቋ ብሪታንያን እና የአየርላንድን ንጉዛቶች [ 3 ] በማዋሃድ የአሁኗን የታላቋ ብሪታንያና የሰሜን አየርላንድ ንጉዛት ያስፈጠረው ሕግ ጸደቀ ። በቅብጢ አቆጣጠር የዚህ ወር ስም ፓረምሃት ነው ። ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከፈርዖን ስም « ፓ - ኤን - አመንሆተፕ » ( የአመንሆተፕ ወር ) መጣ ። 6 . የኤሌክትሪክ ሀይል ማቅረቢያ ( power supply ) ጆሃንስበርግ የደቡብ አፍሪቃ ትልቁ ከተማ ናት ። ከላይ ያለው ፎርሙላ እንግዲ የሚሰራው ውድራቸው 1 ላልሆኑ ለማናቸውም የጆሜትሪ ዝርዝር ሲሆን ፣ የተደማሪወቹ ቁጥር የተወሰነ ወይም ደግሞ የትየለሌ ያልሆነ መሆን አለበት ። ውድራቸው በ - 1 እና በ 1ለሆኑ ድርድሮች ግን ፣ አባሎቻቸው ማለቂያ ባይኖራቸው እንኳ ድምራቸው ይገኛል ። ከዚህ በታች ዘዴው ተዘርዝሯል ፦ የኦቶማን መንግሥት ( ኦቶማን ቱርክኛ ፦ د َ و ْ ل َ ت ِ ع َ ل ِ ي ّ ه ٔ ع ُ ثم َ ان ِ ی ّ ه ዴቭሌት - ኢ አሊየ - ኢ ኦስማኒየ ) ከሐምሌ ፳ ፮ ቀን ፲ ፪ ፻ ፺ ፩ እስከ ጥቅምት ፲ ፰ ቀን ፲ ፱ ፻ ፲ ፮ ዓ . ም . የነበረ መንግሥት ነው ። በሥልጣኑ ከፍታ በ ፲ ፮ ኛው እና ፲ ፯ ኛው ክፍለ ዘመናት የኦቶማን መንግሥት በደቡብ ምሥራቅ ኤውሮጳ ፣ ደቡብ ምዕራብ እስያና ሰሜን አፍሪቃ የሚገኙ ቦታዎችን ይቆጣጠር ነበር ። ሥፍራው በሥነ ቅርስ ረገድ አይነተኛ ቢሆንም በቅርቡ የሕገ ወጥ ቆፈራ ትልቅ ችግር ሆኖአል ። [ 2 ] ሠራዊቱ በፖለቲካው ውስጥ ባለው መሰረታዊ ተፅዕኖ ምክንያት ንጉስ ቴዎድሮስ በዚህ ክፍል ላይ ብዙ ትኩረት አድርገዋል ። እራሳቸውን ከስሎሞኑ ስርወ መንግስት በመጀመሪያ የአገዛዛቸው ዘመን በማራቃቸው ብቸኛው ወደላይ የሚያወጣቸው መሰላል የውትድርና ብቃት እንደሆነ ጠንቅቀው ተረዱ ። [ 54 ] አገራዊ ሠራዊቱን ለማጠናከርና ብሔራዊ አንድነትን እውን ለማድረግ ፣ ዋልተር ፕላውዴን " ታላቁ ለውጥ " ያለውን አጼ ቴዎድሮስ አከናወኑ 9 ። ይህ ታላቅ ለውጥ በ3 አብይ ክፍሎች ላይ ያተኮረ ነበር ፡ ፩ . መዋቅር ፪ . ዲሲፕሊንና ፫ . ትጥቅ ናቸው ። [ 54 ] እኒህ ለውጦች ከሞላ ጎደል የተወደዱና ለብዙ ድሎች ያበቃቸው ሲሆን ስልጣናቸውንም ለማንሰራፋት አይነተኛ ምክንያት ናቸው ። እኒህ ለውጦች የአገሪቱ ዜጎች በ " አንጻራዊ ደህነነት " እንዲኖሩ ረድተዋል 9 ። x1 x2 x3 ከተማው መጀመርያው የተሠራው በ11ኛው ክፍለ ዘመን ነበር ። ስሙ ከጥንታዊ ዳንኛ ሲሆን ትርጉሙ ' ነጋዴዎች ወደብ ' ነው ። ዕህል ከእንስሳት ውጭ የሆነ የሰው ልጅ ለምግብነት ወይም ለሌላ ጥቅም የሚያለምደው ማንኛውም ተክል ነው ። አስተዳደር ህግ የምንለዉ በመንግስት የአስተዳደር ተቆማትና በዜጎች መካከል የሚኖረዉን ግንኙነት የሚገዛ የህግ አይነት ነዉ ። የሕዝባዊ ህግ ( public law ) ዋና አካል እንደሆነ ይታማናል ። ሁለት ፈንክሽኖች ፣ f ( t ) እና g ( t ) , ቢሰጡንና የላፕላስ ተሻጋሪዎቻቸው F ( s ) እና G ( s ) ቢሆኑ : እንድበላ ፈትዬ በ730 ክ . በ . ስልምናሶር ሰማርያን እየከበባት ድንገት ከሞተ በኋላ ሻለቃው 2 ሳርጎን ዙፋኑን ያዘ ። ግብፃውያን ይህን የሚያስደንቅ ሥራ ሲሠሩበት በነበሩ ዘመን ከዛሬ ይልቅ የዚያን ጊዜ ብዙ ጥበብ ዐዋቂዎችና የተማሩ ሰዎች እንደነበሩ ይታያል ። ጥበባቸውንና ዕውቀታቸው ከፍ ያለ እንደ ነበረ ተመልክተው የሌሎች አገር ሰዎች እንደ አስማተኞች ይገምቱዋቸው ነበር ። ፲ ፱ ፻ ፵ ፮ ዓ . ም በደቡብ ምሥራቅ እስያ የምትገኘው ላዖስ ፤ ከፈረንሳይ ነጻነቷን ተቀዳጀች ። በጦርነቱ ዋዜማ ኢትዮጵያ በዓለም መንግሥታት ማኅበር ሸንጎ ጣልያን በግፍ ልትወራት መነሳቷን እና በማኅበሩ ‘ የጋራ ደህንነት ’ ዋስትና ( collective security principle ) መሠረት አባላት አገሮች መሃል ገብተው ጣልያንን እንዲያስታግሱ በምትከረከርበት ጊዜ አክሊሉ በፈረንሳይ አገር ውስጥ ተማሪ ሆነው ሳሉ ለሀገራቸው የሚያደርጉትን ትግል በመመልከት ንጉሠ ነገሥቱ ፤ በዠኔቭ የኢትዮጵያ ልዑካን መሪ ፊታውራሪ ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም ሥር ዋና ፀሐፊ አደረጓቸው ። ፊታውራሪው ያንጊዜ በፈረንሳይ ፣ በብሪታንያ እና በዠኔቭ የኢትዮጵያ ዋና ልዑክ ነበሩ ። ጦርነቱ በይፋ ከመጀመሩ በፊት ወደዠኔቭ እየሄዱ በኢትዮጵያ ስም ከጣልያን ጋር በዓለም መንግሥታት ማኅበር ሸንጎ ይሟገቱ የነበሩት እነዚህ ሁለቱ ስዎች ነበሩ ። ፊታውራሪ ተክለ ሐዋርያት ወደአገራቸው ሲመለሱና ብላቴንጌታ ወልደ ማርያም በፓሪስ የኢትዮጵያ አምባሳዶር ሲሆኑ አክሊሉ የ ” ፕሬስ አታሼ ” ሆነው እንዲሠሩ ንጉሠ ነገሥቱ ቢያዟቸውም አምባሳደሩ “ እምቢ ብለው አላስገባም አሉኝ ። ቢሆንም እውጭ ሆቴል ቁጭ ብዬ እንደፕሬስ አታሼ ሆኜ ሥሠራ ነበር ። ” ( መስከረም ፲ ቀን ፲ ፱ ፻ ፷ ፯ ዓ / ም ለደርግ የምርመራ ኮሚሽን ‘ ዓለም በቃኝ ’ እስር ቤት ሆነው በላኩት የታሪክ ማስተወሻተው ) የሚሉን አክሊሉ ሀብተወልድ በዚሁ ሥራ አፈ ቀላጤ ( spokesperson ) ሆነው ለጋዜጠኞች ማብራሪያ እና ቃለ ምልልስ በመስጠት የኢትዮጵያን አቋም እና የተሰነዘረባትን ግፈኛ ድርጊት ማስተዋወቃቸውን ቀጠሉ ። ሆኖም የውጭ ጋዜጠኖች ፀሐፌ ትዕዛዝን ‘ የኢትዮጵያ አምባ ገነን ’ ሲሉ ማንሳታቸው ለንጉሠ ነገሥቱ የሳቸው የዝና ተወዳዳሪ ሆኖ መታየት የፀሐፌ ትዕዛዝን ውድቀት ካስጀመሩት ምክንያቶች አንዱ ነው ተብሉ ይገመታል ። እንድበላ ፈትዬ በህዋሳት ምክንያት የሚመጡት በሽታዎች እንደ ህዋሳቱ እይነት የተለያየ የመተላለፊያ መንገድ ያላቸው ሲሆን ባጠቃላይ ግን እኒህ መተላለፊያ መንገዶች እንደሚከተለው ይመደባሉ ፡ ምንትዋብ እጅግ መንፈሳዊ ነበረች ። ለዚህ ስትል ብዙ መንፈሳዊ ስራወችን በገንዘብ ትደጉም ነበር ። ብዙ መጻህፍት በዚህ ዘመን ተጽፈዋል ፣ ከአረብኛም ተተርጉመው ወደ ብዙ አብያተ ክርስቲያናት የተሰራጩት ብዛት ስፍር ቁጥር የለውም [ 17 ] ። ለስነጥበብ ከነበራት ትኩረትና ከምታደርገው ድጎማ የተነሳ በዚሁ ዘመን በድንገት የተፈጠረ ልዩ አይነት የሥነ - ስዕል ስራ ተጀመረ ። ይህ እንግዲህ በውጭ ሃገር የኪነት አጥኝወች ዘንድ ሁለተኛው የጎንደሪን የስነስዕል ስልት የሚባለው ነው ። [ 18 ] በአዲሱ ስልት ሥነ ሰዕል የቀጥተኛ መስመሮች ጥንቅር መሆኑ ቀርቶ በጎባጣ መስመሮች ጥንቅር የሚሰራና በህብረ ቀለማት የደመቀ ሆነ ። የእውነተኛ ሰወች የሚመስሉ ምስሎችም መታየት ጀመሩ ። በዚህ ሁኔታ በጣና ሃይቅ በአሰራችው ናርጋ ስላሴ ቤተክርስቲያን እና በቁስቋሙ ደብረፀሐይ ማርያም ግድግዳወች ላይ አይን የሚስቡ ምስሎች ተሰርተው ነበር ። ሆኖም ብዙወቹ በመሃዲስት ሱዳኖች ሲወድሙ ንግስቲቱ በራሷ ክትትል ያስደረሰችው መጽሐፈ ራዕይ የትሰኘው በምስል ያሸበረቀ መጽሓፍ አሁን እንግሊዝ አገር ስለሚገኝ የአዲሱ የሥነ ሥዕል ስርዓት ቅርስ ከጥፋት ድኖ አሁን ቅርሱን መዝግቦ ይገኛል ። ደጃዝማች ባህታ ሃጎስ የአካለ ጉዛይ መሪ የነበረና ብቻውንም ሆነ ከኢትዮጵያ መሪወች ጋር ( ለምሳሌ ራስ መንገሻ ) በመሆን የጣሊያን ቅኝ ገዥወችን በ19ኛው ክፍለ ዘመን የተዋጋ አርበኛ ነው ። እ . ኤ . አ ታህሳስ 19 ፣ 1894 ከጣሊያኖች ጋር ሲዋጋ ወድቋል ። ካሳ እንደሌሎች ሽፍቶች ሳይሆን በደግነቱና በፍርድ አዋቂነቱ እራሱን ለየ ። ለምሳሌ በሽፍትነት የሚያገኘውን ገንዘብ ለገበሬወች እያከፋፈለ ሞፈርና ቀንበር እንዲገዙ ይረዳ ነበር ። [ 9 ] ይህ አይዞህ ባይነትና ደግነት ለወጣቱ የፖለቲካ መሰረት ሲያስገኘው ከጊዜ ወደጊዜ ደጋፊወቹ እንዲበራከቱ አደረገ ። [ 13 ] በ12 ሰወች የተጀመረው አመጽ በጥቂት ጊዜ 300 ጦረኞችን ሰበሰበ ። [ 9 ] ተከታዮቹ እየበዙ ሲሄድ በጣም የተሳካ የጦር ስልት መከተል ጀመረ ፣ ስልቱም እንዲህ ነበር ፡ ያልተጠበቀ ዘመቻውን ቀን ላይ ካወጀ በኋላ ከ5 እስከ 600 ፈረሰኞቹ ጋር ሆኖ ሌሊቱን ሲጓዝ ያድርና ጠዋት ላይ ጠላቶቹ ላይ በድንገት ይደርሳል ። [ 14 ] ዱብዳው ጦርነትም በካሳ አሸናፊነት ይፈጸማል ። በዚህ ሁኔታ በ1829 ዓ . ም . የካሳ ጦር ሱዳን ጠረፍ ደረሰ ። የሆይ መነሻ ከቅድመ - ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል ። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የሚደሰት ሰው ስዕል መስለ ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር ፤ አጠራሩ ግን « ቀእ » ነበር ። በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው « ሄ » ስላሉት ፣ ይህ ስዕል « ህ » ሆኖ እንዲሰማ መጣ ። ሁለት ቀጥተኛ መስመሮች L እና M በሚከተሉት እኩልዮሾች ቢሰጡን ፡ ፲ ፱ ፻ ፺ ፰ ዓ . ም . በካምፓላ ኡጋንዳ የተወለዱት ጆን ታከር ሙጋቢ ሴንታሙ ዘጠና ሰባተኛው የዮርክ ሊቀ ጳጳስ ሆኑ ። በዚህ ቤተ ክርስቲያን ይሄንን ታላቅ ሥልጣን የተቀበሉት የመጀመሪያው ጥቁር ጳጳስ ናቸው ። ጎጃምን ምታ ጎንደርን ምታ የበለስ ተርብ አይነት ተራ በለስ [ [ መደብ   : ኤሌክትሪካል ኢንጂኔሪንግ ] ሐምሌ ፫ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፮ ዓ / ም አዲስ አበባ ላይ የተካሄደው የኢትዮጵያ የኦሎምፒክ ማጣሪያ ውድድር በአበበ አሸናፊነት ፤ በሁለተኛ ደረጃ ደግሞማሞ ወልዴ እና ሦስተኛ የወጣው ደምሴ ወልዴ ወደ ቶክዮ እንደሚጓዙ ሲረጋገጥ በመላው ዓለም ኢትዮጵያ አንድ ብቻ ሳይሆን ሦስት ኃይለኛ ተወዳዳሪዎች እንዳላት ተሰማ ። በሱራ 2 : 96 ደግሞ የ ' ባቢል ' ስም ቢገኝም ብዙ ተጨማሪ ዝርዝር አያቀርብም ። ይሁንና በያቁጥ አል ሃርናዊ ጽሕፈት እና ልሳን ኤል አራብ በተባለ መጽሐፍ ዘንድ ስለ ግንብ ምንም ባይጻፍም የሰው ልጆች ' ባቢል ' ወደሚባል ሜዳ በንፋሶች ሃይል ተወስደው እዚያ አላህ ለየወገናቸው ልዩ ልዩ ቋንቋ እንደ መደባቸውና ንፋሶች ከዚያ ሜዳ እንደ በተናቸው ይተረታል ። የድንቅ ነሽ ወይም ሉሲ አጽም በአፋር ክልል ውስጥ በኅዳር 15 ቀን , 1967 ( Nov . 24 , 1974 እ . ኤ . አ . ) ነው የተገኘው ። በማርች 5 , 2005 ደግሞ ሌላ 3 . 8 ሚሊዮን ዓመት የሚገመት አጽምም በዚሁ ክልል ተገኝቷል ። መስከረም 1 ቀን : ዕንቁጣጣሽ ፣ ብሄራዊ ቀን በካታሎኒያ እስፓንያ . . . ፲ ፱ ፻ ፹ ፱ ዓ / ም በኬንያ የተወለደው የፎቶ - ጋዜጠኛ ሞሐመድ አሚን በጠለፋ ክስተት ሕንድ ውቅያኖስ ላይ በወደመው የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ በረራ ቁ . ፱ ፻ ፷ ፩ ከሞቱት መቶ ሃያ ሦሥት መንገደኞች አንዱ ነበር ። ፲ ፱ ፻ ፵ ፩ ዓ / ም የፍልስጥኤም ነጻነት ግንባር የሚባለውን ድርጅት የመሠረቱት አቡ አባስ ( እንሰራ ከጋን ስለሚያንስ እርማት አድርጉ ) በኋላ በነሐሴ ፳ ፮ ቀን ፲ ፱ ፻ ፷ ፩ ዓ / ም በሀያ ሰባት ዓመቱ ወጣት መኮንን ፣ ሙአማር ጋዳፊ የተመራ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ንጉሡን ቱርክ አገር በህክምና ላይ እንዳሉ ከሥልጣን አወረዳቸው ። ንጉሥ ኢድሪስ በግንቦት ፲ ፱ ፻ ፸ ፭ ዓ / ም ካይሮ ላይ አረፉ ። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲ ፰ ኛው ዕለት ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በዘመነሉቃስ ፫ ፻ ፵ ፰ ዕለታት ሲቀሩ ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፫ ፻ ፵ ፯ ዕለታት ይቀራሉ ። ሉሳካ የዛምቢያ ዋና ከተማ ነው ። የምዕራብ ሳህራ ሕጋዊ ኹኔታ የሚያከርራክር ጥያቄ ነው ። አብዛኛው መሬት በሞሮኮ ሥልጣን ውስጥ ሲሆን ይህ ፍጻሜ በማንኛውም ሌላ አገር አይቀበለም ። ብዙ አገሮች ከሳሃራ መንግሥት ጋራ ግኙነት አላቸው ። ኢትዮጵያም የሳህራዊ ኤምባሲ አላት ። ነገር ግን ከምድረ በዳ በስተቀር የሳሃራ መንግሥት መሬት የለውም ። ( ኡልትራ አጭር ) ከጀርመን መልስ በህዋላ የኢትዮጵያን ሶስተኛውን የክብር ኮኮብ ኒሻን የተሸለሙት ታዬ በቤጌምድር እንደገና ታላቅ ተቃውሞ ተነሳባቸው . . . . የአገሩ ገዢ የነበሩት ንጉስ ወልደጊዮርጊስም የሚከተለውን ደብዳቤ ሰደዱላቸው . . . . ጂዎሜትሪ ከጥንት ጀምሮ የነበር የዕውቀት ዘርፍ ይሆን እንጂ የግሪኩ ዩክሊድ ተወዳዳሪ ባልተገኘለት ኢለመንት በተሰኘ ምርጥ መጽሃፉ ከዛሬ 5ሺ አመት በፊት መሰረቱን ጥሏል ። ይህ መጽሃፍ እንደሚያትተው የጂኦሜትሪ ጥናት ጥርጥር ውስጥ ሊወድቁ ከማይችሉ አምስት ንጥረ ሓሳቦች ተነስቶ እስካሁን ድረስ እውነትነቱ የማይካድ የዕውቀት ዘርፍ በመፅሃፉ ሊያቀርብ ችሏል ። የዩክሊድ አስተሳሰብ ዘዴ አሁን ድረስ የሚደነቅ ሲሆን ታዋቂ ተማሪወች ፣ ለምሳሌ አይንስታይን የምርምር ርዕዮታቸውን በዚሁ ዘዴ ሲሰሩበት ይገኛሉ ። አሁን ደግሞ የቲያትር ሞድ የሚባለው ባለ 16 ፡ 9 ሬሾ ወይም ዋይድ ስክሪን ( widescreen ) በመጠቀም ላይ ናቸው ፡ ፡ የተገኘውን አጋጣሚ በመጠቀም ጥር 1840 ላይ የጎንደር ከተማን ቴወድሮስ ተቆጣጠረ ። [ 13 ] የራሱን ባለስልጣኖች በከተማው ላይ ከሾመ በኋላ ለአሊ ይገባው የነበርውን ግብር ሰበሰበ ፣ ቀጥሎም ከነገስታቱ ጎተራና ከከባቢውም መንደሮች እህልን መዘበረ ። [ 15 ] ከጎጃም መልስ ፣ በጣና ሃይቅ በስተሰሜን በተደረገ ጦርነት እቴጌ መነን ጭኗ ላይ ቆስላ ከባሏ ከሳልሳዊ አጼ ዮሃንስ ጋር በቴወድሮስ ታሰረች ። [ 13 ] እኒህ እሰርኞችን ለማስለቀቅ በተደረገ ውይይት ቴወድሮስ የደጅ አዝማችነትን ማዕረግ ከራስ አሊ አገኝ ። እንዲሁም ደምቢያ ለቋራ ተመልሰ ። በአንጻሩ ቴወድሮስ የአሊን ሰራዊት ልዋሃድ ተስማማ ። [ 15 ] ( 69 ) አንዲት እድሜ ልኩዋን በድህነት የኖረች አሮጊት በነ አለቃ ገብረሀና ሰፈር ውስጥ ታርፍና ሰው ለቀብር ጉድ ጉድ ሲልና ሲሯሯጥ ሲጣደፍ አለቃ በዚያው መንገድ ሲያልፉ “ ምንድን ነው እጅብ እጅቡ ” ብለው ይጠይቃሉ ። “ እንዴ አለቃ አልሰሙም እንዴ   ? ” ፥ “ ምኑን ? ” ፥ “ ያቺ ደሀ አሮጊት መሞቷን ? ” ። አለቃም ቀጠል ያደርጉና “ አሄሄሄ ተኖረና ተሞተ ? ” ብለው ተናገሩ ። በህይወትም እያለች የቁም ሙት ሞታለች ያም ኑሮ ሆኖ ሞት ለሷም መጣባት ወይ እንደማለት ነው ። ፈረንሳይ በ1831 ዓ . ም . ዙሪያውን ካገኙ በፊት ፣ የረጅም ግዜ ኗሪዎቹ የምፖንግዌ ጎሣ ነበሩ ። ከተማው ' ጋቦን ' ተብሎ የንግድ ጣቢያ እንዲሆን በ1835 ዓ . ም . ተሠራ ። ከባርነት ነጻ የወጡ ጥቁሮች በዚያ ስለ ሰፈሩ ከ1840 ጀምሮ ፍሪታውንን በመምሰል ቦታው ' ሊብረቪል ' ( ' ነጻ ከተማ ' በፈረንሳይኛ ) ተሰየመ ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 937 , 700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 590 , 500 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 17 ° 58 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 76 ° 48 ′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። ጋሊልዩ በዘመኑ የራሱን አጉሊ መነጽር በመስራት ጨረቃ ተራራ እንዳላት ፣ ጁፒተር የተባለው ፈለክ ልክ እንደ መሬት የራሱ የሆኑ 4 ጨረቃወች እንዳሉት ፣ ረጨቶች ከከዋክብት ስብስብ እንደተሰሩ ፣ ፀሐይ ጥቁር ነጠብጣቦች እንዳሏት ፣ ቬነስ ልክ እንደ ጨረቃ የተለያየ ቅርጽ በጥልቁ እንደምትይዝ የመሰከረና በኋላም መጽሃፍ ጽፎ ያሳተመ ሳይንቲስት ነው ። ፲ ፱ ፻ ፺ ፩ ዓ / ም የሟቹ የፕሬዚደንት ኬኔዲ ልጅ ጆን ኤፍ ኬኔዲ ጁንየር ከሚስቱ እና ከሚስቱ እህት ጋር በበረራ ላይ እንዳሉ በአውሮፕላን አደጋ አትላንቲክ ውቅያኖስ ውስጥ በመስመጥ ሕይወታቸውን አጡ ። Γ Δ Θ Λ Ξ Π አምቦ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምዕራብ ሸዋ ዞን ና በአምቦ ወረዳ ይገኛል ። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ49 , 421 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 24 , 671 ወንዶችና 2475 ሴቶች ይገኙበታል ። [ 1 ] የመንሰላስል መሃንዲስ አብዛኛው ስራው የሚመለከተው 1 ) ሶፍትዌርና ፊርምዌር ለታቃፊ ማይክሮኮንትሮለሮች መጻፍ 2 ) VLSI የተሰኙትን የኮምፒውተር አካል ቁራጮች እቅድ መንደፍ 3 ) አናሎግ የስሜት ህዋሳትን መተለም 4 ) በቀጥተኛ እና በተርገብጋቢ ኤሌክትሪክ የሚሰሩ የተደባለቁ የሽቦ ዑደቶችን መዘየድ 5 ) ከዚያም ተርፎ የኮምፒውተር ኦፕሬቲንግ ስርዓትን መጻፍና መተለምን ያጠቃልላሉ ። በቬክተር መስቀለኛ ብዜት ፣ የዚህ ብዜት መጠን rdθ ሲሆን አቅጣጫው ለክቡ ምህዋር ታካኪ ነው ። ግዛቱ ማናቸውም የውን ቁጥር t ≥ 0 ፣ የሆነ ፈንክሽን f ( t ) ቢሰጠን ፣ የዚህ ፈንክሽን የላፕላስ ሽግግር F ( s ) ትርጓሜ እንዲህ ነው : ወዳጄ ልቤና ሌሎች በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የተደረሱ 5 መጻህፍትን አንድ ላይ የያዘ መጽሐፍ ነው ። እኒህ ድርሰቶች እንዲህ ይዘረዘራሉ ፦ ፪ - በአንድ ቅጥ ብቻ መታጠፍ የሚችሉ ። እኒህ ብዙ ጊዜ ሃይልን ከአንድ ማሽን ወደ ሌላ ማሽን ለማስተላለፍ ሆን ብለው የሚሰሩ ናቸው ። ስለሆነም ትልማቸው የሌላ ማሽን ጥርስን ለመንከስ እንዲችሉ ተደርገው ነው ። ለምሳሌ የብስክሌት ፔዳል ሰንሰለት አንዱ ነው ። እኒህ አይነቶቹ ሰንሰለቶች በአንድ ቅጥ ብቻ ይልመጠመጣሉ ። በጳጉሜ 4 ቀን 1931 ዓ . ም . መንደሪቱ በጀርመን ሉፍትቫፈ ( የአየር ኀይል ) በቦምብ በጣም ተደበደበች ። በጦርነቱ ጊዜ ጀርመኖች የባርዮች ሠፈር እንድትሆን አደረጉዋት ። ዳሩ ግን አብዛኛው የታሠሩት ፖሎኞች ወደ ጫካ አምልጠው አርበኞች ሆኑ ። ዛሬውን በሰፊ ጥቅም ላይ ያሉት የዓለም ጽሕፈቶች በ5 ዋና መደቦች ሊካፈሉ ይችላሉ ። እነዚህም ፦ በህጻንነቱ አገሪቱ የብጥብጥ አገርና በየጊዜው የሚቀያየር ደምበር ያላት ፣ የማያቋርጥ ዘመቻ የሚካሄድባት ነበረች ። በዚህ ምክንያት ቋሚ ዋና ከተማ ያልነበራት እና በበጋው ወቅት ጦርነት የሚካሄድባት በክረምት ደግሞ ሰፊ ሰራዊት በመያዝ ከጊዜ ወደጊዜ በሚቀያየረው ዋና ከተማ የሚሰፈርባት ነበረች ። በዚህ ጊዜ መኳንንቶቹ ለነሱ ፈቃድ የሚታዘዝ ንጉስ የሚፈልጉበት ጊዜ ነበር ። የወደፊቱ ንጉስ ስልጣን ተቀናቃኞች ፦ ሐመልማል ፣ ሐርቦ ፣ አቤቶ ፋሲል እና ይስሐቅ እርስ በርሳቸው መካካድና መጣላት ስላበዙ ሰርጸ ድንግል ከነሱ ተለይቶ ርቆ በመሄድ የራሱን ሰራዊት አዘጋጅቶ በግብረ ገብ በማነጽ ቀስ በቀስ ወደስልጣን ወጣ ። በሸዋ ውስጥ ይገኙ የነበሩ የጦር መሪወች ምርጫ በማካሄድና ብሎም በዘመኑ የነበረችው " እናት ንግስት " ሰብለ ወንጌል በማጽደቋ ንጉሰ ነገስት ለመሆን በቃ ። በ ፲ ፱ ፻ ፴ ፭ ዓ / ም ፣ ድል በተገኘ በሁለት ዓመቱ ፣ ንጉሠ ነገሥቱ “ የመንግሥታችንን ሚኒስቴሮች ሥልጣንና ግዴታዎች ለማብራራት ” በሚል ዐዋጅ በራሳቸው ሰብሳቢነት የሚመራ የሚኒስቴሮች ምክር ቤት እና “ ቃለ መሐላ ” የሰጡ ሚኒስቴሮች መሾማቸውን ሲይስታውቁ የምክር ቤቱ ጽሕፈት ቤት በፀሐፌ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ እንደሚመራና ምክር ቤቱም በኒሁ ሰው ‘ ቁጥጥር ’ ስር እንደሚሆን ታወጀ ። እኒህ ሚኒስቴር በንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት ውስጥ “ ከማናቸውም ባለሥልጣን ጋር በቀጥታ የመገናኘት ሥልጣን ” እንደተሰጣቸው ዐዋጁ ለጥቆ አስታወቀ ። እንግዲህ በዚህ አዋጅ መሠረት ፀሐፌ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ በንጉሠ ነገሥቱ ፍላጎት እና ዐዋጅ የዘውዱን የበላይነት ለማስከበር ሙሉ ሥልጣን ‘ እንደራሴ ’ መሆናቸው ተረጋግጧል ። በሌላ መልክ ሲተረጎም ፤ ፀሐፌ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ በንጉሠ ነገሥቱ እውቀትም ይሁን ፍላጎት ‘ በማስመሰል ’ ም ይሁን በትክክል የንጉሠ ነገሥት መንግሥቱን ዓላማ በማራመድ ኢትዮጵያን ለማልማት ፤ በዘመናዊ መንገድ ለመምራት ፤ ‘ ለመፍለጥ ለመቁረጥ ’ ፤ የራሳቸውን ባለሟሎች እና ወገኖች በማንኛውም ረገድ ለማዳበር ፤ የራሳቸውን የሥልጣን መሠረት ለማስፋፍትም ሆነ የዘውድ ስርዓቱን ዘላለማዊ ለማድረግ ልዩና ቁልፋዊ ቦታ እንደነበራቸው እንገነዘባለን ። ፳ ፻ ዓ / ም በሞሪታንያ በሞሐመድ ኡልድ አብደል አዚዝ የሚመራ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት የወቅቱን ፕሬዚደንት ሲዲ ኡልድ ሼክ አብደላሂን ከስልጣን አወረደ ። ባማኮ ከተማ ላይ ግንቦት ፳ ፯ ቀን ፲ ፱ ፻ ፯ ዓ / ም የተወለዱት ሞዲቦ ኬይታ አገራቸው ማሊ ነጻነቷን ከፈረንሳይ ሰኔ ፲ ፫ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፪ ዓ / ም ስትቀዳጅ የፕሬዚደንትነቱን ሥልጣን ጨብጠው እስከ ፲ ፱ ፻ ፷ ዓ / ም አገልግለዋል ። በአሜሪካን አገር አንድ ኮምፒውተር እንጂነሪንግ ተምሮ የተመረቀ ተማሪ በአማካይ $ 61738 ያገኛል ። [ 2 ] በመጽሐፍ ቅዱስ ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 11 ዘንድ ፣ የባቢሎን ግንብ ሰማይን እንዲደርሱ የተባበሩት ሰው ልጆች የሠሩ ግንብ ነበር ። ያ ዕቅድ እንዳይከናወንላቸው ለመከልከል ፣ እግዚአብሔር እያንዳንዱ በተለየ ቋንቋ እንዲናገርበት ልሳናታቸውን አደባለቀ ። መግባባት አልተቻላቸውምና ስራው ቆመ ። ከዚያ በኋላ ፣ ሕዝቦቹ ወደ ልዩ ልዩ መሬት ክፍሎች ሄዱ ። ይህ ታሪክ ብዙ የተለያዩ ዘሮችና ቋንቋዎች መኖሩን ለመግለጽ እንደሚጠቅም ይታስባል ። ሆኖም የዘመናዊው ትውልድ ጥንት ኢትዮጵያ ጥጡን አብቅላ ፣ ፈልቅቃ ነድፋ ፣ ፈትላ ፣ ሸምና በመልበስ ራሷን በራሷ የምታለብስ እንደነበረና ሠለጠኑ የሚባሉት አገሮች እንኳን በዚህ ረገድ ችሎታ ቢስ እንደነበሩ በመዘንጋት ባህሉ ሲጠፋ ፣ ዕውቀቱ ሲያወድም ፣ ያችውም በስንት መባተል መድከም የምትገኘው የውጭ ምንዛሪ ለጨርቃ ጨርቅ መግዣ ወደ ሕንድ እና ቻይና ስትገበር እያየ ዝም ብቻ ነው ስሜቱ ። እያንዳንዱ የውሃ ሞለኪዩን ከሁለት የሃይድሮጅን አተም ና ከአንድ የኦክሲጅን አተም የተሰራ ነው ። ነገር ግን እኒህ አተሞች በከፍተኛ ጉልበት ስለተጣበቁ እርስ በርሳቸውን አላቆ አተሞቹን ለማግኘት ጉልበት ያስፈልጋል ። ለዚህ ተግባር የሚውሉ ብዙ መንገዶች ቢኖሩም ፣ በጣም ቀላሉና ማንም ሰው እቤቱ እኒህን ጋዞች ( ኦክሲጅን እና ሃይድሮጅን ) ለማግኘት ሊጠቀምበት የሚችል መንገድ ቢኖር ኤሌክትሮላይሲስ ይባላል ። ከክርስቶስ ልደት በፊት የነበረው ግሪካዊ ፈላስፋ አንቲፎን እንደጻፈው " ጊዜ እውን ሳይሆን በርግጥም ጽንሰ ሃሳብ ወይም ልኬት " ነው ብሎታል ። ፓራመንዴስ የተባለው ግሪካዊም ጊዜ ፣ እንቅስቃሴና ፣ ለውጥ በሙሉ የውሽት ራዕይ እንጂ በርግጥ በግሃዱ አለም ያሉ አይደሉም ብሏል ። [ 15 ] በቡዲሂስቶችም ዘንድ ጊዜ የውሸት ራዕይ ነው የሚለው አስተሳሰብ እስካሁን ይሰራበታል ። , [ 16 ] አንድ ለናቱ ቴወድሮስ በእናቱ በኩል እህትም ሆነ ወንድም አልነበረውም ። የወደፊቱ አጼ ቴዎድሮስ በ ፲ ፰ ፻ ፴ ፱ ዓ . ም . ተዋበች አሊ የተባለችውን የዘመነ መሳፍንት ታላቅ ባላባት ፣ የራስ አሊ አሉላን ፣ ልጅ አገባ ። ተዋበች በጊዜው የ ፲ ፭ ዓመት ወጣት የነበረች ሲሆን ቁንጅናዋና አስተሳሰቡዋ በጊዜው በነበሩ ሰወች ዘንድ የተደነቀ ነበር ። ሁለቱ በፍቅር በመውደቃቸው ቴወድሮስ በአባቷ ራስ አሊና በአያቷ እቴጌ መነን ላይ ሲያምጽ ባሏን ትደግፍ ነበር ። የኢሳያስ አባት አቶ አፈወርቅ የመጡት ከትግራይ ተምቤን ሲሆን ዘራቸዉ የኢትዮጵያ አካል ከሆነዉ ከአጋሜ አዉራጃ የተዉጣጣ ነዉ ። የአቶ ኢሳያስ አባት ይሰሩ የነበሩት በትግራይ አስተዳደር ክፍለ ሃገር በመቀሌ መዲና ነበር ። ጡሮታ እስከወጡም ድረስ በመሬት ንብረት ይዞታ ማሻሻያ ሚኒስቴር ዉስጥ ነበር የሚሰሩት ። ጥቁር ሙሉ ልብስና ጥቁር ክራባት ለባሽ ተብለዉ ይጠሩ እንደነበር ይነገራል ። ( « ካንትሪ ጀንትል ማን » ተብሎ አንዳንዴ ከሚታወቀዉ ከጥቁር ሱፍ የተሰራ ክብ ቆብ ከራሳቸዉ አይለዩም ነበር ። ) ጋዜጣም ከእጃቸዉ በፍጹም አይለዩም ነበር ። ነሐሴ 7 ቀን . . . ፳ ፻ ፩ ዓ . ም . በአሜሪካ የፕሬዚዳንታዊ ውድድር ባራክ ኦባማ የመጀመሪያው ጥቁር አሜሪካዊ ፕሬዚደንት ሆነው ተመረጡ ። ንጉስ ሰሎሞንም በመኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን ምዕራፍ ፪ ቁጥር ፲ ላይ « ውዴ እንዲህ ብሎ ተናገረኝ ፤ ወዳጄ ሆይ ተነሽ ፡ ውበቴ ሆይ ነይ » ብሏል ። እዚህ ላይ « ወዳጄ . . . ዉበቴ » " የተባለች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት ። ክቡር ዳዊት መዝሙር ፵ ፬ ቁጥር ፱ ላይ « በወርቅ ልብስ ተጎናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች » እንደሚል ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ለዓለም ቤዛነቱን ከፈጸመ በኋላ ወደ ቀደመ ክብሩ እንዳረገ እመቤታችን ቅድስት ድንገል ማርያምም በቀኙ ትቀመጥ ዘንድ « ተነሽ ነይ » አላት ። እንግዲህ ይህንና የመሰለዉን ሁሉ ይዘን የእናታችንን እረፍቷን ትንሳኤዋን እንዘክራለን እንመሰክራለንም ። በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ ከመላው የአገሪቱ ማዕዘናት መጥተው አዲስ አበባ በሠፈሩ ብሔረሰቦች የተመሠረቱ ሠፈሮች ይጠቀሳሉ ። በዚህ መልክ ከተመሠረቱት ሠፈሮች መካከል ለአብነት አደሬ ሠፈር ፣ ጎፋ ሠፈር ፣ ወሎ ሠፈር ፣ ወርጂ ሠፈር ፣ መንዜ ሠፈርና ሱማሌ ተራ ይገኙበታል ። የወርጂ ሠፈርን የመሠረቱት የወርጂ ብሔረሰብ አባላት በቆዳና በበርኖስ ንግድ የተሠማሩ እንደነበሩ ይነገርላቸዋል ። በተመሣሣይ መልኩ የሱማሌ ተራ ነዋሪዎች ዋነኛ መተዳደሪያ የሻይ ቤት ሥራ እንደነበር ይታመናል ። [ 1 ]   ኒው ዚላንድ   ኔዘርላንድስ   ኖርዌይ የፀሓይ ዕድሜ በአንዳንድ ሊቃውንት እሳቤ 4 . 6 ቢሊዮን ዓመት ገደማ ነውና በዕድሜ እኩሌታዋ ላይ የምትገኝ ኮከብ ተደርጋ ትታያለች ። የኮከቢቱ መጠነ - ቁስ ( mass ) ጥንቅር 74 % ሃይድሮጂን ፣ 25 % ሂሊየም ሲኾን ፣ ቀሪው 1 % ደግሞ ክብደት ያላቸው ርዝራዥ የብረቴ ንጥረ - ነገሮች ጥርቅም ነው ። ሥፍራው መጀመርያው የተሠፈረው 280 ዓክልበ . አካባቢ በኬልቲክ ነገድ ስኮርዲስኪ ሲሆን ስሙ ሲንጊዱን ተባለ ። ወደ ሮሜ መንግሥት በተጨመረበት ወቅት ስሙም በርማይስጥ ሲንጊዱኑም ሆነ ። ስሙ በልግራድ ( ማለት « ነጭ ከተማ » ) መጀመርያ የተመዘገበ በ870 ዓ . ም . ጀምሮ ነው ። ጥያቄ   : አብርሀም እንዴት የባለጠጋውን የምድር ላይ ህይወት ሊያውቅ ቻለ   : : ጥሩ ነገረስ ገጥሞት እንደ ነበር እንዴት አወቀ   ? / የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ ፩ ቁጥር ፵ ፤ [ [ ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕ ፵ ቁ ፫ - ፬ / ፡ ፡ ልጅ እያሱ በህጻንነታቸው ትምህርት ሲቀስሙ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ጦርነት ግዜ ኦነግ በወያኔ እርዳታ አሶሳን ከደርግ ሃያላት ያዘ ። የአቡነ እውስጣጢዎስን ቤተክርስቲያን ሐምሌ 1737 ላይ አሰርታ ለማስመረቅ ችላለች [ 15 ] ። ጣና ሃይቅ በሚገኘው ደጋ ደሴት እንዲሁ የራሷ የሆነ ቪላ የነበራት ሲሆን በዚሁ ደሴት ለቅዱስ እስጢፋኖስ መታሰቢያ ያሰራችውን ቤተ ክርስቲያን በ1747 ለማስመረቅ ችላለች ። በተረፈም በርሷ ዘመን በስዕል ያጌጡ ድርሳናትና አጠቃላይ ስነ ጥበብ የሚበረታቱ ስለነበር ከዚሁ ዘመን የሚመነጩ የስነ ጥበብ ውጤቶች እጅግ ብዙ ናቸው [ 16 ] ። ወላሂ ኑ እንብላ የማራቶኑ ውድድር እሑድ ጥቅምት ፲ ቀን ፲ ፱ ፻ ፷ ዓ / ም ሲጀመር ከአርባ አንድ አገራት የተውጣጡ ሰባ አራት ሯጮች ተሰልፈው ነበር ። ኢትዮጵያ በቶክዮው ማራቶን እንድተደረገው በሜክሲኮም ከአበበ ጋር ሦስት ሯጮችን አሰልፋለች ። ማሞ ወልዴ እና ገብሩ መራዊ ሌሎቹ ተሳታፊዎች ነበሩ ። አበበ ውድድሩን ጀምሮ ከፊት ከሚመሩት ጋር እስከ አስራ ሰባተኛው ኪሎሜትር ድረስ ከሮጠ በኋላ የእግሩ ሕመም ስለጠናበት አብሮት የነበረው ማሞ ወልዴ ባልገመተውና ባላሰበው ሰዓት በጆሮው ተምዘግዝጐ የገባውን የአበበን ቃላት ማመን አቃተው ። እንደመደንገጥ ብሎ « ምን አልከኝ   ? » በማለት ጠየቀው ። አበበም የማሞን መደናገጥ ስለተገነዘበ እንደ ማባበል ዓይነት አለና «   አይዞህ ታሸንፋለህ ፤ እኔ አልቻልኩም ፤ የ እግሬ ወለምታ በጣም ተሰምቶኛል ፤ ሌላም የማላውቀው ስሜት እየተሰማኝ ነው ። ስለዚህ አደራዬን ተቀበለኝ ፤ የ ኢትዮጵያ ሕዝብ ይጠብቀናል ፤ እኔ ስላልቻልኩ አንተ ቀጥል ፤ የ ኢትዮጵያ አምላክ ይከተልህ » ካለው በኋላ አስፋልት ዳር ወደቀ ። እውነትም በጣም ታሟል ። ወዲያውኑ አበበ ሜክሲኮ ሆስፒታል በአስቸኳይ ተወሰደ ። ንቦች በራሪ ነፍሳት ( ሶስት አፅቂዎች ) ሲሆኑ እንደ ጉንዳን ካሉ የHymenoptera ቤተሰቦች ይመደባሉ ። እነዚህ ነፍሳት በተለይ በማር እና ሰም ምርታቸው ይታወቃሉ ። በምድራችን ላይ ከ20 , 000 በላይ የታወቁ የንብ ዝርያዎች ሲኖሩ እነዚህም በ9 ታዋቂ ቤተሰቦች ተከፋፍለዋል ። ከተጠቀሰው ቁጥር በላይ ዝርያዎች ሊኖሯቸውም ይችላል ። እነዚህ ነፍሳት በሁሉም አህጉራት ( አንታርክቲካን ሳይጨምር ማለት ነው ) ለነፍሳት የሚሆኑ አበባዎች ባሉበት ሁሉ ይገኛሉ ። የቅዱሳን ምልጃ , ያእቆብ ያሰፈረውን መልእክት ፈለግ የተከተለ ትርጉም አለው   : : እርስ በርሳችሁ በኃጢአታችሁ ተናዘዙ ። ትፈወሱም ዘንድ እያንዳንዱ ስለ ሌላው ይጸልይ ፤ የጻድቅ ሰው ጸሎት በሥራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለች ። ያእቆብ 5 : 16 . ከዚህ እንደምንረዳው , የቅዱሳን ምልጃ ማለት እኛን ወገን ያደረገ ጸሎት እና መማጸን ለእግዚአብሔር ማቅረብ ማለት ነው   : : ይህ ነው ትርጉሙ   : : ሰኔ ፲ ፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፹ ፯ ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ ( በልግ ) ወቅት ፹ ፪ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፸ ፱ ቀናት ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፸ ፰ ቀናት ይቀራሉ ። የኢትዮጵያ ዘመን ኣቆጣጠር የጁልያን ዘመን ኣቆጣጠር ኣይደለም ። አጼ ቴወድሮስ የሚስታቸውን መታመም ከዘመቻ መልስ በ ፲ ፰ ፻ ፵ ፰ ዓ . ም ላይ ከሰሙ በኋላ እቴጌ ተዋበች በ ፲ ፰ ፻ ፶ አረፉ ። በኃዘኑ ወቅት እቴጌ ጣይቱ ባለቤታቸው ዓፄ ምኒልክ በጽኑ በታመሙበት ዘመን ከጭንቀታቸው የተነሣ የሚከተለውን ረጅም ደብዳቤ ለጀርመን ንጉሥ እንደላኩ በታሪክ ተመዝግቦ ይገኛል ፡ ፡ በ ፳ ፻ ፪ ዓ / ም " አስደናቂዎቹ የነገሥታትና የመሳፍንት ደብዳቤዎች " በሚል ርዕስ በታተመው መጽሐፍ ውስጥ የእቴጌ ጣይቱ ደብዳቤ እንደሚከተለው ቀርቧል ፡ ፡ በ ፲ ፰ ፻ ፹ ፩ ዓ / ም ደምቢያ ሣር ውሐ ላይ ደርቡሾች ከንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ጋር ገጥመው አሸንፈው የፈጁትን የኢትዮጵያን የክርስቲያን አጽም አይተው እጅግ አዘኑ ። ከዚያም ወደመተማ ገሠገሡ ። አሳባቸው መተማን አጥፍተው ወደ ትልቁ ከተማ ኦምዱርማን ለመሄድ ነበር ። መጋቢት ፩ ቀን ፲ ፰ ፻ ፹ ፩ ዓ / ም ቅዳሜ ጦርነት ገጥመው የከተማውን ቅጥር ጥሰው ከገቡ በኋላ በጠመንጃ ጥይት ተመተው ቆሰሉ ። ወሬውም ያንጊዜውን በየሠልፉ ውስጥ ሲሰማ መኳንንቱም ወታደሩም ከቅጥሩ ውስጥ እየወጡ መሸሽ ጀመሩ ። በማግሥቱ እሑድ መጋቢት ፪ ቀን አረፉ ። ደርቡሾቹም የንጉሠ ነገሥቱን ሬሳ ከማረኩ በኋላ ራሳቸውን ቆርጠው በእንጨት ላይ ሰክተው ገበያ ለገበያ መንደር ለመንደር እያዞሩ ሲያሳዩ ዋሉ ። ኒያሳላንድ በአዲስ ስሟ ማላዊ ተብላ ሰኔ ፳ ፱ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፮ ዓ / ም ነጻነቷን ከተቀዳጀች በኋላ በተካሄደው የሕዝብ ምርጫ በትልቅ ድምጽ ብዛት ለፕሬዚደንትነት ሲመረጡ የአምባ ገነንነት ባህሪያቸው ይፋ እየሆነ መጣ ። በሁሉም የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች “ እንግዋዚ ” ( Ngwazi ) ወይም “ ድል አድራጊ ” እየተባሉ እንዲጠሩ አዘዙ ። ከጥቂት ዓመታትም በኋላ “ የዘላለም ፕሬዚደንት ” ነኝ አሉ ። ከሌሎች ታላላቅ መሪወች ይልቅ የአጼ ቴዎድሮስ አሟሟት በኢትዮጵያን ዘንድ የማይረሳ ነው 39 ። በጀግንነት ፣ እጅ አልሰጥም ብለው ማለፋቸው ለህዝቡ " ቅቤ ያጠጣ " ተግባር እንደነበር ታሪክ አጥኝው ብርሃኑ አበበ ይገልጻል ። [ 99 ] ስለሆነም ንጉሱ በሞቱ ጊዜ የተገጠሙት ግጥሞች እስካሁን ድረስ በብዙ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ይታወቃሉ ። [ 100 ] አባ አውሳብዮስ በጻፉት ዜና መዋዕል ዘንድ ፣ የድሮ ግብጻዊው ባለታሪክ ማኔጦን ( 3ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ . ) ስለ ኋለኞቹ ግብጻውያን ሲጽፍ ፣ ይኮሩበት የነበረው የታላቁ ጥንት ዘመን ከማየ አይህ አስቀድሞ እንዳለፈ ፣ በኋላም በዚያው አገር ዳግመኛ ከሠፈረበት ከካም ልጅ ምጽራይም በውኑ እንደ ተወለዱ ጽፎ ነበር ። ተመሳሳይ ታሪክ በእስላም ጸሐፊዎች በግብጻዊው እብን አብድ ኤል - ሀከም እና በፋርሳውያን አል - ታባሪና ሙሐመድ ቈንዳሚር መጻሕፍት ሲገኝ ፣ ፒራሚዶች ፣ እስፊንክስ ወዘተ . ሁሉ የተሠሩ ከጥፋት ውኃ በፊት በኖሩት ክፉ ዘሮች ሆኖ ፣ ከዚያ በኋላ ግን አገሩ ለካም ተወላጅ ለምጽራይም ( ማሣር ወይም መሥር ) ተሠጠ ብለው ጻፉ ። ነገር ግን አንቶኒ የግብፆችን ንግሥት በተመለከተ ጊዜ ምንም አላሰበም ። ማርክ አንቶኒ ከክሌዎፓትራ እስኪገናኝ ድረስ ክቡር ሰውና ጀግና መሆኑን አሳየ እንጂ ከዚያ በኋላ ግን ፍጹም እንደ ባሪያዋ ሆነ ። ማይክል ጃክሰን እጅግ ተወዳጅና ዝነኛ የአሜሪካ ዘፋኝና ደናሽ ስለሆነ « የፖፕ ንጉሥ » በሚል ይታወቃል ። ነሐሴ 23 ቀን 1950 ዓ . ም . ተወልዶ በሰኔ 18 ቀን 2001 ዓ . ም . ዐረፈ ። ' የፖፑ ንጉሰ ይሀ ነው ። ' በመሰረቱ ማይክል ዘፋኝ ብቻ ሳይሆን የሙዚቃ ፕሮዲውሰር እና ዜማ ደራሲ ነበር ። 1941 ላይ ደብረ ታቦር በኮሎኔል ኢግናዚዮ አንጀሊኒ በሚመራ 6000 የፋሺስት ወታደርና በ7 ማይል ዙሪያ በታጠረ ቅጥር ትጠበቅ ነበር ። መጋቢት ወር ላይ ፊታውራሪ ብሩ ፣ ሲሞኖድ የተባለ እንግሊዛዊና የበጌምድር ሰራዊት ፣ በኋላም 180 ወታደሮችን ይዞ ከባህርዳር ተገንጥሎ ከመጣው ቢል ማክሊን ጋር ወደ ደብረ ታቦር ዘመቻ አደረጉ ። 200 ወታደሮችን ይዞ ይታገል የነበረው የአካባቢው አርበኛ ዳኘው ተሰማ ከነሱ ጋር በመቀላቀል ሚያዚያ 1 ላይ ባደረሱት ጥቃት 100 ባንዳወች ተገደሉ ። የዚህ ውጊያ ዋና አላማ በጄኔራል ዊንጌት እንደታቀደ ፣ ከደሴ ሊሸሽ የሚችለውን የጣሊያን 10 ፣ 000 ሰራዊት የሰሜን ምዕራብ ጉዞውን ለመቁረጥ ነበር ። [ 41 ] [ 42 ] [ 43 ] ብራና መቅደስ በሞት ባሕር ብራናዎች መኃል አንድ ነው ። ይህ ብራና ጥቅል በ1948 ዓ . ም . በዋሻ ቢገኝም እስከ 1959 ዓ . ም . ድረስ በሊቃውንት አልተተረጎመም ነበር ። የተጻፈው በዕብራይስጥ ሲሆን ስለቤተ መቅደስ የሚነኩ የእግዚአብሔር ትዕዛዛት ለሙሴ ይከትታል ። ቻርሊ ሎቬት “ ማራቶን በኦሎምፒክ ” በሚለው መጽሐፉ ላይ ስለቶክዮው ውድድር ሲዘግብ “ ግማሽ ሩጫውን እንዳገባደደ በአምስት ሰከንድ ልዩነት ይመራ ነበር ” ይላል ። ሎቬት “ የክፍለ ዘመኑ ሩጫ ብዙ ታሪክ የተጻፈለት እና የተወራለት ውድድር ነው ” ሲል አበበ ቢቂላን ደግሞ “ ወደር የማይገኝለት እውነተኛ የማራቶን ሯጭ ምሳሌ ነው ” ይለዋል ። ሪቻርድ በኔዮ ደግሞ “ የማራቶን ጌቶች ” በሚለው መጽሐፉ “ አበበ ቢቂላ ሩጫው ምንም አይነት ጥረት የማያስፈልገው ያስመስለዋል ” ብሎታል ። “ አበበ ቢቂላን ሲያዩት ረጅም ቀጠን ያለ በቀላሉ ተሰባሪ ይመስላል ፣ ነገር ግን ከሚገባው በላይ ጠንካራ አትሌት ” ነው ይልና “ አበበ ቢቂላ ማናቸውም የማራቶን ሩጫ ተወዳዳሪ ሊሆን የሚገባው ምሳሌ ነው ” ብሏል ። ቀጥሎም “ አበበ ቢቂላ ተፈጥሮ ካፈራቻቸው ምርጥ የዓለማችን አትሌቶች አንዱ ነው ” ይልና “ በዚህም ( በቶክዮው ) ድል የተነሳ ለሁለት ጊዜ የኦሎምፒክ ማራቶንን ያሸነፈ ብቸኛ አትሌት አድርጎታል ” ይላል ። ቤንሻንጉል - ጉምዝ ( ክልል ) ከኢትዮጵያ 9 ክልሎች አንዱ ነው ። ዋና ከተማው አሶሳ ነው ። 50 , 248 ካሬ ኪ . ሜ . ቦታ ሲሸፍን በ1991 የሕዝብ ብዛቱ 523 , 000 ። በተመሳሳይ ከ አንድ ወደ ዜሮ እየተጠጉ የሚሄዱ ቁጥሮች ቀስ በቀስ እየደመርን በግልባጫቸው ደግሞ ውጤቱን ከፍ ብናደርግ አሁንም ውጤቱ ወደ ኦይለር ቁጥር እየተጠጋ ይሄዳል ማለት ነው ። ድንቅ የባህል መድረክ ያኩሪ ቅርስ ባለቤት በአረብኛ ደግሞ " አሊፍ " ከጥንት ተፈናጣሪ ተናባቢ ድምጽ ነበር ። በኋላ ግን ' አ ' የሚለውን አናባቢ ብቻ ሊያመልከት መጣ ። ስለዚህ ተፈናጣሪ ተናባቢ ለመጻፍ ሌላ አዲስ ፊደል " ኅምዛ " ተፈጠረ ። የዓለም ባንዲራዎች ዋርሶው የፖላንድ ዋና ከተማ ነው ። መቆጣጠር ብቻ አይደለም በየመንገዱ ምሽግ እየሰሩና የአውሮጳ ምስዮናውያንን እርሻ ቦታ እየሰጡ ቅኝ ግዛት አበጁ ። በዚህ ሳይቆጠቡ ፣ የመንገዱን ደህንነት ዋስትና ለማስጠበቅ ሲሉ የአካባቢውን ደጋማ ክፍል መያዝ ግድ አላቸው ። ደጋማው ክፍል በዚህ ወቅት በአጼ ዮሐንስ ግዛት ስር ነበር ። በጥንት ቴቤስ አጠገብ ያለው ሉክሶር የተባለው ከተማ ፍራሽ ለተመልካቹ የሚያስደንቅ ሁኖ ያለመጠን ትልቅ ነው ። ከመቅደሶቹ አንዱ የጥንት ሥራ ስመ ጥሩ ይመስላል ። 누구 ( Nu gu ) = ማን ተዝናና - - > ናናዝተ ( እንግሊዝኛ ) http : / / en . wikipedia . org / wiki / January _ 18 መጋቢት ፳ ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የበጋ ወቅት ፹ ፭ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻ ፷ ፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ፷ ፭ ቀናት ይቀራሉ ። ደራስያንሃያስያንፀሃፌ ተውኔቶችተዋንያንጋዜጠኞችገጣምያንፀሃፍት ህጻኑ ወደ አጎቱ ወደ ደጃዝማች ክንፉ ቤት ተመልሶ በአጎቱ ቤት የአስተዳደርን ፣ የወታደራዊ ዘዴንና ስልትን ተማረ ። [ 9 ] ማንበብና መጻፍን በዚሁ ወቅት በሚገባ ተለማመደ ። [ 10 ] የወደፊቱ ቴወድሮስ እጅግ ማንበብን የሚወድ ሰው ነበር ፣ የኢትዮጵያን ጥንታዊና ጊዜያዊ ድርሳናትን ፣ የአውሮጳን ጥንታዊ እና ጊዚያዊ ታሪክ በደንብ እንዳጠና መረጃ አለ ። [ 9 ] የሼክስፒርን ስራወችና መጽሃፍ ቅዱስን ሳይቀር እንዳጠና በጊዜው የነበሩ አውሮጳውያን ሳይመዘግቡ አላለፉም ። ለነበረበት ዘመን በደንብ የተማረ ሰው ነበር ። [ 9 ] ዘመናዊው የግስበት ጥናት የተጀመረው በ16ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃና 17ኛው ክፍለ ዘመን መባቻ በጋሊልዮ ጋሊሊ ነበር ። ከዚህ ዘመን በፊት ይሰራበት የነገበረው አስተሳሰብ በጥንቱ የግሪክ ፈላስፋ አሪስጣጣሊስ እንደተጻፈ « ከባድ ነገሮች ከቀላል ነገሮች በፈጠነ ሁኔታ ወደ መሬት ይወድቃሉ » ነበር ። ሆኖም ግን ጋሊልዮ በጥንቃቄ ልኬት በታገዘ ተሞክሮ እንዳሳየ ከባድና ቀላል ነገሮች በእኩል ፍጥነት ወደመሬት እንዲወድቁ ነበር ። [ 1 ] በከባቢ አየር በተሞላው አለማችን ብዙ ጊዜ ከባድ ነገሮች ከቀላል ነገሮች ፈጥነው ሲወድቁ እምናስተውልበት ምክንያት በአየር ግጭት እንጂ በመሬት ስበት እንዳልሆነ ጋሊልዮ መዘገበ ። ለኢሳቅ ኒውተን ቀጣይ የተብራራ ርዕዮት ፈር የቀደደ ትክክለኛ አስተያየት ነበር ። ዓፄ ልብነ ድንግል በነገሡ ጊዜ ወጣት ስለነበሩ በመንግሥቱ ሥራ እናታቸው እቴጌ ናዖድ ሞገሳ የቅድመ አያታቸው የዓፄ በአደ ማርያም ባለቤት እቴጌ እሌኒ በሞግዚትነት ያግዟቸው ነበር ። እነራስ ወሰን ሰገድና እነራስ ደገልሃን የመሳሰሉትም ታላላቅና ታናናሽ መኳንንት የመንግሥቱ የሥልጣንና የሥራ ተካፋይ ነበሩ ። ከነጻነት [ [ ታኅሣሥ ፳ ፪ ] ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፪ ዓ / ም ጀምሮ ለሀያ ሁለት ዓመታት እስከ ኅዳር ፳ ፩ ቀን ፲ ፱ ፻ ፹ ፪ ዓ / ም አገራቸውን ካሜሩንን በፕሬዚደንትነት የመሩት አማዱ ባባቱራ አሂጆ ነበሩ ። ጆርጅ ዋሽንግተን ከ February 22 , 1732 እስከ December 14 , 1799 እ . ኤ . ኣ . ድረስ በሕይወታቸው ኖረው የዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ ፕሬዝዳንት ነበሩ ። የመጀመሪያው ፕሬዝዳንት ከመሆናቸዉ በፊት ገበሬ ነበሩ ። አሜሪካን ነፃ ለማውጣት ለተጫወቱት ሚና በጣም የሚደነቁና የሚከበሩ ሰዉ ነበሩ ። የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት በ ፲ ፱ ፻ ፶ ፭ ዓ / ም ተመሥርቶ የአፍሪቃ ሕብረት ሐምሌ ፪ ቀን ፲ ፱ ፻ ፺ ፬ ዓ / ም እስከተካው ድረስ በየጊዜው ከአባል አገራት የተመረጡ ዘጠኝ ቋሚ ዋና ጸሐፊዎች አገልግለውታል ። በድርጅቱ መመሪያ ውል ( OAU Charter ) መሠረት ዋና ጸሐፊው ለአራት ዓመታት እንዲያገለግል ይመረጣል ። ጨዋታው ለመዝናናት ጥሩ ሲሆን ፡ አይጥ ባስቆጠሩ ቁጥር እየደመሩ ስለሚሄዱ ፡ በዚያው ሂሳብ ይማራሉ ። እስክንድር ሲሞት በዚሁ በእስክንድርያ ተቀበረ ። ይኸው ከተማ ስመ ጥሩ በመሆኑ እስከ ዛሬ በግብፅ ዋና የንግድ ሁለተኛ ከተማ ተብሎ ይጠራል ። በዚህ ዕለት ግምታቸው ሰባ ሺ ብር የሆነ የፋርስ ምንጣፎች በያይነቱ ፤ ወርቀ ዘቦ እና ሙካሽ ሥራ ልብሰ ተክህኖ ለ ፯ ቱ ልዑካን የ ፫ ጊዜ ቅያሪ ሲሰጥ ፤ ልዩ ልዩ ንውያተ ቅድስታም እንዲሁ ተሰጥተዋል ። ከሳይንስ አንጻር አእምሮና አንጎል ይገናኛሉ ተብለው ሲታመን ለዚህ እንደ ዋና ማስረጃ ሆኖ የሚቀርበው በተጨባጩ የአንጎል ክፍሎች ላይ የሚደርስ ጉዳት በአእምሮ ( አስተሳሰብ ) ላይ የሚያመጣው ለውጥ ነው ። ሌላው ተጠቃሽ መረጃ አንድ አንድ መድሃኒቶች በአእምሮ ላይ የሚያመጡት ለውጦች ናቸው ። የአሁኑ መንግሥት ስሙን ወደ ቿኔ ለመቀየር ይፈልጋል ። ነገር ግን ይህ አሣብ ብዙ ክርክር አገንቷል ። ሰኔ 24 ቀን በኛ ሥርዐተ - ፀሓይ ዋናዋ ትልቅ አካል ራሷ ፀሓይ ናት ። በመላው ሥርዐተ - ፀሓይ ውስጥ ከሚገኘው ክብደት 99 . 86 % የፀሓይ ነው ። ለምሳሌ ከታላቁ ፈለክ ከጁፒተር ሲነጻጸር የፀሐይ ክብደት 1000 ዕጥፍ ይበልጣል ። የፀሓይ ክብደት ከምድር 1 . 3 ሚሊዮን ጊዜ ይበልጣል ። በጣም ግዙፍ እና ከባድ የኾነችው ኮከብ ከምድር ያለችበት ርቀት በጣም የሚያስደንቅ ነው ። በምድር እና በፀሓይ መካከል ያለው ርቀት የምድርን ዳያሜትር በ12 , 000 ጊዜ ይበልጣል ። ብርሃን ይህን ርቀት ለመጓዝ 8 . 5 ደቂቃ ይፈጅበታል ። ስለ ጽንሰ ሃሳቡ ማብራሪያ ግስበትን ይመልከቱ ። እንግዲህ እግዚአብሔር እራሱ ምልጃን ከቅዱሳን ከጠበቀ እኛ ማን ነን ምልጃ ስህተት ነው የምንለው   ? ? Ì Í Î Ï Ñ Ò የአንጎላ መጓጓዣዎች የሚከተሉትን ያጠቃልላሉ ፦ አሰልጣኙ ኒስካነን ሁለቱን ኢትዮጵያውያን ሯጮች የጊዜውን ምርጥ ማራቶን ተወዳዳሪዎች ፦ የሞሮኮው ራህዲ ቤን አብዴ ሰላም ፣ የኒውዚላንድ ባሪ ማጊ ፣ የሶቪዬቱ ኮንስታንቲን ቮሮብዮቭ እና በወቅቱ የማራቶን ክብረ ወስን ባለቤት የነበረው ሰርጌይ ፖፖቭ እና የብሪታንያ ተወላጅ ዴኒስ ኦጎርማን እንደሆኑ በጥብቅ አስጠንተዋቸዋል ። ራህዲ ይለብሳል የተባለው የመለያ ቁጥሩ ፳ ፮ መሆኑን ያጠናው አበበ ውድድሩ ላይ ይሄንኑ ቁጥር ለመለየት ሲፈልገው ለካስ ራህዲ በ ፲ ሺህ ሜትር ውድድር ላይ ለብሶ የነበረውን መለያ ለብሶ ኖሮ አጠገቡ ሲሮጥም አላወቀውም ። ኤድስ እንዳይዝ የምንከላከልበት የክትባት ዘዴ የለም ። በሽታው ከያዘም በኋላ የሚፈውስ መድኃኒት የለም ። በኣሁኑ ጊዜ ያለን መከላከያ በበሽታው እንዳንያዝ ኣስፈላጊዎቹን ጥንቃቄዎች ማድረግ ብቻ ነው ። በሽታው እንዴት እንደሚተላለፍ በምርምር የተደገፉ መረጃዎችን በመከታተል ተረድቶ ቫይረሶቹ እንዳይሰራጩ ትክክለኛዎቹን ጥንቃቄዎች መከተልና ለሌሎችም ማስተማር የያንዳንዳችን ኃላፊነት መሆን ይገባል ። ኤድስ ኣሰቃቂና ኣደገኛ በሽታ ቢሆንም እንደጉንፋን በቀላሉ የሚተላለፍ ስላልሆነ ልንከላከለው የምንችለው በሽታ ነው ። ስለ በሽታው በሰፊው ማወቅ ባንፈልግ እንኳን በበሽታው እንዳንያዝ እንዴት እንደምንከላከል መረዳትና ወደ ሌሎች እንዳይተላለፍ እንዴት እንደምንጠነቀቅ ማወቅ እንደሚጠቅሙ ተረጋግጧል ። ሁለቱ ነገሥታት ከታረቁ በኋላ በ ’ ሁለት ልደት ’ እምነትና በ ’ ሦስት ልደት ’ እምነት የኃይማኖት ጉባዔ እንዲደረግ ስለተስማሙበት በግንቦት ወር ፲ ፰ ፻ ፸ ዓ / ም ቦሩ ሜዳ ላይ ሁለቱም ነገሥታት ቀኝና ግራ በተዘረጋላቸው ዙፋን ተቀመጡ ። ቪልኒውስ የሊትዌኒያ ዋና ከተማ ነው ። በተመሳሳይ ከ አንድ ወደ ዜሮ እየተጠጉ የሚሄዱ ቁጥሮች ቀስ በቀስ እየደመርን በግልባጫቸው ደግሞ ውጤቱን ከፍ ብናደርግ አሁንም ውጤቱ ወደ ኦይለር ቁጥር እየተጠጋ ይሄዳል ማለት ነው ። እልፍ ነፍጥ በኋላው ፣ እልፍ ነፍጥ በፊት ፣ ባለወርቅ መጣብር አያሌው ፈረስ ፣ ይመስለኝ ነበረ ይኼ የማይፈርስ ፡ ፡ ሠላሳ ሦስት ዘመን የበላንበቱ የጠጣንበቱ ፣ የትሣሥ ባታ ለት ተፈታ ወይ ቤቱ ፡ ፡ ብትታመም ልጅህ እጅግ ጨነቀኝ ፣ ብትሞትስ አልሞትም እኔ ብልጥ ነኝ ፡ ፡ ወልደውኛል እንጂ እኔ አልወለድሁዎ ፣ አንዠቴን ተብትበው ምነው መሔድዎ ፡ ፡ አሳዳጊ አላንተ አላውቅም እናት ፣ ምነዋ ሞግዚቴ እንዲህ ያል ክዳት ፡ ፡ ቀድሞ የምናየው የለመድነው ቀርቶ ፣ እንግዳ ሞት አየሁ ካባቴ ቤት ገብቶ ፡ ፡ እጅግ አዝኛለሁ አላቅሽኝ አገሬ ፣ የሁሉ አባት ሞቶ ተጐዳችሁ ዛሬ ፡ ፡ ትንሽ ትልቅ አይል ለሁሉ መስጠት ፣ ከጧት እስከ ማታ ያለመሰልቸት ፡ ፡ ድርቅ ሆኗል አሉ ዘንድሮ አገራችሁ ፣ ዝናሙ ሲጠፋ ምነው ዝም አላችሁ ፡ ፡ አሻግሬ ሳየው እንዲያ በሰው ላይ መከራም እንደሰው ይለመዳል ወይ ። [ 5 ] በቁሜ ቀምሼ መጣሁ ፔትሮሊየም በተፈጥሮ ከመሬት በታች የሚገኝ የተቀጣጣይነት ጸባይ ያለው ፈሳሽ ነው ። የተገነባው ከውስብስብ የሀይድሮካርቦን እና ሌሎች ውህዶች ጥምረት ነው ። ገብረሃና ገብረማሪያም በቤገምድር ጠቅላይ ግዛት በደብረታቦር አውራጃ በፎገራ ወረዳ ልዩ ስሟ ናበጋ ጊዮርጊስ በምትባል ቦታ በ ፲ ፯ ፻ ፺ ፯ ዓ . ም . ተወለዱ ። ገብረሃና እቴጌ መነንን መዝሙርን ፣ ውዳሴ ማርያምንና ሌሎችንም አስተምረው ከጨረሱ በኋላ ለከፍተኛ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት በእቴጌይቱ ትዕዛዝ ወደ ጎንደር ተላኩ ። ትምህርታቸውን ከጨረሱ በኋላም በእቴጌይቱ ትዕዛዝ የአለቃነት ማዕረግ ተሰጣቸው ። ከዚያም ገብረሃና በጎንደር አካባቢ የሚገኙትን ቤተ ክርስቲያናት ብቃት በተሞላበት ሁኔታ ያስተዳድሩ ጀመር ። እንደ ትልቅ ምሁር ይታዩ ጀመር ። በተለይ ፍትሐ ነገስትን በመተርጎም የሚወዳደራቸው ወይም የሚስተካከላቸው አልነበረም ። ግርማዊት ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ቅዳሜ ሚያዝያ ፳ ፪ ቀን ፲ ፰ ፻ ፷ ፰ ዓ . ም ከሸዋ ንጉሥ ምኒልክና ከወረኢሉ ተወላጅ ከወይዘሮ አብቺው በእነዋሪ ከተማ ተወለዱ ። ሐምሌ ፲ ፩ ቀን ሰኞ ሥርዓተ ጥምቀት ተፈጽሞላቸው ፣ የክርስትና ስማቸው አስካለ ማርያም ተባለ ። ግርማዊት ንግሥተ ነገሥት ዘውዲቱ ለዳግማዊ ምኒልክ ሦስተኛ ልጅ ሲሆኑ ከልጅ ኢያሱ ቀጥለው መኳንንትና ሕዝቡ መክሮና ዘክሮ በምርጫ በኢትዮጵያ ዙፋን ላይ የተቀመጡ ብቸኛዋ ንግሥት ናቸው ። የካቲት ፳ ፯ ቀን ፲ ፱ ፻ ፵ ፱ ዓ / ም ነጻነቷን በዶክቶር ክዋሜ ንክሩማ መሪነት ከብሪታንያ የተቀዳጀችው ጋና በዚህ በመጀመሪያው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት የምሥረታ ስብሰባም የተወከለችው በኒህ ታላቅ መሪ ነበር ። አቡጃ በሌጎስ ፈንታ ዋና ከተማ እንዲሆን በ1970ዎቹ የታቀደ ከተማ ነው ። በ1984 ዓ . ም . በኦፊሴሉ የናይጄሪያ ዋና ከተማ ሆነ ። 4 . ሜሞሪ ( ማስታወሻ ) ( የምንሰራውን ስራ ወይም ፋይል በጊዚያዊነት አስቀምጠንበት የምንሰራበት ) “ ምዚ ” ( አዛውንቱ ) ጆሞ ኬንያታ በ ፲ ፱ ፻ ፴ ፰ ዓ / ም ሎንዶን በነበሩ ጊዜ ከጋናው ክዋሜ ንክሩማ ጋር “ የአፍሪቃ አኅጉር የሽከታ ኅብረት ” ( pan - Africanism ) የተባለውን ፍልስፍና መሥርተው ያራምዱ ነበር ። ከዘመናት በኋላ አገራቸው ኬንያታኅሣሥ ፪ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፮ ዓ / ም በአፍሪቃ ሠላሣ ሁለተኛዋ ነጻ አገር ሆና ሉዓላዊ ስትሆን ፣ ኬንያታ መጀመሪያ በጠቅላይ ሚኒስትርነት ከአንድ ዓመት በኋላ ደግሞ በፕሬዚደንትነት እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረስ አገልግለዋል ። ይህ የውቀት ዘርፍ ከሞላ ጎደል የሚከተሉትን ያጠናል ፦ አክሱም 1931 ከገላውዲወስ ጋር ግራኝን የወጉት ፖርቹጋሎች ቀስ ብለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን በሮማው ካቶሊክ እምነት ስር ለማድረግ ሰበካ ማድረግ ጀመሩ ። ይህ ሁኔታ ከንጉሱ ጋር ጥል ፈጠረ ። በዚህ ምክንያት የካቶሊኮቹን ጳጳስ አንድሬ ኦቪዶ በአክሱምና በአድዋ መካከል ወደሚገኘው ማይ ጎጋ የተባለ ስፍራ ተባረረ ። ይህ ቦታ በኋላ በጀስዩቶቹ ፍሪሞና ( ከፍሪምናጦስ ስም የተወሰደ ) ብለው የሰየሙት ክፍል ነበር ። በፋሲለ ደስ ዘመን እንደገና ካቶሎኮች የተባረሩበት አገር ነው ። አጼ ቴወድሮስ የሚስታቸውን መታመም ከዘመቻ መልስ በ ፲ ፰ ፻ ፵ ፰ ዓ . ም ላይ ከሰሙ በኋላ እቴጌ ተዋበች በ ፲ ፰ ፻ ፶ አረፉ ። በኃዘኑ ወቅት ሮበርት ናፒየር በሰሜኑ ኢትዮጵያ ክፍሎች እንዲህ ይፈጠራሉ ፦ ሄኖክ መጀመርያ ቃሎች በጽሕፈት በግዕዝ የጻፈ እንደ ነበር ስለሚባል ፣ ይህ ቃል በማንኛውም የሰው ልጅ ቋንቋ ከሁሉ አስቀድሞ የተጻፈ መሆኑ በብዙዎች የኢትዮጵያ ሊቃውንት ይታመናል ። 10 , 001 / 만일 ( Maan il ) / 일만일 ( il Maan il ) ከዚህ በተረፈ ወልደያ ላይ የሚገኙት አኖማ ማርያም ( በዛፎች ተሸሽጎ ዋሻ ውስጥ የተደበቀ ቤ / ክርስቲያን [ 5 ] ) እና ወልደያ ገብርኤል ለአካባቢው ታዋቂነትን ይሰጣሉ ። ገነተ ማርያምም ከወልደያ ብዙ ሳይርቅ ይገኛል ። ኤላይዛ አይ . ኤፍ . ኤ ኤላይዛ - ዌስተርን ብሎት A እና B ከግዝፈቱ የመጀመሪያ ምዕራፍና ፍጥነት አንጻር የሚሰሉ ቋሚ ቁጥሮች ናቸው ። ከጎን በቀኝ በኩል የምናየው ግራፍ ፣ መነሻ ምዕራፉ 0 የሆነ ( B = 0 ) እና ወደ ቀኝ በመንቀሳቀስ የጀመረን ግዝፈት የቦታ አቀማመጥ ግራፍ ( ከጊዜ አንጻር ) ነው ። ወደ ቀኝ ሲጓዝ ፍጥነቱ እየቀነሰ ( የግራፉን ኩርባ ይመልከቱ ) ይሄድና የመጨረሻው መለጠጥ ላይ ሲደርስ ፍጥነቱ ከናካቴው ዜሮ በመሆን ለቅጽበት ቀጥ ካለ በኋላ ወደኋላ በሞላው ይሳባል ። በዚህ ጊዜ በፍጥነት ተሽቀንጥሮ መሃል መቀመጫውን በመጣስ ሞላውን በነጌቲቭ ይጨምቀዋል ። እንደገና ሞላው አሽቀንጥሮ ወደፊት ይገፋዋል ። እንደገና ይመለሳል ፣ ወዘተ . . . . ግራፉ የሚያሳየን ይህን እውነታ ነው ። ትርጉሙ ፡ - ህሜተኛ ሰው ወዳጃችን ቢሆን / ብትሆን እንኳ በኋላ መክዳቱ / ቷ የማይቀር ነው ። አገራችውን ወክለው በዚህ ውድድር ላይ ለመሳተፍ ከአሰልጣኙ ጋር ወደሮማ ካመሩት የኢትዮጵያ ተወዳዳሪዎች መሃል ለማራቶን ሩጫ የተመረጡት አበበ ቢቂላ እና አበበ ዋቅጅራ ነበሩ ። ውድድሩ አንድ ወር ሲቀረው እዚያው ሮማ ከተማ ውስጥ ሲሰለጥኑ የቆዩት ሁለቱ አበበዎች ፣ የሩጫውን መንገድ በጥንቃቄ እንዳጠኑና ሲሮጡም በባዶ እግርም በጫማም እንደተለማመዱ ፣ አበበ በጫማ ሲሮጥ በአምስትና በስድስት እርምጃዎች ስለሚዘገይ ሁለቱም በባዶ እግራቸው እንዲሮጡ መወሰኑን አሰልጣኙ ኒስካነን ከውድድሩ በኋላ ( Duvbo IK ' s Annual Magazine 1960 : ) ለተባለ መጽሔት የተናገሩት ያሳያል ። ኒስካነን ሩጫው በማታ ሰዐት ስለሚካሄድ የሞቀው የመንገድ ሬንጅ እንደማይጎዳቸውና ከውሳኔውም በኋላ ውስጥ እግራቸው እንዲጠነክርም ኦሊምፒክ መንደሩ ውስጥ ሁሉ በባዶ እግራቸው እንደነበር የሚሄዱት ይነግሩናል ። በዚሁ መጽሔት ላይ ዋቢ ቢራቱ የተዘጋጀውም ፣ የተመረጠውም ለ ፲ ሺህ ሜትር ሩጫ ውድድር እንደነበረና ለኦሊምፒኩ ዝግጅት በሚያደርጉበት ጊዜ በራሱ ውሳኔ ከስልጠና ጣቢያቸው እስከ አዲስ አበባ ድረስ በአንድ ቀን መቶ ኪሎሜትር በመሮጥ በመታመሙ ከቡድኑ እንደወጣ ይነግሩናል ፡ ፡ ( ብዙ ስህተታዊ ዘገባዎች ( ሀ ) አበበ ቡድኑ ውስጥ የተጨመረው ዋቢ ቢራቱ በእግር ኳስ ጨዋታ ቁርጭምጭሚቱ በመሰበሩ የሱ ምትክ ሆኖ በመጨረሻው ሰዐት ነው ( ለ ) ስለዚህም የተሰጠው ጫማ ስለጠበበው / ሌላ ስላልነበረው ነው በባዶ እግሩ የሮጠው እያሉ ዘግበዋል ። ) ወረኢሉ በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች አንዱ ነው ። ከተማው የተቆረቆረው በአጼ ምኒልክ ዘመነ መንግስት ሲሆን የቆረቆሩትም ራሳቸው ንጉሱ እንደሆኑ ይነገራል ። ለአድዋ ጦርነት የክተት አዋጅ በታወጀበት ወቅት ንጉሱ ሰራዊታቸውን የሰበሰቡት በዚህ ከተማ ነው ። ከተማው ከደሴ 91 ኪ . ሜ ርቀት ላይ ይገናል ። መፈንቅል የማይልመጠመጥ ጠንካራ እቃ ሲሆን ከደጋፊ ችካል ላይ በመቀመጥ ሸክምን ለማንሳት በሚደረገው ስራ ጉልበትን ለማባዛት ወይም ሸክሙ የሚሄደውን ርቀት ከፍል ለማድረግ የሚጠቅም ቀላል ማሽን ነው ። የጥንቱ የግሪክ ሂሳብ ተመራማሪ የነበረው አርክሜድስ ፣ የመፈንቅልን ጉልበት የማብዛት ጠባይ በማዳነቅ እንዲህ ብሎ ነበር የምቆምበት ቦታ ስጡኝ እንጂ ፣ መሬትን በመፈንቅል አነሳታለሁ ። በጥንቱ ግብጽ አናጺወች ወደ 100 ቶን የሚጠጉ የድንጋይ ቅርጾችን በመፈንቅል ያነሱ እንደነበር ታሪክ ይዘግባል [ 1 ] ። በፎሪየር ሽግግር የመጣው አዲሱ ፈንክሽን ቀደሞ በጊዜ ግዛት በነበረው ፈንክሽን ውስጥ ተሸሽገው የነበሩትን የድግግሞሽ መጠኖች ይፋ ያወጣል ። ሰኞ በእሑድ እና በማክሰኞ መሀከል የሚገኝ በብዙ አገሮች የሳምንቱ ሁለተኛ ቀን ፣ በሌሎች ብዙዎች ዘንድ ( ለምሣሌ ፦ የአውሮፓ አገሮች ) ደግሞ የመጀመሪያ ቀን ነው ። ደንበኞች የተለያየ ነገር ከአገልጋዩ ሊቀበሉ ይችላሉ ። ለምሳሌ ፤ እርስዎ ይህንን ድረ ገጽ ሲመለከቱ የቻሉት አገልጋዩን ድረ ገጹን እንዲልክልዎ በመጠየቅዎ ነው ። በመሆኑም ይሄ አገልጋይ « ድረ ገጽ አገልጋይ » ( web server ) ይባላል ። ሌላ አገልጋይ ደሞ መልአክት ( email ) ሊያቀብል ይችላል ። ስለዚህም « መልአክት አገልጋይ » ይባላል ። ማንጋኒዝ ንጥረ ነገር ሲሆን ግራጫ ማእድን ነው ። ለጠርሙስና ለብረታብረት መስሪያ ያገልግላል ። አማራ ( ክልል 3 ) ከዘጠኙ የኢትዮጵያ ክልሎች አንዱ ነው ። ዋና ከተማ ባሕር - ዳር ነው ። 156 , 960 ካሬ ኪ . ሜ . የሚሆን የቦታ ስፋት ሲኖረው የሕዝብ ብዛት ደግሞ ( በ1991 ) 19 , 120 , 005 ነው ። ወይ የኔ ጌታ የሰጠኝ ሙክት መግነጢሳዊ መስክ ከጥንት ጀምሮ ለሰው ልጆች ጠቀሜታን አበርክቷል ። ለምሳሌ ምድር በምታፈልቀው መግንጢሳዊ መስክ ምክንያት ሰወች ኮምፓስ ሰርተው አለምን እንዲዞሩ አስችሏል ። በአሁኑ ዘመን ተሽከርካሪ የመግነጢስ መስኮች ኤሌክትሪክ ለማመንጨትና የኤሌክትሪክ ሞተሮችን ለማንቀሳቀስ በመርዳት የዘመናዊ ህይወት መሰረቶች ናቸው ። ውጤት ሲመዘገብ በሙከራችን ላይ የታዩትን ያለምንም መቀየር መሆን አለበት ። ይህ ምዝገባ ከመጀመሪያው የሳይንሳዊ ዘዴ ( ለምን ጥያቄ አቀረብን ? ) ጀምሮ እስከመጨረሻው መሆን አለበት ። መላ ምታችንን ፣ ምንን ግምት ውስጥ እንዳስገባን ወዘተ በዝርዝር ማሰመጥ ይኖርብናል ። እያንዳንዱ ሙከራ እና ከሙከራው የተገኘው መርጃ ያለምንም መቀየር መቀመጥ ይኖርበታል ። የደረስንበትም ድምዳሜ እንዲሁ መስፈር አለበት ። ይህ ጽህፈት እንግዲህ ሌሎች ሳይንቲስቶች በመላክ በሌሎች መፈተሽ ይገባዋል ። በሳይንሳዊ ሂደት ውስጥ ድምዳሜያችን በሌሎች ሳይንቲስቶች ስህተት ሆኖ ቢገኝ ምንም አይደለም ምክንያቱም ሳይንስ እያደገ የሚሄደው በማያቋርጥ መተራረም እንጂ በቋሚነት በጸና እውነት አይደለም ። ወይም ኩነት A ፣ ወይም ደግሞ ኩነት B ወይም ሁለቱም በአንድ ሙከራ ላይ የሚፈጠሩ ከሆነ ያ ሁኔታ የ ኩነት A ወይም B ውህድ ይባላ ፣ በሂሳብ ሲጻፍም ነው ። ሁለት ኩነቶች አንዱ ሲፈጠር ሌላው እንዳይፈጠር የሚደራረጉ ከሆኑ ( እርስ በርስ አግላይ ) ፣ የሁለቱ ቅይጥ ዕድል እንዲህ ይሰላል ። ቡሄ ና ! ቡሄ ! ( የጥንጅትና የጅራፍ ድምጽ ) የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2 , 268 , 656 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1 , 678 , 435 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 48 ° 13 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 16 ° 22 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። http : / / www . slpp . ws / browse . asp ? page = 438 ኢሳያስ አፈወርቂ በ70ወቹ የቦፖሞፎ አልፋቤት በታይዋን ለቻይንኛ ሲጠቀም በከፊል ሲላቢክ ነው ። በድሮ በእስፓንያ የነበሩ ጽሕፈቶች ( የተርቴሶስ አልፋቤት ወዘተ . ) ሙሉ ፊደሎች ሳይሆኑ በከፊል ሲላቢክ ነበሩ ። ሰኔ ፲ ፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፹ ፮ ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ ( በልግ ) ወቅት ፹ ፩ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹ ቀናት ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፸ ፱ ቀናት ይቀራሉ ። በዚህ ጊዜ የልጇን የሚናስን መፈታት ከድል ወምበሬ ጋር በመልዕክተኛ ለመወያየት ችላለች ። ሚናስ በዚህ ጊዜ ለቱርኩ መሪ ሱልጣን ሱሊማን በየመን ተልኮ ነበር ። ይህ የተጋዘው ልጇ በድርድሩ መሳካት ምክንያት አይባ ላይ ከእናቱ ከሰብለ ወንጌል ሊቀላቀል ችሏል ። የአዳል ሱልጣኔት ተብሎ ይታወቅ የነበረው ግዛት በመካከለኛው ዘመን ( ከ1415 - 1555 ዓ . ም . ) የነበረ የብዙ እስልምና ተከታይ ጎሳወች ድብልቅ የነበረ ግዛት ነው ። አንዳንድ ተመራማሪወች አብዛኛው አዳል የአፋር ጎሳወች ተዋጾ ነበረበት ሲሉ [ 1 ] አንዳንዶች ደግሞ ባብዛኛው ከዲር እና ዳሩድ የሶማሌ ነገዶች የተውጣጣ ነበር ይላሉ [ 2 ] ። የአዳልን ሱልጣኔት አብዛኛ ጎሳ ስብጥር ክርክር ይውደቅ እንጂ በርግጥም ሱልጥኔቱ የብዙ ጎሳወች ስብስብ እንደነበር ግን ክርክር የለም ። በዘመናዊ መልክ የተገነባው የየለጥ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በተመረቀበት ዋዜማ ፣ ጥቅምት ፳ ፩ ቀን ፳ ፻ ዓ . ም ከሐሙስ ገበያ እስከ ኮረማሽ ድረስ ባለው የአሥራ ሦስት ኪሎ ሜትር የጥርጊያ መንገድ ላይ በሳምንት ሁለት ጊዜ ፤ ማለትም ሐሙስ እና ቅዳሜ ለገበያ የሚያመች የሕዝብ መመላለሻ የአውቶቡስ መሥመር አገልግሎቱን ጀምሮ ፣ በተለይም ቆለኞቹ ምርታቸውን ወደ ገበያ በማቅረብ ላይ የነበረባቸውን የእግር ጉዞ እንግልት ቀንሶላቸዋል ። ወደፊትም ገብያቸውን ሐሙስ ገበያ ድረስ ከመሄድ እዚችው ኰረማሽ ላይ ለመመሥረት ተስፋ ሰጥቷቸዋል ። ለ የለጥ ቅዱስ ጊዮርጊስም ምረቃ ሥነ ስርዐት የተጓዙ እንግዶች በዚሁ የአውቶቡስ አገልግሎት ከሐሙስ ገበያ እስከ ኮረማሽ ድረስ ቢያንስ የሦስት ሰዐት የእግር ጉዞ ቀርቶላቸዋል ። መንግሥቱ ከዚያው የጦር ትምሕርት ቤት በመቶ አለቃ ማዕረግ ተመርቀው ሲወጡ ወዲያው የጠላት ኢጣልያ ጦር አገሪቱን ይወርና እሳቸው ከሌሎች ጓዶቻቸው ጋር ወደማይጨው ዘምተው ግዴታቸውን ተውጥተዋል ። ጠላትም ድሉን ሲቀዳጅ እና ንጉሠ ነገሥቱ ሲሰደዱ መቶ አለቃ መንግሥቱ በዚያን ጊዜ የኢትዮጵያ መንግሥት ወደሸሸበት ነቀምት ሄደው እዚያ “ ጥቁር አንበሳ ” የሚባለውን ማኅበር መሥራች አባል ናቸው ። ከጥቂት ጊዜም በኋላ ከጓደኞቻቸው ጋር ወደጅቡቲ ተሰደዱ ። በ ፲ ፱ ፻ ፴ ፪ ዓ / ም ንጉሠ ነገሥቱ ተመልሰው ካርቱም ሲገቡ እነኚህን ስደተኛ መኮንኖች ከጅቡቲ ወደካርቱም እንዲመጡ ይደረግና መንግሥቱ ንዋይ ከነ ሙሉጌታ ቡሊ ፣ ነገሠ ወልደሐና ፣ ወልደማርያም ኃይሌ ፣ ዘውዴ ገበሳ እና ታምራት ዘገየ ጋር ሆነው ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር ተቀላቀሉ ። ወዲያውም ከእሳቸው ጋር በ ፲ ፱ ፻ ፴ ፫ ዓ / ም አብረው ወደኢትዮጵያ በድል ሲገቡ በክብር ዘበኛ ውስጥ በጄኔራል ሙሉጌታ ሥር ሻምበል ሆነው ቆዩ ። በመስከረም ወር ፲ ፱ ፻ ፵ ፱ ዓ / ም ኮሎኔል መንግሥቱ ብርጋዴር ጄኔራል ተብለው የክብር ዘበኛ ጠቅላይ አዛዥነትን ተሾሙ ። ተራማጅ እና የክብር ዘበኛን ሠራዊት በሰገላዊ ውትድርና ንቃተ ሕሊናውን ለማዳበር ብዙ የጣሩ መኮንን እንደነበሩ ተመስክሮላቸዋል ። ፫ / በ ፲ ፱ ፻ ፵ ፯ ዓ . ም በግርማዊ ንጉሠ ነግሥት መልካም ፈቃድ የጨቦና ጉራጌ አውራጃ ገዥ ሆነው ተሹመዋል ። በንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት በኩል ግን ፣ እንኳን መንፈሱ ሊሰበር ቀርቶ እንዲያውም በአውራጃው ሕዝብ የተወደደ ሲሆን እንግልቱ አንሷል እንደማለት ያህል ይመስላል ፣ በዘመኑ የእንግሊዝ መንግሥት የኢጣልያ ሶማልያን እና በጊዜው በሞግዚትነት ያስተዳድር የነበረውን የኦጋዴንን ግዛት አጣምሮ “ ታላቋ ሶማልያ ” በሚል አንድ አድርጎ ከኢትዮጵያ እጅ ለመፈልቀቅ በሚዶልትበት ፈታኝ ጊዜ ፣ ገርማሜን የጅጅጋ አውራጃ ገዥ ያደርጉታል ። እሱ ግን የኢትዮጵያ ሱማሌዎችን ሕይወት ለማሻሻል በወሰዳቸው እርምጃዎች ተወዳጅነትን አገኘ እንጂ እንደተገመተው መንፈሱም አልተሰበረ ፣ ሥራው አልከሸፈም ። መንግሥት በዚህም በጠረፍ አስተዳደሩም ላይ ጣልቃ እየገባበት ሊያደንቅፈው መሞከሩን አልተወውም ። ያንጊዜ ነው ማዕበሉን መለወጥ አማራጭ የሌለው ተግባር መሆኑን የተረዳው ። ወንድሙንም ለዚሁ ዓላማ ማነሳሳት የጀመረው ያኔ ነው ። ዒዛና ( በግሪክ ፡ ኤይዛናስ ) ፣ ንጉሥ ( ወደ 4ኛው ክ / ዘ አጋማሽ ዓ . ም . ) ፣ ከአክሱም ነገስታት ሁሉ ገናና የሆነ የመጀመሪያው ክርስትያን ንጉሥ ነበር ። ምናልባት ለአባቱ ለንጉሥ ኢላ - አሚዳ ፡ የበኩር ልጁ ሳይሆን አይቀርም ። ስለ እናቱ ሥም የሚናገር ታዓማኒ የጽሑፍ መረጃ እስካሁን ድረስ አልተገኘም ። ከሁለተኛ ደረጃ ምንጮች መሠረት ግን የእናቱ ሥም ሶፍያ ይባላል ። ሁለቱ ወንድሞቹ ሣይዛና እና ኃደፋ በአስተዳደር እና በውትድርና ሥራዎች ይረዱት ነበር ። በተለያዩ ጊዜያት ባደረጋቸው ተከታታይ የግዛት ማስፋፍያ ዘመቻዎች ፡ ንጉሥ ዒዛና ግዛቱን በስሜን ቤጃዎች ፣ ካሡና ኖባ በተባሉ የተከዘ ቀበሌዎች ፣ በአትባራ እና በአባይ ወንዞች ፣ በምስራቅ በኩል በአግወዛት ፣ በደቡብ ስራኔ በተባለ የአፋን ምድሮች ላይ ወረራ እንደፈጸመ በግዕዝ ፣ በጥንታዊ ዐረብኛ ፣ እና በግሪክ ተጽፈው በአክሱም የተገኙ የጽሑፍ መረጃዎች ያመለክታሉ ። የግዛት ማስፋፍያ ዘመቻዎቹ ቅደም ተከተል ግን እስካሁን አከራካሪ ናቸው ። ንጉሥ ዒዛና ከሚጠቀሱለት የአስተዳደር ባሕርያት ውስጥ ፤ የተቀናቃኞችን እና የአመፀኞችን ግዛቶች ካስገበረ በኋላ በምሕረትና በበጎ አስተዳደር ሥርዓት መተካቱ ፣ የአመፀኞችን ኃይል ለመስበር የሚያደርጋቸው የርስት ነቀላና የተለዋጭ ሠፈራ እርምጃዎች ተጠቃሽ ናቸው ። የዙፋኑ ሥያሜም ፦ ዒዛና የአክሱም ፣ ሒምያር ፣ ራይዳን ፣ ሳባ ፣ ሳልሄን ፣ ሲያሞ ፣ ቤጋ ( ቤጃ ) እና ካሡ ንጉሥ ነበር ። የደቡብ ዓረብያ ግዛቶች ሥም በዙፋኑ ሥያሜ መካተታቸው ከንጉሣዊ ራዕይ ወይም ምኞት የመነጩ እንጂ በእርግጥም በግዛቱ የተጠቃለሉ የባሕር ማዶ አውራጃዎች ናቸው ለማለት የሚያበቃ በቂ መረጃ የለም ። ከወርቅ ፣ ከብር እና ከነሓስ በተቀረጹት ገንዘቦቹ ላይ « ዒዛና ዘሐለን ፣ የአክሱሞች ንጉስ » የሚል ጽሑፍ ይነበባል ። ኢዩሮፒየም ወይም አውሮፒየም ክሮኤሽያ ( ክሮኤሽኛ ፦ Hrvatska / ሕርቫትስካ / ) የአውሮፓ አገር ነው ። የቀድሞ ዩጎስላቭያ ክፍላገር ነበረ ። ይህ እጅግ ሃይለኛ የሆነ ሂሳብ ፣ በአለንበት የኮምፒውተሮች ዘመን የበለጠ ሃይልን ሊጎናጸፍ ቻለ ። በአሁኑ ዘመን ፍርክስክስ ጂዖሜትሪን በመጠቀም እውነተኛ ተራሮችን ፣ የባህር ወደቦችን ፣ ዛፎችን ፣ ደመናወችንና የሴል እድግትን በማስመሰል በኮምፒውተር ስዕልና ተንቀሳቃሽ ምስል መስራት ይቻላል ። ከዚህ ሌላ የዲጂታል ምስልን ለመጭመቅ ፣ ለመኪና ጎማወች በጣም ጥሩ የሆኑ ንጥረ ነገሮችን ለመመራመር ፣ ለአውሮፕላን ክንፍ አቅድ ለማውጣት ፣ ሃኪም ቤት ሄዶ የሰውነትን ክፍል በራጅ ለማስነሳት ወዘተ . . . ከፍተኛ ግልጋሎት ይሰጣል ። የ « ኬሚስትሪ » ስም የሚመጣ ከእንግሊዝኛ ሲሆን እሱ የተወለደ ከ1700 ዓ . ም . አካባቢ በፊት « አልኬሚ » ከተባለ ሌላ ጥናት ነበር ። ይህም አልኬሚ ዋና ዒላማ ብረት ወደ ወርቅ ለመቀየር ነበር ። የማይቻል ምኞት እንደ ነበር የዛኔ ተገነዘበ ። አልኬሚ የሠራ ሰው ' አልኬሚስት ' ተባለ ወይም በአጭሩ ' ኬሚስት ' ። በኋላ ትውልድ የኬሚስት ሥራ ' ኬሚስትሪ ' ተባለ ። ክርስትና በኢየሱስ ክርስቶስ ሕይወትና ትምህርት የተመሠረተ እምነት ነው ። ጋያነሸጎዋ ወይም ካያነረኮዋ ( « ታላቅ ሕገ ሰላም » ) የሆደነሾኒ ( ኢሮኳ ) ኗሪ ብሔሮች የተባበሩበት ሕገ መንግሥት ነው ። በተለመደው ታሪክ ዘንድ ፣ በ1100 ዓ . ም . ገደማ አለቃው ደጋናዊዳ በዛሬው ኒው ዮርክ ክፍላገር የሚኖሩትን 5 ብሔሮች በዚህ ሕግ አባበራቸው ። 5ቱ ብሔሮችም በስም ካንየንከሃካ ( ሞሃውክ ) ፣ ኦንዮታአካ ( ኦናይዳ ) ፣ ኦኖኝዳጌጋ ( ኦኖንዳጋ ) ፣ ጋዮጎሆኖ ( ካዩጋ ) ፣ እና ኦኖንዶዋጋ ( ሰነካ ) ናቸው ። በኋላም በ1706 ዓ . ም . ስድስተኛ ብሔር ተስከሮራ ተጨመረላቸው ። አባታቸው የሸዋው ንጉሥ ምኒልክ ( በኋላ ዳግማዊ ዐፄ ) ዘውዲቱ የስድስት ዓመት ሕጻን እንደነበሩ ለአሥራ ሁለት ዓመቱ የዐፄ ዮሐንስ ልጅ ለአርአያ ሥላሴ ዳሩዋቸው ። ጋብቻቸውም ጥቅምት ፲ ፫ ቀን ፲ ፰ ፻ ፸ ፭ ዓ . ም . በተክሊልና በቁርባን ተፈጸመ ፡ የሠርጉም ማማርና የሽልማቱ ብዛት ሊነገር አይቻልም ። ልጅ ኢያሱ መስከረም ፲ ፯ ቀን ፲ ፱ ፻ ፱ ዓ . ም ከስልጣን ሲወርዱ ፤ መኳንንቱና ሕዝቡ መክሮና ዘክሮ በምርጫ ወይዘሮ ዘውዲቱን ግርማዊት ንግሥተ ነገሥት ፤ ራስ ተፈሪ መኮንንን አልጋ ወራሽ እና ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴ እንዲሆኑ ወስነው መስከረም ፳ ፩ ቀን " ግርማዊት ዘውዲቱ ፣ ንግሥተ ነገሥት ዘኢትዮጵያ " ተብለው ነገሡ ። በመኳንንቱም ምክር መሠረት ጳጳሱና እጨጌ ወልደጊዮርጊስ " ኢያሱን የተከተልክ ፣ ያነገሥናትን ዘውዲቱንና ራስ ተፈሪን የከዳህ ፣ ውግዝ ከመአርዮስ " እያሉ በአዋጅ አወገዙ ፡ [ 1 ] እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሠላም አደረስዎ ! … መጨረሻ ላይ በአገራቸው በተካሄደ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ጥር ፯ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፰ ዓ / ም ተገደሉ ። እሬሳቸውም በተገደሉ በስድስተኛው ቀን በሌጎስ ከተማ መንገድ ዳር ላይ ተጥሎ ተገኘ ። ፍሬንዶች አቦ ይመቻችሁ ። ፲ ፱ ፻ ፹ ፰ ዓ . ም . በናይጄሪያ ታዋቂው ደራሲና የተፈጥሮ ጉዳይ ተከራካሪ ኬን ሳሮ ዊዋ ፣ ሰፊ የዓለም አቀፍ ተቃውሞ ቢኖርም በአገሪቱ መንግሥት ከ ሌላ ስምንት ሰዎች ጋር በሰቀላ የሞት ቅጣት ተቀጣ ። ሳይንስ ማለት በተግባር ሊፈተኑ በሚችሉ ማብራሪያወችና እንዲሁም ትንቢቶች መንገድ እውቀትን የሚገነባ እና የሚያደራጅ መዋቅር ነው ። [ 1 ] " ለፈተን የሚችል " ሲባል እውነትነቱ ሊረጋገጥ የሚችል ማለት ሳይሆን ውሸት አለመሆኑ ሊረጋገጥ የሚችል ማለት ነው ። በሁለቱ መካከል ከፍተኛ ልዩነት አለ ፣ ሳይንስን ከሃይማኖትና ከሌሎች የዕውቀት ዘርፎች የሚለየው ይህ ወሳኝ ልዩነት ነው ። ሞዲቦ ኪየታ በ1968 እ . ኤ . ኣ . በተደረገው መፈንቅለ መንግሥት ከወረደ በኋላ እስከ 1991 እ . ኤ . አ . ድረስ ማሊ በማውሳ ትራዎሬ ተመራች ። በ1991 እ . ኤ . አ . የተካሄዱ ተቃውሞች ወደ መፈንቅለ - መንግሥት አመሩ ። ከዚያም የተሸጋጋሪ መንግሥት ተቋቋመና አዲስ ሥነ - መንግሥት ተጻፈ ። በ1992 እ . ኤ . አ . አልፋ ዑመር ኮናሬ የማሊን የመጀመሪያ ዴሞክራሲያዊ ምርጫን አሸነፉ ። አንጎላ የሰፋ የመጓጓዛ አውታር ቢኖራትም በጊዜ ማለፍና ጦርነት ምክንያት መንገዶች አስፈላጊ ጥገኛ አልተደረገባቸውም ። በአንዳንድ ቦታዎች አሽከርካሪዎች መጥፎ ቦታዎችን ለማለፍ ሲሉ ከመንገድ ውጭ ይነዳሉ ። እንደዚህ ከማድረግ በፊት ግን በመንገድ ዳር ያሉ በመሬት ውስጥ ስለተቀበሩ ፈንጂዎች የሚያስጠነቅቁ ምልክቶችን ማስተዋል ያስፈልጋል ። ቅቤ ቀቡት ፣ እንዳይነጣ ነሐሴ 24 ቀን : የድል ቀን በቱርክ ( የ 1922 ዱምሉፒናር ድል ለማስታወስ ) ፤ የቅዱስ ሮዛ በዓል በፔሩ . . . ኒኮላ ሳርኮዚ ( በ ፈረንሳይኛ ፡ Nicolas Sarkozy ) 23ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ናቸው ። ይህ ውቅያኖስ በመሬት ላያፈር ከሚገኘው ውሃ ፵ ፮ ከመቶውን ይይዛል ። ይህም እስከ ፻ ፷ ፪ · ፪ ሚሊዮን ካሬ ኪሎ ሜትር ድረስ በሚሸፍን ይዞታው ነው ። [ 1 ] በመጋቢት ወር ፲ ፰ ፻ ፷ ዓ . ም ላይ የእንግሊዝ መንግሥት በሮበርት ናፒየር የሚመራ ፣ በጊዜው እጅግ ግዙፍ የተባለ ኃይልን አሰናድቶ አውሮፓውያን እስረኞችን ለማስፈታት ጦር ላከ ። መጋቢት ፭ ቀን ፲ ፰ ፻ ፷ ዓ . ም ይህ ጦር በመቅደላ ምሽግ ላይ በሚገኘው ፣ በአመጽ በተዳከመ የንጉሱ ጦር ላይ ጥቃት አደረሰ ። በውጊያው መሃል ንጉሠ ነገሥቱ እጃቸውን እንዲሰጡ ቢጠየቁ እስከመጨረሻው አሻፈረኝ በማለት በሽጉጣቸው እራሳቸውን ገድለው በጀግንነት አለፉ ። ዓፄ ቴዎድሮስ ያሰቡትን ለውጦች በሙሉ በተግባር ቢፈጽሙ ኖሮ በእርግጥም ታላቅና የሰለጠነ ሀገር መሪ ሊሆኑ ይችሉ እንደነበር ታሪክ ተመራማሪወች ይስማማሉ ። ዕቅዳቸው በዚህ መልኩ ቢሰናከልም ፣ እጅግ ድንቅ መሪ ፣ የተዋጣላቸው ወታደርና የተባበረች ዘመናዊ አገር ራዕይ አብሳሪ እንደነበሩ ያሰሯቸው አውሮጳውያን ሳይቀር ሳይመሰክሩ አላለፉም ። ጳጉሜ 1 ቀን : ነጻነት ቀን በስዋዚላንድ ፣ አንድነት ቀን በቡልጋሪያ . . . የላዊ መነሻ ከቅድመ - ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል ። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የቅዝምዝም ስዕል መስለ ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር ። አጠራሩ ግን " ዐወት " ነበር ። በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው " ላሜድ " ስላሉት ፣ ይህ ስዕል " ል " ሆኖ እንዲሰማ መጣ ። በ628 ዓክልበ . ፣ ድራኮ የሚባል ጸሃፊ የአቴና ከተማ ሕግጋት ጻፈ ፤ ይህም ሕግ እጅግ ጨካኝ ሆኖ ይሙት በቃ ለማንኛውም ጥፋት ወሰነ ። በ600 ዓክልበ . ፣ የአቴና አለቃ ሶሎን አዲስ ሕገ መንግሥት ፈጠረ ። የሰራተኞች ሸክም አቀለለ ፣ ነገር ግን ባላባትነት በልደት ሳይሆን በንብረት ብዛት እንዲቈጠር አስደረገ ። ክሊስቴኔስ እንደገና በ516 ዓክልበ . በዴሞክራሲያዊ መሠረት የተሻሸለ ለአቴና ሕገ መንግሥት አወጣ ። እመቤታችን ከአባቷ ከኢያቄም እና ከናቷ ከሐና ነሐሴ ፯ ቀን ተጸንሳ ግንቦት ፩ ቀን በሊባኖስ ተወልዳለች ። < እምሊባኖስ ትወጽዕ መርአት ፦ ከሊባኖስ ሙሽራ ትወጣለች > እንደተባለ ። እምቤታችን በእናት አባቷ ቤት ሦስት ዓመት ፤ በቤተ መቅደስ አሥራ ሁለት ዓመት ፤ ከልጇ ከወዳጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ሠላሳ ሦስት ዓመት ከሦስት ወር ፡ ከዮሐንስ ወልደዘብዴዎስ ዘንድ አሥራ አራት ዓመት ከዘጠኝ ወር ቆይታ በ ፷ ፬ ዓመት ዕድሜዋ በ ፵ ፱ ዓ / ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች ። የእመቤታችንን ስም የሚገልጹ የውዳሴ ጽሑፎችም በእድሜዋ ልክ ተደርሰዋል ። ለምሳሌ የውዳሴ ማርያም ቁጥር ፷ ፬ ነው ፤ የመልክአ ማርያም ቁጥርም ፷ ፬ ነው ። [ 1 ] በከተማይቱ ውስጥ በ 1996 የተገነባ ግዙፍ የወጣቶች ማእከል ይገኛል ። ይህ ማእከል ከፍተኛ አገልግሎት እየሰጠ ቢሆንም በቂ እንዳልሆነ ግን ይታመናል ። የቤተሰብ መምሪያ እና የሰርከስ ደሴን ጨምሮ በርካታ መካከለኛ እና አነስተኛ የሙዚቃ ባንዶች ይገኛሉ ። ከተገነባ በርካታ አመታትን ያሳለፈውና ተገቢውን እድሳት ያላገኘው የ ደሴ እታዲየም በከተማይቱ እምብርት ይገኛል ። ይህ እታዲየም እስከቅርብ ግዜ ድረስ የ ኮምቦልቻ ጨርቃ ጨርቅ የ እግር ኳስ ክለብ የመጫወቻ መዳ ሁኖ አገልግሏል ። በዚህም በርካታ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን የማስተናገድ እድል አግኝቷል ። እጅ ባለ ብዙ ጣት የሰውነት አካል ሲሆን የሚገኘውም በዝንጀሮ እና ሰው ዝርያዎች እንዲሁም በሌሎች የጀርባ አጥንት ያላቸው እንስሳት ክንድ መጨረሻ ላይ ነው ። እጆች የተለያዩ ድርጊቶችን ለማከናወን የሚጠቅሙ ቀዳሚ አካላቶች ናቸው ። ከነዚህም ውስጥ ለማንሳት ፣ ለመግፋት ፣ ለመሳብ ፣ ወ . ዘ . ተ . ። እንደ ዓይን ፤ እግር እና ሌሎች አካላቶች እጅም በአአምሮ የሚታዘዝ አካል ነው ። እቴጌ ጣይቱ በኢትዮጵያ ዱኛ ተሳትፏቸው የገነነውና በአገር አስተዳደርም ውስጥ ከፍተኛ ሚና መጫወት የጀመሩት ኢትዮጵያ ሚያዝያ ፳ ፭ ቀን ፲ ፰ ፻ ፹ ፩ ዓ / ም በውጫሌ ላይ ከኢጣሊያ ጋር በተፈራረመችው ውል ውስጥ በጣልያንኛው ትርጉም ሀገሪቷን ነፃነት እንደሌላት ጥገኛ በማስመሰል ዓላማ ላይ የተመረኮዘ ውንብድና መኖሩ ከታወቀ ወዲህ ነው ። Palacio de La Moneda 3 / 삼 / 셋 / 석 ( Sam / Set / Seok ) = Three ራዲዮ ራዲዮ ሞገዶችን በመከርከም መልዕክት ከቦታ ቦታ የሚተላለፍበት ቴክኖሎጂ ነው ። [ 1 ] ራዲዮ ሞገድ የብርሃን አይነት ሞገድ ሲሆን ልዩነቱ የራዲዩ ሞገድ የብርሃንን ያኽል አይርገበገብም ። የራዲዮ ሞገድ በአየርም ሆነ በወና ውስጥ የሚጓዘው የኤሌክትሪክ መስኩን በማርገብገብና ሞገድ በመፍጠር ነው ። ይህን ሞገድ ባህርዩን በዘዴ በመቀየር ( በመከርከም ) መልዕክት እንዲያዝል ተደርጎ ይላካል ። ለምሳሌ የራዲዮ ሞገዱን ቁመት በአንድ ድምፅ ሞገድ ትክክል ተከርክሞ ሲጫን ኤ . ኤም ራዲዮ ይፈጠራል ። በራዲዮ ሞገዱ ድግግሞሽ ላይ ሲጫን ደግሞኤፍ . ኤም ራዲዮ ይሆናል ። በሞገዱ ቅድመት ላይ ሊጫን ይችላል ፣ ሆኖም ይሄ ብዙ ጊዜ የተለመደ አይደለም ። በድምፅ ሞገድ ትክክል የተከረከመው የራዲዮ ሞገድ ኤሌክትሪክ አስተላላፊ ቁስ ሲያጋጥመው በቁሱ ውስጥ ተለዋዋጭ የኤሌክትሪክ ጅረት ይፈጥራል ። ይህን ተለዋዋጭ ጅረት የሚተረጉሙ መሳሪያወች የተጫነውን ድምፅ ከራዲዩ ሞገዱ አውርደው ወደ ስፒከሩ በመላክ የራዲዮ ዝግጅት እንዲደመጥ ይሆናል ። ከድምፅ በተጨማሪ የምስል መልዕክትም ሊላክ ይችላል ፣ በዚህ ወቅት የቴሌቪዥን ዝግጅት እንዲታይ ይሆናል ። በንጉሱና በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ / ክርስቲያን መካከል የነበረው ግንኙነት እየተበላሸ ቢሄድም ከሌሎች ሃይማኖቶች ጋር የነበርው ግንኙነት የከፋ ነበር ። በመጀመሪያ ፣ ፕሮቴስታንቶች ፣ ካቶሊኮች ፣ እስላሞች ፣ እና ፈላሻወች የሃይማኖት ነጻነት ተፈቅዶላቸው ይኖሩ ነበር ። [ 58 ] ሆኖም የአገሪቱ ውስጣዊ ሁኔታን መበላሸት ተከተሎ ፣ ሚሲዮኖችና ሌሎች ሃይማኖቶች ጫና እየበዛባቸው ሄደ ። ንጉሰ ነገሥቱ ለአገሪቱ አዲስ አይነት ቴክኖሎጂን ለማስተዋወቅ ከነበራቸው ፍላጎት አንጻር በንግሱና በፕሮቴስታንት ሚሲዮኖች የነገረው የመጀመሪያ ግንኙነት መልካም ነበር ። [ 31 ] እንደ ካቶሊኮች የግለሰቦችን ሃይማኖት ለመቀየር ሳይሆን የቤተክርስቲያኒቱን ውስጣዊ አሰራር ለመቀየር ስለሚፈልጉ ፕሮቴስታንቶች በንጉሱ ዘንድ በጥሩ አይን ይታዩ ነበር ። [ 72 ] በ1847 ከስዊዘርላንድ የተላኩ ወጣት እጅ ጥበብ አዋቂ የፕሮቴስታንት ሚስዮኖችን ለማስተናገድ ንጉሱ ቃል ገቡ ። [ 73 ] እኒህ ሚስዮኖች በአማርኛ የታተሙ የሃይማኖት መጽሃፍትን ይዘው የመጡ ሲሆን ፣ ቴዎድሮስ ግን የፈለጉት የጦር መሳሪያወችን ነበር ፣ ሆኖም ቀረ ግን ንጉሱ ለኒህ ሚሲዮኖች ጥሩ አቀባበል አደረጉላቸው ። [ 73 ] በንጉሱ ፈቃድ መሰረት እኒህ ሚሲዮኖች የሰበካ ስራቸው ክርስቲያን ባልሆነው ክፍል ብቻ እንዲወስኑ ሲደረግ ፣ የእጅ ጥበብ ስራቸው ግን ንጉሱ በፈለጉት መጠን ጥራት አልነበረውም ። [ 72 ] ለ ፪ ክፍለ ዘመን ተከፋፍሎ የነበረውን የኢትዮጵያ ግዛት አጼ ቴዎድሮስ በ ፫ አመት ዘመቻ በንዲህ መልኩ አንድ አደረጉ 11 ። በ1848 አጋማሽ ላይ ሸዋን ጎጃምን ወሎን ትግራይንና ጎንደርን አንድ ላይ በመግዛት ፣ በ47 ዓመታቸው ፣ የዘመነ መሳፍንት የመጨረሻ ባላባትና የአዲሱ ዘመናዊ አገር የመጀመሪያ ንጉስ ለመሆን በቁ ። በዚህ ወቅት የአገሪቱ ዋና ከተማ ከጎንደር ወደ ደብረ ታቦር ተዛውሮ ነበር 9 ። ሰሐራ የሚባለውን ልክ የሌለውን በረሃና በዙሪያው ያለውን አውራጃ ሁሉ ጨምረው ፈረሶቻቸውንና ግመሎቻቸውን ይዘው ለማሰማራት ወይም ለመዝረፍ ከአንዱ ወዳንዱ የሚዞሩ አረቦች ይዘውታል ። ከላይ የኢማን መሰረቶች 6 ናቸው ብለናል በመጠኑም ቢሆን በዝርዝር ለማየት እንሞክር 1ኛ / በአላህ ማመን ማለት ሲዘረዘር ይህን ዓለም ብቻውን የፈጠረ ፡ ብቻውን የሚያስተዳድር እና የሚቆጣጠር ፡ ለፍጡራን ሲሳይ የሚለግስ ፡ አምላክ አላህ ነው ብሎ ማመን ማለት ነው ። ይህ አለም ካለ ፈጣሪ አልተገኘም ። የሰው ልጅም ካለ አላማ ወደዚህ ምድር አልመጣም ። ያመጣው አንድ ፈጣሪ አለው ። የመጣውም ለአላማ ነው ። የመፈጠራችን አላማም ፈጣሪያችንን ለማምለክ ነው ። ይህን አለም መጥኖ አስተካክሎ የፈጠረው ፡ ሰማይን ካለ ምሰሶ ያቆመው ጸሃይ እና ጨረቃ እንዲሁም ለሊት እና ቀን ሌሎችንም ፕላኔቶች መስመራቸውን ይዘው / ጠብቀው እንዲጓዙ የሚያደርግ አምላክ ፈጣሪ አስተናባሪ ተቆጣጣሪ / አላህ ነው ብሎ ማመን አንዱ የኢማን መሰረት ነው ። ብርሃን በተጨባጭ ግፊት ማድረግ ይችላል ። ይህን የሚያደርገው ፎቶኖች የተሰኙት የብርሃን እኑሶች የቁስን ገጽታ በመደብደብ ግፊታቸውን በማሳረፍ ነው ። የብርሃን ግፊት እሚለካው የአንድን ብርሃን ጨረር ሃይል ለብርሃን ፍጥነት በማካፈል ነው ። የብርሃን ፍጥነት እጅግ ግዙፍ ስለሆነ ክብርሃን የሚገኘው ግፊት በጣም አንስተኛ ነው ። ስለዚህ አንዲት ሳንቲም በብርሃን ለማንሳት 30 ቢሊዮን የ1 ዋት ሌዘር ፖይነተሮች በአንድ ላይ መሳተፍ አለባቸው ፡ ፡ [ 3 ] የሆኖ ሆኖ የብርሃን ግፊት በናኖ ሜትር ደረጃ ባለው አንስተኛው አለም ውስጥ የማይናቅ ሚና ይቻወታል ። ስለሆነም ጥቃቅን የናኖ ሜትር ማብሪያ ማጥፊያወችን በብርሃን ግፊት ለመቆጣጠር ጥናት ይካሄዳል [ 4 ] ። ዳግማዊ ዓፄ ቴዎድሮስ ( ጥር ፮ ቀን ፲ ፰ ፻ ፲ ፩ ዓ . ም . - ሚያዝያ ፮ ቀን ፲ ፰ ፻ ፷ ዓ . ም . ) [ 1 ] ከ ፲ ፰ ፻ ፵ ፯ ዓ . ም . ጀምሮ እስከ ዕለተ ሞታችው ድረስ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ ። በትውልድ ስማቸው ካሳ ሃይሉ ሲባሉ ፣ በፈረስ ስማቸው አባ ታጠቅ ፣ በወታደራዊ ስማቸው መይሳው ካሳ እና እንዲሁም አንድ ለናቱ ተብለው የሚታወቁ የ19ኛው ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያ ወታደርና ፖለቲከኛ ነበሩ ። ትርጉሙ ፦ በደመነፍስ የሚያወራ ብዙ ጥፋትን ይሰራል ። ነሐሴ የወር ስም ሆኖ በሐምሌ እና በጳጉሜ ወራት መኻል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ አሥራ ሁለተኛው ( ፲ ፪ ኛው ) የወር ስም ነው ። « ነሐሴ » ከግዕዙ « ነሐሰ » ከሚለው ቃል የመጣ ነው ። [ 1 ] ነሐሴ የክረምት ሦስተኛው ወር ነው ። ሐሙስ የሳምንቱ አምስተኛ ቀን ሲሆን ረቡዕ በኋላ ከዓርብ በፊት ይገኛል ። ስሙ ሐምስ ( አምስት ) ከሚለው የግዕዝ ቁጥር የወጣ ነው ። ፲ ፱ ፻ ፶ ፱ ዓ . ም . የባርባዶስ ደሴት ከብሪታንያ ነጻነቷን ተቀዳጀች ። በኋላ ዘመን የከነዓን " ዋው " እንደገና የግሪክ " ኡፕሲሎን " ( Υ υ ) ወለደ ። ይህም የላቲን አልፋቤት ( V v ) እና ( Y y ) እና የቂርሎስ አልፋቤት ( У , у ) ወላጅ ሆነ ። እንደገና የላቲን ፊደሎች ( U u ) እና ( W w ) ከ " V " ስለተነሡ እነዚህ ሁሉ የ " ዋዌ " ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል ። ቱማል ጽሑፍ በተባለው ጽላት ፣ ከጊልጋመሽ ልጅ ኡር - ኑንጋል ቀጥሎ መስ - አኔ - ፓዳ የኒፑርን ዋና መቅደስ ጠባቂ ነበረ ። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋና አስተዳደሩን ሰድስት ኪሎ በሚገኘው በዋናው ጊቢ ያደረገ ሲሆን በአምስት ኪሎ ( የቴክኖሎጂ ፋኩለቲ - ሰሜን ) ፣ በአራት ኪሎ የሳይንስ ፋኩልቲ ፣ በስድስት ኪሎ ( የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ፋኩልቲ እንዲሁም የኢንፎርማቲክስ ፋኩልቲ ) ፣ በጥቁር አንበሳ ( የህክምና ፋኩልቲ ) በልደታ ( የቴክኖሎጂ ፋኩለቲ - ደቡብ ) ፣ የአዲስ አበባ ንግድ ስራ ኮሌጅ ፣ የያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት ፣ የጥርስ ህክምና ትምህርት ቤት ፣ እንዲሁም በደብረዘይት ከተማ የእንሰሳት ህክምና ፋኩልቲን ያስተዳድራል ። አዲስ አበባ በስሩ የሚከተሉትን ፋኩልቲዎች እና ኢንስቲቲዩቶች ይዞአል ይህ ገጽ መንታ መንገድ ነው ። — ከ1 መጣጥፍ በላይ አንድ አርዕስት ወይም ስም ቢከፋፈሉ ፤ ይህ የፈለጉትን ለማግኘት ያማርጦታል ። ከሌላ ጽሑፍ መያያዣ ወዲህ የደረሱ እንደሆነ ፣ ተመልሰው ወደሚገባው መጣጥፍ ቀጥታ እንዲያያይዝ ሊያረጋገጥ ይችላሉ ። ደግሞ " ወዲህ የሚያያዝ " ተመልክተው ለማስተካከል ይችላሉ ። ፊዚክስ ( ከግሪክ φυσικη / ፊውሲኬ / በቃሉ አመጣጥ ) የተፈጥሮ ጥናት ወይም የተፈጥሮ ሳይንስ ማለት ነው ። ፲ ፱ ፻ ፱ ዓ / ም - በንግሥት ዘውዲቱ እና በአልጋ ወራሽ ራስ ተፈሪ ትዕዛዝ መሠረት በራስ ደምሴ የተመራ ሠራዊት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ቢተወደድ ኃይለ ጊዮርጊስን በ እግር ሰንሰለት ታሥረው ንብረታቸው ሁሉ ተወረሰ ። ሪፑብሊካን ፓርቲ ( እንግሊዝኛ : Republican Party ) በ1854 እ . አ . አ . በፀረ ባርነት ንቅናቄ ተሳታፊዎች የተመሠረተ ፓርቲ ነው ። በአሁኑ ጊዜ ካሉት የአሜሪካ ሁለት ( ማለትም ዴሞክራቲክን ጨምሮ ) ዋና ዋና ፓርቲዎች አንዱ ነው ። ይህ የፖለቲካ ፓርቲ በአሜሪካ ሁለተኛውን የተመዘገቡ መራጮች ብዛት ያለው ነው ( ከዴሞክራቲክ በ2004 እ . አ . አ . 72 ሚሊዮን ደጋፊዎች ቀጥሎ ማለት ነው ) ። በ2004 እ . አ . አ . 55 ሚሊዮን የሚደርሱ የተመዘገቡ ድምፅ ሰጭዎች ነበሩት ። [ 1 ] በዚህም በጥቅሉ ለመምረጥ ዕድሜያቸው ከደረሱ አሜሪካውያን አንድ ሶስተኛውን ያህል ብዛት ያላቸው ደጋፊዎች አሉት ማለት ነው ። ፲ ፱ ፻ ፶ ዓ . ም . ጋዜጠኛዋ እና የሕግ ባለሙያዋ የማቹ የፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ ልጅ ካሮላይን ኬኔዲ ሲነበብም < < የ ኤፍ - ኦፍ - ኤክስ ጥምር ከ a እስከ b በ x አንጻር > > ይሆናል ። ከጥግ ካልኩለስ አንጻር የሚከተለው ምልክትን መረዳት የሚገባን በዚያው ዓመት የፈርንሳይ ጦር ተሸነፈና ከግብፅ ወጥቶ በመርከብ ተሳፍሮ ወደ ፈረንሳይ አገር ተመለሰ ። ዳሩ ግን ባላገሮቹ ከፊተኞቹ ገዢዎቻቸው ከቱርኮች ይልቅ የፈረንሳይ ጀኔራል ቅን ፍርድ እየፈረደ በመልካም አገዛዝ በደንብና በሕግ ይገዛቸው ነበርና በመሄዱ እጅግ አዝነው ተላቀሱ ። ንጉሥ ምኒልክ ደግሞ ጊዜያቸው እስኪደርስ ፤ ኃይላቸውን በዘመናዊ መሣሪያዎች እስከሚያዳብሩና ለንጉሠ ነገሥትነቱ ሥልጣን እስከሚዘጋጁ ድረስ ግዛታቸውን በደቡብ እና በ [ ምዕራብ ] ] አቅጣጫ እያስፋፉ በዘዴ ለንጉሠ ነገሥት ዮሐንስ ታማኝና የበታች መስለው መኖርን ያዙ ። Q - REQ የግሪክ ፊደል : አርበኛ ተዋጊ ፡ ጦረኛ ፡ አዋጊ ፡ በጦር ሜዳ ታሪክ ሰርቶ ያለፈ ለሃገሩ አንድነት እና ነጻነት የተዋደቀ በዚህ ድል ምክንያት ሰላም በመገኘቱ የእስልምና ተከታይ የሆኑ ነጋዴወች ለመጀመሪያ ግዜ የኢትዮጵያውን ውስጠኛውን ክፍል ዘልቀው ለመግባትና ለመነገድ ክፍተት አገኙ ፣ በብዛትም በአገሪቷ ለመሰራጨት ቻሉ ። [ 2 ] ይህ በዚ እንዳለ እስልምና በሃድያ ፣ ሶማሊያ ፣ ሐረር ፣ ይፋት እና ዳህላክ ደሴቶች ከዚህ ንጉስ ዘመን በፊት ስር የሰደደ ቢሆንም ፣ በአፋር ፣ አርሲና ሲዳሞ መሰበክና መስፋፋት የጀመረው በዚህ ዘመን ነበር ። አርጎባም በእስልምና ስር የወደቀው በዚህ ዘመን ነው ። የወላስማ ስርወ መንግስት በይፋት የተነሳው በ1285 በዚህ ጊዜ ነው ፤ ቀስ ብሎም አዳዲሶቹን ክፍለ ሃገሮች ፦ ፈተገርን ፣ ዳዋሮን እና ባሌን በተጽዕኖው ስር ለማስገባት ቻለ ። [ 3 ] በትግራይ ] ውስጥ የእስልምና ተከታዮች መሰባሰቢያ የሆነው ነጋሽ እየጎለመሰ ሄደ ። አንዳንድ የባቢሎን ጽሕፈት ደግሞ አምላካቸው ማርዱክ ኤሪዱን እንደ ' መጀመርያ ቅዱስ ከተማና የአማልክት መኖርያ ' ሆኖ እንደ ፈጠረው ይላል ። 10 . የፊደል መምቻ ( ኪቦርድ ) ቀዳማዊ አጼ ይሥሓቅ በዙፋን ስማቸው " ዳግማዊ ገብረ መስቀል " ሲባሉ እ . ኤ . አ ከ1414 - 1429 የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት የነበሩ ናቸው ። የቀዳማዊ አጼ ዳዊት ሁለተኛ ወንድ ልጅ ሲሆኑ የቀዳማዊ ቴዎድሮስ ታናሽ ወንድም ናቸው ። ዮሐን ማርቲን ሽላየር ( Johann Martin Schleyer ) ( 18 July 1831 - 16 August 1912 እ . ኤ . አ . ) , ሠው ሰራሽ ቋንቋ ቮላፒውክን የፈጠረው የጀርመን ካቶሊክ ቄስ ነበሩ ። ሱሳ ( ፋርስኛ ፦ شوش / ሹሽ / ፤ ዕብራይስጥ ፦ שושן / ሹሻን / ፤ ጥንታዊ ግሪክ ፦ Σέλεύχεια / ሰለውከያ / ፤ ሮማይስጥ ፦ Seleucia ad Eulaeum / ሰለውኪያ አድ ኤውላዩም / ) በኢራን በ32 ° 18922 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 48 ° 25778 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ የሚገኝ እጅግ ጥንታዊ ከተማ ነው ። በ1997 ዓ . ም . 64 , 960 ገደማ ሰዎች ይኖሩበት ነበር [ 1 ] ። ሊንጋላ ከፈረንሳይኛ ብዙ ቃሎች ተበድሮ ደግሞ ከፖርቱጊዝ ተጽእኖ አለ ( ለምሳሌ " ማንቴካ " = ቅቤ ፤ " ሜሳ " = ጠረጴዛ ፤ " ሳፓቱ " = ጫማ ) ከእንግሊዝኛም ተጽእኖ አለ ( " ሚሊኪ " = ወተት ፤ " ቡኩ " = መጽሐፍ ) ። የንግድ ምልክቶች : ከዚያ በላይ በታዋቂው መርማሪ ዶክቶር ሊቪንግስተን ዘንድ በ1871 ዓ . ም . በንጋሚ ሀይቅ አፍሪቃ ተመሳሳይ ተረት አገኙ ። በዚህ ትርጉም ግንቡ ሲወድቅ የሠሪዎቹ ራሶች ተሰባበሩ ። ጸሐፊው ጄምስ ጆርጅ ፍሬዘር ደግሞ የሊቪንግስተን ወሬ በሎዚ ጎሣ አፈ ታሪክ ከሚገኝ ተረት ጋር ግንኙነቱን አጠቁሟል ። በዚህ ተረት ዘንድ ፣ ፈጣሪ አምላካቸው ' ኛምቤ ' ወደ ሰማይ በሸረሪት ድር ሸሽቶ ክፉ ሰዎች እንዲያሳድዱት ከተራዳዎች ግንብ ቢሠሩም ተራዳዎቹ ግን ሲወድቁ ሰዎቹ ይጠፋሉ ። በተጨማሪ በአሻንቲ ጎሣ እንዲህ መሰል ተረት ሲያገኝ በተራዳዎቹ ፈንታ ግን ግንቡ የተሠራ ከአጥሚት ዘነዘናዎች ክምር ነው ። ፍሬዘር ደግሞ እንደነዚህ ያሉ ትውፊቶች በኮንጎ ሕዝብ እና በታንዛኒያ ጠቅሶአል ፤ በነዚህ ትውፊቶች ሰዎቹ ወደ ጨረቃ ለመድረስ ሲሞክሩ ተራዳዎች ወይም ዛፎች ይከምራሉ ። [ 1 ] . 아니오 . ( አኒኦ ) = አይደለም î ï ñ ò ó ô ንጉሡ ላሊበላ የሚለውን ስም ያገኘው ፣ ሲወለድ በንቦች ስለተከበበ ነው ይባላል ። ላል ማለት ማር ማለት ሲሆን ፤ ላሊበላ ማለትም - ላል ይበላል ( ማር ይበላል ) ማለት አንደሆነ ይነግራል ። ውቅር ቤተክርስቲያናቱን ንጉሡ ጠርቦ የስራቸው ከመላእክት እገዛ ጋር እንደሆነ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ይነግራል ። በ16ኛው ከፍለ ዘመን አውሮፓዊ ተጓዥ ላሊበላን ተመልክቶ « ያየሁትን ብናግር ማንም እንደኔ ካላየ በፍጹም አያምነኝም » ሲል ተናግሮ ነበር ። አበሳሰል ( ፈረንሳይኛ ፦ cuisine / ኲዚን / ) የምግብ አዘገጃጀት ሙያንና ጥበብን የሚያካትት መደብ ነው ። አጼ ቴዎድሮስ በግል ደረጃ ከነበራቸው የጠበቀ ሃይማኖታዊ እይታ ውጭ ስለ ዘመኑ የአውሮጳ እርስ በርስ ዲፕሎማሲያዊ ውጥረትና ግንኙነት የጠለቀ መረጃ አልነበራቸውም ። የአጼ ቴዎድሮስ የዲፕሎማሲ ደብዳቤወች እንደሚያሳዩት ለንጉሱ የሃይማኖት ጉዳይ ለዲፕሎማሲው ጥረት ዋና ጉዳይ ነበር ፣ ከአውሮጳውያን ጋር ትብብር በመፍጠር የግብጽን እስላማዊ ሃይል ለመመከት የነበራቸውን ፍላጎት የዚሁ ሃይማኖታዊ ዲፕሎማሲ አካል ነበር ። [ 78 ] ስለሆነም ክርስቲያን እንግሊዝ ከሙስሊም ቱርክ ጋር ወግና ክርስቲያን ሩሲያን በክሪሚያ ጦርነት እንደወጋች ሲሰሙ ለንጉሱ እጅግ እንግዳ ሁኔታ ነበር ። በተረፈ የዘመኑ የአውሮጳ ቤተመንግስቶች በዘረኛነት የተሸበቡ ስለነበር ለነሱ « አንድ የአፍሪቃ ንጉስ ከተራ የጎሳ አለቃነት ባለፈ አይታይም ነበር » [ 79 ] ፤ ይህም እውነታ ለንጉሱ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት የተደበቀ ነበር ። እመቤቲቱ የባለቤታቸው ጦር ሜዳ መቆየት አላስችል ይላቸውና ከአንዱ ባሪያቸው ጋር ይቀበጣሉ ። እንዳየደርስ የለም ባል ሳይጠበቁ ከች ይላሉ ። ሚስጥራቸው እንዳይወጣ ያሰቡት ሚስትም ስራተኛቸውን ባፋጣኝ ወደባሪያቸው እንዲህ ብለው ይልካሉ ' ባለፈው የተፈጠረውን ነገር ለማነም እንዳትናገር ' ። ሰራተኛየቱም ብዙ ስዎች ይሰሩበት ወደነበር እርሻ ሄዳ አፋፉ ላይ ትቆምና ስሙን ጠርታ ' እመቤቴ የባለፈውን ነገር ለማንም እንዳትናገር ብለውሃል ' ትለዋለች ። እሱም መለስ ያደርግና ' ምንም ችግር የለም እኔ ምኔ ሞኝ ነው እመቤቴን አወታሁብዬ የማወራው ' ብሏት እርፍ ። ተፈጸመ ይህ የውቀት ዘርፍ ከሞላ ጎደል የሚከተሉትን ያጠናል ፦ ከአብዮቱ ፍንዳታ በኋላ በ1975 የአካባቢው ርስተኞችና ተከታዮቻቸው ደብረ ታቦርን መስከረም 1975 ላይ ተቆጣጠሩ ። የአጠቃላይ በጌምድር አስተዳዳሪ በዚህ አመጽ ሲገደል መንገድ ሰሪ ቻይኖችና የሆስፒታል አስተዳዳሪ አድቬንቲስት ሚስዮኖች ተባረሩ ። የዚህ አመጽ ቀስቃሽ መልዕክት ደርግ የአረቦች ሴራ ነው የሚል ነበር ። [ 50 ] የክፍለ ሃገሩ አስተዳዳሪ በዛብህ ገብሬ ( 43 ) ምንም እንኳ ደበረ ታቦር የተወለደ ሰው ቢሆም የደርግ ተወካይ ነው ተብሎ ስለታመነ በአመጹ ተገደለና በዚያው በመስከረም ተቀበረ ። [ 51 ] በአፋር በርሃወች የጥንት አጽሞችን ከሚፈልጉት ሰወች አስተዋጾ ያበረከተው ስለሺ ተበጀ በዚህ ወቅት በደብረ ታቦር የዘመቻ ተማሪ ነበር ። [ 52 ] የመንግሥት ሃይማኖት • እኒህን ሁሉ መጻሕፍት የጻፉት በመደበኛ የቀለም ትምሕርት ቤት ሳይሰለጥኑ ፥ በከፍተኛ የመንግሥት ሥራና ኀላፊነት ተጠምደው ፥ ያላቸውን የምዝናኛ ጊዜ ሁሉ ሰውተው ቁም ነገር በመሥራታቸው ሄስቲንግስ ካሙዙ ባንዳ ግንቦት ፯ ቀን ፲ ፰ ፻ ፺ ዓ / ም ተወለዱ ። ባንዳ አገራቸውን ማላዊን ለሰላሳ ዓመታት ያስተዳደሩ ሲሆን በትምህርታቸው ጤና ጥበቃ አጥንተው በእንግሊዝ አገር ውስጥ በሕክምና ዶክቶርነት በሊቨርፑል ፣ ኒውካስትል እና ሃርልስደን ሲያገለግሉ በታካሚዎቻቸው ዘንድ በጣም ተወዳጅ እንደነበሩ ይዘገባል ። ነገር ግን አንቶኒ የግብፆችን ንግሥት በተመለከተ ጊዜ ምንም አላሰበም ። ማርክ አንቶኒ ከክሌዎፓትራ እስኪገናኝ ድረስ ክቡር ሰውና ጀግና መሆኑን አሳየ እንጂ ከዚያ በኋላ ግን ፍጹም እንደ ባሪያዋ ሆነ ። ነሐሴ 23 ቀን : አብዮት በዓል በስሎቫክያ . . . የቴዎድሮስን ንጉስ መሆን ደጅአዝማች ውቤ ሊቀበለው አልቻለም ። ስለሆነም ቴወድሮስን ለመውጋት ዝግጅት ማደርግ ጀመረ ። [ 32 ] በዚህ ምክንያት ቴዎድሮስ ያለመንም ችግር ሰሜንን በመውረር ከትግራይ የካቲት 9 ፣ 1847 የተነሳውን ውቤን ደራስጌ ላይ ገጠመው ። ደራስጌ የደጅ አዝማች ውቤ ዋና ከተማ የነበር ቢሆንም በዚህ ጦርነት ተሸነፈና ተማረከ ። ከሁለት ቀን በኋላ ቴወድሮስ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገሥት ተብሎ አክሊል ጫነ ። ፍራንስዋ ሚቴራን ( 1973 - 1988 ) ( በ ፈረንሳይኛ ፡ François Mitterrand ) 21ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ ። አስተዳደሩ ማዕከላዊ እየሆነ በሄደ ቁጥር የሃይላቸውን መሸርሸር የተረዱት የየጎጡ ባላባቶች ጦር ማንሳት ጀመሩ ። የጎጃሙ ተዳላ ጓሉ ፣ የወልቃይቱ ጢሶ ጎበዜ ፣ የሸዋወቹ ሰይፉ ሳህለስላሴና በዛብህ ፣ የወሎዎቹ ደጃዝማች ሊበን አምዴ አመጽ አስነሱ ። [ 62 ] በዋግሹም ጎበዜ የሚመራው የላስታ ጦር ጭራሽ ጎንደርን ለጥቂት ጊዜ ለመቆጣጠር ቻለ ፣ ሰሜንና ወገራም እንዲሁ ለአመጽ ተነሳሱ ። [ 63 ] በመጀመሪያዎቹ የቴዎድሮስ ዘመናት የትግራዩ ደጃዝማች ካሳ ምርጫ ከሌሎቹ ባላባቶች በተለየ መልኩ ለአዲሱ ንጉስ ክብርና ታማኝነት ያሳይ ነበር ። [ 64 ] በዚህ ወቅት የንጉሠ ነገሥቱ ጦር ሰራዊት ከሁሉ የተሻለ ስለነበር ሁሉኑም አመጽ በሃይል ለመቆጣጠር ቻለ ። [ 65 ] የንጉሱን ሰራዊት መመገብ የሰለቻቸው ገበሬወች ግን ባንጻሩ ለአመጹ መበረታታት አስተዋጾ አደረጉ ። [ 57 ] በየጊዜው የሚካሄደው ዘመቻም ለድህነትና ለህዝብ ማለቅ ከፍተኛ አስተዋጾ እያደረገ መጣ ። [ 57 ] በዚህ መካከል የአገሪቱን ብሄራዊ መከላከያ ለማጠናከር አጼው ያወጡት የግብር ስልት አዲሱን ስርዓት ከገበሬወች ዘንድ ሙሉ በሙሉ ለየው ። [ 66 ] እኒህ ተቃውሞወች ከተራ ሰውነት ተነስተው አገሪቱን ለማሳደግና ፍትሃዊ ስርዓት ለማስፈን በሞከሩት አጼው ዘንድ አሳዛኝ ነበሩ ። [ 57 ] ዓፄ ዮሐንስ ደብረ ታቦር ላይ ሳሉ ከሸዋ ከሦስት ወገን መልእክት ይደርሳቸው ነበር ። ፲ ፰ ፻ ፳ ፫ ዓ / ም ቤልጂየም ነጻ ስትሆን ቀዳማዊ ሊዮፖልድ የአገሪቷ ንጉሥ ሆኑ ። ] ] ይህ አይነት ስሌት ለ ሞርጌጅ ክፍያ በባንኮች ዘንድ የሚጠቀሙበት ነው ። የስቶክ ተጠባቂ ዋጋንም ካሁኑ ለመተንበይ ይጠቅማል ። ባጠቃላይ የብድርን አመታዊ ወለድ ፐርሰንቴጅ ለማስላት ነጋዴወችና ባንኮች የሚጠቀሙበት ዘዴ ነው ። በጥንቱ የኢትዮጵያ ነገስታት የነበረው ቋሚ ችግር ፣ ስልጣንን የማወርስ ችግር ነበር ። ይግባ ጺዮን 5 ወንድ ልጆች ነበሯቸው ግን ከ5ቱ የትኛው እንዲነግስ መወሰን ስላልቻሉ እያንዳንዱ ልጅ ለአንድ አመት እንዲነግስ እንዳረጉ ታሪክ ጻህፍት ይዘግባሉ [ 4 ] በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የኦክቶበር መጨረሻና የኖቬምበር መጀመርያ ነው ። ተፈሪ ፣ እያሱና ብሩ በ1897 ዓ . ም . ሉሳካ ለአለቃው ሉሳካ ተሰይሞ በአውሮፓውያን የተስፋፋ መንደር ነበረ ። በ1927 ዓ . ም . የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት ስሜን ሮዴዝያ መቀመጫ ወዲህ ከሊቪንግስቶን ተዛወረ ። በ1957 ዓ . ም . ዛምቢያ ነጻነት ሲያገኝ የዛምቢያ ዋና ከተማ ሆነ ። ሁለት ኩነቶች እርስ በርስ አግላይ ካልሆኑ ፣ የቅይጥ ዕድላቸው መጠን እንዲህ ይሰላል ጳጉሜ 6 ቀን ክሎሪን ንጥረ ነገር ሲሆን ተዋህስ ከውሃ በማጽዳት የሚጠቅም ኬሚካል ነው ። የተምር ዘምባቦች - ሞሮኮ ከተጫጩ ከሁለት ዓመት በኋላ ወይዘሮ ጣይቱን ለማስመጣት በቤተ መንግሥቱ በተደረገው ምክር መሠረት አለቃ ተክለማርያም ወልደ ሚካኤል ደብዳቤ ተሰጥቷቸው ተላኩ ። በዚያም አስፈላጊው ሁሉ በተፋጠነ ሁኔታ ተሟልቶ በጐጃም በኩል ደንገጡሮችና አሽከሮች አስከትለው ጉዞውን ጀመሩ ። ደብረ ብርሃንም በገቡ ጊዜ ንጉሡ / ምኒልክ / ታላቅ አቀባበል አደረጉላቸው ። ከዚያም ጣይቱ ወንድማቸው ራስ ወሌ ብጡል ዘንድ ለጥቂት ዓመታት ተቀምጠው ከቆዩ በኋላ የጋብቻቸው ስነ - ሥርዓት የፋሲካ ዕለት ሚያዝያ ፳ ፭ ቀን ፲ ፰ ፻ ፸ ፭ ዓ / ም በአንኮበር መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ቁርባን ተቀብለው ተጋቡ ። የመጀመሪያዎቹ የሌሶቶ ነዋሪዎች የኮይሳን አዳኞች ሲሆኑ በባንቱ ፍልሰቶች ጊዜ የተለያዩ ባንቱ በሚናገሩ ጎሳዎች ባብዛኛው ተተክተዋል ። ሌሶቶ አንድ ሀገር የሆነችው በ1822 እ . ኤ . አ . በሞሹሹ 1ኛ ስር ነው ። በተጨማሪ በአንዳንድ አስተሳሰብ ፣ የሞሳሕ ልጆች ምናልባት ለግብጽ ታሪክ የታወቀውን መሽወሽ ሕዝብ ያጠቀልል ነበር ። « መሽወሽ » ኬጥያውያንንም ግብጽንም በ1190 ከወረሩት ከ « ባሕር ሕዝቦች » መካከል ይቆጠሩ ነበር ። ከ1390 ዓክልበ . ያህል ጀምሮ መሽወሽ በሊቢያ ቀሬናይካ እንደ ተመሠረቱ ይመዘገባል ። አንድ የመሽወሽ ቅርንጫፍ ግብጽን ወርሮ ከ1000 እስከ 740 ዓክልበ . ድረስ በጥቂት ሥርወ መንግሥታት ( ከኩሻውያን በፊት ) ግብጽን ይገዙ ነበር ። እስካሁንም በስሜን አፍሪካ የሚገኙት በርበሮች ሕዝቦች ራሳቸውን « ኢማዚቀን » ሲሉ ፣ ይህ ስም ከግብጽኛ « መሽወሽ » ፣ ከግሪክ « ማዙወስ » ፣ ከሮማይስጥ « ማዛከስ » ግንኙነት እንዳለው ይታወቃል ። ፋሲል ግቢ ወይንም በሌላ ስሙ ማቀባበያ ወይንም ነገሥታት ግቢ በጎንደር የሚገኝ ከአጼ ፋሲለደስ እስከ እቴጌ ምንትዋብ የተለያዩ ነገስታት በአንድ ግቢ ( ቅጥር ) ውስጥ ያሰሩትን የግንቦች ስብስብ የሚያገልጽ የቃላት ሐረግ ነው ። ይህ ግቢ በጥንቱ ዘመን የአስተዳደር ስርዓት ተቀርጾለት በጥንቃቄ የሚመራ ነበር ። ስርዓቱም ስርዓተ መንግስት በመባል ሲታወቅ በመጽሃፍ መልኩ በግዕዝና በድሮው አማርኛ የተመዘገበ ነበር ። በኛ ሥርዐተ - ፀሓይ ዋናዋ ትልቅ አካል ራሷ ፀሓይ ናት ። በመላው ሥርዐተ - ፀሓይ ውስጥ ከሚገኘው ክብደት 99 . 86 % የፀሓይ ነው ። ለምሳሌ ከታላቁ ፈለክ ከጁፒተር ሲነጻጸር የፀሐይ ክብደት 1000 ዕጥፍ ይበልጣል ። የፀሓይ ክብደት ከምድር 1 . 3 ሚሊዮን ጊዜ ይበልጣል ። በጣም ግዙፍ እና ከባድ የኾነችው ኮከብ ከምድር ያለችበት ርቀት በጣም የሚያስደንቅ ነው ። በምድር እና በፀሓይ መካከል ያለው ርቀት የምድርን ዳያሜትር በ12 , 000 ጊዜ ይበልጣል ። ብርሃን ይህን ርቀት ለመጓዝ 8 . 5 ደቂቃ ይፈጅበታል ። ቀልዶች ከጋብሮቮ ምድር በአረፈዓይኔ ሐጐስ የተተረጎመ ከቡልጋሪያ ዋና ከተማ ተሰደው በጋብሮቮ የሚባል ቦታ ስለሚኖሩ ፣ በቀጥቃጣነታቸው ታዋቂነት ስላተረፉ ማህበረሰቦች የሚያትት የቀልድ መጽሃፍ ነው ። መጽሃፉ በታተመበት ወቅት ከፍተኛ ተነባቢነትን በማትረፉ ቀጥቃጣ ሰው ጋብሮቭ በሚል ስያሜ እንዲታወቅ አድርጓል ። [ 1 ] ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ - ዳሞ | አዲስ አበባአስተዳደራዊ ክልሎች - ትግራይ | አፋር | አማራ | ኦሮሚያ | ሶማሌ | ቤንሻንጉል - ጉምዝ | ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች | ጋምቤላ | ሐረሪ | አዲስ አበባ | ድሬዳዋቋንቋዎች - አማርኛ | ግዕዝ | ኦሮምኛ | ትግርኛ | ጉራጊኛ | ሶማሊኛ | አፋርኛ | ሲዳምኛ | ሃዲያኛ | ከምባትኛ | ወላይትኛ | ጋሞኛ | ከፋኛ | ሃመርኛ | ስልጢኛ | ሀደሪኛመልክዓ - ምድር - አባይ | አዋሽ | ራስ - ዳሽን | ሶፍ - ዑመር | ጣና | ደንከል | ላንጋኖ | አቢያታ | ሻላከተሞች - የኢትዮጵያ ከተሞች ረቂቅ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው በአቶ ከተማ ይፍሩ ትጋትና ድካም ተዘጋጅቶ እንዲፈረም አድርገዋል ። በአብዝኛው ዓለም አቀፍ አስተያየት “ የአፍሪቃ አባት ” የሚል ስምም አትርፎላቸዋል ። የቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ፲ ፱ ፻ ፷ ፮ ዓ / ም የአሜሪካ ፕሬዚደንት ሪቻርድ ኒክሰን የ “ ወተርጌት ቅሌት ” ( watergate scandal ) ተብሎ በሚታወቀው ጉዳይ ምክንያት የፕሬዚደንት ስልጣናቸውን በማግሥቱ እንደሚለቁ ይፋ አደረጉ ። ፍርድ ቤት ፍርድ የመስጠት ስልጣን ያለው የ መንግስት አካል ነው ። ከ ሶስቱ ከፍተኛ የመንግስት አካላት ማለትም ህግ አውጭ ፣ ህግ ተርጓሚ እና ህግ አስፈጻሚ አንዱ ። ይህ አካል ህግ ተርጓሚ የሚባለው ነው ። የ ወንጀለኛ መቅጫ ህግ ፣ ሲቪል ህግ ፣ አስተዳደራዊ ህግ እና ሌሎች ህጎችን በ የህግ የበላይነት ላይ መሰረት በማድረግ ይተረጉማል ። ቡካረስት ከ1452 ዓ . ም . ጀምሮ ይታወቃል ። በአፈ ታሪክ ዘንድ የተመሠረተው ቡኩር በተባለ እረኛ ነበር ። ገርማሜ የስምንት ዓመት ታናሽ ቢሆንም ከሁለቱ የበለጠ የተፈጥሮ ኮስታራ ፣ ትጉሕ ተማሪ እና ስፖርተኛ ( በተለይም በእግር ኳስ ) እንደነበር ይነገርለታል ። በ ' ጥሬ ሲላቢክ ' ጽሕፈቶች ፣ እነኚህ ምልክቶች ለአንድ ድምጽ አይመሳሰሉም ። ስለዚህ « ቴ . . . ታ . . . ቶ . . . » የሚሉ ፊደላት ከቶ አይመሳሰሉም ፣ ለምሳሌ በጃፓንኛ በሚጠቅመው « ካታካና » በሚባል ጽሕፈት ፤ እነዚህ ድምጾች テ , タ , ト ይጻፋሉ ። ጃፓንኛ ደግሞ ሌላ « ሂራጋና » በተባለ ሲላቢክ ጽሕፈት ሊጻፍ ይችላል ። ፲ ፱ ፻ ፲ ፱ ዓ . ም . በደብሊን አየርላንድ የተወለደው ታዋቂ የሥነ ጽሑፍ ሰው ጆርጅ በርናርድ ሾው በስነጽሑፍ የተሸለመውን የኖቤል ሽልማት ቢቀበልም ለዚሁ ሽልማት የተወሰነውን አንድ መቶ አሥራ ስምንት ሺህ አንድ መቶ ስድሳ አምሥት የስዌድ ክሮና ግን አልቀበልም አለ ። በኋላ ግን በገንዘቡ በስዌድ ቋንቋ የተጻፉ መጻሕፍት ወደ እንግሊዝኛ እንዲተረጎሙበት አደርገ ። ጆርጅ በርናርድ ሾው የሽልማቱ አሸናፊነቱ ይፋ በሆነ ጊዜ ፤ “ አልፍሬድ ኖቤልን ዲናሚትን መፍጠሩን ይቅር ልለው እችላለሁ ፤ ነገር ግን የኖቤል ሽልማትን ለመፍጠረ የሚበቃ ግን በሰው የተመሰለ ሰይጣናዊ መንፈስ ነው ” አለ ። ፲ ፱ ፻ ፶ ፩ ዓ . ም . የፓን አሜሪካ አየር መንገድ ቦይንግ 707 አውሮፕላን ለመጀመሪያ ጊዜ ከኒው ዮርክ ከተማ ተነስቶ በፈረንሳይ አገር ፓሪስ ከተማ ድረስ በረረ ። ለምሳሌ የጎርባቾቭ የግላስኖስት ውጅማ [ 3 ] ( policy ) ፣ ከዚህ በፊት በአስተዳደሩ መሣሪያዎች ከሕዝቡ በምስጢርነት ይደበቁ የነበሩ መንግሥታዊ / ሰብአዊ ፤ ወ . ዘ . ተ . መረጃዎችን ማንኛውም ዜጋ የማግኘት መብቱን ያረጋገጠለት አቢይ ውጅማ ሲሆን ፤ የፔሬስትሮይካ ስልት ደግሞ ከአብዮቱ ጀምሮ የማዕከላዊው የኮሙኒስት ሸንጎ በቁልፍ እጅ ይዞት የነበረውን ስልጣን በማላቀቅ የቻራስፍና ( democracy ) ስርዐት በሕዝቡ አዕምሮ እንዲሰነጽ መንገድ የከፈተ ውጅማ ነው ። በአንዳንድ ደራሲ እንደ ባሪ ፌል ዘንድ ፣ ይህ አይነት አጻጻፍ ደግሞ በእስጳንያ ፣ በፖርቱጋል እንዲሁም በስሜን አሜሪካ ( ለምሳሌ በትርኪ ተራራ ) በሰፊ ተገኝቷል ። ተመራምሪወች በአጉሊ መነጽራቸው የተለያዩ ፈለኮችን ከኒውተን በኋላ አጥንተዋል ። ለምሳሌ የኡራኑስን አካሄድ በመንጽራቸው ቢያጠኑም ይህ ፕላኔት ከሌሎች ፕላኔቶች የተለየ እንግዳ ምህዋር ይዞ ይሾር ነበር ። ምክንያቱን ለማወቅ በተደረገ ጥረት ኸርባን ለ ቬይ የተሰኘው ፈረንሳዊ የኒውተንን ህግ ተጠቅሞ ባደረገው ትንተና ለጊዜው በመነጽር ያልተስተዋለ ሌላ ፕላኔት በኡራኑስ ላይ የግስበት ተጽዕኖ እንዲያደርስበትና በኒውተን ህግ መሰረት ፕላኔቱ የት ሊኖር እንደሚችል ተነበየ ። ዮሐን ጋሌ ለ ቬይ በተነበየው ስፍራ ላይ መነጽሩን በማለም ነፕቲዩን የተሰኘችውን ፈለክ ለማግኘት ቻለ ። ግኝቱ እስካሁን ደረስ የኒውተን የግስበት ህግ ታላቁ ድል በመባል ይታወሳል ። ፲ ፰ ፻ ፷ ፩ ዓ / ም በዓለም የመጀመሪያው የመንገድ ተሽከርካሪዎች መቆጣጠሪያ መብራት በእንግሊዝ ዋና ከተማ በለንደን ላይ የ ፓርላማ ሕንጻ ( የዌስትሚንስተር ቤተ መንግሥት ) ‘ Palace of Westminster ’ ፊት ለፊት ተተክሎ አገልግሎት ላይ ዋለ ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1 , 088 , 700 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 42 ° 40 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 23 ° 18 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። ስዕላዊ መዝገበ ቃላት ፡ በዣን - ክሎድ ኮርቤይ የተደረሰ የአማርኛ - እንግሊዝኛ ስዕላዊ መዝገበ ቃላት ነው ። መጽሐፉ በ1983 ለሁለተኛ ጊዜ በካናዳ ቶርንቶ ታተመ ። [ 1 ] መሠረቱ ቅዱስ ስለሚሆን ፣ ፈሻሽ ነገር ያለበት ሰው ወደ መቅደሱ ግቢ ሳይገባ ለ7 ቀን በርኩስና መቆየት አለበት ። እንዲሁም መቅደሱ ያለበት ከተማ ( ዘላለማዊው ኢየሩሳሌም ) በሙሉ ቅዱስ ስለሆነ ግብረ ስጋ ግንኙነት በከተማው ውስጥ ይከለክላል ። ማንም ባለትዳር ወደ ከተማው ሳይገባ ከሩካቤ ሁሉ 3 ቀን መቆየት አለበት ። ነገር ግን በዚህ ብራና የተጻፉት እነዚህና ብዙ ሌሎች ደንቦች በታሪክ ውስጥ መቸም በተግባር አልታወቁም ነበር ። ፲ ፱ ፻ ፷ ፫ ዓ . ም . በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የአገራቸውን አርበኞች የመሩ እና ታዋቂው የፖለቲካ ሰው ፣ የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ሻርል ደጎል በተወለዱ በ ሰባ ዘጠኝ ዓመታቸው አረፉ ። በሚቀጥሉት ጥቂት የግራኙ ጎራ አዳዲስ ወታደሮች በማስመጣት በከፍተኛ ሁኔታ መጠናከር ጀመረ ። ይህ ነገር ያላማረው ደጋማ ቶሎ ብሎ ጦርነት መግጠም አስፈላጊ መሆኑን በመገንዘብ መጋቢት 16 ላይ አሁንም አራት ማዕዘን በመስራት ዘመተ ። ምንም እንኳ የኢማሙ ጦር ከበፊቱ በበለጠ ቁርጠኝነት ቢዋጉም ፣ በድንገት በፈነዳ የጥይት ቀልህ ምክንያት ፈረሶቹ በመደናገጣቸው አራቱ ማዕዘን አሁንም አሸነፈ ። በዚህ ጊዜ የኢማሙ ሰራዊት በዕውር ደንብስ እያመለጠ ሸሸ ። ክሳታንሶ የተባለው ፖርቱጋላዊም በጸጸት እንዲህ ብሎ መዘገበ ፡ ፲ ፱ ፻ ፴ ዓ . ም . የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ራምሲ ማክዶናልድ በ1955 ዓ . ም . ግርማዊ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት በአዲስ አበባ እንዲጀመር ብዙ ድጋፍ ሰጡ ። በ1958 ዓ . ም . ወደ ካሪቢያን ጉብኝት አድርገው የጃማይካ ራስታዎች ተገኛኙ ። በ1967 ዓ . ም . በማርክሲስት አብዮት ደርግ ሥልጣኔ ያዙና እሳቸው በእሥር ቤት ታሰሩ ። በሚከተለው አመት ከተፈጥሮ ጠንቅ እንደ አረፉ አሉ ፤ ሆኖም ለምን እንደ ሞቱ ስለሚለው ጥያቄ ትንሽ ክርክር አለ ። ብዙ ራስታዎች ደግሞ አሁን እንደሚኖሩ ይላሉ ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1400 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 43 ° 44 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 07 ° 25 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። አጼ ዘርአ ያዕቆብ በዘውድ ስማቸው ቆስጠንጥንዮስ ከአባታቸው ቀዳማዊ ዳዊት እና ከእናታቸው ንግስትክብረ እግዚ በ1399 እ . ኤ . አ . ከአዋሽ ወንዝ አጠቀብ ትገኝ በነበረው ትልቅ ተብላ በምትጠራው መንደር የድሮውፈተገር ክፍለ ሐገር ተወለዱ ( ከቀኝ ያለውን ካርታ ይመልከቱ ) ። የነገሡበትም ዘመን 1434 - 1468 እ . ኤ . አ . ነበር ። ያረፉትም በደጋ ደሴት ፣ ጣና ሃይቅ ነው ። በተለምዶው ዋጋ የሚባለው ገዥ ወይም የአገልግሎት ተጠቃሚ ከሚከፍለው ይልቅ ሻጭ ወይም የአገልግሎት ሰጭ ለዕቃው ወይም አገልግሎቱ የሚጠይቀውን መጠን ነው ። « ሜድትራኒያን » የሚለው ስም ከሮማይስጥ ሲሆን ትርጉሙ « ከአህጉሮች መካከል » ነው ። በግዕዝ ደግሞ ስሙ « ባሕር ዐቢይ » ( ታላቁ ባሕር ) ይባላል ። ይህን ማሽን ሃንስ ሬኖልድ በ1880 ፈጠረው ይባል እንጂ በ16ኛው ክፍለዘመን ይኖር የነበረው ሊዮናርዶ ዳቪንቺ የዚህን አይነት መሳሪያ ትልም እንደሳለ እስከማስረጃው አሁን ድረስ ይገኛል ። የኛማ ጌታ ሊሰጡን ነበር ። « ላይቤሪያ » ከእንግሊዝኛው liberty ( ሊበርቲ ፣ ማለትም ነጻነት ) ከሚለው ቃል ነው የመጣው ። ፪ / ፡ ማንም ፡ ሰው ፡ የአንድ ፡ ማኀበር ፡ አባል ፡ እንዲሆን ፡ አይገደድም ። ጉታውያን በሜስጶጦምያ ጽሕፈቶች ዘንድ ኋላቀርና ሥልጣኔ የናቀ ሕዝብ ይመስላሉ ። ከነገስታታቸው ስሞች በቀር ፣ ስለ ቋንቋቸው ጸባይ አንዳችም ነገር ዛሬ አይታወቅም ። ነሐሴ 30 ቀን : አስተማሮች ቀን በሕንደኬ ( የራዳክሪሽናን ልደት ) . . . ሁለት የተወሰነ የእድሜ ልዩነት ያላቸው ሽማግሌዎች ስላሳለፉት የቀደሞ ህይዎታቸው እየተጫወቱ ሳለ በእድሜ አነስ የሚለው ሽማግሌ ጥቂት ለሚበልጠው ሽማግሌ በህይወት ዘመንህ ተመኝተህው የተሳካልህ ነገር አለ ? ብሎ ይጠይቀዋል በእድሜ ከፍ ያለው ሽማግሌም ሲመልስ አዎ አለ በልጂነቴ ጥፋት አጥፍቸ እናቴ ጸጉሬን ስትይዘኝ በጣም ስለሚያመኝ ምነው መላጣ በሆንኩ እል ነበር ይሄው አሁን ተሳክቶልኛል አለ ይባላል ። ( ሀ ) ንጉሥ ምኒልክ ወደ ዓፄ ዮሐንስ ሄደው ላይገቡና ላይገናኙ ፤ በዓፄ ዮሐንስም ላይ ጠላት ቢነሳ ንጉሥ ምኒልክ የጦር አብጋዛቸውን እየላኩ ሊረዱ እንጂ ራሳቸው ወደ ዘመቻ ላይሄዱ አሞራ ገደል ( አማራ ገደል ) በ ፲ ፰ ፻ ፸ ፯ ዓ . ም . ከላይ እንዳየነው እያንዳንዱ የጆሜትሪ ዝርዝር አባል ከፊት ካለው አባል በአንድ ቋሚ ቁጥር እይተባዛ የሚገኝ ነው ። እታች ያለው ሰንጠረዥ ይሄን ጉዳይ ለማስረዳት ይሞክራል ፦ ደሴ አሁን ስራ ቢያቆምም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የኮምቦልቻ አውሮፕላን ማረፊያን ከጎረቤቱ ከኮምቦልቻ ከተማ ጋር ይጋራ ነበር ። ከዚያ በፊት ፣ ከአሦራውያን ጎረቤቶች መካከል ሲሆኑ ሙሽኪ በሚል ስያሜ ይታወቁ ነበር ። እኚህ ሙሽኪ በአሦር ንጉሥ 2 ሳርጎን ዘመን ( 700 ዓክልበ . ግድም ) በኪልቅያ ( በደቡብ አናቶሊያ ) ሲገኙ የታባል መንግሥት ተባባሪዎች ነበሩ ። ሙሽካውያን እና ታባላውያን በ1190 ግድም የኬጥያውያን መንግሥትን ወርረው ያፈረሱት ናቸው ። ሌላ ስማቸው « ብሩጊ » ሲሆን ከመቄዶን ( አውሮጳ ) ወደ ትንሹ እስያ ተሻግረው ከ « ብሩጊ » ወደ « ፍሩጊ » ቀይረውት አገሩ ለነርሱ ፍርግያ እንደ ተባለ ይታመናል ። በሶስተኛ ደረጃ በተለያዩ ሙያዎች ተሠማርተው በተለይም በቤተ መንግሥቱ የተለያዩ የሥራ ድርሻዎች በነበራቸው ባለሙያዎች የተቆረቆሩ ሠፈሮችን እናገኛለን ። እነዚህም ከብዙ በጥቂቱ ሠራተኛ ሠፈር ፣ ዘበኛ ሠፈር ፣ ሥጋ ቤት ሠፈር ፣ ኩባንያ ሠፈር ፣ ጠመንጃ ያዥ ሠፈር ፣ ካህን ሠፈር ( በኋላ ገዳም ሠፈር ) ፣ ገባር ሠፈር ፣ ሠረገላ ሳቢ ሠፈርና ውሃ ስንቁ ሠፈርን ያካትታሉ ። ሠራተኛ ሠፈር በአፄ ምኒልክ ቤተ - መንግሥት በዕደ ጥበባት ሙያ በተሠማሩ ነዋሪዎች የተመሠረተ ሠፈር ነው ። የሠፈሩ መሥራቾች ዋነኛ ሙያ የብረታ ብረት ሥራ እንደነበረ ይነገራል ። ይሄም የተለያዩ የብረታ ብረት ውጤቶችን ለምሣሌ ማረሻ ፣ የፈረስ እርካብን ፣ የቤት እቃዎችን ፣ የጋሻና ጦር እና የጠመንጃ ዕድሳትን ይጨምራል ። በቤተ መንግሥቱ በአናጢነት የተሠማሩ ባለሙያዎችም የሚኖሩት በሠራተኛ ሠፈር እንደነበር ይነገራል ። [ 1 ] ደብረ ዳሞ በ6ኛው ክፍለ ዘመን የተቆረቆረ ገዳምና ይህ ገዳም የሚኖርበት ተራራ ስም ነው ። ደብረ ዳሞ ከአዲግራት በስተምዕራብ በመካከለኛው ትግራይ ይገኛል ። ከተራራው ቀጥ ብሎ ለመውጣት አዳጋችነቱ የተነሳ ወደገዳሙ ለመድረስ ከቆዳ በተሰራ ገምድ ላይ መንጠላጠል ግድ ይላል ። ቤተ ክርስቲያኑ በኢትዮጵያ ውስጥ ጥንታዊ የአሰራር ዘዴን ተከተሎ እስካሁን ዘመን ድረስ በመዝለቅ ቀደምትነት ስፍራን ይይዛል ። የተሰራውም በአቡነ አረጋዊ በ6ኛው ክፍለ ዘመን እንደነበር ትውፊት አለ ። ቶማስ ፓከናም የተባለው የታሪክ ተመራማሪ አምባው እንደ ወህኒና አምባ ግሸን ወንድ የነገስታት ዝርያወችን ለማሰሪያነት ያገለግል እንደነበር ትውፊት እንዳለ በጥናት ደርሶበታል ። [ 1 ] የገዳሙ ውጫዊ ወለሎች በጥንቱ ዘመን ዘዴ ፣ የኖራ ድንጋይንና የጥድ እንጨትን በማፈራረቅ የተሰራ ነበር ። ይህም በስነ ህንጻ ጥበበ አክሱማዊ ዘዴ አሰራር ይባላል ። [ 2 ] ፲ ፰ ፻ ፹ ፮ ዓ . ም . የክላሲክ ሙዚቃ ፈጣሪና አቀናባሪ የሩሲያው ዜጋ ፒተር ኢልዪች ቻይኮቭስኪ በፔትሮግራድ ከተማ አረፈ ። መጋቢት ፳ ፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፪ ኛው ዕለት ነው ። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መፈጸሚያ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፻ ፷ ፬ ቀናት ሲቀሩ ፣ በ ዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ፷ ፫ ቀናት ይቀራሉ ። በዕብራይስጥ አንድ ነጥብ በመሃል ውስጥ ሲኖር ( בּ ) ድምጹ እንደ " ብ " ቢመስልም ያለዚያ ነጥብ ግን ( ב ) እንደ " ቭ " ይሰማል ። ለዚያም ደግሞ በአማርኛ ይህ ድምጽ " ቨ ቩ ቪ ቫ ቬ ቭ ቮ " በተለይ በባዕድ ቃላት ሲጋጠም ከ " በ . . . " ትንሽ ተቀይሯል ። የአክሱማውያን ስፈን በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ጠንካራ መንግሥታዊ ማኅበረሰብ ነበር ። በፋርስ ፣ ሮማ እና ቻይና ይገኙ ከነበሩ ታላላቅ መንግሥታት በወደረኛነት የሚቆጠር ትልቅ ኅይል ነበር ። በ4ኛው ምእተ ዓመት አክሱም ወደ ክርስትና ተለወጠ ። በ6ኛው ምእት ዓመት የአክሱማውያን ግዛታዊ ቁጥጥር የዛሬዋን የመን ግዛት ይጨምር ነበር ። ግን በ7ኛው እና በ ፰ ኛው አምኣት የአክሱም ሥልጣኔ በእስልምና መነሣት እና መስፋፋት ተዳክሞ ለውድቀት በቃ ። ተከታዩ የዛጔ ሥርወ - መንግሥት ልክ በድንገት እንደተነሳ በድንገት ሲያበቃ ፣ ይኵኖ አምላክ ሥልጣን በ ፲ ፪ ፻ ፷ ፪ ዓ . ም . ጨበጡ ፤ እንዲያም ሲል የሰለሞናዊው ሥርወ - መንግሥትን መለሱ ። ፲ ፱ ፻ ፵ ዓ . ም የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ቢል ክሊንተን ሚስትና ስድሳ ሰባተኛዋ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሂላሪ ሮዳም ክሊንተን በዚህ ዕለት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የጌታችን ፣ መድኅኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት ታከብራለች ። አጨዋወቱም አራት ደረጃ አለው ፤ አራቱንም ደረጃ የሚጫወተው ፡ በአንድ እጁ ብቻ ነው ፦ ሚካኤል ፋራዳይ በ1845 ዓ . ም . የብርሃንን ዋልታ በመግነጢስ መቀየር እንደሚቻል አስተዋለ ። [ 9 ] ። ይህ እንግዲህ ብርሃን ከኮረንቲና መግነጢስ ጋር ግንኙነት እንዳለው ያሳየ የመጀመሪያው መረጃ ነበር ። ይሄው ፋራዳይ ከ2 አመት በኋላ ብርሃን በጣም ከፍተኛ ድግግሞሽ ያለው ኤሌክትሮመግነጢሳዊ ረብሻ እንደሆነ ጻፈ ። ባግዳድ የኢራቅ ዋና ከተማ ነው ። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ የመጀመሪያው ዕለት ነው ። በመሆኑም ቀኑ የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት በዓል ወይም ዕንቁጣጣሽ በመባል ይታወቃል ። የባህል ጥናት ወይን ሥነ ማኅበረሰብ ሌላ ስሙ ሶሲዮሎጂ ሲሆን በዚህም ውስጥ አንትሮፖሎጂ ወይም የሰው ልጅ ጥናት ( ሥነ ሰብእ ) አለ ። [ 1 ] የኤድስ በሽታ ሲጀምር ሰውነት ወይም ኣካላችን በቀላሉ የሚከላከላቸው ጀርሞች እንደፈለጋቸው በመባዛት ለሕይወት ኣደገኛ ሆነው ይገኛሉ ። ለምሳሌ ያህል ጤነኛ መድን በነበረን ጊዜ ከማይተናኮሉን ባክቴሪያዎች ኣንዱ ኒሞንያ ያስከትላል ። የቆዳ ካንሰር ( Kaposi ' s Sarcoma ) እና የኣንጎል በሽታም ሊኖሩ ይችላሉ ። AIDS - related complex ( ARC ) ወይም ኣርክ የሚባሉ ምልክቶችም ሊመጡ ይችላሉ ። ከእነዚህም መካከል የንፍፊት ማበጥ ፣ የማይለቁ ትኩሳቶች ፣ ድካምና ተቅማጥ ፣ ክብደት መቀንስ ( ከ ፲ በ ፻ በላይ ) ፣ ደረቅ ሳልና ከባድ የእንቅልፍ ላብ ይገኙበታል ። ትረሽ ( Thrush ) እና ሽንግልስ ( Shingles ) የሚባሉ በሽታዎችም ሊኖሩ ይችላሉ ።   ካሜሩን   ካናዳ   ክሮኤሺያ   ኮሎምቢያ   ኮት ዲቯር አገራቸው ከፈረንሳይ ግዛትነት ነሐሴ ፩ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፪ ዓ / ም ነጻ ከወጣች በኋላ በፖሊቲካ ዘመናቸው የአፍሪቃ አኅጉርን የቅኝ ግዛትነት ቀንበር ለማስለቀቅ ብዙ የደከሙ ሲሆን አገራቸውንም በፕሬዚደንትንት በመሩባቸው ዘመናት ራዕያዊ ዕቅዶችን በመተመንና የአገሪቱን ዋና ምርቶች የሆኑትን ኮኮ እና ቡና በማዳበር በምዕራብ አፍሪቃ የላቀ እድገትን አስገኝተዋል ። ከምዕራባውያን ጋር የነበራቸው መልካም ግንኙነት እና ለኮሙኒስት ዓላማ የነበራቸው ጥላቻ በሌሎች የጎረቤት አገር መሪዎች ላይ የተነሱ የመፈንቅለ መንግሥት ሴራዎችን ይደግፉ ነበር እየተባሉ ይታማሉ ።   ሩሲያ   ሩዋንዳ   ሮማንያ በመሠረቱ ዘመን ተለወጠ ሲባል የሚለወጡት ወራቱ ብቻ አይደሉም ፡ ፡ በወቅቱ የሚከሰቱት / የተከሰቱት / መልካምም ሆነ ክፉ ነገር / ገጠመኝ / ሲሆን ወራቶቹ ግን ያው በየዓመቱ እየተፈራረቁ ይመጣሉ ፡ ፡ ዘመን መለወጫ ላይ የሰው ልጆች ሕይወት ሊለወጥ ይገባል ፡ ፡ ተማሪው ተምሮ ወደቀጣዩ ክፍል / ደረጃ / የሚለወጥበት ፣ ገበሬው የክረምትን ወራት በሚገባ ተጠቅሞ የሚቀጥለውን የበጋ ወራት የሚቀበልበት ፣ ሠራተኛው የክረምቱን ዝናብ ታግሶ የፀሐይን ወራት የሚቀበልበት ሌላውም እንደዚያ ሆነው ወራቶቹ በዚያ ዘመን ያለው የተፈጥሮ ክስተቶች የሚለወጥበት ዘመን ተለወጠ እየተባለ ይነገራል ፡ ፡ ተክለጻድቅ መኩርያ እንደሚለው አባቱ የቴብስ ካህን አመንሆተፕ ሲሆን እናቱ የፈርዖን ልጅ ነበረች ። ዳሩ ግን ሌላ ሊቃውንት ወላጆቹ ከሊብያ ነበሩ ባዮች ናቸው ። [ 1 ] ዝርዝሩ እንደሚለው ከሔርሆር ቀጥሎ 1 ፒያንኪያ እንደ ገዛ ይታስብ ነበር ። በመምህሩ ካርል ያንሰን - ቪንከልን ምርመራ ግን ይህ ፒያንኪያ በውኑ የሔርሆር ቀዳሚና ዐማት ነበር የሚል አሳብ አቀረበ ። [ 2 ] አለቃ ሀሳባቸውን በሰምና ወርቅ በመግለጽ ጥበባቸው ተወዳዳሪ የላቸውም ይባላል ። ታዲያ አንድ ቀን አንድ አውቃለሁ ባይ ሰውዬ ስለእርሳቸው ቅኔያዊ አነጋገር ምንም ቦታ እንደማይሰጥና በቅኔ ቢሰድቡት እርሱ ደግሞ ከዚያ በላይ በቅኔ መልሶ ሊሰድባቸው እንደሚችል ጉራውን ይነዛል ። ጉራውንም የሰሙት ሰዎች አይ አንተ ሰው ! ስለማታውቃቸው ይሆናል እንጂ የሚቻሉ አይደሉም ። ይሰድቡሀል ። ለማንኛውም ከፈለካቸው ወደገበያው መሄጃ መንገድ አከባቢ ስለማይታጡ ብቅ ማለት ትችላለህ ይሉታል ። ሰውዬውም ቢያገኛቸው ለቅኔያቸው የሚሰጠውን መልስ እያሰላሰለ አህያውንም እየነዳ ወደ ገበያ ሲሄድ ያገኛቸዋል ። ከዚያም ሰውዬው « አለቃ እንደምን አደሩ ? » ይላቸዋል ። አለቃም ትኩር አድርገው ያዩትና የተንኮል ሰላምታ መሆኑን በመረዳት « እግዚአብሄር ይመስጌን ደህና ነኝ ! እናንተስ ደህና አደራችሁ ወይ ? » ብለው በትህትና ለሰላምታው መልስ ሰጥተው ይሸኙታል ። ሰውዬውም ስላልተሰደብኩኝ መስደብ የለብኝም ብሎ እየተኩራራ ይመለስና እነዚያን ሰዎች ያገኛቸዋል ። ኧሃ ከአለቃ ጋር ተገናኛችሁ ? ምንስ ብለው ሰደቡህ ? ሲሉት እርሱም አይ ምንም አልሰደቡኝም እንዲያውም በትህትና ሰላምታ ተለዋወጥን ። እኔን ሊሰድቡኝ አይችሉም ብያችሁ የለም ? አለ ። እስቲ እንዴት ነበር የተባባላችሁት ሲሉት አይ እኔ አለቃ እንዴት አደሩ ስላቸው እሳቸውም በትህትና አንገታቸውን ዝቅ አድርገው “ እግዚአብሄር ይመስጌን እናንተስ እንዴት ናችሁ ነው ” ያሉኝ አላቸው ። ሰዎቹም ካንተ ጋር ሌላ ሰው ነበረ ወይ ሲሉት ኧረ የለም አህያዬን እየነዳሁ እሄድ የነበርኩ እኔ ብቻ ነበርኩኝ ሲላቸው አይ ወንድሜ   ! አንድ ሰውማ እንዴት አደራችሁ አይባልም አንተን ከአህያህ ጋር አንድ አድርገው በመቁጠር ነው እንዴት አደራችሁ ያሏችሁ ብለው የሰውየውን መሸነፍ እና አህያ መባል አበሰሩለት አሉ ። በዚህ የተናደደው ይህ ሰው አለቃን ሊበቀላቸው ወስኖ ከቤታቸው አቅራቢያ ካለው ጥሻ ውስጥ ተደብቆ ይቆያቸውና ማታ ሲገቡ በሽመል አንድ አምስት ግዜ አቀመሳቸውና የልቡን አድርሶ ሄደ ። በበነጋው አለቃ ቤተክሲአን እየሄዱ ሲያነክሱ ያዩአቸው ሰዎች ምነው አለቃ ቢሉአቸው " አህያ ረገጠኝ " ብለው አሉ ይባላል ። ነሐሴ 19 ቀን : ብሔራዊ በዓል በዩሩጓይና በፊልፒንስ . . . አንድ በጣም ወፍራም ሴትዮ የእንጦጦን ጋራ በእግራቸው ለመውጣት ይያያዙታል ። ሲደክማቸው ኋላቸውን ዞር በማለት እየተመለከቱ በማረፍ ሲጓዙ አንዴ ፈሳቸውን ብው ሲያደርጉ « ጎጃምን ምታ   ! » ይላሉ ። አሁንም ወጥተው ወጥተው ሲደክማቸው ዞር ብለው በማየት ፈሳቸውን «   ብም . . ብም . . ቡዋ   ! » ሲያደርጉት « ጎንደርን ምታ   ! » ይላሉ ። በመጨረሻም ዞር ዞር ብለው በመመልከት ፈሳቸውን « ጣጣጣጣጣ . . ጥጥጥጡዋ   » ሲያደርጉት « ትግራይ ምታ   ! » ብለው ዞር ሲሉ አንድ ዱርዬ ተማሪ ከኋላቸው ቆሞ ያዩታል ። ከዚያም « ውይ   ! ልጄ የት ነበርክ   ? » ሲሉት « ጎጃምም ሲወጋ እዚሁ ነበርኩ   : ጎንደርም ትግራይም ሲወጋ እዚሁ ነበርኩ » ሲላቸው   : « ውይ ልጄ   ! እናትም የለህ   ? » ሲሉት ምን እንዳለ ታውቂያለሽ   ? ቂቂቂቂቂ . . . « ታዲያ እናት ቢኖረኝ ይታራብኛል እንዴ   ? » ብሏቸው አረፈው እልሻለሁ ። ዊሊያም ሼክስፒር ( ታህሳስ ወር 1564 - ታህሳስ 23 ቀን 1616 እ . ኤ . አ . ) በብዙወች ዘንድ ታላቁ የእንግሊዝኛ ጸሃፊ ተብሎ የሚገመት በእንግሊዝ አገር የኖረ ገጣሚ ፣ ተውኔት ደራሲ ፣ ድራማ አዘጋጅ ነበር ። አብዛኛው ተውኔቶቹ ትራጄዲንና ታሪክን የተመረኮዙ ነበሩ ። የኮሜዲ ጽሁፎችንም አቅርቧል ። የግጥሞቹና ተውኔቶቹ አንኳር ሃሳቦች የሚያጠነጥኑት የፍቅር ፣ ቅናት ፣ ንዴትና መሰል ጠንካራ ስሜት ያለው ሰው ሰው ስለመሆን ናቸው ። ሼክስፒር ጽሁፎቹን የመዘገባቸው በ1590 እና 1613 እ . ኤ . አ . መካከል ነበር ። ነቀምት በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምሥራቅ ወለጋ ዞንና በጉቶ ዋዦ ወረዳ ይገኛል ። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ84 , 506 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 42121 ወንዶችና 42 , 385 ሴቶች ይገኙበታል ። [ 1 ] በአንዳንድ ሊቃውንት ዘንድ ፣ ደማስቆ ከሁሉ ይልቅ ረጅሙ እድሜ ያለው ከተማ ነው ። በመጽሐፍ ቅዱስ ዘንድ በአብርሃም ዘመን ይገኝ ነበር ። የሁክሶስ ሕዝብ በ17ኛ ክፍለ ዘመን ዓክልበ . ግብጽን በገዙበት ወቅት ፣ ደማስቆ በአሙሩ ግዛት ውስጥ ነበር ። በአማርና ደብዳቤዎች ( 1350 ዓክልበ . ገዳማ ) ዲማስቁ ተብሎ በንጉሱ ቢርያዋዛ እንደ ተገዛ ይጻፋል ። ከ1100 እስከ 740 ዓክልበ . ድረስ የአራም ከተማ - አገር ነበር ። በዛን ግዜ የአሦር ንጉስ 3 ቴልጌልቴልፌልሶር ያዘው ። 2ኛ በመላእክት ( በመላኢኮች ማመን ) ከብርሃን የተፈጠሩ የማይበሉ የማይጠጡ ከተፈጠሩ ጀምሮ የፈጣሪን ትእዛዝ ብቻ በመተግበር ላይ የሚዘወትሩ ፡ መላእክት አሉት ብሎ ማመን የግድ ሲሆን ከነዚህ መላእክት ዋናዋናዎች ጂብሪል ሜካኤል ኤስራፊል . . . የመሳሰሉት ይገኙበታል ። ከዳርዮስ ቤተ መንግሥት የአንበሣ ምስል እንፍራዝ ወይም እምፍራዝ በሌላ ስም ፣ ጉባኤ ወይም ጉዛራ በመባል የሚታወቅ ታሪካዊ የኢትዮጵያ ክፍል ነው ። ይህ አካባቢ በባህርዳር - ጎንደር መንገድ ላይ የሚገኝ ፣ ከጣና ሐይቅ ስሜን ምስራቅ ላይ ያለው ከተማ ነው ። እንፍራዝ በታሪክ ቀደምት ተጠቅሶ የሚገኘው በ14ኛው ክፍለ ዘመን ፣ ገብረ እያሱ የተሰኘው የእውስጣጢዎስ ደቀመዝሙር በአካባቢው ገዳም በመመስረቱ ነው [ 1 ] ። ግራኝ አህመድ በ1543 የክሪስታቮ ደጋማን ሰራዊት ድል ካደረገ በኋላ የክረምት ወራትን ለማሳልፍ እዚህ እንደሰፈረ ይጠቀሳል ። ፋርስ አገር ( ፋርስኛ ፦ ایران / ኢራን / ) ወይም የኢራን ኢስላማዊ ሬፑብሊክ ( جمهوری اسلامی ایرا / ጆምሁሪ - የ ኤስላሚ - የ ኢራን ) በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው ። ዋና ከተማው ቴህራን ነው ። ፪ / ፡ እያንዳንዱ ፡ ሰው ፡ ያላንዳች ፡ ልዩነት ፡ ማድረግ ፡ ለአንድ ፡ ዓይነት ፡ ሥራ ፡ እኩል ፡ የሆነ ፡ ደመወዝ ፡ የማግኘት ፡ መብት ፡ አለው ። ሴንጎር የሴኔጋል ዋና ከተማ ከሆነችው ዳካር 70 ማይልስ ያህል በምትርቅ እና ጆአል ላ ፖርቱጊዝ ( ጆአል ፖርቱጊዛዊቱዋ ) በምትባል ትንሽ የአሳ አጥማጆች መንደር በ1906 ተወለዱ ። አባታችው ነጋዴ ከሆኑ ሴሬር ከሚባሉ ጎሳ የተወለዱ ሲሆን እናታቸው ግን ፔውል ከተባለ የሙስሊም ዘላን አርብቶአደሮች ጎሳ የተወለዱ ሴት ናቸው ። ሴንጎር ኋላ ላይ ሲጽፉ « ተወልጄ ያደኩት በአፍሪካ መኸል ፣ የጎሳዎች እና ዘሮች መገናኛ ላይ ነው » ብለዋል ። ዝናብ በወፍራሙ የከባቢ አየር ንጣፍ ላይ ላይ ከመሬት በትነት መልኩ ያቆረ ውሀ በመሬት ስበት ምክንያት ተመልሶ ወደ መሬት የሚወርድበት ሂደት ነው ። የጌሾ ግንድ በጣም ጠንካራ ስለሆነ ለተለያዩ የእንጨት ውጤቶች ሊያገለግል ይችላል ። የጌሾ ዛፍ በምንጮች አካባቢ ቢተከል የመሬት መሸርሸርን ሊከላከል ይችላል ። ከእርሻ ማሳ ዳርቻ ላይ በመትከልም የመሬትን ንጥር ነገር ከነፋስ እና ከዝናብ መከላከል ይቻላል ። የጌሾ አበቦች በንቦች ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነት ስላላቸው የጌሾ ተክል ለንብ እርባታና ለማር ምርት ከፍተኛ ግልጋሎት ሊሰጥ ይችላል ። ግዕዝ በአፍሪካ ቀንድ በኢትዮጵያና በኤርትራ በጥንት የተመሠረተና ሲያገለግል የቆየ ቋንቋ ነው ። በአክሱም መንግሥትና በኢትዮጵያ መንግሥት መደበኛ ቋንቋ ነበር ። ዛሬ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሥነ - ስርዓት እንዲሁም በኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፣ በኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን እና በቤተ እስራኤል ሥነ - ስርዓቶች እስከ ዛሬ ድረስ ይሰማል ። የሲዬራ ሊዮን የመጀመሪያዋ ጠቅላይ ሚኒስትር “ ሰር ” ( SIR ) ሚልተን ማርጋይ አገራቸው የብሪታንያ ቅኝ ግዛት በነበረች ጊዜ የህክምና ዶክቶር በመሆን ከመመረቃቸውም ባሻገር በግዛቱ ላይ በተገዢው ሕዝብ ቁጥጥር ሥር የሆነውን የመጀመሪያ ጋዜጣ ያቋቋሙ ናቸው ። አልጄሪያ ( አረብኛ ፦ الجزائر ‎ አል ጃዝኤር ; በርበርኛ ፦ ድዜየር ) በይፋ የአልጄሪያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በሰሜን አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት ። ከቆሳ ስፋት አኳያ በሜዲቴራንያን ባህር ዙሪያ ትልቋ ስትሆን ፣ ከአፍሪካ ደግሞ ከሱዳን በኋላ ሁለተኛ ናት ። አረንጓዴውን አራአት ማእዘን በማስመሪያና በኮምፓስ ማግኘት አይቻልም ኢትዮጵያ ብሉይ ኪዳንንና ሐዲስ ኪዳንን በሙሉ ( ከነዲዩትሮካኖኒካል መጻሕፍት ሁሉ በመቀበል ብቸኛ ሃገር ናት ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የምትቀበላቸው ቅዱሳት መጻሕፍት ቁጥራቸው 81 ሲሆን እነዚህም 35 የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍትና 46 የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ናቸው ። ይህ የቅዱሳት መጻሕፍት ቁጥር በቀኖና አበው 318ቱ ሊቃውንት በኒቂያ ገባኤ ተደንግገዋል ። ፲ ፱ ፻ ፸ ፪ ዓ . ም . የኢራን ሻህ ሬዛ ፓህላቪ በሕዝብ ፍንቀላ ከሥልጣን ከወረዱ በኋላ አብዮታዊ ተማሪዎች የአሜሪካን ኤምባሲ በኃይል ደምሥሠው ገብተው ዘጠና የአሜሪካ ዜጎችን በቁጥጥራቸው ስር አዋሉ ። የጥንት ሊቃውንት « ፉጥ » ጥንታዊ ሊብያውያን ( « ለቡ » እና « ፒቱ » ) እንደ ነበሩ በማለት ይስማማሉ ። እነዚህ ነገዶች የግብጽ ጎረቤቶች በስተ ምዕራብ ተገኙ ። ዮሴፉስ እንደ ጻፈው ፦ « ፉጥ ደግሞ የሊቢያ መስራች ነበረ ፣ ከራሱም ኗሪዎቹን ፦ « ፉጣውያን » አላቸው ፤ ደግሞ በሞሮች አገር በዚያው ስም የሚሰየም ወንዝ አለ ፤ ስለዚህ ነው አብዛኞቹ ግሪክ የታሪክ ጸሐፍት ያንን ወንዝና ዙሪያውን « ፉጥ » በሚል ስያሜ የሚጠቅሱት ፤ ነገር ግን አሁን ያለው ስም በለውጥ ከምጽራይም ልጅ ከሊብዮስ ተሰጠው ። » ይህም ' ፉጥ ወንዝ ' በፕሊኒና በፕቶሎሜዎስ መጻሕፍት ዘንድ በዛሬው ሞሮኮ ይገኝ ነበር ። ፕቶሎሜዎስ ደግሞ « ፑቴያ » የተባለች ከተማ በልብያ እንዳለች ይጠቅሳል ። ፲ ፱ ፻ ፵ ፬ ዓ . ም . ደራሲው አጥናፍሰገድ ኪዳኔ አዲስ አበባ ተወለደ ። ናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ሲሆን መንግሥቷ በአሜሪካ መንግሥት ላይ ነው የተመረኮዘው ። የህግ አውጪው አካል አወቃቀር የዌስትሚኒስትር ሥርዓትን ይከተላል ። በአሁኑ ጊዜ ጉድላክ ጆናታን ፕሬዝዳንት ናቸው ። ፕሬዝዳንቱ ለሁለት የአራት ዓመት ጊዜ ሲያገለግል በሕዝቡ ነው የሚመረጠው ። 1984 እ . ኤ . ኣ .   : - - > እስራኤል . በረራ ቁጥር ፬ ፻ ፱ ጥር ፲ ፯ ቀን ፳ ፻ ፪ ዓ / ም ከሊባኖስ ርዕሰ መዲና ቤይሩት ወደ አዲስ አበባ እያመራ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አየር ዠበብ ፣ ከተነሳ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ባልታወቀ አደጋ ምክንያት በሜድትራኒያን ባሕር ላይ ውድቆ የሰመጠ በረራ ነበር ። ጎበዝ ! ብራቮ ! ኮንግራ ፣ ዊኪፔድያን ለመቀይር እናንተ አሁኑኑ ትችላላችሁ ! ትዝ ለማለት እንደገና ለማጥናት ከወደዳችሁ በማንኛውም ሰዓት ወደዚሁ መማርያ መልሱ ! በክብር ዘበኛ ሠራዊት አዛዥ ጄነራል መንግሥቱ ንዋይ እና በታናሽ ወንድማቸው አቶ ገርማሜ ንዋይ የተጸነሰሰውና ታኅሣሥ ፬ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፫ ዓ / ም ተጀምሮ ዓርብ ታኅሣሥ ፯ ቀን አሥራ አምስት መኳንንት ፣ ሚኒስቴሮች እና የጦር መኮንኖች መረሸን ያከተመው የታኅሣሥ ግርግር የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ፣ ለፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ በታላቅ ወንድማቸው አቶ መኮንን ሀብተወልድ መገደል ትልቅ የግል ሀዘን ላይ ቢጥላቸውም ፤ በጊዜያዊ ጠቅላይ ሚኒስቴርነት የንጉሠ ነገሥቱን መንግሥት ይመሩ የነበሩት የራስ አበበ አረጋይ በአመጸኞቹ እጅ መገደል ለሳቸው የጠላይ ሚኒስቴርነቱን ማዕርግ እና ሥልጣን አስገኝቶላቸዋል ። በጠቅላይ ሚኒስቴርነት እና በፅሕፈት ሚኒስቴርነት በጥምር ሲያገለግሉ ዘመናዊውንና ጥንታዊውን ሥልጣናት በጃቸው በማግባት ለንጉሠ ነገሥቱ ቀርበው በተሰሚነት አብዮቱ እስከፈነዳ ድረስ ሠሩ ። በሕዝባዊ አብዮታዊ እንቅስቃሴ መነሻነት በኃይልና በፖለቲካ ሚዛናት በሰባ ዓመታት ውስጥ ዳብሮ በዓለም ከሁለቱ ኃያላን መንግሥታት አንዱ እስከመሆን የደረሰው የሶቪየት ሕብረት በዕድሜው መግቻ ዓመታት ላይ በዓለም የተከሰቱ ሁለት ዓቢይ ጉዳዮች ለፍጻሜው ዋና ምክንያቶች እንደነበሩ ይገለጻል ። አንድ የኤሌክትሪክ መስክ ከጊዜ አንጻር የሚቀያየር ከሆነ ፣ ለምሳሌ የኤሌክትሪክ ሙሌት እኑሶች በመስኩ ውስጥ ሲጓዙ ፣ በአካባቢው የሚገኘውን የመግነጢስ መስክ ያውካል ። በሌላ አነጋገር የኤሌክትሪክና የመግነጢስ መስኮች ግንኙነት የሌላቸው ነገሮች አይደሉም ። አንድ ሰው የኤሌክትሪክ መስክ ነው የሚለውን ሌላ ሰው የኤሌክትሪካና መግነጢስ መስክ ነው ብሎ ሊደመደም ይችላል ። በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ከማየ አይኅ ቀጥሎ መጀመሪያ የአፍሪካ ሕዝብ የኖኅ ልጅ የካም ዘሮች ናቸው ፤ ይህ አገር ሰናዖር ለሚሉት ቅርብ ስለ ነበር የባብል ግንብ ከተሠራ በኋላ ከዚህ ተነስተው ወደ ግብፅ ወረዱ ። በኢብራሂም ( አብርሃም ) እና ባልተሰየመ ንጉሥ መሃል ያለው ተመሳሳይ ክርክር ደግሞ በእስልምና ቁርዓን ይገኛል ። በአይሁድ ምንጮች መሠረት ፣ የእስላም ሊቃውንት ይህ ንጉሥ ናምሩድ ነበር ይላሉ ። ናምሩድ የፈላጭ ቁራጭና የክፋት አራያ ሆኖ በእብራይስጥ ' ናምሩድ ክፉው ' ( נמרוד הרשע ) በአረብኛም ' ናምሩድ አል - ጃባር ' ( አምባገነን ) ይሠየማል ። እቴጌ የኢትዮጵያ የሴት ማዕርግ ሲሆን በዘውድ መንግሥት ስርዐት ዘውድ የጫነው ንጉሥ ወይም ንጉሠ ነገሥት ሚስት አብራ ዘውድ ስትጭን የሚሰጣት የክብር መጠሪያ ነው ። " ንግሥት " የሚለው ማዕርግ በራሷ መብት ( እንደ ንግሥት ሣባ ፣ ንግሥት ዮዲት ፣ ነግሥተ ነገሥት ዘውዲቱ የዘውዱ ባለቤትነት ላላት ብቻ የሚሰጥ ማዕርግ ነው ። ኤድስ አኳየርድ ኢምዩኖደፊሸንሲ ሲንድረም የኤችአይቪየመጨረሻ ደረጃ ነው ። ኤችአይቪ ያለበት ሰው ኤድስ ደረጃ ላይ ለመድረስ ብዙ አመታት እንደሚወስድ ጥናት ታረጋግጣል ። ኤድስ በኤችአይቪ ሳቢያ የሚመፈጠረው የሰውንት የመከላከያ መዳከም ሲሆን ለተለያዩ በሽታዎች የሚያጋልጥ ደረጃ ነው ። አንድ ሰው በኤድስ ሞተ የሚባለው አባባል የተሳሳተ ሆኖ ሳለ በተለያዩ በሽታዎች ተጠቅቶ ነው ወደ ሞት ደረጃ ላይ አንድ ሰው ሊደርስ የሚቻለው ። እንዲሁም ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች የፀረ - ኤችአይቪ መዳኒቶችን ሳይጅምሩ የኤድስ ደረጃ ሳይ ሳይርስ ብዙ አመት ሊኖሩ ይችላል ። አንድ ሰው የኤድስ ደረጃ ላይ ደረሰ ማለት የሚቻለው የኤችአይቪ ቫይርስ የበሽታ መከላከያ ሃይል ተቁዋማትን ደምስሶ እና ሰውነታችን ከማንኛውም በሽታ የመቁዋቁዋሚያ ሃይሉን በማሳጣት ለተለያዩ ኢንፈክሽኖች ይጋለጣል ። የሲዲፎር በመባል የሚታውቀውን በነጭ ደም ሴል ውስጥ የሚገኘውን የሴል ቁጥር ( cd4 count ) ከ200 በታች በማድረስ የቫይረሱ መጠን በደም ውስጥ እንዲጨምር በማድረግ ለሕይወት ኣደገኛ እና ምቹ ግዝ ተባቂ በመባል የሚታውቁትን በሸታዎች ኦፓርቸንሰቲክ እንፈክሽስ ( Opportunistic infections ) OIs . በመፍጠር የኤድስ ደረጃ ላይ እንዲደርስ ያደርጋል ። አንድ ሰው አንድ ወይም ሁለት ኢንፌክሽኖች ሲኖሩበት እና በጣም ዝቅያለ የሲዲፎር ሴል ቁጥር 350 cells / mm3 ወይም በታች ሲሆን እና የቫይረሱ ብዛት ( viral load ) ከ 1 , 000 copies / mL በላይ ከሆነ የኤድስ ደረጃ ላይ ደረሰ ሊባል ይችላል ። 7 . የሲዲ ማሰሪያ ( cd drive ) በአሜሪካን አገር የመጀመሪያው ህጋዊ እውቅና ያገኘ የኮምፒውተር ምህንድስና ዲግሪ ትምህርት የተሰጠው በ Case Western Reserve University በ1971 እ . ኤ . አ . ነው ። ከጥቅምት 2004 እ . ኤ . አ ጀምሮ በአሜሪካ ውስጥ 170 የኮምፒውተር ምህንድስና ትምህርት የሚሰጡ ህጋዊ እውቅና የተሰጣቸው የትምህርት ቤቶች አሉ ። ይህ የሆነበት ምክንያት ከምንጊዜም የበለጠ ከኮምፒውተር መሃንዲሶች የሚጠበቀው የስራ ተዋጾ እያደገ በመሄዱ ድሮ በሶፍትዌር መሃንዲሶች ወይም በኤሌክትሮኒክስ መሃንዲሶች የሚከናወኑት ስራወች መጠናቸው እየሰፋና በተወሰኑ የእውቀት ዘርፍ ባተኮሩ ጠበብት ብቻ የሚከናወኑ እየሆኑ በመሄዳቸው ነው ። ኮምፒውተር ምህንድስና እንደ ኤሌክትሮኒክስ ምህንድስና የቀጥተኛና ተርገብጋቢ ኤሌክትሪክ ሽቦ ዑደት ትልም ያጠናል ። እንደ ሌሎቹ የምህንድስና ትምህርቶች ከተማሪው ጠለቅ ያለ የሳይንስና የሒሳብ እውቀትን ይጠይቃል ። ፲ ፮ ፻ ፶ ፰ ዓ / ም ለሦስት ቀናት የጋየውና አስር ሺህ ሕንጻዎችን ያወደመው የሎንዶን ትልቁ እሳት ተነሳ ። ፲ ፭ ፻ ፲ ፫ ዓ . ም . በፈርዲናንድ ማጄላን መሪነት የተቀናጁ ሦሥት የፖርቱጋል መርከቦች በደቡብ አሜሪካ ደቡባዊ ጫፍ የባሕር መስመር አልፈው ከአትላንቲክ ውቅያኖስ ወደ ሰላማዊ ውቅያኖስ በመሸጋገር የመጀመሪያዎቹ አውሮፓውያን ሆኑ ። የጎንደር ከተማ በ1808 ቁርዓን በእስልምና ትምህርትና እምነት ዘንድ የአላህ ቃል ( ንግግር ) ነው ። በነብዩ መሀመድ አማካኝነት ለመላው የሰው ልጅ ነብይ እና መላክተኛ ሆነው ህዝቦች አንድ አምላክን ብቻ እንዲያመልኩ ለማስተማር ሲላኩ መመሪያቸው ቁርአን ነበር ። ይህ ቁርአን ያለፉትን ህዝቦች ታሪክ የያዘ የሚመጣውን ነገር የሚተነብይ ፡ የሰዎች ማህበራዊ እና መንፈሳዊ ህይወታቸው ምን መሆን እንዳለበት የሚያስተምር የተሟላ ቅዱስ መጽሃፍ ነው ። ፲ ፱ ፻ ፲ ፱ ዓ / ም በዳግማዊ ምኒልክ ፣ በልጅ ኢያሱ እና በንግሥት ዘውዲቱ ዘመናት የጦር ምኒስትር የነበሩት ፊታውራሪ ሁብተ ጊዮርጊስ ዲናግዴ የሚወዷቸው ዕምዬ ምኒልክ ባረፉበት ዕለት ሞቱ ። የሃይማኖት ነጻነትን ካወጀ በኋላ ሃገሪቱን የመምራት ሃይሉ እንደሌለው ሲገነዘብ ቀስ በቀስ ለልጁ ስልጣኑን አስረከበ ። ሐምሌ 1632 ፋሲለደስ ንጉሰ ነገስት ሲሆን ሱሰንዮስ ሙሉ በሙሉ ከስልጣን ወረደ ። ወዲያውም የማይደን በሽታ ሱሰንዮስን ያዘውና በተወለደ በ61 አመቱ እ . ኤ . አ መስከረም 7 ፣ 1632 ከዚህ አለም በሞት ተለየ ። በትልቅ ክብርና ስነስርዓት ልጁ በተገኘበተ በ ገነተ እየሱስ ቤ / ክርስቲያን ተቀበረ ። [ 20 ] ራስ ዘስላሴም ከምርኮ በኋላ ሱሰኒዩስን ይደግፉ እንጂ ቆይተው ፣ ንጉሱ ወደ ካቶሊክ ሃይማኖት በማድላቱ ፣ መጣላታቸው አልቀረም ። በዚህ ምክንያት በምስራቅ ጎጃም በሚገኝው አምባ ጉዛምን ለእስር ተዳረጉ ። አምባው ላይ አመት ከቆዩ በኋላ በማምለጥ በሽፍትነት እያሉ አንድ ገበሬ ገድሎ እራሳቸውን ለንጉሱ ሱሰኒዮስ እንደላከ ጄምስ ብሩስ ይተርካል ። [ 3 ] 570 ከክርስቶስ በፊት የባቢሎን ንጉስ ናቡከደነጾር እንዲህ ብሎ ጻፈ ፦ የአለም ጤና ጥበቃ ድርጅት ጤንነትን እንደሚከተለው ይተነትነዋል ፡ ፡ ጤንነት ማለት ሙሉ የሆነ የአካል ፡ የስነልቦናዊ ፡ እንዲሁም የማህበረሰብአዊ ደህንነት ነው ፡ ፡ ይህም ሲባል የበሽታ አለመኖር ብቻ ጤነኝነትን አይገልፅም ፡ ፡ http : / / www . who . int / about / definition / en / ከዚህ በተረፈ አጼ ስይፈ አርድ በአሁኑ ደቡብ ጎንደር ፣ ደብረ ታቦር ፣ በርሳቸው ዘመን በደብረ ታቦር ተራራ ላይ የታቦር እየሱስ እንደታነጸ ታሪክ ያትታል [ 4 ] ። በወሎ ሃይቅ እንዲሁ ጥንታዊ የነበረውን ደብረ እግዚአብሔር ቤ / ክርስቲያን መልሰው በማነጽ ሲታወቁ ይህ ቤ . / ክርስቲያን በአህመድ ግራኝ 1531 ተዘርፎ ተቃጥሏል ። እስካሁን በሚገኙ የመሬት ስሪት መዝገቦች መሰረት የዚህ ንጉስ ግዛት ቢያንስ ቢያንስ እስከ ሰራየ ፣ የአሁኑ ኤርትራ ድረስ ይደርስ ነበር ። [ 5 ] 101 / 백일 ( Baek il ) የኒጄር የውጭ ጉዳይ ሚንስትር እና ፕሬዚደንት ሀማኒ ዲዮሪ ሱዱሬ በሚባል የምዕራብ ኒዤር ክፍል በ1908 ዓ / ም ተወለዱ ። ጠ / ሚ መለስ የኤርትራን የመገንጠል ጥያቄ ያለምንም ማንገራገር መፍቀዳቸው ብቻ ሳይሆን ሁሉም ብሔረሰብ እንዲገነጠል የሚያስችለውን አንቀጽ በሕገ መንግስታቸው በማካተታቸው በተለይ በምሁራን ዘንድ የከረረ ተቃውሞ አስነስቶባቸዋል ። ሁሉም በክልሉ በቋንቋው ይማር የተሰኘው ፖሊሲያችውም በብዙዎች ዘንድ ጥርጣሬና መከፋፈልን በመፍጠሩ በሀገርና ከሀገር ውጭ በተደጋጋሚ የተቃውሞ ሰልፎች ተካይዶባቸዋል ። የአማርኛ ተረትና ምሳሌዎች በ ዳንኤል አበራ በ1998 ዓ . ም የተጻፈ የተረትና ምሳሌ ስብስብ ነው ። የሚከተለው ፒ . ዲ . ኤፍ ፣ ፻ ፮ ገጾቹ ይገኛሉ ። [ 1 ] አለቃ በጀርመን ቆይታቸው ከአፄ ሚኒልክ ጋ እየተፅፅፉ በግዕዝ የተፃፉትን መፅሀፍት ከመሰብሰብና ከመመርመር በተጨማሪ አማርኛንና ግዕዝን በበርሊን ዩኒቨርሲቲ አስተምረዋል . . . . . . . . በወቅቱ ዙፋን ላይ ለመውጣት አንድ ቀሪ እንቅፋት በቴዎድሮስ ላይ ተጋረጠ ፣ እርሱም የሰሜኑ ደጃዝማች ውቤ ነበር ። ከአይሻል ጦርነት በኋላ ራሱ ውቤ ከቴወድሮስ ጋር እርቅን በመሻት የተለያዩ ስጦታን ላከለት ። ቴዎድሮስ በላስታና በጎጃም ቀሪ ዘመቻወችን ሲያደርግ ከኋላው በሰሜውን ውቤ ጦር እንዳይከፍትበት ሲል የውቤን ስጦታወች ተቀበለ ። [ 27 ] በዚህ ስምምነት መሰረት የቴዎድሮስ ሰራዊት ትግራይን መልቀቅ ጀመረ ሆኖም ግን አቡነ ሰላማ ከትግራይ ወደ ጎንደር እንዲመጡ አደረገ ። [ 17 ] አቡነ ሰላማ ከግብጽ የመጡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ / ክርስቲያን ፓትሪያርክ ነበሩ ። ደጅአዝማች ውቤ እራሳቸውን ለማንገስ ከግብጽ ያስመጧቸው ነበሩ ። የቴወድሮስ አላማ አቡነ ሰላማን ከርሱ ዘንድ በማድረግ የቤተክርስቲያኗን ፈቃድ ለማግኘትና አገሪቷን እንደገና ለመገንባት ነበር ። [ 27 ] ወዲያውም ቴወድሮንና አቡነ ሰላማን የሚያግባባ አንድ አላማ ተገኘ ፡ አንዲት ጠንካራ ቤ / ክርስቲያን በአገሪቱ እንዲኖር ማድረግ ። በዘመኑ ሶስት ልደት የሚባል ትምህርት ተነስቶ ይህን ሃሳብ በሚያነሱና በተዋህዶ ተከታዮች መካከል ከፍተኛ ክርክር ነበር ። [ 28 ] ይህን ክፍፍል ለማስወገድ ሐምሌ 1846 ላይ በቴዎድሮስ የሚመራ የአምባ ጫራ ጉባኤ ተጠራ ። [ 27 ] ለተዋህዶ ተቃዋሚወች ቴወድሮስ ጠየቃቸው ፡ " አቡነስ ሰላማን እንደመሪያችሁ ታውቁታላችሁ ? " እነርሱም ለስወ " አዎ " አሉት ። ያን ጊዜ መልሶ ጠየቃቸው ፡ " እንኪያስ ልጆቼ ከአቡኑ የተለየ የሚያስተምሩ መናፍቅ ናቸው ። " ከዚህ በኋላ ለ3 ቀን ያለምግብና መጠጥ ትቷቸው ሄደ ፣ ከዚህ በኋላ ጥፋታቸውን አመኑ ። [ 29 ] ከዚህ ስምምነት በኋላ የሶስት ልደት ትምህርት ኑፋቄ ተባለና የተዋህዶ ትምህርት የአገሪቱ ብቸኛ ትምህርት ሆነ ። እኒህን ለውጦች በመፈጸሙ ከአቡነ ሰላማ ጋር ያለው ግንኙነት እጅግ ጥሩ ሆነ ። በ1846 መጨረሻወቹ ቴዎድሮስ ንጉስ ተብሎ በአቡነ ስላማ ተቀባ ። [ 30 ] ቴዎድሮስና ተዋበችም ጋብቻቸውን ህጋዊ በማድረግ ቆረቡ ። [ 31 ] አጠቃላይ አንጻራዊነት በ ፲ ፱ ፻ ፲ ፭ ዓ . ም በአልበርት አንስታይን የታተመ አጠቃላይ የቁስ ግስበትን በጂዖሜትሪ የገለጸ መጽሃፍና ርዕዮት አለም ነው ። በርግጥም በአሁኑ ዘመን የሚሰራበት ግስበትን ገላጭ የዘመናዊ ተፈጥሮ ህግጋት ጥናት አካል ነው ። አጠቃላይ አንጻራዊነት የኒውተንን የግስበት ህግንና ልዩ አንጻራዊነትን በማዋሃድ የግስበትን አጠቃላይ ባህርይ በኅዋና ጊዜ ጥምር ጂዖሜትሪ የሚገልጽ ነው ። በዚህ አዲስ የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት መሰረት አንድ ቁስ በሚኖርበት ኅዋ አካባቢ የኅዋና ጊዜ ጥምር ጂዖሜትሪ ስለሚታጠፍ የቁስ ግስበት መሰረቱ ከዚህ እጥፋት ይነሳል ይላል ። መቅደላ አምባ ለመድረስ ከደሴ ከተማ በስተምዕራብ ፻ ፳ ፰ ኪ / ሜ ርቀት ላይ ከምትገኘው የተንታ ከተማ በስተሰሜን ምስራብ ፳ ፱ ኪ / ሜ መጓዝን ይጠይቃል ፡ ፡ ጥንት ከመቅደላ ደብረ ታቦር ከዚያም ወደጣና ሐይቅ ዳርቻ የሚያዘልቅ በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር ጐብኝዎች የሚታወቅ የእግር መንግድ ነበር ፡ ፡ ግን ልክ እንደ ጥንታዊው የላሊበላ ሰቆጣ መንገድ ሁሉ መስመሩ ከተዘጋ ዘመናት ተቆጥረዋል ። ከሴም ልጅ አራም ልጆች አንዱ « ሞሶሕ » ሲባል በ1 ዜና መዋዕል ግን ስሙ « ሞሳሕ » ተጽፏል ። ይህ ከያፌት ልጅ ሌላ ሰው መሆን አለበት ። 안녕히 가세요 . ( አን ንየንግ ሂ ካ ሰይ ዮ ) = ደህና ይሁኑ ! ምኒልክ እስከ ሰባት ዓመታቸው ድረስ መንዝ ውስጥ ጠምቄ በሚባል አምባ ከእናታቸው ዘንድ አደጉ ። አያታቸው ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ሲሞቱ የሸዋውን አልጋ የምኒልክ አባት ንጉስ ኃይለ ምለኮት ሣህለ ሥላሤ ወረሱ ። ለማ ገ / ሕይወት በቡልጋ ነው የተወለደው ። ለማ ከ ፲ ፯ ዓመት ዕድሜው እስከ ፲ ፱ ፻ ፵ ፪ ዓ . ም . ድረስ በጦር ሠራዊትና በክብር ዘበኛ ወታደርነት ተቀጥሮ አገልግሏል ። ለማ በ ፲ ፱ ፻ ፵ ፪ ዓ . ም . በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ተቀጥሮ በሙያው ተደንቆና ብዙ የወዳጅ አገሮችንም ጎብኝቶ በሕዝብ ዘንድም በመታወቁ ተደስቶ የኖረ ሰው ነበር ። የለማ ልዩ ስጦታው በሽለላ ላይ ያዘነበለ ነው ፣ ድምፁ ያለ ድምፅ ማጎያ የጎላ ነው ። « የዜማ ፍቅር የያዘኝ በሕፃንነቴ ወራት በደን ከብቶችን በምጠብቅበት ወቅት እንደ ቀረርቶ የመሳሰሉትን ሳንጎራጉር ነበር » ሲል እራሱን አስተዋውቋል ። [ 1 ] ዓመታት ተፈጽመው አዲስ ዓመት ስንጀምር ቅዱስ ዮሐንስ ፣ ዓውደ ዓመት ፣ አዲስ ዓመት ፣ ዕንቁጣጣሽ እየተባለ ይጠራል ፡ ፡ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን እንደሚያስረዱት ዕንቁጣጣሽ የሚለው ስያሜው አመጣጥ ወይም ጥንተ ታሪክ በመጀመሪያ ኖኅ ለሦስቱ ልጆቹ አህጉራትን በዕጣ ሲያካፍላቸው አፍሪቃ ለካም ደረሰችው ፡ ፡ በአፍሪቃ ምድርም ሲገባ በመጀመሪያ ያረፈው በኢትዮጵያ ነበር ፡ ፡ ሀገሪቱም በአደይ አበባ አሸብርቃ ነበር ፡ ፡ ወሩ ወርኃ መስከረም በመሆኑ ደስ ብሎት « ዕንቁ ዕጣ ወጣሽልኝ » ይህችን ወቅት እንቁጣጣሽ ብሏታል ፡ ፡ ስለ ፀሓይ የሰው ልጅ ቀዳሚ መሠረታዊ ግንዛቤ ብርሃን - ሰጭ ሰማያዊ ጻሕል ( disk ) መኾኗን ፣ ደግሞም ከአድማስ በላይ እና በታች በመኾን ለመዓልትና ሌሊት መኖር ምክንያት መኾኗን መረዳት ነበር ። በብዙ የቅድመ - ታሪክ እና የጥንት ዘመን ባህሎች ፀሓይ እንደ ብርሃናዊ አምላክ ወይም እንደ ዲበ - ተፈጥሯዊ ክሥተት ( supernatural phenomenon ) ትታይ ነበር ። የፀሓይ አምልኮ ለምሳሌ የ - ኢንካ ( ደቡብ አሜሪካ ) እና አዝቴክ ( የዛሬዋ ሜክሲኮ ) ጥንታዊ ሥልጣኔዎች ዐይነተኛ ገጽታ ነበር ። ከፀሓያዊ ክሥትቶች ጋር የተያያዙ ብዙ ጥንታዊ ሐውልቶች ተገንብተው እንደነበር ለማሰብ የሐጋይ ሶልስቲስን ( summer solstice ) ለማስታወቅ የተገነቡትን የድንጋይ ሜጋሊት በምሳሌነት መጥቀስ ይቻላል ። ( በጣም ጐልተው ከሚታዩ ሜጋሊቶች ውስጥ ጥቂቱ በ ናባታ ፕላያ ፣ ግብጽ ፣ እና በ ስቶንሄንጅ ፣ እንግሊዝ ፣ ውስጥ ይገኛሉ ። ) አሁን ወደ ምድረ በዳ መጥተው በወንድማማችነት ገነት ይሠራሉ ። በድርቅ አፈር ውስጥ የሚተክሉት ዘር ታላቅ ደን ይሆናል ፤ ምድሪቱ እንደገና በሙሉ እስክትሸፈን ድረስ ረጀም ዛፎች በዝተው አረንጓዴ ክንፎቻቸውን ይዘረጋሉ ። ሶፊያ ( София ) የቡልጋሪያ ዋና ከተማ ነው ። ጣልያንኛ የጣልያን ሃገር ብሄራዊ የመግባቢያ ቋንቋ ነው ። በጣልያን ብቻ 60 ሚሊዮን ዋና ተናጋሪዎች ሲኖሩት በ ውጭ ሃገር 10 ሚሊዮን ተናጋሪዎች አሉት ። በአጠቃላይ 70 ሚሊዮን ዋና ተናጋሪዎች እና ከ125 ሚሊዮን በላይ ሰዎች እንደ የውጭ ቋንቋቸው ይናገሩታል ። ለምሳሌ በዋናነት ስዊትዘርላንድ ውስጥ ከሚነገሩ አራት ትልልቅ ቋንቋዎች አንዱ ነው ። ቋንቋው በግሪክ ፣ ሊቢያ ፣ ክሮሽያ እና ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች በጣልያን ቅኝ ግዛት ውስጥ የነበሩ ሃገሮችም ውስጥ ቀላል የማይባሉ ተናጋሪዎች አሉት ። በዋና ተናጋሪ ብዛት ከአለማችን 20ኛ ደረጃን ይይዛል ። ነገር ግን ዘመናዊ የታሪክ ጸሓፊዎች እንደዚህ አላደረገም ብለው ይጠራጠራሉ ። በማኔጦን ነገሥታት ዝርዝር « ሴሶስትሪስ » የሚባል ፈርዖን በ12ኛው ሥርወ መንግሥት በፈርዖን ሴንዎስረት ፋንታ ይታያል ። ስለዚህ የሴሶስትሪስ አፈ ታሪክ ከሴንዎስረት ትዝታ እንደ ተወረደ ይታመናል ። እንደ አውሮፓውያን ዘመን አቆጣጠር ወይም እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ( በአጭሩ እ . አ . አ . ) የሚለው ሃረግ ከፊቱ ወይም ከኋላው የተጠቀሰው ዓመት በተለምዶው የአውሮፓውያን የሚባለው እና በግሪጎሪ አስራ ሦስተኛ ( እንግሊዝኛ : Pope Gregory XIII ) የተጀመረውን የግሪጎሪያዊያን አቆጣጠር መሆኑን ይገልጻል ። አጼ ቴዎድሮስ ይሄ ዕለት በጀርመን አገር በ ፲ ፰ ፻ ፵ ፩ ፤ ፲ ፱ ፻ ፲ ፩ ፤ ፲ ፱ ፻ ፲ ፮ ፤ ፲ ፱ ፻ ፴ ፩ እና ፲ ፱ ፻ ፹ ፩ ዓመተ ምህረታት በተፈጸሙት ብሔራዊ ታሪኮች ምክንያት የአገሪቱ Schicksalstag ( day of fate ) “ የጦስ ቀን ” ይባላል ። ዊሊያም እቴኪ እስከ ሐምሌ ፲ ፬ ቀን ፲ ፱ ፻ ፸ ዓ / ም አገልግለዋል ። ዋሺንግተን ዲሲ ( እንግሊዝኛ ፦ Washington D . C . ) የአሜሪካ ዋና ከተማ ነው ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 570 , 898 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 38 ° 55 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 77 ° 00 ′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። ታኅሣሥ ፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፺ ፩ ኛው ቀን እና የወሩ መጀመሪያ ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪ ፻ ፸ ፭ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪ ፻ ፸ ፬ ቀናት ይቀራሉ ። ሰኔ ፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፸ ፰ ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ ( በልግ ) ወቅት ፸ ፫ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹ ፰ ቀናት ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹ ፯ ቀናት ይቀራሉ ። በአማርኛ " ኸ ኹ ኺ ኻ ኼ ኽ ኾ " ከ " ከ . . . " ትንሽ ተቀይሯል ። ፳ ፻ ፩ ዓ . ም . በደቡብ አፍሪቃ የአፓርታይድ ዘመን በስደት ላይ በዘፋኝነት በዓለም ዝና ያተረፈችውና በምዕራባውያን “ እናት አፍሪቃ ” የሚለውን ቅጽል ስም ያተረፈችው ፣ እንዲሁም በኢትዮጵያ አገራችን የጥላሁን ገሠሠን “ የጥንቱ ትዝ አለኝ ” የተባለውን ዘፈን በቋንቋችን በመዝፈኗ የምናውቃት ሚሪያም ማኬባ ፤ በተወለደች በ ሰባ ስድስት ዓመቷ አረፈች ። ምንትዋብና ልጇ ይከተሉት የነበረው ፖሊሲ ፊት ለፊት መጋፈጥ ሳይሆን እርቅንና መስማማትን ነበር ። ለዚህ ተግባር እንዲረዳት ፣ በጣም ቆንጆ የሚባሉ ሶስት ሴት ልጆቿን ( ከበካፋ ሞት በኋላ ካገባችው ምልምል ኢያሱ የተወለዱ ) በዘመኑ ኃይለኛ ለተባሉ የጎጥ መሪወች በመዳር ( ወለተ እስራኤልን ለጎጃም ጦረኛ ደጃች ዮሴዴቅ ወልደ ሃቢብ ( 1759 ) ፣ ወይዘሮ አልጣሽን ለሰሜን ባላባት ወልደ ሃዋርያት ( የራስ ሥዑል ሚካኤል ልጅ ) 1755 እና ወይዘሮ አስቴርን ለትግሬ መሪ ራስማርያም ባሪያው1769 ) በግዛቷ ስላም አስፍና ነበር [ 8 ] ። ንግስቲቱ በማዕከላዊው መንግስት ሹም ሽረት ብታደርግም ራቅ ብለው የሚገኙት ክፍሎች ግን በራሳቸው እንዲተዳደሩ አድርጋ ነበር ። የኦሮሞ ቡድኖች ወደ ሰሜኝ የሚያረጉትን ዘመቻ ስላቋረጡ በደቡብ በኩል መረጋጋት ተከስቶ ነበር ። በደቡብ የተወሰዱ መሬቶችን ለማስመለስ ምንም አይነት ዘመቻ በዚህ ዘመን አልተካሄደም ። ስለሆነም ከጊዜ ወደጊዜ ራቅ ያሉ ስፍራወች ኢ - ጥገኝነታቸው እየጎላ ሄደ ። ከነበረው አጠቃላይ አንጻራዊ ሰላም አንጻር ልጇ እያሱ ወደ ሰሜን የሚያደርገው ዘመቻ የፖለቲካ ሳይሆን ለአደንና መሰል ክንውኖች ነበር [ 9 ] ። የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማችን አረንጓዴ ፤ ብጫና ቀይ ሦስት ቀለማት ናቸው ። ምሳሌያቸውም አረንጓዴው ተስፋ ፣ ልምላሜና ሀብት ፤ ብጫው ሃይማኖት ፣ አበባና ፍሬ ፤ ቀዩ ፍቅር ፣ መሥዋዕትነትና ጀግንነት ነው ። ሰሜን ኮርያ በሙሉ መጠሪያ የኮርያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ( ኮርይኛ ፡ 조선민주주의인민공화국 ) በምስራቅ እስያ የምትገኝ ሀገር ስትሆን የኮርያን መሬት የሰሜን ክፍል ትይዛለች ። የዚች ሀገር ዋና ከተማ መጠሪያ ፒዩንግያንግ ነው ። በሁለቱ ኮርያዎች ማለትም በደቡብ ኮርያ እና ሰሜን ኮርያ መካከል እንደ ድንበር ሁኖ የሚያገለግል የጦር ቀጠና አለ ። የአምኖክ ወንዝ እና የቱመን ወንዝ በሰሜን ኮርያ እና በቻይና መካከል እንደ ድንበር ሁነው ያገለግላሉ ። ወደሰሜን ርቆ የሚገኘው የቱመን ወንዝ ክፍል ደግሞ ከሩስያ ጋር ለሚኖራት ድንበር ሆኖ ያገለግላል ። ሉጋልባንዳ « እረኛው » በሱመር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ የኡሩክ ሁለተኛ ንጉሥ ነበረ ። 1200 አመታት እንደ ነገሠ ይጨምራል ። ' ነገር ሆዴ ገባ ' ይላል ያገሬ ሰው መተላለፊያውን መዝጋት እያቃተው ሙአይ ኪባኪ 3ኛው የኬንያ ፕሬዚዳንት ናቸው ። ጫምታንግኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ - እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው ። አንዶራ ላ ቬላ የአንዶራ ዋና ከተማ ነው ። ጥንታዊው የሱመራውያን ነገሥታት ዝርዝር የያንዳንዱን ከተማ ሥርወ መንግሥት ይዘርዝራል ። ከነዚህም በመግቢያው ያላቸው ነገሥታት ከማየ አይህ በፊት እንደ ነገሡ ይላል ። እነዚህ ስሞች ትውፊታዊ ሊሆኑ ይችላል ። ከሌላ አፈ ታሪክ ምንጭ የታወቀው በዝርዝሩ የተገኘ ስም የኪሽ ንጉሥ ኤታና ነው ። ከዚያ በኋላ የኡሩክ መጀመርያ ነገሥታት ኤንመርካር ፣ ሉጋልባንዳ ፣ ዱሙዚድና ጊልጋመሽ ሁላቸው ከሌሎች ትውፊቶች ይታወቃሉ ። ከሥነ ቅርስ የታወቀው መጀመርያ ስም ኤላምን ያሸነፈው የኪሽ ንጉሥ ኤንመባራገሲ ነው ። እሱ ደግሞ የጊልጋሜሽ ትውፊት በተባለ ጽሑፍ ስለሚገኝ ይህ ለጊልጋሜሽ ታሪካዊ ሕልውና ምናልባትነት መስጠቱ ይታመናል ። ፲ ፱ ፻ ፷ ዓ / ም ጥቁር አሜሪካዊው ዘፋኝ ኦቲስ ሬዲንግ በተወለደ በሃያ ስድስት ዓመቱ በአውሮፕላን አደጋ ሞተ ። ነገር ግን ማህፉዝ ከመካከለኛው የኢትዮጵያ መንግስት ተጣልቶ በአጼ ልብነ ድንግል ላይ ጥቃት አድርሶ ሲመለስ በ1517 ተገደለ ። በአዳል እርስ በርስ ጦርነት ተነሳ ። ግራኝ አህመድም ከተወሰኑ የትግል ዓመታት በኋላ በስልጣን የሚሻኮቱትን በመግደል ሃረርን ተቆጣጠረ ። በዚህ ጊዜ የአዳል መሪ ሆነ ። የጓደኛህን ቀን ይስጥህ አጼ ቴዎድሮስ በመጀመሪያወቹ የአገዛዝ ዘመናቸው ራሳቸውን ከሰሎሞናዊው ስርወ መንግስት የተለዩ እንደሆነ ለማሳየት ሞክረዋል ይህም በዘመነ መሳፍንት የደረሰው የግብረገብና ፖለቲካ መላሸቅ ምክንያት ስርወ መንግስቱ በህዝቡ ዘንድ ዋጋው ረክሶ ነበር [ 33 ] ። በዚህ ምክንያት የአጼ ቴወድሮስ የመጀመሪያወቹ የአገዛዝ ዘመናት ከ1270ዓ . ም . ይኩኖ አምላክ ጀምሮ ሲወርድ ሲዋርድ የመጣውን የአገሪቱን አሰራር በጭንቅላቱ የደፋ ነበር ። ሆኖም ግን በኋላ ላይ አጼ ቴዎድሮስ በእናታቸው የአጼፋሲለደስ ዘር እንደሆኑ ለማሳየት ሞክረዋል ፣ ስለሆነም በአጠቃላይ መልኩ በአሁኑ ዘመን የሰለሞናዊ ስርወ መንግስት አካል እንደሆኑ ይጠቀሳል [ 34 ] ። የአጼ ቴዎድሮስ ዙፋን ላይ መውጣት በ1845 በአይሻል ጦርነት ተጀምሮ የነበረውን የዘመነ መሳፍንት ስርዓተ ቀብር አጠናቋል ። ብዙ ታሪክ ተመራማሪወች የካቲት11 ፣ 1847 የዘመናዊት ኢትዮጵያ ታሪክ ጅማሬ እንደሆነ ይስማማሉ 2 ። ሪቻርድ ፐንኸርስት እንደጻፈ ፡ " የካሳ ሃይሉ ከፍ ማለት አዲሱን የኢትዮጵያ ታሪክ የከፈተ ክስተት ነበር 3 " ። ተመሳሳይ አስተያየት በኢየሱስ ክርስቶስ ትምህርት ይገኛል ። እዚህ የባልንጀሮቻቸውን ስሜት ለማስተዳደር በከንቱ የሚጣሩ ሰዎች « በገበያ የሚቀመጡትን ልጆች » ን ያስመስላቸዋል ፤ ደስታ በእምቢልታ ልቅሶም በሙሾ ለማስገኘት ይሞክራሉና ባለመቻላቸው በቅሬታ ይጮሃሉ ። ( ማቴ . 11 ፡ 16 ) ። ጽንሰ ሃሳቡ እንደገና በቅዱስ ጳውሎስ የተለማ ሲታይ ውሏል ። ( « አርነቴ { ኤለውጠሪያ } በሌላ ሰው ሕሊና { ሱነይዴሰዮስ } የሚፈረድ ኧረ ስለ ምንድር ነው ? » 1 ቆሮ . 10 ፡ 29 ) ንጉስ ላሊበላ ፣ ቡግና ውስጥ በሮሃ ወይንም አደፋ እንደተወለዱ ትውፊት አለ ። ህጻኑን « ላሊበላ » ያለቸው እናቱ ስትሆን ይህም ምክንያቱ ህጻን እያለ ንቦች ከበውት በማየቷ ለወደፊቱ የኢትዮጵያ ንግሠ ነገሥት ለመሆኑ ምልክት ይሆናል ብላ በመተንበዮዋ ነበር ። ከትውፊት አንጻር የወደፊቱ ንጉስ ከአጎቱ ታታዲም እና ከራሱ ወንድም ንጉስ ሐርቤ ጋር ባለ መስማማቱ ለስደት ተዳረገ ። በመሃከሉ ግማሽ እህቱም ልትገለው መርዝ አጠጥታው ነበር ። ከዚህ ሁሉ ፈተና በኋላ በራሱ በወንድሙ በንጉሱ ሐርቤ ዘመን ንጉስ ለመሆነ ስለበቃ ፣ ወደ ስልጣን የወጣው በጦርነት እንደነበር ታሪክ አጥኝው ታደሰ ታምራት ይናገራል [ 3 ] ሮዲየም የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Rh ነው ። አቶማዊ ቁጥሩም 45 ነው ። የአጼ ቴወድሮስ ዜና መዋዕል በደብተራ ዘነበ እንደተጻፈ ፣ እንዲሁም በኢኖ ሊትማን እንደተተረጎመና እንደታተመ ከጎን ቀርቧል ። ዜና መዋዕሉ ከእንግሊዞች ዘመቻ በፊት የነበረውን የንጉሱን ዘመን በኢትዮጵያዊ አይን እማኝ ምን እንዲመስል እንደነበረ የሚመዘግብ ነው ። በጥንቱ አማርኛ የተጻፈው ይሄ ዜና መዋዕል የአማርኛው ክፍል ከጎን ይታያል ፣ እሱ ላይ በመጫን ወደ 80 የሚጠጉ የመጽሃፉን ገጾች ማንበብ ይችላሉ ። የቴዎድሮስን ንጉስ መሆን ደጅአዝማች ውቤ ሊቀበለው አልቻለም ። ስለሆነም ቴወድሮስን ለመውጋት ዝግጅት ማደርግ ጀመረ ። [ 32 ] በዚህ ምክንያት ቴዎድሮስ ያለመንም ችግር ሰሜንን በመውረር ከትግራይ የካቲት 9 ፣ 1847 የተነሳውን ውቤን ደራስጌ ላይ ገጠመው ። ደራስጌ የደጅ አዝማች ውቤ ዋና ከተማ የነበር ቢሆንም በዚህ ጦርነት ተሸነፈና ተማረከ ። ከሁለት ቀን በኋላ ቴወድሮስ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገሥት ተብሎ አክሊል ጫነ ። ከዚህ የምትሳበው ታዋቂዋ ቀመር 5 . አፕል [ Apple ] የቴዎድሮስ እራሳቸውን ማጥፋት በጊዜው ለነበሩና አሁን ድረስ ላሉ ሰዓሊያን ስእሎች ጥሩ ርዕስ ሆነ ። [ 62 ] የንጉሱ ሞት በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአውሮጳ ሳይቀር ለቴዎድሮስ ከፍተኛ ሃዘንና አድናቆትን አተረፈ ። [ 99 ] « ማርከው ሊወስዷቸው አቅደው የመጡትን እንግሊዞች ግብ በማኮላሸት   » ቴዎድሮስም በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ቦታን አገኙ ። [ 97 ] ብዙ የልቦለድ ጸሃፊያን እና ቲያትር አዘጋጆች ለቴዎድሮስ እስካሁን ድረስ ይደርሳሉ ይጽፋሉ ፣ ምሁራንም ቢሆን አሁን ድረስ ልጆቻቸውን በንጉሱ ስም ይሰይማሉ ። [ 62 ] የኢትዮጵያ ዘፋኞች ፣ ዘመናዊ ዘፋኞች ሳይቀሩ የንጉሱን ስም ይጠቅሳሉ ። [ 104 ] እንደ ብርሃኑ አበበ አስተሳስብ " የምርኮን ውርደት አሻፈረኝ በማለት በመሞታቸው " በኢትዮጵያውያን ዘንድ ከፍተኛ ግምትን ንጉሱ እንዲያገኙ አድርጓል ። [ 99 ] ልጃገረዶቹ እንደመሸሽ ፣ ወንዶቹ ደግሞ እንደመከተል እያሉ ይቀራረባሉ ። ልጃገረዶች የወንዶችን መጠጋት ሲያዩ ፣ " ኖሩ ፣ ኖሩ ፣ " ይላሉ ። ወንዶቹም " ከበሩ ከበሩ " ብለው ይመልሳሉ ። ከዚያም አንዷ ወጣት ወደምትፈልገው ጐረምሳ ዓይኗን እየወረወረች ፣ " ጠላ ጠጣ የኔ ቀበጥባጣ . . . " ትላለች ። የተወደደውም " ጠጥቻለሁ ፣ ላይሽ መጥቻለሁ " ብሎ ይመልሳል ። " ብታየኝ አንደዜ ሳመኝ ፣ " ብላ ታስቅበታለች ። " ብስምሽ ይቆጣል ባልሽ " ብሎ በተራው ያስቃቸዋል ። ወጣቷም " ባሉ ባሉ እርሱ የት አይቶ ፣ ሲቆፍር ተደፍቶ " ትላለች ። " ሲቆፍር ምቺው በድግር ፣ " ይላታል ። " ድግር መና ያፋታልና ገና ፣ " ትላለች ። " ቢያፋታሽ ፣ እኔ አለሁልሽ ፣ ውሽማ ይብላ እንጂ በቅቤ ጠለላ ባልማ ምን ይላል ደረቁን ቢበላ ፣ ያንቺማ ወዳጅ የኮራሽበት ከዳገት ቀረ እንደ በሬ እበት " ይላታል ሊሰማት የፈለገው ልጅ ። ያገቡ ባልና ሚስቶች ዓይነት ጨዋታ ሲጨዋወቱ ይቆዩና ሁሉም ጐረምሳ የፈለጋትን ልጅ አባርሮ ይይዝና በነጠላው አከናንቦ ይሰማታል ። ተሳሚዋ በቃ እስክታገባ ድረስ የከንፈር ወዳጁ ሆነች ማለት ነው ። ልጃገረዶቹ አንሳምም ብለው ስለሚግደረደሩ በስንት ትግልና ጉልበት ነው የሚሳሙት ። የሳመ ወጣት ሎሚ ፣ ድሪ ፣ አልቦ ፣ ብር ፣ ማርዳ . . . ይሰጣል ። እነዚህን ጌጣጌጦች አስቀድሞ ነው የሚያዘጋጀው ። የዕንቁጣጣሽ ዕለት ልጃገረድ ደፍሮ ያልሳመ ወጣት በፈሪነቱ ሲሳቅበት ይከርማል ። የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ( የድሮ ክልሎች 7 , 8 , 9 , 10 , 11 ) በኢትዮጵያ ከሚገኙ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው ። 112 , 727 ካሬ ኪ . ሜ . ቦታ የሚሸፍን ሲሆን በ1991 የሕዝብ ብዛቱ 12 , 132 , 000 ነው ። የክልሉ ዋና ከተማ ሃዋሳ ሲሆን ሌሎች ትልቅ ከተማዎች አርባ ምንጭ ፡ ሆሳዕና ፡ ክብረመንግሥት ፡ ያቤሎ ፡ አላባ ፡ አገረሠላም ፡ አለታዎንዶ ፡ ቦዲቲ ፡ ወንዶ ፡ ዲላ ፡ ይርጋለም ፡ ጂንካ ፡ ሶዶ ፡ ቦንጋ ፡ ሚዛን ተፈሪወ . ዘ . ተ . . . . ናቸው ። ከተማው በታሪካዊ ቦታወች የተከበበ ሲሆን በ1834ዓ . ም . ወልደያን ጎብኝቶ የነበረው ሚስዮኑ ጆዓን ሉዊግ ክራፍ ደጅአዝማች ፋሪስ አሊጋዝ እና ወንድሙ ብሩ አሊጋዝ መምሪያቸውን በዚሁ ቦታ አድርገው እንደነበር ዘግቦት ይግኛል ። ሁለቱ ወንድማማቾች በዚህ ወቅት ወረ ይመኑን ለመውጋት ተንቀሳቅሰው እንደነበር ይገልጻል [ 2 ] ። ባሕር - ዳር በድሮ ስሙ ባሕር ዳር ጊዮርጊስ በሰሜን - ምዕራብ ኢትዮጵያ የምትገኝ ከተማ ስትሆን የአማራ ክልል ዋና ከተማ ናት ። ከተማዋ በቀድሞው ጎጃም ክፍለ ሓገር ውስጥ ከጣና ሐይቅ ደቡባዊ ጫፍ ላይ ተቀምጣ ስትገኝ ባህር ዳር እንደ መቀሌና ደሴ የወረዳ ደረጃ ያላት ስፔሻል ዞን ናት ። በማዕከላዊ ስታትስቲክ ትመና የ167 , 261 ህዝብ ከነሱም መሃከል የ86 , 355 ወንዶችና የ80 , 906 ሴቶች መኖሪያ ከተማ ናት ። 1700 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ትገኛለች ። ከዚህ በህዋላ ወደ ቤጌምድር ተመልሰው ስራቸውን ቀጠሉ . . . . ቢሆንም አሁንም የታዬ ሀይማኖት የፈረንጅ ነው ንጉሱ ሳያውቁ ነው ማህተም የሰጡት የሚሉ ከሳሾች በመነሳታቸው . . ተከሰው ግብፃዊው ጳጳስ አቡነ ማቴዎስ ፊት ቀረቡ . . . . . አጼ ቴዎድሮስ የዙፋን ስማቸውን የመረጡት ከፍካሬ እየሱስ ሲሆን ይህ መጽሃፍ የሚያትተው ስለሚመጣው አለምና በ15ኛው ክፍለ ዘመን ስለነበረው በዘመኑ ኢትዮጵያውያን ዘንድ እጅግ ተወዳጁ ስለነበር ንጉስ ቀዳማዊ አጼ ቴወድሮስ ስርዓት እንደገና በኢትዮጵያ መንሰራፋት ነበር ። ይሄው የጥንቱ ንጉስ ፣ ምንም እንኳ የአገዛዙ ዘመን እጅግ አጭር ቢሆንም ፣ የፈጸመውም ጥሩ ተግባራት በታሪክ ጅረት ተሽርሽሮ ቢጠፋም በጥንቶቹ ኢትዮጵያውን ዘንድ ምንጊዜም የማይረሳ ተወዳጅ ንጉስ ነበር ። ከሰራቸው ስራወች አንዱ ከይኩኖ አምላክ ጀምሮ ለቤተክርስቲያን ሲወርድ ሲዋርድ የመጣውን የቤተክርስቲያን መሬት ለገበሬወች ማከፋፈሉ ነበር ። በፍካሬ እየሱስ መሰረት ፣ ቀዳማዊ ቴዎድሮስ እንደገና ከሞት ይነሳና ፍትህና ሰላም አስፍኖ " ሁሉም ከሚፈጠረው ደስታና ሰላም ተካፋይ " የሚሆንበት ግዛት ያንሰራፋል የሚል ነበር [ 35 ] [ 36 ] ። በ1830ዎቹ የዘመነ መሳፍንት ጦርነቶች በተሰቃየው ህዝብ ዘንድ ይህ የፍካሬ እየሱስ ትንቢት ከመንደር መንደር የገነነ ነበር ። [ 30 ] አሚኖፌስ የተባለ ስመ ጥሩ የግብፅ ንጉሥ ነበር ፤ ይህም ምናልባት ለስሙ መጥሪያ ( ለመታሰቢያው ) ብሎ አንድ ትልቅ መቅደስና ምስል ያቆመ ሜምኖን የተባለው ንጉሥ ሳይሆን አይቀርም ። የዚህም ፍራሽ እስከ ዛሬ በቴቤስ ይታያል ። ያቆመውም የድንጋይ ምስል ፀሓይ ስትወጣ ደስ የሚያሰኝ ቃል ፀሓይ ስትጠልቅ የኅዘን ቃል ያሰማል ይባላል ። ዛሬም በዚያ የሚያልፉ መንገደኞች ድምፁን የሚሰሙ ይመስላቸዋል ። ገብርኤል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው ። ፲ ፱ ፻ ፷ ፱ ዓ . ም . በጃማይካ የ ’ ሬጌ ’ ሙዚቃ ባላባት ቦብ ማርሌይ ላይ የገደላ ሙከራ ተደረገ ። በሁለት ጥይቶች ቢመታም ማርሌይ ከሁለት ቀን በኋላ መድረክ ላይ ወጣ ። ንጉሱ በካፋ የመጀመሪያ ሚስቱን ካገባ በኋላ የዙፋን ተክሊል ደፋላት ። ቀጥሎም ለዚህ ስርዓት ክብር ሲባል በአዳራሽ ውስጥ ግብዣ አድርጎ ሲያበቃ ሚስቲቱ ከቀረበው ምግብ እንደበላች ታመመችና ማታውኑ አረፈች ። ከበካፋ በፊት የነበረው ንጉስ በመርዝ ስለሞተና ይቺም ሚስቱ በዚያው እንደሞተች ከፍተኛ ወሬ ስለተናፈሰ ከፍተኛ ሽብር ከተማይቱን አናወጣት ። ኅዳር ፲ ፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፸ ፬ ኛ ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪ ፻ ፺ ፪ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪ ፻ ፺ ፩ ቀናት ይቀራሉ ። የተማሩ ሰዎች ( መምህራን ወይም ቄሶች ) በብዛት የሮማይስጥ ዕውቀት ስለነበራቸው ደግሞ ከሮማይስጥ ተጽእኖ አንዳንድ ቃላት የዛኔ ወደ እንግሊዝኛ ገቡ ። ንጉሥ አልፍሬድ እራሳቸው ብዙ መጻሕፍት ከሮማይስጥ አስተረጎሙ ። ፲ ፱ ፻ ፹ ፱ ዓ . ም . - ዓለማየሁ በቀለ በላይነህ ፣ ማትያስ ሰሎሞን በላይ እና ሱልጣን አሊ ሁሴን የተባሉ ሦስት ኢትዮጵያውያን ፣ ከአዲስ አበባ ተነስቶ በናይሮቢ በኩል ወደቦምቤይ በረራ ላይ የነበረውን የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ በረራ ቁ . ፱ ፻ ፷ ፩ በዓየር ላይ ጠለፉ ። በጠለፊዎቹም ትእዛዝ ወደ አውስትራሊያ ሲያመራ ነዳጅ በመጨረሱ ምክንያት በረራው በሕንድ ውቅያኖስ ላይ ወደምትገኘው የቆሞሮስ ደሴት ተጠግቶ ከደሴቷ ግማሽ ኪሎሜትር ውቅያኖሱ ላይ ሊያርፍ ሲሞክር የዓየር ተሽከርካሪው ተሰባብሮ ፈነዳ ። ከመንገደኖቹም ውስጥ ፣ ጠላፊዎቹን ጨምሮ መቶ ሃያ ሦሥት ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ ። ከሞቱት መንገደኞች አንዱ ፣ ኬንያዊው የፎቶ - ጋዜጠኛ ሞሐመድ አሚን ነበር ። [ 2 ] ሰኔ 28 ቀን : ኳንተም ኅልዮት የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 7 , 615 , 000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 7 , 429 , 200 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 51 ° 30 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 00 ° 10 ′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። Cite error : < ref > tags exist , but no < references / > tag was found የከነዓን " ኑን " እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ የአረብኛም " ኑን " ወለደ ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት " ኑ " ( Ν ν ) አባት ሆነ ። እሱም የላቲን አልፋቤት ( N n ) እና የቂርሎስ አልፋቤት ( Н н ) ወላጅ ሆነ ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ " ነሐስ " ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል ። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፶ ( ሐምሳ ) ከግሪኩ ν በመወሰዱ እሱም የ " ነ " ዘመድ ነው ። ክርስቶስ አንድ ተፈጥሮ አለው / ተዋህዶ ነው እስካልን ድረስ , መለኮቱ የሚመርጠው ሰውነቱ ከሚመርጠው ጋር ምንም ተጻራሪነት የለውም   : : የመለኮት እና የስጋ ፈቃድን አንድነት ሲያሳይ , ክርስቶስ እንዲህ ብሎ ነበር   : - የእኔስ መብል የላከኝን ፈቃድ አደርግ ዘንድ ሥራውንም እፈጽም ዘንድ ነው ። ዮሐ ፬   : ፴ ፬   : : በዮሐንስ ፭   : ፲ ፱ እንዲህ ብሎ ነበር እውነት እውነት እላችኋለሁ ፥ አብ ሲያደርግ ያየውን ነው እንጂ ወልድ ከራሱ ሊያደርግ ምንም አይችልም ፤ ያ የሚያደርገውን ሁሉ ወልድ ደግሞ ይህን እንዲሁ ያደርጋልና ። ለምሳሌ ፡ ከአንድ የካርታ ዴክ ላይ ልብ ወይም ፊት የተሳለባቸው ካርታወች ( J , Q , K ) ወይም ሁለቱንም የሆነ ካርታ የማግኘት እድላችን እንዲህ ሲል ይሰላል , ለዚህ ምክንያቱ አንድ ካርታ ዴክ 52 ካርታወችን ሲይዝ ከነዚህ ውስጥ 13 ልብ ፣ 12 ደግሞ የፊት ካርታወች ፣ 3ቱ ደግሞ ሁለቱን የሆኑ ናቸው ። እዚህ ላይ መስተዋል ያለበት ሁለቱንም የሆኑት 3ቱ ፣ ከ " 13 ቱ ልቦችና " ከ " 12ቱ የፊት ካርታዎች " ጋር ሁለት ጊዜ ስለተቆጠሩና አንድ ጊዜ ብቻ መቆጠር ስላለባቸው አንድ ጊዜ ተቀንሰዋል ። ይህ መሪ ሃሳብ ለግስበት ቋሚ ቁጥር ፣ ለየግስበት ጂዎሜትሪያዊ ተፈጥሮ ፣ ምናልባትም ለ5ኛ የጉልበት አይነት መገኘት ( በአሁኑ ዘመን 4 መሰረታዊ ጉልበቶች ብቻ እንዳሉ ይታመናል ) እና ለአጠቃላይ አንጻራዊነት ጥናት ይጠቅማል ። ፲ ፱ ፻ ፹ ፯ ዓ / ም የፍልስጥኤም መሪ ያሲር አራፋት እና የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስቴር ይስሐቅ ራቢን እንዲሁም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ ሥምዖን ፔሬዝ በጋራ የተሰጡትን የኖቤል ሰላማዊ ሽልማት ተቀበሉ ። በእብራይስጥ ደግሞ ለዚሁ ፈለክ ያለው ስም « ኖጋህ » ሲሆን ይህ በአማርኛ ማለት « ንጋት » ነው ( የንጋት ኮከብ ) ። በኢትዮጵያውያን ጻህፍት ዘንድ እንደሚታመነው ግራኝ አረብ እንደነበር ሲሆን [ 3 ] በሌሎች ታሪክ ተመራማሪወች ዘንድ ግን ሱማሌ እንደሆነ ነው ። [ 1 ] [ 3 ] [ 4 ] [ 5 ] [ 6 ] [ 7 ] [ 8 ] [ 9 ] [ 10 ] የታሪክ ተመራማሪው ሃጋይ ኽልሪች ግን ግራኝ ሱማሊኛ ቋንቋን እንደማይናገር አትቷል ። [ 11 ] አጼ ቴዎድሮስ ፣ ይህ " የአገሪቱን የታሪክ አቅጣጫ የሚቀይር " የሚመጣው ንጉስ ነኝ ብለው ያምኑ እንደነበር ለማመን አይከብድም 7 ። በስርዓተ ንግሳቸው ላይ ባደርጉት ንግግር አገሪቷን አንድ ለማድረግና እንደገና ለመገንባት ያላቸውን ከፍተኛ ፍላጎት ገልጸዋል ። የቴወድሮስን የህይወት ታሪክ የጻፈው ስቬን ሩቤንሰን አፄ ቴወድሮስ ስልጣን ላይ ሲወጡ በአይምሮአቸው ውስጥ የነበረውን ዕቅድ እንዲህ ሲል ይዘግባል ፡ ዓፄ ገላውዴዎስ ከጥቅምት ፳ ፯ ቀን ፲ ፭ ፻ ፴ ፫ ዓ / ም እስከ መጋቢት ፳ ፯ ቀን ፲ ፭ ፻ ፶ ፩ ዓ / ም ድረስ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ ። ግዛታቸው በኢትዮጵያና አዳል ጦርነት ጊዜ ነበር ። ዓፄ ገላውዴዎስ የስቅለተ ዓርብ ዕለት በአዋሽ አካባቢ ከአዳሉ አሚር ኑር ጋር በተደረገው ጦርነት ላይ ተወግተው ሞቱ ። በዚሁ ጦርነት ላይ የደብረ ሊባኖስ እጨጌ ዮሐንስም ሕይወታቸውን አጥተዋል ። የታሪኩ ምሑር ሪቻርድ ፓንክኸርስት ፣ አሚር ኑር የንጉሠ ነገሥቱን ጭንቅላት ወደይፋቱ ሡልጣን ሳዳዲን እንደላከው ለመረጃ የሐረርን ዜና መዋዕል ይጠቅሳሉ ። አውሮፓውያን ከደረሱ አስቀድሞ ጥንታዊ ኗሪዎቹ የለናፔ ወገን ነበሩ ። የነሱ ሠፈሮች ካናርሲ ፣ ራሪታን ፣ ማናሃታ ተባሉ ። መጀመርያው የደረሰው አውሮፓዊ በ1516 ዓ . ም . ጆቫኒ ዳ ቬራዛኖ የሚባል ጣልያናዊ ተጓዥ ነበረ ። መርከቡ በፈረንሳይ መንግሥት ስም ስለሆነ ስለ ፈረንሳይ ንጉሥ ቦታውን ኑቨል አንጉለም ( አዲስ አንጉለም ) ሰየመው ። ሆኖም አውሮፓውያን መጀመርያ የሰፈሩት የሆላንድ ነጋዴዎች በ1606 ዓ . ም . ነበር ። እነርሱ ከ1616 ዓ . ም . ጀምሮ ሥፍራውን ኒው አምስተርዳም ( አዲስ አምስተርዳም ) አሉት ። በ1656 ዓ . ም . እንግሊዞች ያዙትና ስሙን ወደ ኒው ዮርክ ( አዲስ ዮርክ ) ቀየሩት ። በ1461 እ . ኤ . አ . እና 17ኛው ክፍለ - ዘመን መጨረሻ መካከል ፖርቱጋላዊ ፣ ሆላንዳዊና ብራታንያዊ ነጋዴዎች በላይቤሪያ የንግድ ቦታ አቋቁመው ነበር ። በተጨማሪም የአንድ የሚጥሚጣ አይነት ፍሬ በመብዛቱ ፖርቱጋላዊያን አካባቢውን Costa da Pimenta ( ኮስታ ዳ ፒሜንታ ) ማለትም የፍሬ ጠረፍ ብለው ሰይመውት ነበር ። ዋሊስ በድጅ የተሰኘው የታሪክ ተመራማሪ ተፎካካሪ የንጉሳዊ ቤተሰቦችን አምባ ግሸን ማሰር የጀመሩት እኒሁ ንጉስ ናቸው ይላል ። ይህንም ያደረጉት አስቸጋሪ ወንድማቸውን ሳባ ሰገድን ከራሳቸው ለማራቅ ነበር ይላል ዋሊስ ። ከሳባ ሰገድ በተጨማሪ ሶስቱ ወንድሞቻቸውንና የራሳቸውን ልጅ አምባው ላይ እንዳሰሩ ዋሊስ ያትታል ። [ 3 ] ሚያዝያ ፲ ፮ ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፳ ፮ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የፀደይ ( በልግ ) ወቅት ፳ ፩ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻ ፵ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ፴ ፱ ቀናት ይቀራሉ ። የቮላፒውክ ቃላት የተለቀሙ በብዛት ከእንግሊዝኛ ሲሆን አንዳንድ ቃላት ደግሞ ከፈረንሳይኛ እና ከጀርመንኛ ተወሰዱ ። ነገር ግን ቃሎቹ በጣም ተቀየሩ ። ለምሳሌ ' ቮላፒውክ ' የሚለው ስም የተለቀመው ከእንግሊዝኛ ቃላት world / ወርልድ / ( ዓለም ) እና speak / ስፒክ / ( ንግግር ) ሆኖ / ወርልድ / ወደ vol ቮል ፤ / ስፒክ / ወደ pük / ፒውክ / ተቀየረ ። ስዋሰው ደግሞ እንደ አውሮጳ ቋንቋዎች ስዋሰው ይመስላል ። አጼ ሰይፈ አርድ ( 1344 - 1372 ) በደብረታቦር ተራራ ( እየሱስ ተራራ ) ላይ የእየሱስ ቤክርስቲያንን መሰረቱ [ 2 ] ። ይህ ቤ / ክርስቲያን አሁን ድረስ ከዚያ ዘመን የመነጩ ቅርጻቅርጾች ሲኖሩት ነገር ግን በ18ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ ራስ ጉግሳ ሙርሳ በቤተክርስቲያኑ አጠቃላይ ለውጥ አድርገዋል ። ስለሆነም በቤ / ክርስቲያኑ የሚገኙ ስዕሎች ባብዛኛው ከ19ኛው ክፍለ ዘመን ዋዜማ የሚመነጩ ናቸው ። [ 3 ] ( 51 ) አንዴ አለቃ ገብረ ሀና መንደራቸው ካለ ግድግዳ ተጠግተው ሽንታቸውን እየሸኑ ሳለ , አንድ ጎረቤታቸው አይቷቸው ሰላምታ ሊሰጥ « አለቃ » ቢላቸው እሳቸው « ቆሜ ስሸና እያየህ እንዴት አለቃ ( = አለ እቃ ) ትለኛለህ » አሉት ይባላል ። ቆርኪ የኢትዮጵያ ህጻናት ከድንጋይና ከቆርኪ የሚጫወቱት ጨዋታ ነው ። ብዙ አይነት የቆርኪ ጨዋታወች ሲኖሩ ሁሉም ግን ቆርኪን በመደርደር ከቆርኪው ለመራቅ ጠፍጣፋ ድንጋይ በመጣል ድንጋዩን አርቆ የጣለው / ጣለቸው የመጀመሪያ እድሉን ይወስድና የተደረደረውን ቆርኪ ለመምታት ይሞክራል ። በመታቸው ቆርኪወች ልክ ይሰበስባል ማለት ነው ። የቆርኪ ጨዋታ ፉክክርን ፣ እቅድ ማውጣትን ፣ ስልት አወጣጥን ለህጻናት ያስተምራል ። አሁን የአለም የፍርድ ቀን ነው ። የአለም ንጉስ መከራን ይቀበላል ። እኔ ከሞት እነሳለሁ ለአለም ሕዝብ ሁሉ ንስሓና የኅጢአት ስርየት በስሜ ይሰበካል ። 570 ከክርስቶስ በፊት የባቢሎን ንጉስ ናቡከደነጾር እንዲህ ብሎ ጻፈ ፦ ሰርጸ ድንግል የኖረበት ዘመን ከግራኝ አህመድ ወረራ ጥቂት ዘመን አሳልፎ ስለነበር የህዝቦች ፍልሰት በዚሁ ዘመን ይታይ ነበር ። የኦሮሞን ወደ ሰሜን ወረራ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጋፈጠ ንጉስ ይሄው ሰርጸ ድንግል ነው ። በዚሁ ዘመን የኦሮሞወች ጥንካሬ ከማየሉ የተነሳ ኑር ኢብን ሙጃሂድ የተሰኘውን የግራኝን ምትክ በመግደል ሐረርን ወረው ነበር ። ቀጥሎም ወደሰሜን በመዝመት ሰርጸ ድንግል በነገሰ በ10ኛው አመት ዝዋይ ሃይቅ አካባቢ ከንጉሱ ሰራዊት ጋር ተጋጭተው ተሸነፉ ። ከዚህ በኋላ ንጉሱ በኦሮሞወች ቡድኖች ላይ በ1578 እና በ1588 ዘምቷል ። የሰርጸ ድንግል መንግስት ረጅምና ከመጀመሪያው ጀምሮ ብዙ ጦርነት የበዛበት ቢሆንም ንጉሱ ለልጁ ያዕቆብ ያስረከበው ግዛት ግን ሰላማዊና ያልተከፋፈለ ታላቅ ሃገር ነበር ። [ 5 ] ለሶስተኛ ዙር ጦር ለመግጠም በሚዘጋጅበት ጊዜ የሰራዊቱ ወኔ ከመዝቀጡ የተነሳ ለመዝመት እንደማይፈልጉ ተገነዘበ ። ላስታ ውስጥ የሚካሄደው የማያባራ ጦርነት ምንም ለውጥ እንዳላመጣ ፣ የአገሪቱን ግዛት እንደማይጨምር ፣ የሚዋጉዋቸውም ሰወች ጠላት እንዳልሆኑና ፣ በሃይማኖት ምክንያት የነበረው ሰቆቃ እንዲያቆም በልጁ በፋሲለደስ አድርገው ወታደሮቹ ምክንያታቸውን ገለጹለት ። ሱሰንዮስም መልሶ በዚህ በሶስተኛው ዙር የላስታውን አመጽ ድል ካደረጉለት የቀደመውን የኢትዮጵያ ሃይማኖት እንደሚመልስ በልጁ ላከባቸው ። [ 16 ] « አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ! የመንግሥተ ሰማያትን በር ትከፍትልኝ ዘንድ እነሆ ቤቴን እንደተከፈተ ተውኩልህ . . . ደካማ ለሆንኩ ለእኔ ያለ አንተ የሚያፀናኝ የለም ። ለምፍገመገም ለእኔ ያለ አንተ ደጋፊ የለኝም ። ለወደቅሁ ለእኔ ያለአንተ የሚያነሳኝ የለም ። ለአዘንኩ ለእኔ ያለአንተ የሚያረጋጋኝ የለም ። ለድሀው ለእኔ ያለ አንተ መጠጊያ የለኝም ፡ ፡ » ፲ ፱ ፻ ፲ ፯ ዓ . ም - በመቅደላ ጦርነት በእንግሊዞች ከተወሰዱት ሁለት የዓፄ ቴዎድሮስ ዘውዶች አንደኛው የብር ዘውድ በዛሬው ዕለት ለግርማዊት ንግሥት ዘውዲቱ ተመለሰ ። ከወርቅ የተሠራው ዘውድ አሁንም እንግሊዝ አገር ይገኛል ። በክሪስታቮ የሚመራው ጦር በምጽዋና አርቂቆ ካረፈ በኋላ ያሁኑ ኤርትራ ጥንታዊ ዋና ከተማ ወደነበረው ደብራዋ ጉዞ ጀመረ ። ከ11 ቀን ጉዞ ኋላ የፖቹጋሉ ሰራዊት ደበራዋ ላይ ሓምሌ 20 ደረሰ ። በሃከሉ ግን በግራኝ የተቃጠሉ አብያተ ክርስቲያናትና በዚህ ምክንያት ከህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ድጋፍና የእንባ ዋይታ እንደነበር ካስታንሶ ሳይመዘግብ አላለፈም ። [ 3 ] ደብረ ዳሞ መወጣጫ ጠፍር ከግብፆች ነገሥታት አንደኛው ዙሪያው አርባ አምስት ማይል የሚሆን ትልቅ ጉድጓድ ቆፍራችሁ ወደታች ጥልቅነት ያለው ባሕር ይሁን ብሎ ሕዝቡን አዘዛቸው ። አንደኛው ንጉሥ ደግሞ ከመሬት ውስጥ አስቆፍሮ ከዕብነ በረድ የታነጸ ሦስት ሺሕ ጓዳ ያለው አዳራሽ አሠራ ። ለዚህም ዘወርዋራ መንገድ ነበረው ። ንግድ በመሰረቱ እጅግ በጣም ጥንታዊ የሰዉ ልጆች እንቅስቃሴ ነዉ ። ሰዉ ማንኛዉንም የፈለገዉን ቁሳቁስ ማሙዋላት የማይችል ስለሆነ የግድ በተሰማራበት ሙያ የሚያገኘዉን የስራ ዉጤት ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ ነገሮችን ነገር ግን እሱ ራሱ ማምረት የማይችላቸዉን ነገሮች ለማግኘት ሲል የሚያካሄደዉ የምርቶች ልዉዉጥ ሂደት ነዉ ። በቀሪው ዘመኑ ፣ < < ካንት > > ፣ ሳይንስና አርትን በማዋሃድ በአንድ አይን ሊመለከታቸው በቃ ። ( ጀርመን ፡ Kritik der Urteilskraft ( Critique of Judgment ) ( 1790 ) . ከዚያም ስለ ሃይማንቶ በ1793 ጽሁፍ አቅርቧል ( ጀርመን ፡ Die Religion innerhalb die Grenzen der blossen Vernunft ( Religion within the Limits of Reason Alone ) ) ። ቀጥሎም < < መማር > > ማለት ምን ማለት ነው ለሚውለው ጥያቄ ( ጀርመን ፡ Beantwortung der Frage : Was ist Aufklärung ? ( " What is Enlightenment ? " ( 1784 ) ) መልስ ሲስጥ በስተመጨረሻ በ1795 አለም አቀፍ ትብብር በሁሉ አለም እንዲኖር ተማጽኗል ( ጀርመን ፡ in Zum ewigen Frieden ( Perpetual Peace ) ) ። የኢትዮጵያ ዘመን ኣቆጣጠር የጁልያን ዘመን ኣቆጣጠር ኣይደለም ። የንግስቲቷን ድጋፍ ተከትሎ የአካባቢው ህዝብ ለፖርቹጋሎቹ ምግብና እርዳታ እንዳደረገ ይዘገባል ። ብዙወችም ይህን ሰራዊት እንደተቀላቀሉ ይነገራል ። ቁስለኛውን በማከም ፣ የለበሰችውንም ጥምጣም በመቅደድ ባንዴጅ በመስራት ፣ ለሞቱትም በማልቀስ በጦር ውሎው ሁሉ ተሳታፊ ነበረች ። በ1543 የክሪስታቮና የገላውዲወስ ሃይሎች ተገናኝተው በማበር አህመድ ግራኝን አሸነፍው ገደሉት ። የግራኝ ሚስት ባቲ ድል ወምበሬ ብታመልጥም ልጇ መሃመድ ግን ተማርከ ። በ1590ወቹ የአፄ ሰርፀ ድንግል ልጆች እድሜያቸው ገና ጨቅላ ስለነበር ፣ አጼው ፣ የወንድማቸውን ልጅ ዘድንግልን ለተተኪ ንጉስነት አጭተውት ነበር ። ንግስት ማርያም ሰናና የወቅቱ መሳፍንት ( ለምሳሌ ራስ አትናቲወስ ) የ 7 ዓመት ህጻን የነበረው የሰርፀ ድንግል ልጅ ያዕቆብ እንዲነገስ የአባቱን ሃሳብ አስቀየሩ ። ህጻኑም የነገሰበት ጊዜ ከ1597 እስከ 1603 ነበር ። በዚህ ጊዜ የርስ በርስ ጦርነት እንዳይነሳ ለህጻኑ ስልጣን ተቀናቃኝ ሊሆን ይችላል የተባለውና በህዝቡ ዘንድ ተወዳጅነት ያተረፈውን ዘድንግልን በግዞት ወደ ጣና ሃይቅ እንዲባረር አደረጉ ። ሱሰኒዮስም ከዘድንግል ጋር አብሮ ከማደጉ በተጨማሪ ይዋደዱ ስለነበር ( እንዲሁም ልክ እንደ ዘድንግል ለያዕቆብ ስልጣን አስጊ ሆነ ስለተገኘ ) በማምለጥ በጎጃምና ሸዋ ገዳማት እንዲሁም በኋላ ከተንቀሳቃሽ ኦሮሞወች ጋር ኑሮውን አደረገ ። አብረውት ከነበሩት ኦሮሞወች ሠራዊት በመመልመል ሸዋ ውስጥ በተለይ ይፋትን ፣ መርሃ ቤቴንና ቢዛሞን በጦርነት ተቆጣጠረ ። ትርጉሙ ፡ - ቅናትን የሚተች ተረተና ምሳሌ ነው ። ድርጅቱ አዲስ አበባ ላይ በተመሠረተ ጊዜ ለስብሰባው ጸሐፊ ሆነው ያገለገሉት በጊዜው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ ልዑካን መሪ የነበሩት ዶክቶር ተስፋዬ ገብረ እዝጊ ነበሩ ። በዚያው ስብሰባ ላይ ቋሚ ዋና ጸሐፊ እስኪገኝ ድረስ ተመርጠው ከ ግንቦት ፲ ፯ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፭ ዓ / ም እስከ ሐምሌ ፲ ፬ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፮ ዓ / ም ድረስ ያገለገሉት ኢትዮጵያዊው አቶ ክፍሌ ወዳጆ ነበሩ ። በ6ኛው ሥርወ መንግሥት መጨረሻ ኒቶክሪስ የተባለች ሴት የአገሩ ንግሥት እንደ ሆነች የሄሮዶቶስና የማኔጦን ታሪኮች ይነግራሉ ። ሄሮዶቶስ እንደሚለው ፣ ወንድሙዋን ግብፆች ስለ ገደሉባት እሷም ልትበቀልለት አሰበች ። ለዚሁ ጉዳይ ከመሬት ውስጥ አንድ ታላቅ አዳራሽ አሠራች ። ከዚያም ታላቅ ግብር አዘጋጅታ የወንድሙዋን ገዳዮች ወደዚሁ ግብር ጠራቻቸው ። የተጠሩትም በግብፅ ግዛት የታወቁ ክቡራን ነበሩ ። እንዲሁ ሆኖ ሳለ በድንገት ከውጪ በራሳቸው ላይ ውካታና ፍጅት ጩኸትም ተነሳ ። የጥፋት ውሃ አዳራሹን ሰብሮ ገባ ። ንግሥት ኒቶክሪስ አስቀድማ የወንዙን ውሃ በሚስጥር ወደ አዳራሹ እንዲገባ አድርጋ ነበርና ውሃው በዚያ ታላቅ ግብር ላይ እንዲለቀቅ አደረገች ። በዚያም የገቡ ሁሉ ሰጥመው ቀሩ ። ይህ የኒቶክሪስ ታሪክ በሄሮዶቶስም ሆነ በማኔጦን ቢገኝም ፣ በዘመናዊ ሥነ ቅርስ አስተያየት ለዘመንዋ ምንም ማስረጃ ስላልተገኘ አሁን እንደ አፈ ታሪካዊ ንግሥት ብቻ ትቆጠራለች ። ፲ ፱ ፻ ፳ ፩ ዓ / ም የቀድሞው የሞሮኮ ንጉሥዳግማዊ ሀሳን ( አረብኛ : الحسن الثاني ‎ ) ። ንጉሡ የዛሬው የንጉሥ ሞሀመድ ራብእ ( አረብኛ : محمد السادس ‎ ) አባት ናቸው ። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫ ፻ ፴ ፩ ኛው ዕለት ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፴ ፭ ዕለታት ሲቀሩ ፤ በዘመነ ማቴዎስ ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፴ ፬ ዕለታት ይቀራሉ ። አጼ ዮሐንስ የአገሪቱን ዋና ከተማ መቀሌ ካደረጉ በሗላም ቢሆን የደብረታቦር ከተማ በጎንደርና በላሊበላ መካከል ለሚካሄደው ንግድ ዋና ማዕከላዊ ቦታ ነበረች ። አላማኒ የተባለ ታሪክ ተመራማሪ እንደገመዘገበ በ1880 ወቹ መጨረሻ አካባቢ 70 ፣ 000 በሬወች ፣ 8 ፣ 000 ላሞች ፣ 14 ፣ 000 ፍየሎችና 8 ፣ 000 በጎች በከተማይቱ በየአመቱ ለገበያ ይቀርቡ ነበር [ 30 ] ኢትዮጲስ በመጽሐፈ አክሱም ዘንድ አክሱም ከተማ የመሠረተው የካም ልጅ ኩሽ ልጅ ነበር [ 1 ] ። በዚህ መሠረት በኢትዮጵያ የሚኖሩት ኩሺቲክ ብሔሮች አባት በመሆኑ አገሩ ' ኢትዮጵያ ' መባሉ እንደሚገባው ይታመናል ። በሊጉ ውስጥ በ ፳ ፻ ፫ ዓ . ም . የሚሳተፉ ክለቦች 18 ( አስራ ስምንት ) ናቸው ። እነዚህም ፦ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ከአሜሪካ መንግሥት 3ቱ ቅርንጫፎች ( ሕግ አውጪው ፣ አስፈጻሚው ፣ ችሎታዊው ) መሀል የ2ኛው ወይም የአስፈጻሚው ቅርንጫፍ ዋና ባለሥልጣን ናቸው ። አላህ ( አረብኛ ፡ الله ) መደበኛ የሆነ የአረብኛ ቃል ሲሆን የሚወክለውም ጌታ ወይም ፈጣሪ ነው ። በአብዛሀኛው ጊዜ በምዕራባዊያን ዘንድ የእስልምና እምነት ተከታዮች የአምላካቸው መጠሪያ ተደርጎ ይወሰድ እንጂ የአረብኛ ቋንቋ ተናጋሪ የሆኑት አብራሃማዊ ዘሮች ማለትም ክርስቲያኖችም ቢሆኑ ለጌታቸው መጠሪያ ይጠቀሙበታል ። ወዲያውኑ ፀሐፌ ትዕዛዝ ከጽሕፈት ሚኒስቴርነታቸው ተሽረው መጀመሪያ የአሩሲ ጠቅላይ ግዛት አስተዳዳሪ ሆነው እስከ ፲ ፱ ፻ ፶ ፫ ዓ / ም ከቆዩ በኋላ ወደ ገሙ ጎፋ ጠቅላይ ግዛት አስተዳዳድሪ ሆነው ተዛወሩ ። ጥር ፫ ቀን ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻ ፳ ፫ ኛው ዕለት ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪ ፻ ፵ ፫ ዕለታት ሲቀሩ ፤ በዘመነ ማቴዎስ ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪ ፻ ፵ ፪ ዕለታት ይቀራሉ ። በ1490 ዓ . ም . አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ የተባለ ጣልያናዊ መነኮሴ ባሳተመው ጽሑፍ ዘንድ ፣ የባቢሎን ታሪክ ጸሓፊ ቤሮሶስ ( 290 ዓክልበ . ) ስለ ኖኅ ልጆች ብዙ መዝገቦች አቅርቦ ነበር ። በዚህ በኩል ፣ በናምሩድ 13ኛው ዓመት የያፌት ልጅ ሳሞጤስ የሰፈረበት ሀገር በኋለኛ ጊዜ ጋሊያ እና ፈረንሳይ የተባለው ክፍል ሆነ ። ከአኒዩስም ቀጥለው የጻፉት ሊቃውንት ይህ ሳሞጤስ መታወቂያና የሞሳሕ ማንነት አንድላይ ሲሆን ፣ ከጋሊያ በላይ በታላቅ ብሪታንያ ደግሞ መጀመርያው የነገሠ ነው የሚል ዝርዝር ጨመሩ ። ዘሬ ግን አብዛኛው መምህሮች የአኒዩስ መጽሐፍ እንደ ሐሣዊ መረጃ ይቆጥሩታል ። የዘራአ ያዕቆብ አባት ቀዳማዊ ዳዊት ባረፉ ጊዜ ፣ እንደ ጥንቱ የኢትዮጵያ ባህል ወግ መሰረት ፣ ታላቅ ወንድማቸው የነበሩት ቀዳማዊ ቴወድሮስ በ1414 ሲነግሱ ታናሽ ወንድማቸውን በግዞት ወደ አምባ ግሽን እንዲሄድ አደረጉ ። አጼ ዘርዓ ያእቆብ ቆየት ብለው በጻፉት መጽሀፈ ብርሃን በተሰኘው ድርሰታቸው መሰረት እስከ ነገሱበት ሰኔ 20 ፣ 1434 ዓ . ም . ድረስ በግዞት ግሸን ተራራ ( አምባ ግሸን ) ላይ ለሚቀጥሉት 20 አመታት በእስር ኖሩ ። ሆኖም ግን በግዞት እያሉ ከጊዜ ወደ ጊዜ የደጋፊያቸው መጠን እየበዛ ሄደ ። በነዚህ አመታት ውስጥ የኢትዮጵያ ሁኔታ ከዓመት ወደ ዓመት እይተበላሸ ሂዶ በመጨረሻ ከአምባው ላይ ለሹመት ሲወርዱ አገሪቱ በእርስበርስ ሽኩቻ እየታመሰች ፣ በሃይማኖት በኩልም መከፋፈል ተፈጥሮ የውጭ ሀይሎችም ከነገ ዛሬ አጠቁን እየተባለ ይሚፈራበት ሁኔታ ገጠመው ። የወደፊቱ ንጉስ ብዙ እድሜውን ያሳለፈው ከሰው ተለይቶ አምባ ላይ ስለነበር ፣ የዲፕሎማሲ ጥቅሙ አልተረዳውም ነበር ። ይልቁኑ ፊት ለፊት የተጋረጡትን የሃገሪቱን ችግሮች በሚያስፈራ ድፍረት እና ምንም በማያወላዳ ጽናት ተጋፈጠው ። በነበረው ዘረኛ አስተዳደሩ 6 ሚሊዮን የአውሮፓ አይሁዶችን እና የተለያዩ ሀገራት ህዝቦችን በገፍ አስጨርሷል ። መገናኛ መረጃን ከአንድ ቦታ ወደሌላ ቦታ የማስተላለፍ ሂደት ነው ። ይህም ምልክትን ያማከሉ መረጃዎችን በትንሹ በሁለት አልያም በብዙ ምልክቶቹን መረዳት በሚችሉ ተቀባይ እና ላኪዎች መካከል ይተላለፋል ። ከመስ - አቤ - ፓዳ በኋላ ልጁ መስኪአጝ - ኑና እንደተከተለው በማለት የነገሥታት ዝርዝርና የቱማል ጽሑፍ ይስማማሉ ። ሌላ የመስ - አኔ - ፓዳ ልጅ አ - አኔ - ፓዳ ቤተ መቅደስ በኡር አካባቢ እንዳሠራ ይታወቃል ። አዲስ አመት አካባቢ የጥቅምት ወር ሲገባ በጣም ታዋቂ እና ብዙ የተዘፈነለት የጦሳ ተራራ በቢጫ ( አደይ ) አበባ ተሸፍኖ ማየት ምን ያህል ለበአል ድምቀት የመንፈስ እርካታ እንደሚሰጥ መግለጽ ያዳግታል ። ኢስላም ማለት ለአላህ በመመሪያው በማደር ለትእዛዞቹ መንበርከክ ፡ እምነትን እና ልቦናን ለአላህ ፍጹም ማድረግ እና ከአላህ ዘንድ የመጡ መመሪያዎችን በፍጹምነት ማመን ነው ። የጎንደር ከተማ በ1877 ባጠቃላይ ፣ የሚንቀሳቀሱ ተመልካቾች ከማይንቀሳቀሱ ተመልካቾች ጋር የተለያየ ጊዜ ለአንድ አይነት ኩነት ይለካሉ ። እስክንድር የሱ ጀኔራል የነበረውን ጵቶልሚዎስን አገሩን እንዲገዛ ሾመው ። ከጵቶልሚዎስ ጀምሮ ተወላጆቹ ሁሉ የንጉሥ ዘር ተብለው ሁሉም ጵቶልሚዎስ ተብለዋል ። ፪ ፻ ፺ ፬ ዓመት ገዝተዋል ። ከነዚህም በመጨረሻ የነገሠው ጵቶልሚዎስ ዲዮናስዮስ ይባላል ። በላዮ የገዛ ሚስቱ ተነሥታ ሸፈተችበትና ተዋጋችው ። ጵቶልሚዎስ ዲዮናስዮስ በመጨረሻ ድል ሆነና ለማምለጥ የማይሆንበት ቢሆን በነጭ ዐባይ ወንዝ ውስጥ ገብቶ ሰጠመ ። ሚስቱ ክሌዎፓትራ የተባለች የግብፅ ዋና ገዢ ሆነች ። አሉ ተብለው ከሚጠሩት ቆነጃጅት አንዲቱ እርስዋ ነበረች ። ስጦታዋና ተፈጥሮዋ ከውበትዋ ጋር የተካከሉ ነበሩ ። ዳሩ ግን ክፉ ነበረች ። ከሠራችው ሁሉ እጅግ የሚያሰቅቀው ነገር ያሥራ አንድ ዓመት ሕፃን የነበረውን የገዛ ወንድምዋን በመርዝ ማስገደልዋ ነው ። ምንም ክፋትዋን ዓለም ቢያውቀው እኔ ነኝ ያለ ጀግና የውበት ማጥመጃዋን ሊቃወም የሚችል አልተገኘም ። Whole paragraph is POV ፕራያ የኬፕ ቨርድ ዋና ከተማ ነው ። የአይሁድ ታሪክ ጸፈፊ ዮሴፉስ ( 1ኛው ክፍለ ዘመን ዓ . ም . ) እንዳለው ፣ « ጎሜር ግሪኮች አሁን ' ገላትያውያን ' የሚሏቸውን ፣ በድሮ ግን ' ጎመራውያን ' የተባሉትን ሰዎች የመሠረተ ነበር ። » [ 1 ] በእርግጥ የገላትያ ስም የመጣ በዚያ አገር ከሰፈሩት ጋሊያውያን ( ኬልቶች ) ነበረ ። ዳሩ ግን አቡሊድስ የተባለው ክርስቲያን ሊቅ ( 226 ዓ . ም . ግድም ) ጎሜር የቀጴዶቅያውያን አባት እንደ ሆነ ጽፏል ። [ 2 ] ሄሮኒሙስ ( 380 ዓ . ም . ግድም ) እና ኢሲዶር ዘሰቪል ( 590 ዓ . ም . ግድም ) ግን የዮሴፉስን ቃል ተከትለው የጎሜርን መታወቂያ ከገላትያን ፣ ጋሊያውያንና ኬልቶች ጋራ አንድላይ አደረጉ ። ሌሎች ሊቃውንት ለናምሩድ የተለያዩ መታወቂያዎች አቅርበዋል ። የ4ኛው ሮማ ፓፓ ቅሌምንጦስ በጻፉት ደብዳቤ መሠረት ፣ ናምሩድ የፋርስ ሃይማኖት ሰባኪ ዞራስተር ( ዛራጡሽትራ ) ነበረ [ 6 ] ። ደግሞ የባቢሎን አምላክ ሜሮዳክ አፈ ታሪክ ከናምሩድ ሕይወት እንደ ተወሰደ ተብሎአል ። ሌሎች ሃሣብ ናምሩድ በዕውኑ የአሦር ንጉሥ 1ኛ ቱኩልቲ - ኒኑርታ [ 7 ] ነበር ይላል ። አሌክሳንድር ሂስሎፕ በ19ኛ ክፍለ ዘመን የጻፈው በግሪክ አፈ ታሪክ ዘንድ የሜስጶጦምያ ንጉስና የሴሜራሚስ ባል ኒኑስ ተመሳሳይነት አየ ። ከሁለት ዓመት ሀዘን በኋላ በ ፲ ፰ ፻ ፶ ፪ ዓ . ም ዓፄ ቴዎድሮስ ከሁለተኛ ሚስታቸው ጋር ተገናኙ ። « ደራስጌ ቤተክርስቲያን ውስጥ ተቀምጠው ሳለ አንድ ወታደራቸው ወደ ርሳቸው ቀረበና « ጌታየ ፣ አንዲት ሴት አገኘሁ ፣ ፊቷም እንደ ፀሐይ የሚያበራ ነው ። » ልጅቱም በኋላ ወደ ቤተመንግሥት ቀረበች ፣ ስሟም ጥሩነሽ ውቤ ፣ የደጃዝማች ውቤ ኃይለማርያም ልጅ ነበረች ። ንጉሱም አይተዋት " እውነትም ወርቅ ናት " በማለት አገቧት ። በዚህ ወቅት ንጉሠ ነገሥቱ አባቷን ራስ ውቤን አስረዋቸው ነበር ። ራስ ውቤ የሰሜን ፣ ወልቃይት ፣ ፀገዴ ፣ ትግራይ ፣ ሰራየ ፣ ሐማሴንና አንጎት ( ሰሜን ወሎ ) አስተዳዳሪ ሲሆኑ ከዓፄ ፋሲለደስ የሚወለዱ ስለነበሩ ለንጉሥነት የሚገዳደሩ ነበሩ ። የጥሩወርቅ ( ጥሩነሽ ) እናት ደግሞ ወይዘሮ ላቂያየ የተባሉ የትግራይ መሳፍንት ዘር ነበሩ ። ከኒህ ሚስታቸው ደጃዝማች ዓለማየሁ ቴዎድሮስ የተባለውን ከሁሉ በላይ የሚወዱትን ፣ እርሳቸውን እንዲተካ ያጩትን ልጅ ወለዱ ። ዓፄ ቴዎድሮስ በአጠቃላይ ፬ ጊዜ ሲያገቡ ፮ ወንድና ፫ ሴት ልጆች ነበሯቸው ፣ እነርሱም ፦ ይህም በህጻኑ ላይ የማይጠፋ የአይምሮ ጠባሳ ትቶ ያለፈ ኩነት ነበር ። [ 8 ] ቄስ የቤተ - ክርስቲያን አገልጋይ ሲሆን ከድቁንና በኋዋላ የሚመጣ ማዕረግ ነው ። ጎጃም በሰሜን ምራብ ኢትዮጵያ የሚገኝና በአባይ ወንዝ ተከቦ የሚገኝ ባህር ዳርን ፍኖተ ሰላምን አገው ምድርን መተከልን ፓዊ ቆላ - ደጋዳሞትን ደብረ ማርቆስን ሞጣና ብቸና አውርጃዎች እና በነዚ ውስጥም ከ 35 በላይ ወረዳዎችን ይዞ የሚገኝ የራሱ ስርዎ መንግስት የነበረው ከፍለ - ሃገር ነው ። ጎጃም በጢፍ አምራችነት ከታወቁት የኢትዮጵያ ክልሎች ቀዳሚውን ስፍራ ይይዛል ። በተለይ የአዴት ጢፍ በባህር ዳር ጎንደር ደሴ እና መቀሌ ነዋሪዎች ዘንድ በስፋት የታወቀ እና ተወዳጅም ነው ። እንዲሁም በምስራቅ ጎጃም የሚመረተው ጤፍ የአዲስ አበባን ህዝብ ገትሮ እንደያዘ ይነገራል ። ጎጃም ሌሎች እንደ ገብስ ስንዴ በቆሎ ባቄላ አተር ወዘተ የሰብል አይነቶችን በማምረትም ይታወቃል ። ፲ ፱ ፻ ፺ ፭ የፓሪስ ከተማ የሙቀት ሞገድ እስከ አርባ አራት ዲግሪ ሴልሲዩስ ደርሶ ባስከተለው ሰበብ ወደ መቶ አርባ አራት ያህል ሰዎች ሞቱ ። ፲ ፱ ፻ ፸ ፪ ዓ . ም የደቡብ ኮሪያው የጸጥታ ኃላፊ ኪም ጄ ክዩ ባልታሰበ አደጋ ፕሬዚደንታቸውን ፓርክ ቹንግ ሂን በሽጉጥ ገደሉ ። ከቀኝ የተቀመጠው ሰንጠረዥ የሚያሳየው በቀስተ ደመና ውስጥ ሊገኙ የሚችሉትን ከአንድ የጠራ የሞገድ ርዝመት ካለው ብርሃን የሚሰሩትን ቀለማት ነው ። ከበታች ያለው ሰንጠረዥ የየቀለማቱን የሞገድ ርዝመትና የሞገድ ድግግሞሽ በቁጥር ያሳየናል ። ጂዎሜትሪ ከጥንት ጀምሮ የነበር የዕውቀት ዘርፍ ይሆን እንጂ የግሪኩ ዩክሊድ ተወዳዳሪ ባልተገኘለት ኢለመንት በተሰኘ ምርጥ መጽሃፉ ከዛሬ 5ሺ አመት በፊት መሰረቱን ጥሏል ። ይህ መጽሃፍ እንደሚያትተው የጂኦሜትሪ ጥናት ጥርጥር ውስጥ ሊወድቁ ከማይችሉ አምስት ንጥረ ሓሳቦች ተነስቶ እስካሁን ድረስ እውነትነቱ የማይካድ የዕውቀት ዘርፍ በመፅሃፉ ሊያቀርብ ችሏል ። የዩክሊድ አስተሳሰብ ዘዴ አሁን ድረስ የሚደነቅ ሲሆን ታዋቂ ተማሪወች ፣ ለምሳሌ አይንስታይን የምርምር ርዕዮታቸውን በዚሁ ዘዴ ሲሰሩበት ይገኛሉ ። 여자 ( የ ቻ ) = ሴት ስትሮንቲየም የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Sr ነው ። አቶማዊ ቁጥሩም 38 ነው ። በግዕዝ ጽሕፈት 26 ፊደላት ብቻ ይጠቀሙ ነበር ፤ እነርሱም ፦ በቀረቡት ክሶች ላይ ከፍተኛ ክርክር ተደርጎ ጳጳሱ ከመሳፍንቱና ከባልደረቦቻቸው ጋ በመሆን አለቃ ታዬን ከገሰፁ በህዋላ በነፃ ቢለቁዋቸውም . . . በነፃ መለቀቃቸው ያበጫቸው ካህናት የንጉሰ ነገስቱ ባለ ሙሉ ስልጣን እንደራሴ ለነበሩት ለራስ ተሰማ አቤት በማለታቸው ያለ ህግ ወደ ታላቁ ወህኒ ቤት እንዲገቡ ተደረገ ፲ ፱ ፻ ፷ ዓ . ም . በደቡብ አፍሪቃ የቀዶ ጥገና ሐኪም ዶክቶር ክርስቲያን ባርናርድ የመጀመሪያው የሰው ልብ በ ’ ቀዶ ጥገና ’ ጥበብ ከሟቹ ‘ ዴኒስ ዳርቫል ’ ወደተቀባዩ የልብ በሽተኛ ‘ ሌዊስ ዋሽካንስኪ ’ አጠናቀቁ ። ኢስላም ማለት ለፈጣሪ እጅን መስጠት እና በትእዛዙ ማደር ( ስብሚሽን ቱ ዘ ዊል ኦፍ ጎድ ) ማከት ሲሆን አምልኮትን ሁሉ በብቸኝነት ፍጹም ለአላህ ማድረግ ። ሌሎችን ፍጡራን የስልጣኑ ተጋሪ አለማድረግ ፡ ይህን ዩኒቨረስ ብቻውን የፈጠረ / ለፍጡራን ሁሉ ሲሳያቸውን እሱ ብቻውን የሚመግብ / ለስልጣኑ ተጋሪ ወይም እረዳት ተባባሪ የሌለው ሃያል ጌታ መሆኑን ማመን ። ነገ የትንሳኤ ቀን የፍርዱ ቀን ብቸኛ ባለቤት አላህ መሆኑን ማመን ። ይህን ይመስላል ብለን የምንመስልበት አምሳያ የሌለው ሃያል አምላክ አላህ በመባል ይታወቃል ። የሚከተሉትን ቀመሮችን ያገኘውም ይሄው ሰው ነበር ፦ በግብጻዊ ታሪክ ጸሐፊ በማኔጦን መሠረት ፣ ሜኒስ የጢኒስ ኗሪ ነበረ ፤ 62 ዓመት ከነገሠም በኋላ በጉማሬ ተገደለ ። ማኔጦን የሜኒስን ተከታይ አጦጢስ ይለዋል ፤ በሌሎች ጥንታዊ የግብጽ ነገሥታት ዝርዝሮች መሠረት የ2ኛው ፈርዖንና የሜኒ ተከታይ ስም ቴቲ ( ወይም ኢቴቲ ) ተባለ ። ከሥነ ቅርስ የታወቀው « አሃ » ወይም « ሆር - አሃ » የተባለው ሁለተኛው ፈርዖን እና ይህ ቴቲ አንድ መሆኑ ይታመናል ። 2 . ቀይ ሽንኩርቱን በዘይት ማቁላላትና ካሮቱን እና ባሮውን ጨምሮ ማቁላላት በንጉስ በካፋ ዘመን ብዙ ጦርነት እንዳልነበረና አብዛኛው የንጉሱ ክንድ ያረፈው የተንሰራፋውን የባላባቱን ሃይል ሰብሮ የመካከለኛው መንግስትን ሃይል በማጠናከር እንደነበር ታሪክ አጥኝው ዶናልድ ሌቪን ይናገራል ። [ 3 ] ታሪክ አጥኝው ፓል ሄንዝ በበኩሉ ለኢትዮጵያ ታሪክ በካፋ ያበርከተው ታላቁ አስተዋጾ ሁለተኛው ሚስቱ ንግስት ምንትዋብ እንደነበረች ይዘግባል ። . [ 4 ] የጎንደር ከተማን የመጨረሻ ግንቦች ያሰሩት በካፋና ሚስቱ ምንትዋብ ነበሩ ። [ 5 ] ጽሑፉ በብዙ ፍርስራሽ ላይ ተገኝቷል ። በሙሉ የተገኙት ሕግጋት የሚከተሉት ናቸው ። የሳራሲን ገዦች ያሠለጠኗቸው ማምሉኮች የተባሉት የገዛ ዘበኞቻቸው ሳራሲኖችን ከዙፋናቸው ዘርጥጠው አወረዷቸው ። ቱርክ መጥቶ ድል እስኪያደርጋቸው ድረስ ማምሉኮች ግብፅን እስከ ፲ ፯ ፻ ፱ ገዝተዋል ። ቱርኮችም ግብፅን እስከ ፲ ፯ ፻ ፺ ፰ ዓመት ገዝተዋል ። ከዚህ በኋላ ናፖሊዮን ቦናፓርቲ አርባ ሺህ የሚሆን የጦር ሠራዊት ከፈረንሳይ አገር አምጥቶ ፤ ግብፅን ወረረ ። ፀሓይ ለሥርዐተ - ፈለካችን በጣም ብሩህ የኾነ ብርሃን ትሰጣለች ። ያለ ፀሓይ ብርሃን ሙቀትም ኾነ ሕይወት በምድር አይኖርም ነበር ። ለምሳሌ አረንጓዴ ዕፅዋት ያለ ፀሓይ ብርሃን ሊኖሩ አይችሉም ፤ ለህልውናቸው የሚያስፈልጓቸውን ካርቦን ዳይኦክሳይድ እና አልሚ ምግቦች ለማስተጻመር የሚችሉት በፀሓይ ብርሃን ብቻ ነውና ። ዲሲፒኤስ በጠቅላላው የ168 ትምህርት ቤቶች እና የመማርያ ማዕከሎች ስብስብ ሲሆን ፤ 101 የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ፣ 11 መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ፣ 9 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና 20 የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን አሉት ። በተጨማሪም በዚህ ሥርዓት ውስጥ 6 የትምህርት ማዕከሎች እና 20 ልዩ ትምህርት ቤቶች ተካተዋል ። በ2003 እ . አ . አ . ሥርዓቱ በአጠቃላይ 65 , 099 ተማሪዎች ነበሩት ። ሳር - - > ስርንስር ጣና ሐይቅ የአባይ ( ብሉ ናይል ) ወንዝ ምንጭ ሲሆን ከኢትዮጵያ አንደኛ ትልቁ ሐይቅ ነው ። 84 ከ . ሜ . ረጅም እና 66 ኪ . ሜ . ሰፊ ነው ። ባጠቃላይ 3 , 500 ካሬ ኪ . ሜ . ይሸፍናል ። በቁጥር እርግጠኛ መሆን ባይቻልም ብዙ ደሴቶች በሐይቁ ላይ ይገኛሉ ። ባንዳንዶቹ ላይም ( ለምሳሌ በደጋ ደሴት ) የድሮ የኢትዮጵያ መሪዎች መቃብሮች ሲገኙ ኢትዮጵያ ውስጥ ክርስትናን ለመጀመሪያ ያስተዋወቀው አቡነ ሰላማ መቃብርም በዚሁ ሃይቅ ይገኛሉ ። ፲ ፱ ፻ ፵ ፩ ዓ / ም የፍልስጥኤም ነጻነት ግንባር የሚባለውን ድርጅት የመሠረቱት አቡ አባስ ዓመታት ተፈጽመው አዲስ ዓመት ስንጀምር ቅዱስ ዮሐንስ ፣ ዓውደ ዓመት ፣ አዲስ ዓመት ፣ ዕንቁጣጣሽ እየተባለ ይጠራል ፡ ፡ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን እንደሚያስረዱት ዕንቁጣጣሽ የሚለው ስያሜው አመጣጥ ወይም ጥንተ ታሪክ በመጀመሪያ ኖኅ ለሦስቱ ልጆቹ አህጉራትን በዕጣ ሲያካፍላቸው አፍሪቃ ለካም ደረሰችው ፡ ፡ በአፍሪቃ ምድርም ሲገባ በመጀመሪያ ያረፈው በኢትዮጵያ ነበር ፡ ፡ ሀገሪቱም በአደይ አበባ አሸብርቃ ነበር ፡ ፡ ወሩ ወርኃ መስከረም በመሆኑ ደስ ብሎት « ዕንቁ ዕጣ ወጣሽልኝ » ይህችን ወቅት እንቁጣጣሽ ብሏታል ፡ ፡ ፲ ፱ ፻ ፶ ፩ ዓ . ም . ቅኝ ግዛቶች የነበሩት ቻድ ፣ የኮንጎ ሪፑብሊክ እና ጋቦን በፈረንሳይ ቤተሰብ ስር እራሳቸውን ማስተዳደር ጀመሩ ። እስላም ጸሓፊው አል ታባሪ ( 905 ዓ . ም . ግድም ) ስለ ጎሜር ዕድሜው እስከ ሺህ አመት ድረስ እንደ ደረሰ የሚል የፋርስ ልማድ ተረከ ። [ 6 ] አንድንድ ሂደቶች አንድ ወይም ሁለት ቁጥሮችን ወስደው ሌላ ቁጥርን ይሰጡናል ። እኒህ ሂደቶች ኦፕሬሽን ይባላሉ ። ለምሳሌ ቁጥር ሲስጠን ቀጣዩን ቁጥር የምናገኝ ከሆነ ይህ ሂደት ቀጣም በመባል ይታወቃል ፣ የሚወስደውም ቁጥር ብዛት አንድ ብቻ ስለሆነ ዩናሪ ኦፐሬሽን ይባላል ። እንደ መደመር ፣ መቀነስና ፣ ማባዛት ፣ ማካፈል ያሉት ደግሞ ባይናሪ ኦፕሬሽን ይባላሉ ። እንደዚህ ያሉትን የቁጥር ኦፕሬሽን የሚያጠናው የሂሳብ ክፍል ሥነ ቁጥር ወይም አርቲሜቲክ ( በእንግሊዝኛ Arithmetic ) ይሰኛል ። ሰኔ ፲ ፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፹ ፯ ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ ( በልግ ) ወቅት ፹ ፪ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፸ ፱ ቀናት ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፸ ፰ ቀናት ይቀራሉ ። የከነዓን " ሔት " እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ " ሔት " የአረብኛም " ሐእ " እና " ኀእ " ወለደ ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት " ኤታ " ( Η η ) አባት ሆነ ። እሱም የላቲን አልፋቤት ( H h ) እና የቂርሎስ አልፋቤት ( И и ) ወላጅ ሆነ ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ " ሐውት " ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል ። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፰ ( ስምንት ) ከግሪኩ Η በመወሰዱ እሱም የ " ሐ " ዘመድ ነው ። ካሜሩን በምዕራብ አፍሪካ የሚገኝ አገር ነው ። የመምህር ዴቪድ ሮህል ኅልዮ በጣም ትኩረት ይስባል ። በሱ አሳብ ዘንድ ፣ ኤሪዱ ከዑር ወደ ደቡብ መጀመርያይቱ ባቢሎን ነበረችና የባቢሎን ግንብ ሥፍራ በኋለኛው ባቢሎን ሳይሆን እዚህ እንደተገኘ ያምናል ። ምክንያቶቹም ፦ አጼ ዮሐንስ 1877   ህንድ መምህርዋ ኬት ፊልደን እንደምትለው ፣ « ከ2050 ክ . በ . ገዳማ በፊት ከተማው ዝቅ ብሎ መኖርያ እንደሆነ ትንሽ ምልክት ብቻ አለ ። ንጉስ አማር - ሲን ( 2055 - 2047 ክ . በ . ገዳማ ) ካልጨረሰው መስጊድ በታች 18 የጡብ ቤተ መቅደሶች አሉ ። » የሰው ልጅ የሚግባባበት መሳሪያ ነው ፲ ፱ ፻ ፮ ዓ / ም መጀመሪያ የሸዋ ንጉሥ በኋላም የዘመናዪቱ ኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ፤ በአድዋ ጦርነት የኢጣሊያን ሠራዊቶች ድል የመቱት ታላቁ መሪ ፤ “ ዕምዬ ምኒልክ ” ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ባደረባቸው ህመም በዛሬው ዕለት አረፉ ። አንድ ሙስሊም ሰላት አይጠቅምም አያስፈልግም ብሎ ከተውው ከ ኢስላም ጓዙን ጠቅልሎ ይወጣል ። ይህ ሕግ የተመዘገበው በተጻፈ ቋንቋ ሳይሆን በዋምፖም ( ትንንሽ የዛጎል ዶቃዎች ) አማካይነት ይታወስና ይወረስ ነበር ። በኋላ ዘመን ነው ወደ እንግሊዝኛ የተተረጎመ ። ሕጉ በ117 አንቀጾች ይከፈላል ። የተባበሩት ሆደነሾኒ ብሔሮች የጥድ ዛፍ ምሳሌ ናቸው ። እያንዳንዱ ጎሣ ወይም ነገድ በመንግሥት አመራር የተወሰነ ሚና ያጫውታል ። ፲ ፱ ፻ ፵ ፬ ዓ / ም በዮርዳኖሥ ሐሺሚ ንጉዛት ንጉሡ ታላል በአዕምሮ ሕመምተኛነት ምክንያት በአገሪቱ ምክር ቤት ሸንጎ “ ለሥልጣን ብቃት የላቸውም ተብለው ሲሻሩ ገና አሥራ ስምንት ዓመት ያልሞላቸው ልጃቸው አልጋወራሹ በንጉሥነት እንደተኳቸው ይፋ ተደረገ ። ንጉሥ ሁሴን የልደታቸው ዕለት ኅዳር ፯ ቀን ፲ ፱ ፻ ፵ ፮ ዓ / ም የንግሥ ስርዓታቸው ተከናወነ ። ቁርአን ሰዎች እና አጋንንት እንኳ ቢሰበሰቡ የሱብ ተመሳሳይ አንቀጽ ወይም አረፍ ተነገር ማምጣት ይችሉ እንደሆነ ይሞክሩ በማለት ተአምረኛነቱን እና እውነተኛነቱን አረጋግጧል ። ቁርአን ከመበዘረዝ እና ከመከለስ የጠራ ነው ። እንደዚህም የሰው ልጆች ሁሉ መመሪያ እንደሆነ ሳይበረዝ እና ሳይከለስ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ይቆያል ፤ ምክንያቱም አላህ እጠብቀዋለሁ ብሎ ቃል ስለገባለት ቁርአንን በተመለከተ ሙስሊሞች ምንም አይነት ልዩነት የለባቸውም ። በአረብኛ ተጽፎ አንድ ቃል ይቅርና አንድ ፊደል እንኳ ሊጨመር ቢችል ወይም ቢቀነስ በቀጥታ በቀላሉ ማወቅ ይቻላል ። የሰው ልጆች በዚህ ምድርም ይሁን በመጭው አለም ሰላም እና እርጋታ ከፈለጉ ሙስሊም ሆነው በቁርአን መመራት አለባቸው የሚል ትምህርት ያቀርባል ። ስለዚህም በሽታ ማለት የማንኛውንም ግለሰብ የአካል ፡ የስነልቦናዊ ፡ ወይም የማህበረሰብአዊ ደህንነትን የሚያቃውስ ሁኔታ ነው ፡ ፡ በንግሥ በዓሉ ዋዜማ ፤ ጥቅምት 22 ቀን የትልቁ ንጉሠ ነገሥት የዳግማዊ ዓጼ ሚልክ ሐውልት በመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን አጠገብ ፤ ለዘውድ በዓል የመጡት እንግዶች በተገኙበት ሥርዐት ፣ የሐውልቱን መጋረጃ የመግለጥ ክብር ለብሪታንያ ንጉሥ ወኪል ለ ( ዱክ ኦፍ ግሎስተር ) ተሰጥቶ ሐውልቱ ተመረቀ ። ኦጋዴን በ ፲ ፫ ኛው እና በ ፲ ፬ ኛው ክፍለ ዘመናት በይፋት እስላማዊ ግዛት ሥር ነበር ። ከ ፲ ፬ ኛው ክፍለ ዘመን መባቻ እስከ ፲ ፱ ነኛው ክፍለ ዘመን ድረስ ይኼው ሥፍራ የአዳል ንጉዛት እንደነበረና በየጊዜው ከአበሻ ( ኢትዮጵያ ) ክርስቲያናዊ ንጉዛት ጋር ሲዋጋ እንደነበር ታሪክ ይተርካል ። http : / / www . ethiopianreporter . com / index . php ? option = com _ content & view = article & id = 1314 : 2010 - 02 - 24 - 08 - 32 - 54 & catid = 105 : 2009 - 11 - 13 - 13 - 47 - 17 & Itemid = 625 በዚህ ውኪ ሕጻናትና ወላጆች ይጽፋሉ ። በዚህ ክፍል ተረት ፣ እንቆቅልሽ ጨዋታዎች ፣ ቀላል ሒሳብ ፣ ቀላል ሳይንስ ፣ ደስ የሚሉ ታሪኮች እንዲሁም ስለ ሕጻናት አስተዳደግና እንክብካቤ ጽሑፎች ይቀርባሉ ። ፍቅረ ሥላሴ ወግደረስ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ ። እቴጌ ምንትዋብ በዙፋን ስሟ ብርሃን ሞገስ እ . ኤ . አ በ1706 ከአባቷ ደጃዝማች መንበር እና እናቷ ልዕልት እንኮይ በቋራ ፣ ጎንደር ስትወለድ የክርስትና ስሟ ወለተ ጊዮርጊስ ነበር ። እናቷ ልዕልት እንኮይ ከዓፄ ሚናስ ዘር የምትወለድ እንደነበረች ይጠቀሳል ። ምንትዋብ በ18ኛው ክፍልዘመን ኢትዮጵያ ላይ ብዙ አሻራ ትታ የለፈች ንቁ ፣ ሃይለኛና ተራማጅ መሪ ነበረች ። ከባሏ ፣ ዓፄ በካፋ ዘመን ጀምሮ ተሰሚነት የነበራት እንዲሁም ከልጇ ዳግማዊ ዓፄ ኢያሱ እስከ ልጅ ልጇ ዓፄ እዮዋስ ዘመን ድረስ ለ40 አመታት የአገሪቱ እኩል መሪ የነበረች ናት ። በዚህች መሪ ዘመን በኢትዮጵያ ውስጥ ትልቅ የህንጻዎች ግንባታና የቤተክርስቲያን ድረሰት ፣ እንዲሁም ስነ ጥበብ እድገት ታይቷል ። በፋሲል ግቢ የመጨረሻውን ግንብ ያስገነባችው ምንትዋብ ነበረች ። ከልጆቿ የእድሜ አናሳነትና እራሷም በሰራቻቸው አንድ አንድ ስህተቶች ምክንያት በስልጣን በነበረችበት ዘመን የነበረው እድገትና ሰላም እርሷ ስታልፍ አብሮ አለፏል ። እንግዴህ አገሪቱ ወደ ዘመነ መሳፍንት የተሻገረችው ልክ እርሷ እንዳለፈች ነበር ። H ማይ በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 13ኛው ፊደል ነው ። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 13ኛው ፊደል " ሜም " ይባላል ። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል " ሚም " ተብሎ በ " አብጃድ " ተራ 13ኛ ነው ። መጽሐፉ እንደሚለው መላእክት የዓለሙን ታሪክ ከፍጥረት ጀምሮ እስከ ኦሪት ዘጸአት ድረስ ለሙሴ በደብረ ሲና ይተርካሉ ። ዘመናት በኢዮቤልዩ ወይም በ49 ዓመታት ይከፋፈላሉ ። ኢያንዳንዱ ኦዮቤልዩ 7 ሱባዔ ወይም የዓመት ሳምንት ( 7 አመት ) ነው ። ከማየ አይህ አስቀድሞ ደቂቃ ሴት ከእግዚአብሔር አምጸው ወደ ቃየን ልጆች እንደ ሐዱና እንደ ከለሱ ይላል ። ክልስ ልጆቻቸውም ክፉ ረጃጅሞች ( ናፊሊም ) ሆነው በማየ አይህ ጠፉ ። ከዚህ በኋላ የኖህን ልጆች አሳቱ ። ጣኦት ሠሩ ፣ መንግሥት አጸኑ ፣ የኖህ ልጆች ምድርን ሁሉ ያካፈላሉ ፣ የባቢሎን ግንብ ከወደቀ ቀጥሎ ወደ ርስቶቻቸው ተበተኑ ። መላእክትም ለአብርሃም ቅዱስ ቋንቋን አሳውቁት ። ደብዳቤው ማኀተም አለው ፡ ፡ ማኀተሙ በግዕዝ እንደተቀረጸው ዝማኅተም ዘእቴጌ ጣይቱ ብርሃን ዘኢትዮጵያ ይላል ፡ ፡ አዲስ ዘመን በኢትዮጵያ በየቀኑ የሚታተም አንጋፋው ጋዜጣ ነው ። ጋዜጣውም ከፍተኛ ስርጭት ያለው ሲሆን የመንግስትን አቋም የሚያንጸባርቅ ነው ። ጋዜጣውም በየእለቱ የተለያዩ ልማታዊ ዜናዎችን ይዞ ይወጣል ። የተመሰረተውም በ1986 እ . ኤ . አ . ነው ። አዲሱ ጎርጎራ ከድሮው ጎርጎራ 5ኪ . ሜ . በስተ ደቡብ ምዕራብ የሚገኝ ነው ። በዚህ ቦታ የሱሰንዮስ ግምብ ወይንም ማርያም ግምብ በካቶሊኩ የፖርቱጋል ጳጳስ ፔድሮ ፔዝ በ1612ዓ . ም . ተገነባ ። ከ2 ዓመት በኋላ አጼ ሱሰንዮስ ሃይማኖታቸውን ወደ ካቶሊክነት ቀየሩ ። ጀስዩቱ ቴሌዝ እንደመዘገበ ፣ የግንቡ መታነጽ በፖርቱጋሎቹ ዘንድ የታቀደው አጼ ሱሰንዮስ ከጦርነት ተመልሰው ግንቦት ፣ 1606ዓ . ም . በአካባቢው ከሰራዊታቸው ጋር እንደሰፈሩ ነበር ። ፔድሮ ፔዝ ለህንጻው ስራ ነጭ አለትና የሚያጣብቅ ሸክላ አፈር እንደተጠቀመ ይገልጻል ። ቤተ መንግስቱ የምድርና የፎቅ ክፍሎች የነበሩት ሲሆን ጣሪያው ለጥ ያለ ነበር ። ፲ ፱ ፻ ፷ ፬ ዓ . ም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ( ተ . መ . ድ . ) ታይዋንን ከአባልነት አስወጥቶ የቻይና ሕዝባዊ ሪፑብሊክን በአባልነት እንድትገባ የሚያስችለውን ድንጋጌ በሁለት ሦስተኛ ድምጽ አጸደቀ ። ቪልኒውስ በታሪክ መዝገብ ከ1315 ዓ . ም . ጀምሮ ይታወቃል ። ደብረ ብርሃን በኢትዮጵያ የአማራ ክልል ከተማ ስትሆን በሰሜን ሸዋእና በደብረ ብርሃን ዙሪያ ወረዳ ውስጥ ትገኛለች ። ከተማዋ የሰሜን ሸዋ ዞን ( አውራጃ ) አስተዳደር ርዕሰ ከተማ ከመሆኗ ባሻገር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስም ዋና ጽሕፈት ቤት እዚሁ ይገኛል ። በ1445 እና ከዚያ በኋላ በተነሱ ጦርነቶች ላይ በመሳተፍ ሁሉን በድል በማጠናቀው ግዛታቸውን ያሁኒቷን ሶማልያን ሁሉ ያቅፍ ነበር ። ቶክዮ ( 東京 ) የጃፓን ዋና ከተማ ነው ። ትርጉሙ ፡ - ያልተያያዙ የሚመስሉ ነገሮች አንዳንዴ እንደተየያያዙ የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ ነው ። ዘሃራ የሚለው ስም ከአረብኛ « ዙህራ » ሲሆን ይህ ማለት ቁንጅና ወይም አበባ ነው ። በአንድ ጥንታዊ የአረብ ትውፊት ዘንድ ዙህራ የተባለች ሴት በተዓምር ፈለክ ሆነች ። አረቦች ይህን ትውፊት ከአይሁዶች ፣ አይሁዶችም ከባቢሎን ሰዎች እንደ በደሩት ይታመናል ። በአረመኔ እምነቶች ፈለኩ በፍቅር ጣኦት ስም ይባል ነበር ፤ በእንግሊዝኛ ቬነስ የሚለው ስም ከሮማይስጥ የጣኦት ስም ነው ። በሞተም ጊዜ ሬማ ደሴት ፣ ጣና ሃይቅ ፣ መድሃኔ አለም ቤ / ክርስቲያን ተቀበረ ። [ 4 ] ዓፄ ኃይለ ሥላሴ በቀኝ ጌታ ጀምበሬ በንግሥ በዓሉ ዋዜማ ፤ ጥቅምት 22 ቀን የትልቁ ንጉሠ ነገሥት የዳግማዊ ዓጼ ሚልክ ሐውልት በመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን አጠገብ ፤ ለዘውድ በዓል የመጡት እንግዶች በተገኙበት ሥርዐት ፣ የሐውልቱን መጋረጃ የመግለጥ ክብር ለብሪታንያ ንጉሥ ወኪል ለ ( ዱክ ኦፍ ግሎስተር ) ተሰጥቶ ሐውልቱ ተመረቀ ። በዚህ ዕለት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቅድስት ማርያምን በዓል በማሰብ ትዘክረዋለች ። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ41 , 197 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል ። የከተማው አቀማመጥ በ14 ° 07 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38 ° 44 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው ። [ 2 ] እንድበላ ፈትዬ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ ከቀድሞው የናዚ ጀርመን እጅ የተወሰዱ አገሮችን በማቀላቀል እንዲሁም በ ፲ ፱ ፻ ፵ ፱ ዓ . ም በጉልበት ሌሎች የምሥራቅ አውሮፓ አገሮችን በመቀላቀል ሕብረቱ አሥራ ስድስት ሪፑብሊኮችን ያካተተ ነበር ። በዘመን ቆይታና በጥንካሬም የጎለበተ ሕዝባዊ ዓብዮታዊ የሕብረት ሪፑብሊክ በመሆኑም በተለይ በ « ቀዝቃዛ ጦርነት » ( cold war ) በሚባለው በ « ምዕራብና በምሥራቅ » ዓለም ተከስቶ በነበረው ፍጥጫ ጊዜ ፣ በዓለም ላይ ለሚመሠረቱ ሕዝባዊ መንግሥታት ዋና የሽከታ አርአያ የነበረ መንግሥት ነበር ። « የማርቱ አገር » ከሁሉ ጥንታዊ በሆኑት ሱመራዊ ምንጮች ለምሳሌ በኤንመርካርና የአራታ ንጉሥ ወይም በኤብላ ጽላቶች ይጠቀሳል ። ለአካድ ነገሥታት ደግሞ ' ማርቱ ' በአካድ ዙሪያ ከነበሩት ' አራት ሩቦች ' አንዱ ሲሆን ሌሎቹ 3 ሱባርቱ ፣ ሱመርና ኤላም ነበሩ ። ይህ ስያሜ ወደ ምዕራብ የሆኑት አገራት ሶርያና ከነዓን ይጠቀልል ነበር ። የአካድ ንጉሥ ናራም - ሲን ስሜን ሶርያን ክ . በ . 2250 ገደማ ወርሮ ዘመተባቸው ፤ ልጁም ሻር - ካሊ - ሻሪ እንዲህ አደረገ ። ጠቅላይ ሚኒስትር የአንድ ሉዓላዊት አገር የበላይ ኃላፊ ፡ አስተዳዳሪ ፡ አዛዥና የሚኒስትሮች ጠቅላይ ሰብሳቢ ሲሆን በአንዳንድ አገሮች ፈላጭ ቆራጭና ቁጥር አንድ መሪ ሲሆን በአንዳንድ አገሮች ደግሞ ፕሬዚዳንት አገሪቱን በበላይነት ያስተዳድራል ። የኡሩክ ንጉሥ ኤንሻኩሻና ሐማዚን ፣ አካድን ፣ ኪሽንና ኒፑርን በማሸነፉ መጀመርያ ' የሱመርና የአካድ ንጉሥ ' የተባለ ነበረ ። ከዚህ ቀጥሎ የላጋሽ ንጉሥ ኤ - አና - ቱም ሱመርን ሁሉ ኤላምንም በከፊል አሸነፈ ። ከተገኙ ጽላቶች መሠረት ፣ የሱ መንግሥት አደራረግ ተገዥ ወገኖችን ማስፈራራትና ግፍ መሆኑን ልንገምት እንችላለን ። እሱ እንደ ሞተ ፣ ግዛቱ ለጊዜው በየከተማው ተከፋፈለ ። ፲ ፱ ፻ ፸ ፭ ዓ . ም . የሶቪዬት ሕብረት መሪ ሊዮኔድ ብሬዥኔቭ እንደ ቤተ ክርስቲያኒቱ ትውፊት ፣ የግሸንን ደብር የመሰረታት አንድ ጻድቅ መነኩሴ ነበር ። ይኽውም በ514 ዓ . ም ፣ ከዘርዓ ያዕቆብ መነሳት 900 አመት በፊት ነበር ። የሆኖ ሆኖ አካባቢው በአሁኑ ዘመን የሚታውቀው የኢየሱስ ክርስቶስን ግማደ መስቀል በማኖሩ ነው ። አጼ ዘርአ ያዕቆብ በነገሱ ዘመን ወደ ስናር ሄደው ግማደ መስቀሉንና ሌሎች ብዙ የቤ / ክርስቲያን ውድ ንዋያትን አምጥተው መስከርም 21 ፣ 1446 ዓ . ም ወደ ደብሩ በመውጣት በዘመኑ የነበሩትን አብያተ ክርስቲያናት እንደገና በማነጽ ፤ በኋላም በእግዚአብሔር አብ ቤ / ክርስቲያን ጥግ በጥንቃቄ ጉድጓድ አስቆፍረው መስቀሉን በማስቀበርና ባለቤታቸው ንግስት እሌኒ ደብረ ከርቤ ማርያም ቤ / ክርስቲያንን እንደገና በማሳነጽ ከፍተኛ ስራ አከናወኑ ። ከ5 አመት በኋላ መስከርም 21 ፣ 1449 ጀምሮ የመስቀል በዓል በዚህ ዕለት መከበር ተጀመረ ። ኒው ዴሊ የህንድ ዋና ከተማ ነው ። በዚያው ለነሱ ባስታወቅንበት ቀን አባታችን አቡነ ማቴዎስም በከተማም ያሉት ሐኪሞች የኛም መኳንንቶች ሁሉ ተሰብስበው ከ ፬ እስከ ፯ ሰዓት ሲጠብቁ ውለው እነሱ ሳይመጡ ቀሩ ፡ ፡ የላጋራንግን ቀመር ከላይ ላገኘነው ብዜት ስንጠቀም ( Ω • r ( t ) = 0 መሆኑን ባለመርሳት ) , ብራዚል በደቡብ አሜሪካ በመሬት ስፋትም ሆነ በሕዝብ ብዛት አንደኛዋ ትልቅ አገር ነች ። በአለም አንደኛ ቡድን በእግር ኳስ አላት ። ሌምሳለ ሮኦናለዶ ቶማስ ጄፈርሰን ከአባቱ ከፒተር ጄፈርስን እና ከእናቱ ጄን ራንዶልፍ ተወለዱ ። ቶማስ በአሜሪካ አብዮት ጊዜ በ1768 ዓ . ም . ከእንግሊዝ ንጉሥ የአሜሪካ ነጻነት ዐዋጅ ጻፉ ። በኋላ ፕሬዚዳንት ሲሆኑ የመርከብ ሃያላት ወደ አልጀርስ ላኩ ፣ ከናፖሌዎን ደግሞ ሰፊ መሬት በሚሲሲፒ ወንዝ አቅራቢያ ( የሉዊዚያና አቅራቢያ የተባለው ) ገዝተው ነበር ። ይህ ድርጊት የአሜሪካ ስፋት በሁለት እጅ አስፋፋ ። በ1928 ዓ . ም . የሙሶሊኒ ፋሺስት ሠራዊት ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ ጃንሆይ በቆራጥነት ከታገሉ በኋላ የጠላቱ ጦር ኅይል ግን በመጨረሻ ወደ እንግሊዝ አገር ለጊዜው አሰደዳቸው ። ወደ ጄኔቭ ስዊስ ወደ ዓለም መንግሥታት ማኅበር ሄደው ስለ ጣልያኖች የአለምን እርዳታ በመጠይቅ ተናገሩ ። የአለም መንግሥታት ግን ብዙ አላደረጉም ። በ1932 ዓ . ም . ግን አውሮፓ ሁሉ በ2ኛ አለማዊ ጦርነት ተያዘ ። የእንግሊዝ ሠራዊቶች ለኢትዮጵያ አርበኞች እርዳታ በመስጠት ጣልያኖች ተሸንፈው በ1933 ዓ . ም . ኢትዮጵያን ተዉ ። አጼ ኅይለ ሥላሴ አዲስ አበባን እንደገና የገቡበት ቀን ከወጡበት ቀን በልኩ ዕለት አምስት አመት በኋላ ነበረ ። የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ ( ቻይነኛ ፦ 中華人民共和国 / ጆንግኋ ሬንሚን ጎንግሄጐ / ) በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው ። ዋና ከተማው ቤጂንግ ነው ። ምንትዋብ ፣ ምንም እንኳ የየጁዎች ዋና ተቃዋሚ የነበርች ብትሆንም ፣ የልጅ ልጇን መገደልና የሥዑል ሚካኤልን መግነን በመጥላት 1770 ላይ ወደ ጎጃም ሸሽታ ከሄደች በኋላ 1771 ተመልሳ ከጎንደር 3 ኪሎ ሜትር ሰሜን - ምዕራብ በሚገኘው ቁስቋም ባሰራችው ቤተ መንግስት ኑሮ ጀመረች ። ከዚህ በኋላ ሃይሏ በመዳከሙ አገሪቱ ቀስ በቀስ እየተከፋፈለች ወደ ዘመነ መሳፍንት ስትሻገርና በስልጣን ትሥሥር ያስቀመጠቻቸው ዘመዶቿ ሲዋረዱ ከማየት በስተቀር ምንም ማድረግ አቅቷት ግንቦት ፳ ፮ ቀን ፲ ፯ ፻ ፷ ፭ ዓ / ም አረፈች [ 28 ] ። በ1507 ዓክልበ . የሐቲ ( ኬጥያውያን ) ንጉሥ 1 ሙርሲሊ እስከ ባቢሎን ድረስ ዘመተና ከተማውን ዘርፎ አቃጠለው ። የኬጥያውያን ሠራዊት የባቢሎን ምስሎች ( ጣኦታት ) ወደ ሐቲ አገር ወሰዱ ፤ ሳምሱ - ዲታናም እንደ ተገደለ ይመስላል ። ፲ ፱ ፻ ፶ ፰ ዓ . ም . አምባገነኑ ጆሴፍ ዴዚሬ ሞቡቱ በኮንጎ የመሪነትን ሥልጣን በጉልበት ጨበጠ ። በ ፲ ፱ ፻ ፷ ፬ ዓ . ም . የአገሪቱን ስም ቀይሮ ዛይር ተባለች ። እሱም በአምባገነነንነት ሠላሣ ሁለት ዓመታት ከገዛ በኋላ በ ፲ ፱ ፻ ፺ ዓ . ም . በኃይል ከሥልጣን ተወገደ ። በፊት የነበሩት የላፕቶፕና ዴስክቶፕ ኮምፒዩተሮች ሬሾ ( ርዝመት ሲካፈል ለወርድ ) 4በ3 ( በትክክል ሲጻፍ 4 : 3 ይሆናል ) ነበር ፡ ፡ ከጧቱ በ4 ሰዓት የግቢ ሚኒስትር ደጃዝማች ወልደ ገብርኤል በሻህ በጦር ልብስ ያጌጡ ጭፍሮች አስከትለውና በአራት ፈረሶች የሚሳብ ሠረገላ አሲዘው ከአቶ ሣህሌ ፀዳሉ ጋር ወደ እንግሊዝ ሌጋሲዮን ሄዱ ። የእንግሊዝ መንግሥት ሚኒስትር ሚስተር ቻርልስ ቤንቲንክም ዘውዱን በሠረገላው ላይ አስቀመጡትና ሁሉም ዘውዱን አጅበው ወደ ቤተ መንግሥት መጡ ። የቀጥተኛ ክባዊ ቁና ቆዳ ስፋት እንዲህ ነው ፡ በ1ኛ ክፍለ ዘመን የጻፈው ሮማዊ - አይሁድ ታሪከኛ ፍላዊዩስ ዮሴፉስ ( ዮሴፍ ቤን - ማቲትያሁ ) የአይሁዶች ጥንቶች በሚለው መጽሐፍ ውስጥ ( 1 ፣ 6 ) በዘፍጥረት 10 ላሉት ስሞች በየቀገኑ ለማስታወቅ ከሞከሩት አንድ ነው ። እሱ የጻፋቸው መታወቂያዎች ለተከታተሉት ደራሲዎች መሠረት ሆነው እንዲህ ነበሩ [ 2 ] ፦ የሳራሲን ገዦች ያሠለጠኗቸው ማምሉኮች የተባሉት የገዛ ዘበኞቻቸው ሳራሲኖችን ከዙፋናቸው ዘርጥጠው አወረዷቸው ። ቱርክ መጥቶ ድል እስኪያደርጋቸው ድረስ ማምሉኮች ግብፅን እስከ ፲ ፯ ፻ ፱ ገዝተዋል ። ቱርኮችም ግብፅን እስከ ፲ ፯ ፻ ፺ ፰ ዓመት ገዝተዋል ። ከዚህ በኋላ ናፖሊዮን ቦናፓርቲ አርባ ሺህ የሚሆን የጦር ሠራዊት ከፈረንሳይ አገር አምጥቶ ፤ ግብፅን ወረረ ። ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ለመናገሻው ከተማ ለአዲስ አበባ ሕዝባቸው ፣ ለማኅበራዊ ኑሮው ፣ ለኤኮኖሜውና ለባህሉ ዕድገት አማካይ የአገልግሎት ቤት ይሆን ዘንድ ፈቅደው ያሠሩትን ይህን ሕንፃ ፣ በሠላሳ አራተኛው ዘመነ መንግሥታቸው መርቀው ከፈቱ ። ፲ ፱ ፻ ፵ ፫ ዓ / ም የዮርዳኖስ ንጉሥ ፣ ቀዳማዊ አብዱላ ልብስ መሃል ቆሜ መስያለሁ ሸቀጥ አፈታሪክ ማለት ጥንት ወይም ሙሉ እውነታን መሰረት አደርጎ በመነሳት እየተለጠጠና ብሎም እየተንጋደደ በመጓዝ ከጭብጡ የሚርቅ ከፊል እውነት ወይም እውነታ ቢስ የሆነ ሰነደ ነው ። በማዕከአዊ ስታቲስቲክ ባለስልጣን ትመና የ119 , 623 ሰው መኖሪያ ስትሆን ከነሱም 60 , 378 ወንዶች 59 , 245 ሴቶች ሆነው ተተምነዋል ። አዋሳ የቀድሞ ሲዳሞ ክፍለ ሓገር ዋና ከተማ የነበረች የደቡብ ዩኒቨርሲቲ ፥ የአንድ ኤርፖርትና የሰፊ ገበያ ማዕከል ናት ። አዋሳ ከ 1998 ዓ . ም . ጀምሮ ሃዋሳ በመባል የታዎካል ። ይህን ተመርክዞ የደቡብ ዩኒቨርሲቲሃዋሳ በመባል ስሙ ተከይሮአል ። ሕዝባዊ ጉዳዮች የሚገልፁት ሕዝባዊ ፖሊሲዎች እና የሕዝብ አስተዳደርን ሲሆን ሁለቱም ጉዳዮች በፖለቲካዊ ጥናትም ሆነ በምጣኔ ሀብት ዘርፍ በከፍተኛ ደረጃ የተቆራኙ ናቸው ። 1 ዝንጣፊ ሮዝሜሪ ( የጥብስ ቅጠል ) በግዕዝ ጽሕፈት 26 ፊደላት ብቻ ይጠቀሙ ነበር ፤ እነርሱም ፦ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫ ፻ ፲ ፯ ኛው ዕለት ነው ። ስመጥር ገብረ ክርስቶስ ደስታ ደግሞ ፡ « በዘመናዊ አቅድ ስዕል ራሱ ሐሳብ ነው ። የኣንድ ነገር ሁኔታ የአንድ ነገር ትርጉምና ስሜት ነው . . . ። ዛሪ ስው ራሱን ብቻ መመልከት ትቶ ዓለም ከብዙ ርቀት ከብዙ በኩል ሲታይ ምን ኣይነት ስሜት አንደሚስጥ - አለማዊ ዘላለማዊ የሆነውን ነገር በመተርጎም - በዓይን የሚታይ ፥ የቀለም ፥ የመስመርና የቅርጽ ሙዚቃ ለመፍጠር ይጥራል ። » በማለት ተናግሯል ። መስከረም ፳ ፭ ቀን : . . . ራስ ዘስላሴ ከአጼ ሠርፀ ድንግል ሞት በኋላ ነገስታትን በመሾምና በማውርድ የሚታወቁ የጦር ሰው ነበሩ ። የጉራጌ ባላበት የነበሩት ራስ ዘስላሴ ከ1590 - 1595 ከጣና በስተሰሜን ጎንደር ውስጥ ይገኝ የነበረው የደምቢያ አስተዳዳሪ ሆነው ሲያገለግሉ እኤአ ሰኔ26 ፣ 1607 በሞት አልፈዋል ። የሲስተም አሰሪ ( operating system ) ተጠቃሚዎችንና ሌሎች በማሽኑ ላይ የሚሰሩ ሶፍትዌሮችን የሚያስተናግድ ፕሮግራም ነው ። በዚህ ሥራው የተጠቃሚዎችን ግብአቶች ወይም የማሽኑን ውጤቶችን የሚያቀናብሩ መሳሪያዎችን ይቆጣጠራል ፤ የማሽኑን መዝገብ ( memory ) አጠቃቀም ለሚጠይቁ ፕሮግራሞች ይደለድላል ፤ የተለያዩ የማሽኑን የመሳሪያ ሀብቶች ( hardware resources ) ይደለድላል ፤ ማሽኑ ከኮምፒውተር መረብ ጋር ያለውን ግንኙነት ይቆጣጠራል እንዲሁም የመዛግብት ( ፋይሎች ) አቀማመጥን ያደራጃል ። ሌላ ጥንታዊ ጥቅስ ደግሞ ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ በተባለ አፈ ታሪክ ተገኝቷል ። እዚህ ኡሩክና ኤሪዱ ግንቦች በተሠሩ ጊዜ ስለ ልሣናት መደባለቅ የተለያዩ አገራት ሲዘረዘሩ በመዝሙር ይጠቀሳል ። በዚሁ ዝርዝር ፣ ሐማዚ ብቻ « ባለ ብዙ ልሳናት » የሚል ስያሜ ይሠጣል ። የሚከተለው ጽሑፍ ኤንመርካርና ኤንሱህከሽዳና እንደሚለው ፣ ሐማዚ ከጠፋ በኋላ የሐማዚው ጠንቋይ ኡርጂሪኑና ወደ አራታ ፈልሶ ፣ ከዚያ የአራታ ንጉሥ ኡሩክን ለማሸነፍ በኤንመርካር ላይ ልኮት አልተከናወነም ። ሁሉም እኩልዮሽ የስዕል ሰንጠረዥ ላይ ሲሳሉ ቀጥተኛ መስመርን ስለሚሰጡ ሊኒያር እኩልዮሽ ይባላሉ ። ልጅ እያሱ በህጻንነታቸው ቤተ እስራኤል / ፈላሻ ፡ አይሁድ ፣ ኢትዮጵያ . አንድ አንድ ቅመሞች ( ኬሚካሎች ) ብርሃን የመፍጠር ችሎታ አላቸው ። ህይወት ባላቸው ነገሮች ፣ በተለይ በአንድ አንድ ትንኞች ፣ ዘንድ ብልጭ - ድርግም የሚል ብርሃን እንዲያመነጩ የሚያግዛቸው ይሄው ነው ። አንድ አንድ ቁስ አካላት ከፍተኛ አቅም ባለው ጨረራ ሲደበደቡ የመጋምና የመፍካት ሁኔታ ያሳያሉ ። ይህ ጉዳይ ፍሎሮሰንስ ይሰኛል ፣ የሸምበቆ መብራት የዚህ አይነት ነው ። ሌሎች ደግሞ ቶሎ ከመፍካት ይልቅ ቀስ ብለው ብርሃን መርጨት ያደርጋሉ ፣ እኒህ ፎስፎረሰንስ ይሰኛል ። ባሕር - ዳር በድሮ ስሙ ባሕር ዳር ጊዮርጊስ በሰሜን - ምዕራብ ኢትዮጵያ የምትገኝ ከተማ ስትሆን የአማራ ክልል ዋና ከተማ ናት ። ከተማዋ በቀድሞው ጎጃም ክፍለ ሓገር ውስጥ ከጣና ሐይቅ ደቡባዊ ጫፍ ላይ ተቀምጣ ስትገኝ ባህር ዳር እንደ መቀሌና ደሴ የወረዳ ደረጃ ያላት ስፔሻል ዞን ናት ። በማዕከላዊ ስታትስቲክ ትመና የ167 , 261 ህዝብ ከነሱም መሃከል የ86 , 355 ወንዶችና የ80 , 906 ሴቶች መኖሪያ ከተማ ናት ። 1700 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ትገኛለች ። * * ለተነጣጣይ ኩነቶች ምንም በማያጠረጣር ሁኔታ ፣ ጸሃፊው ዋሊስ በድጅ እንደመዘገበ ፣ ይኩኖ አምላክ ከበዛንታይን ንጉስ ሚካኤል 8ኛ ጋር ደብዳቤ ተቀያይሯል እንዲሁም ለቤዛንታይኑ ንጉስ ብዙ ቀጭኔወችን በስጦታ እንደላከ አሁን ድረስ ማስረጃ አለ ። [ 2 ] ለግብጹ ማምሉክ ሱልጣን ባይባርስም ከእስክንድርያ ፓትሪያርክ ሾሞ እንዲልክለት በ1273 በተደጋጋሚ እንደጻፈ ታሪክ መዝግቦ አልፏል ። የተፈገውም ጳጳስ በጊዜው ስላለመጣ ከጎረቤት እስላም መሪወች በመጀመሪያው የመንግስቱ ዘመን የነበረው ስለማዊ ግንኙነት ተቋረጠ ። የካቲት ፳ ፭ ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻ ፸ ፭ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የበጋ ወቅት ፷ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻ ፺ ፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ፺ ቀናት ይቀራሉ ። ከአሥራ አምስት ዓመት አምባ ገነናዊ ግዛት በኋላ ንጉሠ ነገሥት ቦካሳ በፈረንሳይ ምርጥ ወታደሮች ኃይል ከሥልጣን ሲወርዱ ዴቪድ ዳኮ ለሁለተኛ ጊዜ የፕሬዚደንትነቱን ሥልጣን ጨበጡ ። ሁለተኛው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት በመስከረም ፲ ቀን ፲ ፱ ፻ ፸ ፬ ዓ / ም ተካሂዶ ዳኮን ለሁለተኛና መጨረሻ ጊዜ ከሥልጣን አወረዳቸው ። የአቡነ እውስጣጢዎስን ቤተክርስቲያን ሐምሌ 1737 ላይ አሰርታ ለማስመረቅ ችላለች [ 15 ] ። ጣና ሃይቅ በሚገኘው ደጋ ደሴት እንዲሁ የራሷ የሆነ ቪላ የነበራት ሲሆን በዚሁ ደሴት ለቅዱስ እስጢፋኖስ መታሰቢያ ያሰራችውን ቤተ ክርስቲያን በ1747 ለማስመረቅ ችላለች ። በተረፈም በርሷ ዘመን በስዕል ያጌጡ ድርሳናትና አጠቃላይ ስነ ጥበብ የሚበረታቱ ስለነበር ከዚሁ ዘመን የሚመነጩ የስነ ጥበብ ውጤቶች እጅግ ብዙ ናቸው [ 16 ] ። ወላይትኛ በኢትዮጵያ በተጠቃሚ ብዛት በ4ኛነት የሚመደብና በደቡብ ኢትዮጵያ ውስጥ በሰፊው የሚነገር ቋንቋ ነው ። ይህም ብቻ ሳይሆን የሌሎቹ ተቀራራቢ ቋንቋዎች ምንጭ ነው ። ወላይትኛ ከሁሉም የኢትዮጵያ ቋንቋዎች በፊት የመጀመሪያው የላቲን ፊደል መጽኃፍ ቅዱስ ታትሞበታል ። ከወላይትኛ ጋር ዝምድና ያላቸው ሌሎች ቋንቋዎች ጋሞ - ጎፋ - ዳውሮ እና ኩሎና ኮንታ ናቸው ። ባሁኑ ጊዜ በሥልጣን ላይ ያለው የኢሕአዴግ መንግሥት እነኚህን ተቀራራቢ ቋንቋዎች ነገር ግን 25 % ትርጓሜዎቻቸው እርስ በርሳቸው በፍጹም የማይገናናኙትን < ዎጋጎዳ > በማለት አዲስ ስያሜ በመስጠት የ1ኛ ደረጃ መማሪያ መጽሃፍ አዘጋጀ ። ይሁን እንጂ በተለይ በወላይታ ተወላጆች ዘንድ ኃይለኛ ቁጣን አስነስቶ በተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ በርካታ ሰዎች ሕይወታቸውን በማጣታቸው ጉዳዩ የዓለምን ትኩረት ስቦ ነበር ። ለምሣሌ ያህል ፡ < ኦታ > ማለት በወላይትኛ ሥራ ማለት ሲሆን በጎሙኛ ግን ግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚል ትርጓሜ ስላለው ለኅብረተሰቡ ያልተለመደና እጅግ አስነዋሪ ቃል ነው ። በአንጻሩ ግን አብዛኛው ቃል ቢመሳሰልም በመጽኃፍ ደረጃ ታትሞ ለልጆች ትምህርት እንዲውል ገዢው መንግሥት በቂ ጥናት ስላላደረገ በቂ ግንዛቤ አልነበረውም ። ማንኛውም ፎቶ ወይም ስዕል እዚህ ዊኪፔድያ እንዲታይ ፣ ስዕሉ አስቀድሞ ወደ ዊኪፔድያ መላክ አለበት ። ይኸው የሚቻል በጎኑ ላይ ፋይል / ሥዕል ለመላክ የሚለውን በመጫን ነው ፤ አለዚያ በWikimedia Commons የሚገኝ ስዕል መጠቀም ተቻለ ። ከዚያው የተላከውን ስዕል በ « ፋይል / ሥዕሎች ዝርዝር » ላይ ሊያግኙ ይችላሉ ። ፲ ፰ ፻ ፴ ፰ ዓ / ም አንድ የሜክሲኮ ሠራዊት ምሽግ ከተማረከ በኋላ የአሜሪካ ሕብረት መንግሥት የካሊፎርኒያን ግዛት አጠቃሎ መያዙን አወጀ ። 예 . ( የይ ) = አዎ ፲ ፱ ፻ ፴ ፫ ዓ . ም . የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ኔቭል ቻምበርሌይን ዩናይትድ ኪንግደም ( ማለት « የተባበረው ግዛት » ) በተለመደው እንግሊዝ አገር ሲባል ፣ እንዲያውም « እንግሊዝ አገር » ( ወይም ደግሞ « ኤንግላንድ » ወይም « አንግልጣር » ) ከዩናይትድ ኪንግደም ዋና ክፍላገሮች አንዱ ብቻ ነው ። ሌሎቹም ፦ የአዲስ አበባ ካርታ በሱመራውያን ነገሥታት ዝርዝር መሠረት አካድ ( አጋደ ) የገነባው 1 ሳርጎን ነበረ ። ሆኖም ከተማው ከሳርጎን ቀድሞ በኡሩክ ንጉሦች ኤንሻኩሻና እና ሉጋል - ዛገሢ ዘመናት እንደተገኘ ከጽሕፈቶች ይታወቃል ። በመጽሐፍ ቅዱስም ( ዘፍ . 10 ፡ 10 ) ዘንድ ናምሩድ ከሠሩት ከተሞች 1ዱ መሆኑ ይቆጠራል ። ከዚህ በላይ ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ በተባለው ሱመራዊ አፈ ታሪክ ፣ ልሣናት የተደባለቁባቸው አገሮች ሹባር ፣ ሐማዚ ፣ ሱመር ፣ ኡሪ - ኪ ( የአካድ ዙሪያ ) እና የማርቱ አገር በመባላቸው ፤ ይህም የአካድን ጥንታዊነት ይመሰክራል ። እንደገና በብዙ ጥንታዊ መዝገቦች ፣ ከሰናዖር ( ሱመር ) ዙሪያ ሌሎቹ ' 4 ሩቦች ' ሲዘረዘሩ እነርሱ ' ማርቱ ' ( አሞራውያን ) ፣ ' ሹባር ' ( አሦር ? ) ፣ ኤላምና ' ኡሪ - ኪ ' ( አካድ ) ናቸው ። በልጇና በልጅ ልጇ ዘመናት ለ40 ዓመት ስትነግስ ያከናወናቸቻው ስራወች ብዙ ነበሩ ። ምንትዋብ በባህሪዋ ተራማጅና ንቁ ነበረች ። በቤተክርስቲያን ተነስቶ በነበረው የቅባት እና ተዋህዶ ክርክር ለማስታረቅ ያደረገችው ጥረት የተሳካ ነበር ። ስለሆነም ከሞላ ጎደል በአስተዳደሯ ወቅት ሃይማኖታዊ ስላም ነግሶ ነበር ። [ 10 ] ከሌሎች መንፈሳዊ ስራዎቿ ውስጥ ብዙ አብያተ - ክርስቲያናትንና ግንቦችን በማነጽ እንዲሁም በግሏ እየተከታተለች ድርሰቶችን በማስደረስ ስሟ ይጠቀሳል ። የአንኮበር መሪዎች መኖሪያ በ1877 እና 1880 ዓ . ም . መካከል ስቶኮልም ( እስቶኮልም ) የስዊድን ዋና ከተማ ነው ። ፲ ፱ ፻ ፺ ፬ ዓ . ም . የኢትዮጵያ አየር መንገድን የመሠረተው የአሜሪካው ትራንስ ወርልድ አየር መንገድ ( Trans World Airlines ) ከሰባ ስድስት ዓመታት አገልግሎት በኋላ በአሜሪካ አየር መንገድ ( American Airlines ) ተገዛ ። ይህ የሚታወቀው ከባቢሎን ዜና መዋዕል « በሳምሱ - ዲታና ዘመን ፣ ኬጥያውያን ወደ አካድ መጡ » ሲዘገብ ፣ [ 2 ] ደግሞ በኬጥኛ የተለፒኑ ዜና መዋዕል እንደሚለው [ 3 ] « እርሱ ( ሙርሲሊ ) ወደ ሐላብ ሔዶ አጠፋው ፤ የሐላብን ምርኮ ወደ ሐቱሻ ወሰደ ፤ ከዚያም እስከ ባቢሎን ድረስ ሔዶ አጠፋው ፣ ሆርያውያንንም አሸነፋቸው ፣ የባቢሎንን ምርኮ ወደ ሐቱሻ ወሰደው ። » [ 4 ] ዩጋንዳ ለብዙ ብሔረሰቦች ቤት ነው ። ከነዚህ ውስጥ ግን አንድ ትልቁን ሕዝብ ብዛት የሚወክል የለም ። 40 አካባቢ የሚሆኑ ቋንቋዎች ባሁኑ ጊዜ ይነገራሉ ። ከነጻነት በኋላ እንግሊዝኛ ብሔራዊ ቋንቋ ተደርጓል ። ብዙ ተናጋሪዎች ያሉት ቋንቋ ሉጋንዳ ሲሆን የአቴሶ ቋንቋ በሁለተኛነት ይከተላል ። ኪስዋሂሊ ዋናው የንግድ ቋንቋ ነው ። ሴኔጋል ከ ፹ በላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች አሏት ። ፓርላማዋ ሁለት ምክር ቤቶች አሉት ። አንዱ ፻ ፳ መቀመጫዎች ያሉት የብሔራዊ ስብሰባ ( እንግሊዝኛ ፦ National Assembly ) ሲሆን ሌላኛው ደግሞ ፻ መቀመጫዎች ያሉት ሴኔት ነው ። ሴኔጋል ራሱን የቻለ ህግ ተርጓሚ አካል አላት ። ዳኛዎቹ የሚሾሙት በፕሬዝዳንቱ ነው ። ቅዱስ ጳውሎስ በዕብራውያን ክታቡ ስለ ቅዱሳን መንፈሳዊ ተጋድሎ ሲገልፅ : - • አገራዊውን መረጃም ሳይተው በውጭ ቋንቋ በጣልያንኛ ፥ በፈረንሳይኛ ፥ በእንግሊዝኛ ጭምር ያለውን ሁሉ ተጠቅመው ከስር እስከጫፍ የአገሪቱን ታሪክ በመጻፋቸው ፲ ፱ ፻ ፷ ፯ ዓ . ም . የበርማ ተወላጅ የነበሩት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ዩ ታንት በስድሳ አምሥት ዓመታቸው አረፉ ። ( 29 ) አለቃ እንዲሁ ሴት ጋር ያድሩና ጠዋት ቤተክርስቲያን ሲሄዱ ይከለከላሉ እንዳይገቡ ያያቸው ሰው ስለነበር ። እናማ በሴቶች በር በኩል ሄደው ዛሬ ሴቶች አይገቡም እዚህ ከገርገራው ውጪ ሆናችሁ ጸልዩ ብለው ሴቱን ሁሉ ከልክለው ካህናቱ ገርሟቸዋል አንድም ሴት ሳያዩ በመቅረታቸው ። « ምን ሆነው ነው ? » ሲሉ አንድ ያለቃን ስራ ያየ ካህን « አለቃ ከልክለው ነው ሴቶች እንዳይገቡ » ብሎ ያስረዳል ። አለቃም ተጠርተው ሲጠየቁ « እኔ ለነካሁት ከተከለከልኩ እነሱ ይዘው እንዴት ይግቡ » ብዬ ነው አሉ ። ነሐሴ 30 ቀን : አስተማሮች ቀን በሕንደኬ ( የራዳክሪሽናን ልደት ) . . . መስ - አኔ - ፓዳ በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ የኡር መጀመርያው ንጉሥ ነበረ ። በዚያው ዝርዝር ዘንድ የኡሩክን ንጉሥ ሉጋል - ኪቱንን አገልብጦ ለ80 ዓመታት ነገሠ ። ከሥነ ቅርስ በዕውኑ እንደ ነገሠ እርግጥኛ ቢሆንም ፣ እንዲህ ያለ ረጅም ዘመን እንደ ገዛ ግን አጠያያዊ ነው ። ጌጃ . . . ሞኝ ቴወድሮስ የመጀመሪያው የዘመናዊ ጦር መሳሪያ ውጊያ የገጠመው በዚሁ በደጅ አዝማችነት ወራት ነበር ። ደባርቅ ላይ ሰፍሮ የነበረውን በሙሃመድ አሊ የሚመራ የግብጽ ወራሪ ሃይል ለማጥቃት ከ16 ፣ 000 ሰራዊት ጋር መጋቢት 1840 ላይ ዘመቻ አድርጎ ፣ ምንም እንኳ የርሱ ሃይሎች ቁጥር ከግብጾቹ ቢበልጥም በግብጾቹ ዲሲፕሊንና ዘመናዊ ጦር መሳሪያ ምክንያት ተሸነፈ ። ይህ ጉዳይ ቴወድሮስን እጅጉን ያስደነቀ ኩነት ነበር ። [ 15 ] ከዚህ በኋላ ነበር ቴወድሮስ ዘመናዊ ጦር መሳሪያን ለማግኘትና ዘመናዊ የጦር ስልትን ለመማር ከፍተኛ ፍላጎት ያደረበት ። [ 20 ] ትናንት ኮሶ ጠጣሁ ዛሬ መረረኝ ። ትርጉሙ ፡ - ውሸት እኛን አይቀይረንም ፣ እውነቱን ስንናገር ደግሞ ምንም እንኳ ላንዱ የሚረዳ ላንዱ የሚጠቅም ቢሆንም እንደማዳላት አይቆጠርም ። በዚህ ንባብ ዘንድ ፊልጶስ ጃንደረባውን የትንቢተ ኢሳይያስ ክፍል እንዲገባው አስረድቶት በክርስትና አጠመቀው ። ንግሥትግርማዊት ህንደኬ 7ኛ ከ34 ዓ . ም . እስከ 44 ዓ . ም . ገደማ በኢትዮጵያ የነገሡ ናቸው ። ክፍሌ ወዳጆ ( እ . አ . አ . ከኦክቶበር 30 1936 እስከ ኤፕሪል 28 2004 የኖረ ) ከ እ . አ . አ . 1974 እስከ 1977 ድረስ ኢትዮጵያ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት የመሩ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሰው ነበሩ ። በተጨማሪም እ . አ . አ . ከ25 ሜይ 1963 እስከ 21 ጁላይ 1964 የመጀመሪያው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ነበሩ ። ( 69 ) ሴትዮዋ በእንስራ ውሃ ተሸክማ ቁልቁለት ትወርድ ነበርና ቁልቁለቱ በጣም ቁልቁል ከመሆኑ የተነሳ ዘጭ ዘጭ ዘጭ እያለች በፍጥነት እንድትወርድ ያስገድዳታል ። በዚህ ጊዜ ፈሷ ያመልጣትና ዛጥ ዛጥ . . . ዛጥ . . . ታደርገዋለች ፤ ድምጿን ክፍ አድርጋ « አንተ ጊዮርጊስ አሁንስ እንደ አህዮቹ ልታደርገኝ ነው » አለች ። « እህህ . . . » እያለ ጉሮሮውን የሚጠራርግ ሰው ድምጽ ሰምታ ዘወር ስትል አለቃን አየችና « ውይ ! አለቃ መቼ መጡ ? » አለቻቸው ። እሳቸውም « ጊዮርጊስ አህዮቹን ይዞ የወረደ ጊዜ » ብለው መለሱላት ። ለጦርነቱ ቅስቀሳ ብዙ ምክንያቶች በታሪክ ምሑራን ይጠቀሳሉ ። ዓቢይ ከሚባሉት ነገሮች ግን የወቅቱ ኃያላን መንግሥታት የውጭ ጉዳይ ተልዕኮዎች ሲሆኑ የክብሪቱ መጫሪያ ምክንያት ግን የ አውስትሪያ እና ሁንጋሪያው ዘውድ አልጋወራሽ ፣ አውስትሪያዊው አርች ዱክ ፍራንዝ ፈርዲናንድ በዩጎዝላቪያዊ ነፍሰ ገዳይ እጅ ሰኔ ፲ ፱ ቀን ፲ ፱ ፻ ፮ ዓ / ም መገደል ነው ። የሳቸውን መገደል ምክንያት በማድረግ የ አውስትሪያ እና ሁንጋሪያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ለ ሰርቢያ ንጉዛት ሊያሟሉት የማይችሉትን ፣ አስር ነጥብ ያዘለ የእላፊ ገደብ ( ultimatum ) ማስጠንቀቂያ ይሰጡና ገደቡ ሲያልፍ ቅድሚያውን እንደወጠኑት በሰርቢያ ላይ የጦር አዋጅ አወጁ ። ይሄም የታቀደ ትንኮሳ ከአስር ዓመታት በፊት ተመሥርተው የነበሩትን ብዙ የትብብር ውሎችን የሚያንቀሳቅስ ሁኔታ ስለነበረ በጥቂት ሳምንታት ውስጥ ሁሉንም ኃያላን መንግሥታት ጦርነቱ ላይ ተሳታፊ እንዲሆኑ አስገደዳቸው ። እያንዳንዳቸው ደግሞ በዓለም ዙሪያ የሚያስተዳድሯቸው ቅኝ ግዛቶች ስለነበሯቸው እነዚህንም ቅኝ ግዛቶች በዚሁ ግብግብ ተሳታፊ አደረጋቸው ። መልካም ጨዋታ !   ህንድ ውዳሴ ማርያም የሶርያው ቅዱስ ኤፍሬም የደረስውና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ከጥንት ጀምሮ በጣም የታወቀና የተወደደ ጸሎት ( የጸሎት መጽሐፍ ) ነው ። ይኸውም እመቤታችን ድንልግል ማርያምን በብዙ ምሳሌ እየመሰለ የሚያወድስ ፤ ስነ ጽሑፋዊ ውበት ያለው በመሆኑ ደግሞ ከጸሎትነቱም ባሻገር ጥልቅ ምስጢር ያለበት ትምህርት የሚሰጥ ነው ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርአተ ትምህርት መሠረት ተማሪዎቹ በቃል ትምህርቱ ዘርፍ ከየዘወትር ጸሎት ቀጥለው በንባብና በዜማ ይህን ውዳሴ ማርያም የተባለውን የትምህርት ክፍል ይማሩታል ። ዝሆን ( በላቲን Elephantidae ) ከባዮሎጂ ክፍለመደብ ከProboscidea ( « ባለ ኩምቢዎች » ) ብቸኛው አባል ነው ። የዝሆን መደብ 3 የተላያዩ ዝርያዎችን ያቀፈ ነው ። እነሱም የአፍሪካ የነጭ ሳር ዝሆን ፣ የአፍሪካ የጫካ ዝሆን ( እንከ ቅርብ የአፍሪካ ዝሆን ሲባል የነበረው ) እና የኤዢያ ዝሆን ( ወይ የህንድ ዝሆን የሚባለው ) ናቸው ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር ( 1996 ዓ . ም . ) 180 , 000 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 29 ° 19 ′ ደቡብ ኬክሮስ እና 27 ° 29 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። የሻዕቢያ ( ኤርትራ ነጻ አውጭ ግንባር ) መካከለኛ ኮሚቲ ስብስባ - 1984 አዱሊስ ቡሩንዲ ከዓለም አስር እጅግ ደሀ ሀገራት አንዷ ናት ። የዚህ ምክንያት ከሆኑት ውስጥ ጦርነቶች ፣ ሙስና ፣ የትምህርት አለመስፋፋትና የኤድስ በሽታ ይጠቀሳሉ ። የተፈጥሮ ሀብቶቿ መዳብና ኮባልትን ይጨምራሉ ። ኤክስፖርት ከምታደርጋቸው ምርቶች መካከል ዋናዎቹ ቡናና ስኳር ናቸው ። ሚያዝያ ፫ ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፲ ፫ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የፀደይ ( በልግ ) ወቅት ፰ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻ ፶ ፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ፶ ፪ ቀናት ይቀራሉ ። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫ ፻ ፷ ኛው ዕለት ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በዘመነሉቃስ ፮ ዕለታት ሲቀሩ ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፭ ዕለታት ይቀራሉ ። ተክለጻድቅ መኩርያ በ ፲ ፱ ፻ ፮ ዓ . ም . በ [ [ ተጉለትና ቡልጋ ] ] አውራጃ አሳግርት ልዩ ስሙ ሳር አምባ በተባለ ሥፍራ ተወለዱ ። ይህም በህጻኑ ላይ የማይጠፋ የአይምሮ ጠባሳ ትቶ ያለፈ ኩነት ነበር ። [ 8 ] ሲወለዱ የተሰጣቸው ስም “ ካማው ዋ ንጌንጊ ” ሲሆን በክርስትና ሲጠመቁ “ ዮሐንስ ጴጥሮስ ” ተብለው ነበር ። በኋላ መጠሪያ ስማቸውን ጆሞ ኬንያታ ብለው ሰየሙ ። ኬንያታ አገራቸው ኬንያ ለነጻነት በምትታገልበት ጊዜ ከ ፲ ፱ ፻ ፵ ፭ ዓ / ም እስከ ፲ ፱ ፻ ፶ ፩ ዓ / ም ድረስ የተካሄደውን “ ማው ማው ” የተባለውን የአርበኝነት ግንባር መርተዋል ። በዚህም ምክንይት በብሪታንያ አስተዳደር ታስረው ነበር ። ኒሽ የአጻጻፉ ዘዴው እጅግ ሃይለኛና ስሜት ቀስቃሽ ነበር ፣ በዚህ ምክንያት አንድ አንዶች የጀርመን ስነ ጽሁፍ አባት ይሉታል ። ውክፔዲያ የባለ ብዙ ቋንቋ የተሟላ ትክክለኛና ነጻ መዝገበ ዕውቀት ( ኢንሳይክሎፒዲያ ) ነው ። ማንኛውም ስው ለውክፔዲያ መጻፍ ይችላል ። ውክፔዲያ ፣ ውክሚዲያ የተባለ ገብረ - ሰናይ ድርጅት ከሚያካሂዳቸው ፕሮግራሞች አንዱ ነው ። ወደ 272 በሚጠጉ የተለያዩ ቋንቋዎች ፅሁፎች አሉት ። ውክፔዲያ በኢንተርኔት ከሚገኙ ታዋቂ መዛግብተ ዕውቀት አንዱ ነው ። 토요일 ( 土曜日   ; to yo il ) = ቅዳሜ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ከአባታችው ከሸዋው ንጉስ ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሤና ከእናታቸው ወይዘሮ እጅጋየሁ ለማ አድያም ቅዳሜ ነሐሴ ፲ ፪ ቀን ፲ ፰ ፻ ፴ ፮ ዓ . ም . ደብረ ብርሃን አካባቢ አንጎለላ ከሚባል ሥፍራ ተወልደው ፤ በአንጎለላ መቅደላ ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን ክርስትና ተነሱ ። በንግሥ በዓሉ ዋዜማ ፤ ጥቅምት 22 ቀን የትልቁ ንጉሠ ነገሥት የዳግማዊ ዓጼ ሚልክ ሐውልት በመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን አጠገብ ፤ ለዘውድ በዓል የመጡት እንግዶች በተገኙበት ሥርዐት ፣ የሐውልቱን መጋረጃ የመግለጥ ክብር ለብሪታንያ ንጉሥ ወኪል ለ ( ዱክ ኦፍ ግሎስተር ) ተሰጥቶ ሐውልቱ ተመረቀ ። የካሜሩኑ ዜጋ እንዞ ኤካንጋኪ ሥልጣናቸውን ሲለቁ የካሜሩን ፕሬዚደንት አህማዱ አሂጆ የአገራቸውን ሰው ዊሊያም ኦሬሊዬን እቴኪ እምቡሙዋን በተተኪነት አጭተው አቀረቡ ። በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሹ ላይ በተካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ላይ የቀረቡት የሶማሌ እና የዛምቢያ እጩዎች የሚያስፈልገውን ከሦሥት ሁለት እጅ የድምጽ ድጋፍ ባለማግኘታቸው ስብሰባው በሦሥተኛ አማራጭነት እቴኪን በሙሉ ድምጽ መረጠ ። ካልኩለስ የተሰራው ጥቃቅን ብዛትንና ቁጥርን ( ብዛቅ ( quantity ) ) ን በመጠቀም ነው ። በታሪኩም በኩል ብንሄድ የመጀመሪያወቹ የካልኩለስ ዘዴወች ኢምንት የተባውን ጽንሰ ሃሳብ ይጠቀሙ ነበር ። ኢምንት ማለት እንደቁጥር መጠቀም የምንችለው ነገር ግን ትንሽነቱ የትየለሌ የሆነ ብዛቅ ( quantity ) ነው ። የኢምንት ምልክት dx ሲሆን ትርጉሙም ከሁሉ ቁጥር በመጠኑ ያነሰ ነገር ግን ከ0 ብቻ የበለጠ ብዛቅ ማለት ነው ። ይህን ኢምንት በማንኛውም ሙሉ ቁጥር ብናበዛው ከትንሽነቱ የተነሳ ውጤቱ ያው ኢምንት ነው የሚሆነው ። ከዚህ አንጻር ካልኩለስ ማለት < < እንዴት አድርጌ ይህን ኢምንት መጠቀም እችላለሁ ? > > ለሚለው ጥያቄ መልስ የሚሰጥ ነው ። ዘዴውን በትክክል ለመረዳት አስቸጋሪ ስለነበር ከነኒውተንና ሌብኒዝ ዘመን ወደ 19ኛው ክፍለ ዘመን ስንሻገር ሂሳብ ተመሪወች ችላ ቢሉትም ፣ በ20ኛው ክ / ዘመን በተነሱ አዳዲስ ግኝቶች ምክንያት እንደገና ሊያንሰራራ ችሏል ። ፲ ፱ ፻ ፯ ዓ . ም . በአንደኛው የዓለም ጦርነት ሩሲያ በኦቶማን ንጉዛት ላይ ጦርነት አወጀች ። ነሐሴ 28 ቀን : ነጻነት በዓል በቃጣር . . . ሮማንሽ ወይም ሩማንች ( Rumantsch ) ከስዊስ አገር 4 ብሔራዊ ቋንቋዎች 1ዱ ሆኖ ሌሎቹ 3 ጀርመንኛ ጣልኛና ፈረንሳይኛ ናቸው ። ከሮማይስጥ የታደገ ቋንቋ በመሆኑ የሮማንስ ቋንቋ ቤተሠብ አባል ነውና በተለይ የሚመስለው ፈረንሳይኛ ወይም እጣልኛ ነው ። የሚናገረው በግራውብውንደን ( ግሪዞን ) ካንቶን ስዊስ በሚኖሩ 60 , 000 ሰዎች ነው ። ይህ ከስዊስ አገር ሕዝብ ብዛት 1 % ብቻ ሲሆን ከስዊስ አገር ብሔራዊ ቋንቋዎች ሁሉ ትንሹ ነው ። እንኳን በስዊስ አገር ከሚኖሩት ስርቦ - ክሮዌሽኛ ተናጋሪዎች ቁጥር ብዛት ( 111 , 000 ) በግማሽ ያንሳል ። የዚምባብዌ ሪፐብሊክ ከዚህ በፊት የሮዴዢያ ሪፐብሊክ በመባል የምትታወቅ ስትሆን ፣ በደቡብ አፍሪካ የምትገኝ ወደብ - የለሽ ሀገር ናት ። ዚምባብዌ ደቡብ አፍሪካ ፣ ቦትስዋና ፣ ዛምቢያ እና ሞዛምቢክን ትዋሰናለች ። የዚምባብዌ ስም የመጣው ከ « ድዚምባ ድዜማብዌ » ሲሆን በሾና ቋንቋ « የድንጋይ ቤቶች » ማለት ነው ። እቴጌ መነን አስፋው የቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ባለቤት ነበሩ ። ፲ ፱ ፻ ፬ ዓ / ም የቀድሞዋ የሕንድ ርዕሰ ከተማ ካልከታ በአዲሷ ደልሂ ተተካች ። በዚሁ ዕለት የብሪታንያ ንጉሥ ጆርጅ አምሥተኛ ( የዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ አያት ) እና ንግሥታቸው የ ሕንድ ንጉሠ ነገሥት እና እቴጌ የሚል ማእረግ ተጨመረላቸው ። ግንቦት 1845 ላይ ደብረ ታቦር ላይ ዘመቻ አድርጎ ከተማይቱን መዘበረ ። አማቱን ራስ አሊንም ቢያሳድደው ጎጃም ላይ መሸገ ። [ 22 ] ቀጥሎም በሰኔ29 ፣ 1845 ላይ አይሻል በተባለ ቦታ ጦርነት ገጥመው ቴወድሮስ ራስ አሊን አሸነፈ ፣ እቴጌ መነን ሊበንንም ማረከ ። የአይሻል ጦርነት በዘመኑ እጅግ በደም የጨቀየ አስክፊ ጦርነት ነበር ። [ 23 ] ብዙ ታሪክ አጥኝወች ይህ የአይሻል ጦርነት የዘመነ መሳፍንት ማብቂያ እንደሆነ ይስማማሉ ። [ 24 ] [ 25 ] ይህ በዚህ እንዳለ ፣ የስዕለ ክርስቶስ ሰራዊት ወደ ሰሜን መክተቱን የሰሙት የኦሮሞ ቡድኖች ትግራይን በመወረር ከፍተኛ ጉዳት አደረሱ [ 6 ] በዚህ ምክንያት ንጉሱ ወደ ትግራይ ለመሄድ መሰናዶ ጀመረ ። [ 7 ] በመሃል ግን በርብ ወንዝ ተፋሰስ አካባቢ የመረዋ ኦሮሞ ተብለው የሚታወቁ ቡድኖች ገጥመው በመጀመሪያው ዙር ስላላሸነፈ ለሁለተኛ ጊዜ ሃይሉን አጠናክሮ በመግጠም አሸንፎ እንዲበታተኑ አደረገ ። የተበተኑት መረዋወች ከሌሎች ኦሮሞወች ጋር ሃይላቸውን አጠናክረው በማበር ለብቀላ እንደገና ወደ በጌ ምድር ወረራ አደረጉ ። በዚህ ጊዜ ሱሰኒዩስ ከቀኛዝማች ጁሊየስ እና ክፍለ ክርስቶስ ጋር በመሆን ጥር17 ፣ 1608 የእብናት ጦርነት ተብሎ በሚታወቀው ድል አድረጉ ። ጀምስ ብሩስ ፣ የነገስታቱን ዜና መዋዕል ዋቢ አድርጎ እንደዘገበ ፣ በ እብናት ጦርነት ወቅት ከንጉሱ ወገን 400 ሲሞቱ ከወራሪወቹ ዘንድ 12000 ሞተዋል ይላል ። [ 8 ] ISBN 012345678X በ382 ዓ . ም . ገዳማ የጻፉት ቅዱስ ሄሮኒሙስ ( ጀሮም ) በጻፉት ጽሕፈት ዕብራይስጥ ጥያቄዎች በዘፍጥረት የዮሴፉስን መታወቂያዎች በአዲስ ዝርዝር አወጣ ። የሄሮኒሙስ ዝርዝር በተግባር እንደ ዮሴፉስ ዝርዝር ይመስላል ፤ እነዚህ ልዩነቶች ግን አሉ ፦ በሦስተኛው ወገን ከወይዘሮ ባፈና እና ከመርዕድ አዝማች ኃይሌ ጋር የመከሩ ሰዎች ቶሎ ካልደረሱልን ንጉሥ ምኒልክ ያጠፉናል እያሉ ልከውባቸው ነበር ። ፲ ፱ ፻ ፷ ፩ ዓ / ም አፖሎ 11 የተባለው የጠፈር መንኮራኲር ጨረቃ ላይ ሲያርፍ የሰላሳ ስምንት ዓመቱ ኒል አርምስትሮንግ የጨረቃን ነጠፍ በመርገጥ የመጀመሪያው የሰው ልጅ ሆነ ። የአቅጣጫ ቁጥር በእንግሊዝኛ Complex Number የሚባል ሲሆን የእንግሊዝኛው ስሙ ግን ስህተት ወይም የሚያምታታ ነው ። የአቅጣጫ ቁጥሮች ሲጻፉ ባጠቃላይ መልኩ a + jb ወይም a + ib በሚል ሲገለጹ ፣ a ና b የውን ቁጥር ሲሆኑ ፣ i ( በሂሳብ ) ወይም j ( ኤሌክትሪክ ምህንድስና ) ደግሞ ንጹህ የአቅጣጫ ቁጥር ናቸው ፣ ዋጋቸውም ነው ። ከላይ እንደተጠቀሰው ከመጀመሪያይቱ ሚስት ሞት በኋላ ከፍተኛ ፍርሃትና ሽብር ይታይ ነበር ። ይህ በዚህ እንዳለ ነበር ብርሃነ ሞገሴ ስሟን ቀይራ በንግስና ስሟ ምንትዋብ ተብላ ፋሲል ግምብ የገባችው ። በፍርሃትና ጥርጣሬ በተሞላ ከተማ ውስጥ የነበረውን አደገኛ ሴራ ሁሉ ተቋቁማ ነበር ሃይሏን አጠናክራ በኋላም ለከተማይቱ ከፍተኛ አስተዋጾን ያደረገች ። ድህረ ገጽ - - - [ http : / / www . hp . comድ የኤችፒ [ ድረ ገጽ ] ለንግሥ ስርዐቱ ጥሪ የተደረገላቸው የውጭ አገር ልኡካን ከየአገራቸው ጋዜጠኞች ጋር ከጥቅምት 8 ቀን ጀምሮ በየተራ ወደ አዲስ አበባ ገብተው ስለነበር ስርዐቱ በዓለም ዜና ማሳረጫ በየአገሩ ታይቶ ነበር ። በተለይም በብሪታንያ ቅኝ ግዛት በጃማይካ አንዳንድ ድሀ ጥቁር ሕዝቦች ስለ ማዕረጋቸው ተረድተው የተመለሰ መሢህ ነው ብለው ይሰብኩ ጀመር ። እንደዚህ የሚሉት ሰዎች እስከ ዛሬ ድረስ ስለ ፊተኛው ስማቸው « ራስ ተፈሪ » ትዝታ ራሳቸውን « ራስታፋራይ » ( ራሰተፈሪያውያን ) ብለዋል ። የኢትዮጵያ ሕዝብ በየዓመቱ በታላቅ ስሜት ከሚያከብራቸውና ከሚያዘክራቸው በዓላት አንዱና ተወዳጅ የዘመን መለወጫ በዓል ነው ። ታሪክ አጥኝው ታደሰ ታምራት ይስሓቅ ከመስሊሞች ጋር ሲዋጋ ወደቀ ይበል እንጂ ዋሊስ በድጅ በርግጥም በወንጀል እንደተገደለና በተድባባ ማርያም እንደተቀበረ ይናገራል ። [ 7 ] ዛሬ በምዕራብ ዓለም ደግሞ ብዙ ሰዎች አረብኛ እያጠኑ ነው ። በታሪክ ከፍተኛ ሚና በማጫወቱ መጠን ፤ ብዙ የአረብኛ ቃላት ወደ ሌሎች ቋንቋዎች ገብተዋል ። ትልቁም ትንሹም ሁሉም ደደብ ናቸው ተፈሪ ፣ እያሱና ብሩ ዓፄ ቴዎድሮስ ለሳቸው ያልገቡ ብዙ የሸዋ መኳንንት ስለነበሩ ይወስዱብኛል በሚል ፍርሀት ምኒልክን በሰንሰለት አሳሰሯቸው ። ንጉሠ ነገሥቱ ግን ምኒልክ በመታሠሩ ሲያለቅስ እንዳደር ሲሰሙ አዝነው ሰንሰለቱን እንዲፈቱላቸው አዘዙ ። በጥር ወር ፲ ፰ ፻ ፵ ፱ ዓ / ም መቅደላ ገብተው በቁም እሥር ይቀመጡ እንጂ ከቴዎድሮስ ልጅ ከመሸሻ ጋር አብረው አደጉ ። ወዲያውም የደጃዝማችነት ማዕረግ ተሹመው በጥር ወር 1856 ዓ . ም የዓፄ ቴዎድሮስን ልጅ ወይዘሮ አልጣሽን አገቡ ። በዚህ ሁኔታ እድሜያቸው ፳ ፪ ዓመታቸው ድረስ ለ አሥር ዓመታት ዓፄ ቴዎድሮስ ግቢ ኖሩ ። በኮጆ የሥልጣን ዘመን በሞሮኮ አስተዳደር ሥር ያለችው የሰሐራዊ የአረብ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ጉዳይ እና እሷንም በተመለከተ የሳቸው አቋም የድርጅቱን አባላት አቃቅሮ ነበር ። ኮጆ የካቲት ፳ ፩ ቀን ፲ ፱ ፻ ፸ ፬ ዓ / ም በተካሄደ ስብሰባ ላይ የዚችን ግዛት ልዑካን እንደ አባል መቀመጫ እንዲይዙ ማድረጋቸውን በመቃወም ሞሮኮ እና እሷን የሚደግፉ አገራት የድርጅቱ ስብሰባዎች ላይ ላለመሳተፍ ወስነው ነበር ። በዚህ ጉዳይ የተነሳ የሴኔጋል ፕሬዚደንት አብዱ ዲዩፍ ኮጆን “ ነገር አማሳይ / በጥባጭ ” ብለዋቸዋል ። በጥንታዊ አፈ ታሪክ መሠረት ፣ ከተማው የተሠራው በመንታ ወንድማማች ሮሙሉስና ሬሙስ በ761 ዓክልበ . ነበረ ። ከእስፓኝ ርዕሰ ከተማ ማድሪድ ዘጠኝ ዠበተኞችንና አሥራ አራት መንገደኞችን ጭኖ በሮማ በኩል ወደአዲስ አበባ ጉዞውን የጀመረው ቦይንግ ፯ መቶ ፯ ( Boeing 707 ) በረራ የየመን ተወላጅ የሆነ ጠላፊ ሽጉጡን መዝዞ በረራ ክፍል ውስጥ ከገባ በኋላ አብራሪውን ወደአደን እንዲያመራ ቢያዘውም ቅሉ ፣ አብራሪው ለነዳጅ ሮማ ማረፍ ግድ እንደሚሆንበት አስረድቶ ነበር ። የአየር መንገዱ የጸጥታ አስከባሪ በረራ ክፍል ውስጥ ገብቶ ጠላፊውን በሽጉጥ ገድሎታል ። በዚህ ጊዜ ሁለተኛው ጠላፊ ጩቤውን ጨብጦ ወደበረራ ክፍሉ ሲሮጥ ሁለተኛው የአየር መንገዱ የጸጥታ አስከባሪ እርሱንም በሽጉጥ ተኩሶ ገድሎታል ። ሚሲዮኖቹ የእጅ ጥበብ አዋቂ ቢሆኑም ንጉሱ ላሰማራቸው ስራ ግን የተለማመዱ አልነበሩም ። [ 73 ] በ1853 አካባቢ በንጉሱ አግባቢነት አንስተኛ አዳፍኔ ሰርተው ሲያቀርቡ ወዲያው መድፍ እንዲሰሩ ከንጉሱ ዘንድ ጥያቄ ቀረበላቸው ። [ 74 ] ምንም እንኳ እኒህ ነገሮች ንጉሱን ቢያስደስቱም ፕሮቴስታንቶች ሌሎች አውሮጳውያን ላይ ይደርስ ከነበረው ጭቆና ተቋዳሽ ከመሆን አልተረፉም ። [ 72 ] ለዚህ ምክንያቱ ለምሳሌ የፕሮቴስታንት ሰባኪ የነበረውን ሄንሪ ስተርን ንግሱ ላይ የሚናገራቸው በጊዜው የሚያስቆጣ ንግግር ይጠቀሳል ። [ 72 ] ለምሳሌ ሄነሪ ስተርን ባሳተመው መጽሃፉ ላይ የንጉሱ እናት በጣም ደሃ ከመሆኗ የተነሳ " ኮሶ ትሸጥ ነበር " ይህም በንጉሱ ዘንድ እጅግ የሚያስቆጣ ነበር ። [ 75 ] ስለሆነም ከጥቂት ጊዜ በኋላ ብዙዎቹ ሚሲዮኖች ( ከሄንሪ ስተርን ጨምሮ ) በመቅደላ ታሰሩ ። [ 72 ] ሚያዝያ ፮ ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፲ ፮ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የፀደይ ( በልግ ) ወቅት ፲ ፩ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻ ፶ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ፵ ፱ ቀናት ይቀራሉ ። ጃንዩዌሪ ( እንግሊዝኛ : January ) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ መጀመርያው ወር ነው ። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የታኅሣሥ መጨረቫና የጥር መጀመርያ ነው ። ወሩ 31 ቀኖች አሉት ። መንገድ የኢትዮጵያ ፊልም ነው ። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል ። አጼ ቴዎድሮስ በግል ደረጃ ከነበራቸው የጠበቀ ሃይማኖታዊ እይታ ውጭ ስለ ዘመኑ የአውሮጳ እርስ በርስ ዲፕሎማሲያዊ ውጥረትና ግንኙነት የጠለቀ መረጃ አልነበራቸውም ። የአጼ ቴዎድሮስ የዲፕሎማሲ ደብዳቤወች እንደሚያሳዩት ለንጉሱ የሃይማኖት ጉዳይ ለዲፕሎማሲው ጥረት ዋና ጉዳይ ነበር ፣ ከአውሮጳውያን ጋር ትብብር በመፍጠር የግብጽን እስላማዊ ሃይል ለመመከት የነበራቸውን ፍላጎት የዚሁ ሃይማኖታዊ ዲፕሎማሲ አካል ነበር ። [ 78 ] ስለሆነም ክርስቲያን እንግሊዝ ከሙስሊም ቱርክ ጋር ወግና ክርስቲያን ሩሲያን በክሪሚያ ጦርነት እንደወጋች ሲሰሙ ለንጉሱ እጅግ እንግዳ ሁኔታ ነበር ። በተረፈ የዘመኑ የአውሮጳ ቤተመንግስቶች በዘረኛነት የተሸበቡ ስለነበር ለነሱ « አንድ የአፍሪቃ ንጉስ ከተራ የጎሳ አለቃነት ባለፈ አይታይም ነበር » [ 79 ] ፤ ይህም እውነታ ለንጉሱ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት የተደበቀ ነበር ። ሠራዊቱ በፖለቲካው ውስጥ ባለው መሰረታዊ ተፅዕኖ ምክንያት ንጉስ ቴዎድሮስ በዚህ ክፍል ላይ ብዙ ትኩረት አድርገዋል ። እራሳቸውን ከስሎሞኑ ስርወ መንግስት በመጀመሪያ የአገዛዛቸው ዘመን በማራቃቸው ብቸኛው ወደላይ የሚያወጣቸው መሰላል የውትድርና ብቃት እንደሆነ ጠንቅቀው ተረዱ ። [ 54 ] አገራዊ ሠራዊቱን ለማጠናከርና ብሔራዊ አንድነትን እውን ለማድረግ ፣ ዋልተር ፕላውዴን " ታላቁ ለውጥ " ያለውን አጼ ቴዎድሮስ አከናወኑ 9 ። ይህ ታላቅ ለውጥ በ3 አብይ ክፍሎች ላይ ያተኮረ ነበር ፡ ፩ . መዋቅር ፪ . ዲሲፕሊንና ፫ . ትጥቅ ናቸው ። [ 54 ] እኒህ ለውጦች ከሞላ ጎደል የተወደዱና ለብዙ ድሎች ያበቃቸው ሲሆን ስልጣናቸውንም ለማንሰራፋት አይነተኛ ምክንያት ናቸው ። እኒህ ለውጦች የአገሪቱ ዜጎች በ " አንጻራዊ ደህነነት " እንዲኖሩ ረድተዋል 9 ። ፲ ፯ ፻ ፹ ፬ ዓ / ም በፈረንሳይ አብዮት ቱይሌሪ ቤተ መንግሥት ሲወሰድ ንጉሡ ሉዊ ፲ ፬ ኛ በእስር ላይ ዋለ ። ፲ ፱ ፻ ፶ ፰ ዓ . ም . በሰሜን ምሥራቅ አሜሪካ ግዛቶችና በካናዳ ለአሥራ ሦስት ሰዐት ተኩል ያህል ጊዜ የኤሌክትሪክ ኃይል ተቋርጦ ስምንት መቶ ሺህ ሰዎች በኒው ዮርክ ውስጠ መሬት ባቡር ላይ ተደንቅረው አመሹ ። ችግሩ በግምት የሃያ አምስት ሚሊዮን ሕዝቦችን ኑሮ አዛብቷል ። በናይጄሪያ ውስጥ ከፍተኛው ቦታ ቻፓል ዋዲ ተራራ ሲሆን ከፍታው 2 , 419 ሜትር ከባህር ጠለል በላይ ነው ። የአገሯ ዋና ወንዞች ኒጄር እና ቤንዌ ሲሆን ወደ ኒጄር ደለል ይፈሳሉ ። በዚህ ወቅት አሦር ከተማ - አገር ብቻ ነበረ ። ሆኖም አሦራውያን የብረታብረት ንግዳቸውን ለማስፋፋት በማሰብ አንዳንድ ቅኝ - ከተማ በትንሹ እስያ ( ዛሬው ቱርክ ) ውስጥ መሠረቱ ። ከነዚህም ዋነኛው ካነሽ የተባለው ከተማ ነበር ። ፩ ጥቅምት ፲ ፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵ ፬ ኛው ዕለት ነው ። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪ ፻ ፳ ፪ ቀናት ሲቀሩ ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪ ፻ ፳ ቀናት ይቀራሉ ። የመጀመርያው ፡ አንድዮሽ ነው ። አምስቱን ጠጠሮች መሬት ላይ ይበትናል ። አንዱዋን ያነሳል ። ሲያነሳም ሌላ ጠጠር መጭረፍ / መንካት የለበትም ፡ ከነካ ለሁለተኛው ያስረክባል ተራውን ። ካልነካ ግን ፡ ባነሳት ጠጠር አራቱንም ፡ ተራ በተራ " ይበላል " - ማለትም ፡ መብያ ጠጠሩን ወደላይ እየወረወረ ፡ አንድ በአንድ በእጁ እያነሳቸው ይቀልባል ። አንዱን ሲበላ ፡ ሌላውን ከነካ ፡ ወይም ቀድሞ የበላውን ከጣለ ፡ " አጣ " ይባልና ፡ ተራውን ለቀጣዩ ያስረክባል ። ኤፕሪል ( እንግሊዝኛ : April ) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ አራተኛው ወር ነው ። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የመጋቢት መጨረቫና የሚያዝያ መጀመርያ ነው ። የምድር መጋጠሚያ ውቅር ( geographic coordinate system ) በምድሪቱ ያለባት እያንዳንዱ ሥፍራ በሦስት መጋጠሚያ ተውላጠ ቁጥሮች እንዲወሰን ያስችላል ። እነርሱም ፦ 1 ) ኬክሮስ ( ላቲትዩድ ) ፤ 2 ) ኬንትሮስ ( ሎንጂትዩድ ) እና 3 ) ከፍታ ( ከባሕር ጠለል ) ናቸው ። እነዚህ በምድሪቱ ዙረት ዋልታ ተስረው በጂዎሜትሪ እንደ ፈልክ ( ኳስ ) ያለውን ማንኛውንም ቅርጽ መለካት ይመስላል ። ኑዋክሾት ( ዓረብኛ ፦ نواكشوط ‎ ወይም انواكشوط ‎ ) የሞሪታኒያ ዋና ከተማ ነው ። ዌብሳይት በአንድ ዌብ ሰርቨር ላይ የሚገኙ የተሰባሰቡ ድረ ገጾች ነው ። ዌብሳይቶች አብዛኛው ጊዜ index የሚባል የማውጫ ገጽ አላቸው ። የአንድ ዌብሳይት አድራሻ ብቻ ሲጻፍ ( ምሳሌ ፦ www . wikipedia . org ) ይህ የማውጫ ገጽ ይላካል ። ቋንቋው የሴማዊ ቋንቋዎች አባል እየሆነ በደቡብ ሴማዊ ቅርንጫፍ ውስጥ ይከተታል ። ደቡብ ሴማዊ በመባሉ ግዕዝ የሣባ ቋንቋ ቅርብ ዘመድ ነው ። ግዕዝ የተጻፈው በግዕዝ ፊደል አቡጊዳ ነው ። ይህም ፊደል ደግሞ ዛሬ ለአማርኛ ለትግርኛ ለሌሎችም ቋንቋዎች ይጠቀማል ። በመላውም የአፍሪቃ አህጉር ውስጥ የመጀመሪያውና ብቸኛ አፍሪቃዊ የራሱን ፊደላት የያዘ ቋንቋ ሲሆን ፣ በዓለምም ላይ ዋናና የስልጣኔ አራማጅ ከሚባሉት ቋንቋዎች አንዱ ነው ። ባለሃብቱ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሃያ በላይ እህት ድርጅቶችን ያቀፈው የሚድሮክ ኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ግሩፕ ባለቤትና ሊቀመንበር ናቸው ። በጤና ምክንያት ለተቸገሩ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን እርዳታ በመለገስ ይታወቃሉ ። ይኸው ጨካኙ ጀኔራል አንድ ቀን ሼህ ሳዳ የሚባል አንድ ሽማግሌ እስላም አገኘና ውስጥ እግሩን በከዘራ አስደበደበው ። ወዲያው ትንሽ እንደ ቆየ ጀኔራሉ ወደ መስጊድ ገብቶ ሳለ አንድ የተናደደ እስላም ገሠገሠና በጩቤ ቢሽጥበት ያን ጊዜውኑ ሞተ ። DEW - DYS ትርጉም ፦ ስራ ለሰሪው እሾህ ላጣሪው ከሚለው ጋር የሚስማማ አባባል ነው ። ሁሉም በስራው ልክ ያገኛል ነው ። በርግጥ ይሄ አባባል አለም ፍትሃዊ ናት ከሚል የአስተሳሰብ ስልት የመነጨ ይመስላል ። ካልኩለስ የሂሳብ ትምህርት ክፍል ሲሆን ለውጥን ለማጥናት የሚጠቅም መሳሪያ ነው ። የካልኩለስ ዋና ዋና ክፍሎች ጥግ ( limit ) ; ለውጥ ( derivative ) ; ጥምረት ( integral ) እና በመጨረሻም የማያልቅ ዝርዝር ( infinite series ) ሲሆኑ እነዚህ አራቱ ጽንሰ ሓሳቦች በሁለት ዋና ዋና የጥናት ክፍሎች ይከፈላሉ እነሱም ሥነ ለውጥ ( differentiation ) እና ሥነ ጥምር ( integration ) ናቸው ። ፲ ፱ ፻ ፷ ፮ ዓ / ም በቆጵሮስ ደሴት ላይ በተካሄደ መፈንቅለ መንግሥት የአገሪቱ ፕሬዚደንት ሊቀ ጳጳስ ማካሪዮስ ከስልጣን በወረዱ በአምስተኛው ቀን ፣ የቱርክ ሠራዊቶች ደሴቷን ወረሩ ። እስካሁንም ይቺ ደሴት ለሁለት ተከፍላ የግሪክ ቆጵሮስ እና የቱርክ ቆፕሮስ በመባል የሁለቱ ዘሮች የልዩነት መተዳደሪያ ደሴት ናት ። ከተማው ሲዩዳድ ዴ ሎስ ሬዬስ ( ' የነገሥታት ከተማ ' ) ተብሎ በእስፓንያውያን በ1527 ዓ . ም . የተመሠረተ ሲሆን የኗሪዎች ስም ሊማ ግን ዘላቂ ሆነ ። በነገራችን ላይ ስለመስቀል በዓል ስናነሳ ፣ ከላይ እንደተገለጸው ሌሎችም አብያተ ክርሲያናት ቢያከብሩትም በልዩ ክብር እና ደማቅ ሁኔታ ግን የታሰበው በተዋህዶ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ዘንድ ብቻ መሆኑን ማውሳት ያስፈልጋል ። የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች ወይም ክርስቲያኖች በኢየሱስ ተሰቅሎ መሞትና በመስቀሉ የማይረሳ ውለታ የሰው ልጅ መዳኑን ቢያምኑም እንደ ኦርቶዶክስና ሌሎች ጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናት ትውፊትን ስለማይቀበሉ ፣ የመስቀል በዓልን ኃይማኖታዊ በዓል አድርገው አይመለከቱትም ። ያለ ቁስ አካል መተላለፍ የሚችሉም ሞገዶች አሉ ። ማለት ከመሬት ውጭ ባለው አየር በሌለበት ኅዋ ውስጥ የሚያልፉትን አይነት ማለት ነው ። ከነዚህ ውስጥ ብርሃን አንዱ ነው ፣ አለዚያ የፀሐይ ጨረር ከምድር አይደርስም ነበር ። ። ብርሃን እራሱ ኮረንቲና ማግኔት ማዕበል የተሰኙት የሞገድ ዝርያወች አባል ነው ። ይህ ዝርያ እንግዲህ ኤክስ ሬይን አንስታይ ቀይን ተባታይ ወይን ጠጅ የተባሉትን ሁሉ ይጠቀልላል ። የሚንቀሳቀሱትም የኮሬንቲ እና ማግኔት ጠባያቸውን በቋሚ ጊዜ በማርገብገብ ነው ። ሌላው እስካሁን ድረስ በቀጥታ ማስረጃ ያልተገኘለት የሥበት ሞገድ የተሰኘውም ምንም ቁስ በሌለበት ኅዋ ውስጥ እንደ ብራሃን እንዲጓጓዝ ይታመናል ። በኡር መንግሥት ግዜ ፣ አሞራውያን በአገሩ ውስጥ በጣም በመብዛታቸው ምክንያት ፣ እነሱን ለመከልከል ንጉሶቹ እንደ ሹ - ሲን ከጤግሮስና ከኤፍራጥስ መኃል ታላቅ ግድግዳ ሠርተው ነበር ። ሰኔ ፲ ፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፹ ፯ ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ ( በልግ ) ወቅት ፹ ፪ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፸ ፱ ቀናት ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፸ ፰ ቀናት ይቀራሉ ። የንጉሰ ነገስቱን ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በ ፫ ዋና ኩነቶች ተጽዕኖ ደርሶበታል ፦ በዩናይትድ ስቴትስ በሚገኘው በሞርሞን ሃይማኖት መጻሕፍት ዘንድ ፣ ልሣናት በተደባለቁበት ጊዜ የ ' ያሬድ ' ወገኖች መጀመርያውን ቋንቋ ጠብቀው በስሜን ቅርብ ወደ ሆነ ፣ ስለ አዳኙም ' ናምሩድ ' ወደ ተባለ ሸለቆ እንዲጓዙ ታዘዘ ። ዴካርት በ17ኛው ክፍለ ዘመን ግዙፍ ስም ያገኘ ፈላስፋ ሲሆን በተለይ በአውሮጳ አህጉር በቀልበኝነት ( rationalism ) ፍልስፍና ታዋቂነትን ያተረፈና ከሱ ፍልስፍና ተነሰተው በማስፋፋት እነ ባሩክ ስፒኖዛ እና ሌብኒትዝ ለቀልበኛ ፍልስፍና ጥበብ ታላላቅ ድርሻ ሊያበረክቱ ችለዋል ። በዚህ ተቃራኒ ግን ልምደኝነት ( empiricism ) ፍልስፍናን ያራመዱ ፈላስፎች ፣ ለምሳሌ ሎክ ፣ ሆብስ ፣ በርክሊ ፣ ሩሶና ሂዩም የቀልበኛ ፍልስፍናውን አጥብቀው ተቃውመዋል ። ደካርት ብዙ ጽሁፍ ቢያቀርብም ፣ ባሁኑም ሆነ ቀደምት ክፍለ ዘመናት ስሙ ገኖ የሚታወቀው በአንዲት ጥቅስ ነው ፣ እሱዋም « ስለማስብ ህልው ነኝ » ፣ በላቲኑ « Cogito ergo sum » ተብሎ ይታወቃል ። በወረዳው ውስጥ የዳግማዊ ምኒልክ ምሽግና የመሳሪያ ግምጃ ቤት የነበረችው ኮረማሽ የምትገኝበት ወረዳ ሲሆን እንዲሁም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖት ተከታዮች እንደሚያውቁት ቡልጋ የብዙ ኢትዮጵያውያን ቅዱሳን እና ቅዱሳት የትውልድ አገርም ነች ። ቡሄ በሉ   ! ሆ ! በአጠቃላይ መልኩ " እድል ጥናት " ማለት የአንድን ወይም ከዚያ በላይ ኩነት የመሆን አዝማሚያ እምነት ወይም እውቀት የምንገልጽበት መንገድ ነው ። በአሁኑ ዘመን ዕድል ጥናት ሁለት አይነት አንድምታ ይይዛል ፤ አጼ ቴዎድሮስ በ1841 መጨረሻ ላይ የጎጃም አስተዳዳሪ ብሩ ጎሹ እና የሰሜኑ ራስ ውቤ ሃይላቸውን በማቀናጀት በራስ ዓሊ ትንሹ ላይ ዘመቻ አደረጉ ። ራስ ዓሊ ለጦርነቱ መሰናዶ ስላላደረገ ስለሆነም የመዋጋት ፍላጎትም ስላልነበረው እጅግ የተመሳቀለውና በታሪክ የደብረ ታቦር ጦርነት ተብሎ የሚታወቀው ውጊያ እ . ኤ . አ ታህሳስ 7 ፣ 1842 ተካሄደ ። በመጀመሪያ ላይ የአሊ ሰራዊት ስለተሸነፈ አሊ ሽሽት አደረገ ። በዚያኑ ቀን ማምሻው ላይ እነ ራስ ውቤ ድላቸውን በመጠጥ እያከበሩ በሚሳከሩበት መካከል የአሊ ዘመድ የነበረው ብሩ አሊጋዝ እጁን ለመሰጠት እጦር ካምፓቸው ገባ ። ሆኖም ግን መሳከራቸውንና በቀላሉ ሊሸነፉ እንዲችሉ ስላተረዳ እጅ ከመስጠት ይልቅ ጥቂት ወታደሮችን በማነሳሳት ያለምንም ችግር ራስ ውቤን ማረከ ። ብሩ ጎሹ የሁኔታውን አለማማር በመገንዘብ ወደ ጎጃም ሽሽት አደረገ ። እኒህ ሁለት ሰራዊት በንዲህ ሁኔታ ቢሸነፉም ራስ አሊ ግን ለብዙ ቀናት ከሸሸበት ዜናው ስላልደረሰው ወደ ደብረ ታቦር ሊመለስ አልቻለም ። ቆይቶ ግን መመለሱ አልቀረም ። በአቡነ ሰላማ ተማጽኖ ራስ ውቤና ልጃቸው ከእስር ተለቀቁ ። [ 10 ] [ 11 ] 14 / 십사 / 열넷 ( Sib Sa / Yeol Net ) = fourteen ሳንቲያጎ ( እስፓንኛ ፦ Santiago de Chile ) የቺሌ ዋና ከተማ ነው ። ሜሞሪ ( ማስታወሻ ) በባይት ( Bytes ) ይለካል ፡ ፡ ከ Bytes ፊት Kilo ፣ ማለትም ኪሎባይት ( kilobytes ) ( [ 1 , 024 ባይቶች ወይም Bytes ማለት ነው ፡ ፡ ] ፣ Mega [ 1 , 048 , 576 ባይቶች ወይም Bytes ] ፣ Giga [ 1 , 073 , 741 , 824 ባይቶች ወይም Bytes ] ፣ ወዘተ የሚሉትን ቃላት በመጠቀም ኪሎባይት ( kilobyte ) ፣ ሜጋባይት ( megabyte ) ፣ ጊጋባይት ( gigabyte ) እያልን የኮምፒዩተር ሜሞሪ መግለፅ እንገልጻለን ፡ ፡ ሎሌው ሲያገሳ ። ፲ ፱ ፻ ፴ ፯ ዓ / ም የዩናይትድ ስቴትስ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዓለም ባንክን ( The World Bank ) እና ዓለም አቀፍ ገንዘባዊ ዕድርን ( International Monetary Fund - IMF ) የመሠረተውን የብሬቶን ዉድስ ( Bretton Woods Agreement ) ስምምነት አፀደቀ ፲ ፱ ፻ ፺ ፰ ዓ / ም ጥቁር አሜሪካዊው የቀልድ ባላባት እና የፊልም ተዋናይ ሪቻርድ ፕራየር በተወለደ በ ስድሳ አምሥት ዓመቱ አረፈ ። አጼ ሚናስ የክረምት ጊዜን በጉባኤ ፣ ጉዛራ አካባቢ ማሳለፍን ልማዳቸው ማድረጋቸው በታሪክ ይጠቀሳል ። የጉዛራ ግምብ 18ሜትር በ12 ሜትር ሲሆን ፣ በድሮ ዘመን ግምቡን የሚከልል ሰፊ አጥር ነበር ። የግምቡ ስራ በ1562ዓ . ም . የተጠናቀቀ ሲሆን አጼ ሠርፀ ድንግል በምጽዋ ቱርኮች ላይ ድል መቀዳጀታቸውን አስመልክቶ ለመታሰቢያነት ያስገነቡት ነበር ። [ 1 ] [ 2 ] በ1563ዓ . ም . አጼ ሠርፀ ድንግል የበጌምድርንና የትግሬን አስተዳዳሪዎች በዚሁ ቦታ አነጋግረው እንደነበር በታሪክ ይጠቀሳል ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 695 , 500 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 31 ° 47 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 35 ° 13 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። ሃኖይ ዕጅግ ጥንታዊ ከተማ ሆኖ ባታሪክ መዝገብ ብዙ ስሞች ነበሩት ። ድሮ ቻይናዎች ቬትናምን ከገዙ በፊት ከተማው ቶንግ ቢኝ ተባለ ፤ በኋለኛ ዘመን ደግሞ ሎንግ ዶ ሆነ ። በ858 ዓ . ም . ስሙ ዳይ ላ ሆነ ። በ1002 ዓ . ም . ዋና ከተማ ሲሆን ስሙ ደግሞ ጣንግ ሎንግ ሆነ ። ከ1002 እስከ 1389 ዓ . ም . ድረስ የቬትናም ዋና ከተማ ሲሆን ቆየ ። በ1389 ስሙ ደግሞ ዶንግ ዶ ሆነ ። በ1400 ዓ . ም . ቻይናዎች ወርረው ያዙትና ስሙን ዶንግ ጯን አሉት ። በ1420 ዓ . ም . ወደ ቬትናም ሕዝብ ሲመለስ ስሙ በዚያን ጊዜ ዶንግ ኪኝ ሆነ ። ከ1770 እስከ 1794 ዓ . ም . ድረስ ስሙ ባክ ጣኝ ሆነ ። በ1794 ዓ . ም . እንደገና ስሙ ጣንግ ሎንግ ሆነ ። በመጨረሻም በ1823 ዓ . ም . ስሙ ሃኖይ ( ሃ ኖይ ) ሆኗል ። ኢትዮጵያ ብሉይ ኪዳንንና ሐዲስ ኪዳንን በሙሉ ( ከነዲዩትሮካኖኒካል መጻሕፍት ሁሉ በመቀበል ብቸኛ ሃገር ናት ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የምትቀበላቸው ቅዱሳት መጻሕፍት ቁጥራቸው 81 ሲሆን እነዚህም 35 የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍትና 46 የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ናቸው ። ይህ የቅዱሳት መጻሕፍት ቁጥር በቀኖና አበው 318ቱ ሊቃውንት በኒቂያ ገባኤ ተደንግገዋል ። አቶ መለስ የሚመሩት ሕውሓት የኮሎኔል መንግስቱ ኅይለ ማርያምን አምባ ገነናዊ መንግስት በትጥቅ ትግል ሲታገሉ ከነበሩ ድርጅቶች አንዱ ነው ። አቶ መለስ የሕወሓት አመራር ኮሚቴ መሪ ሆነው በ1971 ተመረጡ ቀጥሎም በ1975 የድርጅቱ ማእከላዊ ኮሚቴ ሊቀመንበር ሆኑ ። የደርግ መንግሥት ከወደቀም ጀምሮ የሕውሓትና የኢህአዴግ ሊቀ መንበርም ናቸው ። ኢህአዴግ የአራቱ ፖለቲካ ፓርቲዎች ማለትም የኦሮሞ ፣ የአማራ ፣ የትግራይና የደቡብ ሀዝቦች ብሔር ውህደት ነው ። ወደ ስልጣን ሲመጡ በጊዜው ላቋቋሙት ጊዜያዊ መንግስት ፕረዚዳንት ሆነው ካገለገሉ በሗላ 1985 ለመጀመሪያ ጊዜ ጠቅላይ ሚንስትር ሆነውም ተመረጡ ። በጊዜው የፕረዚደንትነቱን ቦታ የተረከቡት ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ ናችው ። በመቀጠልም አቶ መለስ ከባድ ውዝግብ ባስነሳው የ1997 ግንቦት ምርጫ አሸናፊ ሆነው ለሁለተኛ ጊዜ በስልጣን ላይ ይገኛሉ ። ጠ / ሚ መለስ በመላው አለም በአምባገነንነት ከሚታወቁ መሪዎች አንዱ ናቸው ። በስልጣን ላይም 17 ዓመታት በላይ ቆይተዋል ።   ጀርመን   ጃፓን ማለቱ ፦ h የ ፕላንክ ቋሚ ቁጥር , λ የሞገድ ርዝመት ፣ እና c ደግሞ የብርሃን ፍጥነት ናቸው ። ልክ እንዲሁ ፣ የፎቶን እንድርድሪት ( ሞመንተም ) p ከሞገዱ ድግግሞሽና ጋር ቀጥተኛ ውድር ሲኖረው ከየሞገዱ ርዝመት ጋር ግን ተገልባጭ ውድር አለው ። ወደሒሳብ ቋንቋ ሲተረጎም ፦ ኃብቴ ኃብተ ሥላሴ የጠቅል አሽከር የንጉስ ተፈሪ ፤ በአማርኛ ደግሞ " ዠ ዡ ዢ ዣ ዤ ዥ ዦ " ከ " ዘ . . . " ትንሽ ተቀይሯል ። አርባ ከመቶ የሚሆነው የሀገሩ ሕዝብ ክርስቲያን ነው ። ሌላ ሀያ ከመቶ የሚሆን ሕዝብ የራሱ የአገሬው ሀይማኖት አለው ። የቀረው አርባ ከመቶ ሕዝብ የእስልምና እምነት ተከታይ ነው ። ከድርጅቱ ምሥረታ በኋላ ዋና ጽሕፈት ቤቱ የሚቋቋምበትን ከተማ ለመምረጥ ያስከተለውን እሽቅድምድም እና ፉክክር ለማክሸፍና አዲስ አበባን ለማስመረጥ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር የነበሩት አቶ ከተማ ይፍሩ ከጊኒው መሪ ሴኩ ቱሬ ጋር ባደረጉት ውል መሠረት ፤ ጊኒ የአዲስ አበባን መመረጥ ልትደግፍ ፣ ኢትዮጵያ ደግሞ ለድርጅቱ ዋና ጸሐፊነት የጊኒውን ተወላጅ ቡባካር ዲያሎ ቴሊን ለማሳጨት እና ለማስመረጥ እንደተስማሙ የአቶ ከተማ ልጅ መኮንን ከተማ The Creation of the OAU በሚል ርዕስ ላይ አስፍረውታል ። [ 2 ] ( 4 አግድም ሠረዝ በማድረግ ) ሕገ መንግሥት ከሌላ ህግጋት ሁሉ የበላይ ሆኖ አንድን አገር የሚያስተዳድር ህግ ነው ። ህገ መንግስት የአንድ ሀገር የበላይ ህግ እንደመሆኑ መጠን የመንግሥት መተዳደሪያ ደንብ ነው ማለት ይቻላል ። የቀድሞው የሶቪዬት ሕብረት መጨረሻ ላይ ታሕሣሥ ፲ ፮ ቀን ፲ ፱ ፻ ፹ ፬ ዓ . ም ተደምስሶ በዓለም መንግሥታት እውቀትና ስምምነት ህጋዊ ወራሽነት የሩሲያ መንግሥት እንደሆነ ታወጀ ። ሩሲያም በዚህ መሠረት የቀድሞውን የሶቪዬት ሕብረት የውጭ ዕዳዎች እንዲሁም የውጭ ንብረቶች በፈቃዱ ተቀበለ ። በቀድሞው የሶቪዬት ሕብረት ተፈርመው የነበሩም ዓለም አቀፍ ስምምነቶችንም ሩሲያ መቀበሏን አስታውቃለች ። ቡዳፔስት የሀንጋሪ ዋና ከተማ ነው ። ሰውየው ዳብዳቤ በመጻፍ ላይ ሳለ ፡ ሠራተኛው በሩን በርግዳ ትገባና " ጌታዬ ፡ ማድቤቱ በእሳት ተያይዟል " ትለዋልች ። ባለቤትየው ገስግሶ እማድቤቱ ሲደርስም መለስተኛ እሳትና ምድጃው ላይ ተጥዶ የሚንከተከተውን ድስት ሙሉ ውሃ ያያል ። በዚህ ጊዜ ተናዶ " አንች ደደብ ፡ ወደኔ ከመምጣት ይልቅ የሚፍለቀለቀውን ውሃ አታፈሽበትም ኖሯል ? " በማለት ቢገስጻት " ጌታዬ ውሃው ' ኮ የፈላ ስለሆነ አያጠፋውም ብዬ ነው " ብላ አሳቀችው ። ይህ መንገድ ራይማን ድምር ሲባል የሚስጠውም ውጤት ከእውነተኛው ውጤት ተቀራራቢ እንጂ እውንተኛውን ውጤት ራሱን አይደለም ። ነገር ግን ፣ የጊዜ ክፍልፋዩችን ወደ ዜሮ ጥግ ከወሰድናቸው ፣ የድምሩ ውጤት ትክክለኛውን መልስ ይስጣል ። ይህ ክፍልፍዩን ወደዜሮ ጥግ ወስዶ የመደመር ዘዴ ጥምር ካልኩለስ ይባላል ። የሚከተለው ሥርወ መንግሥት የሹትሩክ ነገሥታት 1210 - 1100 ያሕል ገዙ ። 2ኛው የሹትሩክ ንጉስ ሹትሩክ - ናሑንተ በ1184 ክ . በ . ካሳውይያንን በባቢሎን ሲዋጋ የሃሙራቢ ሕገጋት የተጻፈበትን ድንጋይ ከመማረኩ በላይ የማርዱክና የማኒሽቱሹ ጣኦታትና የናራም - ሲን ሐውልት ወደ ሱስን ማረከባቸው ። በ1166 ሹትሩክ - ናሑንተ ካሳውያንን በፍጹም ድል አደረጋቸው ። ነገር ግን በ1130 ሱስን ለባቢሎን ንጉሥ ለ1 ናቡከደነጾር ወደቀና የኤላም ንጉሥ ሑተሉሽ - ኢንሹሺናክ ወደ አንሻን ሸሸ ። ከሱ በኋላ የኤላም ታሪክ ለጥቂት መቶ ዘመን አይገኝም ። የ1992 እ . ኤ . አ . ሕገ መንግሥት የመንግሥቱን አወቃቀርና የዜጎችን መብቶችና ግዴታዎች ይዘረዝራል ። የሀገሩ ሕግ ተርጓሚ አካል የፖርቱጋል ሥርዓትን ይከተላል ። ፲ ፱ ፻ ፺ ፰ ዓ / ም ጥቁር አሜሪካዊው የቀልድ ባላባት እና የፊልም ተዋናይ ሪቻርድ ፕራየር በተወለደ በ ስድሳ አምሥት ዓመቱ አረፈ ። አክቲኖይድ በንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ አቶማዊ ቁጥራቸው ከ90 እስከ 113 የሆኑትን 14 ንጥረ ነገሮች ( ከቶሪየም እስከ ላውረንሲየም ማለት ነው ) የያዘ ምድብ ነው ። በ1898 ጣሊያኖች ለቅኝ ግዛታቸው አዲስ ደንብ አወጡ ። ድሮ ይጠቀሙበትን የነበረውን የአገሬውን ባላባት በጭካኔ የመቅጣት መንገድ በመተው ፣ ከነሱ ጋር የተሻረከውን የመሸለምና በነሱ ስር እንዲሰራ የማድረግ ዘዴን ጀመሩ ። ከሕግም አንጻር የጣሊያን ሕግ ለጣሊያን ገዥወች የሚሰራ ቢሆንም የአካባቢው ሕግ ( ለምሳሌ የሙስሊሞች ሕግ ) ለአካባቢው ሕዝብ እንዲሰራ አደረጉ ። ከላይ ጣሊያኖች የሁሉ ገዢወች ሲሆኑ ከስር የአካባቢውን መሪወች ቀጥረው እንዲያስተዳድሩ አደረጉ ። የአካባቢው ገዥወች ግብር በመሰብሰብ ፣ ሕግ በማስከበርና ፍርድ በመስጠት ያገለግሉ ነበር ። ይህ የአገሩን መሬት በአገሩ በሬ ዘዲያቸው የተሳካ ከመሆኑ የተነሳ በዚህ ወቅት አገሬው በአመጽ እንዳይነሳ እረድቷል ፣ ቢነሳም በጣም በአናሳ ሁኔታ አልፎ አልፎ ነበር ( ለምሳሌ ደጃዝማች አበራ ግዛው ፣ ሙሃሙድ ኑሪና ገብረመድሕን ሐጎስ ወደ ኢትዮጵያ እንዲሸሹ የተገደዱ ) ። ጣሊያኖቹ በዚህ ዘመን ትግርኛ ከማይናገረው ክፍል ከፍተኛ ድጋፍን አገኙ ፣ ለዚህም ምክንያቱ ሕግና ሥርዓት ባሉት መመሪያቸው መሰረተ ከደጋው ወደነዚህ ክፍሎች የሚመጣውን ዘመቻ በማስቆማቸው ነበር ። በወቅቱ የጣሊያኖች ዋና አላማ ፖለቲካዊ መረጋጋት ስለነበር የትግርኛ ተናጋሪውን ክፍል በአመጽ እንዳይነሳ ብዙ ስራ ሰርተዋል ። ስለሆነም የትግርኛውን ክፍሎች ማህበረሰባዊ ትሥሥር ለመቆራረጥ ብዙ ሙከራወችን አድርገዋል ። የካቶሊክ ቤተክርስቲያንን ለተግባራቸው እንዲረዳቸው በእጅጉ ሞክረዋል ። ነገር ግን ይህ ሙከራቸው ብዙ ፍሬ አላፈራም ። ጣሊያኖቹ የእስላምና ተከታዩን ክፍል ድጋፍ ለማግኘት ሲሉ የእስልምና ሃይማኖትን መስፋፋት በሰፊው ይደግፉ ስለነበር ። በዚህ ምክንያት የኦርቶዶክስ ተከታዩ ክፍል የካቶሊክ ቤተከርስቲያንን በመጥፎ አይን በመመልከት የትግርኛ ተናጋሪውን ህዝብ ወደ ካቶሊክ ሃይማኖት የመግባት ፍላጎት እጅግ አነስተኛ ሆነ ። እንዲያውም የኦርቶዶክሱ ቤተክርስቲያን ከኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ጋር በነበረው ጥብቅ ግንኙነት ምክንያት ከ1920ወቹ ጀምሮ ለቅኝ ገዥወቹ ከፍተኛ ተቃውሞ ይመጣ የነንበረው ከኒሁ አብያተ ክርስቲያናት ሆነ ። ከንግሥት ክሌዎፓትራ ሞት በኋላ ግብፅ ለሮማ መንግሥት ተገዛና እስከ ዘመነ ክርስትና ፮ ፻ ፵ ዓመት ድረስ የምሥራቅ መንግሥት እየተባለ ለሮማ እንደ ተገዛ ቆየ ። ከዚህ በኋላ ሳራሲኖች ድል አደረጉትና እስከ ፮ ፻ ዓመት ቆየ ። የቡሪንዲ ሪፕብሊከ ( ቀድሞ ኡሩንዲ ( urundi ) የተባለ ሲሆን ) በአፍሪካ ውስጥ የምትግኝ ተንሽ አገር ናት ። በሩዋንዳ ፥ ታንዛኒያ ፥ እና በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ትዋሰናልች ። አገሯ ወደብ - የለሽ ብትሆንም ከታንጋንዪካ ሐይቅ ጋር ትዋሰናለች ። የቡሩንዲ ዋና ከተማ ቡጁምቡራ ሲሆን የሀገሩ የህዝብ ብዛት ወደ 8 . 7 ሚሊዮን እንደሆነ ይገመታል ። መቅደላ በእንግሊዝ ሰራዊት ሲቃጠል ፣ 1860 ዓ . ም . አጼ ዮሃንስ በአማርኛ " ኸ ኹ ኺ ኻ ኼ ኽ ኾ " ከ " ከ . . . " ትንሽ ተቀይሯል ። ፲ ፱ ፻ ፶ ፫ ዓ . ም . በአሜሪካ የፕሬዚደንታዊ ውድድር በጊዜው ምክትል ፕሬዚደንት የነበሩትን ሪቻርድ ኒክሰንን በማሸነፍ ጆን ፊትዝጄራልድ ኬኔዲ የአገሪቱ ሠላሳ አምስተኛው ፕሬዚደንት ሆነው ተመረጡ ። ኅዳር ፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷ ፰ ኛ ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪ ፻ ፺ ፰ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪ ፻ ፺ ፯ ቀናት ይቀራሉ ። ካልሲየም የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ca ነው ። አቶማዊ ቁጥሩም 20 ነው ። በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ ከሆይ ( ሀ ) ከኀርም ( ኀ ) እና ከኻፍ ( ኸ ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል ። ቀድሞ ግን ድምጾቻቸው የተለያዩ ነበሩ ። አካድ ( ሱመርኛ ፡ አጋደ ፤ መጽሐፍ ቅዱስ ፡ አርካድ ) በሜስጶጦምያ የተገኘ ጥንታዊ ከተማ ነበረ ። ቦታው በኤፍራጥስ ወንዝ ላይ ከሲፓርና ከኪሽ መካከል እንደ ነበር ቢታሠብም ፍርስራሹ ግን እስካሁን ድረስ አልተገኘም ። ዙሪያው በሱመርኛ ' ኡሪ - ኪ ' ወይም ' ኪ - ኡሪ ' ተባለ ። ዓፄ ቴዎድሮስ ስልጣን ከያዙና እራሳቸውንም ዳግማዊ ቴዎድሮስ ሁለተኛ ብለው ዙፋናቸውን በጫኑበት ጊዜ በሀገሪቱ ከፍትሐ ነገስት ሌላ የተፃፈ ሕግ ባለመኖሩ አለቃ ገብረሃና በተለይ ፍትሐ ነገስትን መሠረት በማድረግ ንጉሡ ሀገርን እንዲያስተዳድሩ ይረዱዋቸው ነበር ። ዓረብኛ ( العربية ) የሴማዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ሆኖ የዕብራይስጥ የአረማያ እንዲሁም የአማርኛ ቅርብ ዘመድ ነው ። 250 ሚሊዮን የሚያሕሉ ሰዎች እንደ እናት ቋንቋ ይችሉታል ፤ ከዚህም በላይ በጣም ብዙ ሰዎች እንደ 2ኛ ቋንቋ ተምረውታል ። የሚጻፈው በአረብኛ ፊደል ነው ። በአረብ አለም ውስጥ አያሌ ቀበሌኞች ይገኛሉ ። ሴይንት ህሊና ( እንግሊዝኛ ፦ Saint Helena ወይም ቅድስት ሄሌና ) በአትላንቲክ ውቅያኖስ የሚገኝ ደሴትና የእንግሊዝ ቅኝ ( ጥገኛ ) አገር ነው ። ስሙ ስለ ቄሣሩ ቆስጠንጢኖስ ክርስቲያን እናት ሄሌና ተሰየመ ። አሁን 4 , 255 ያህል ሰዎች ይኖሩበታል ። ከነሐሴ 26 ቀን 2001 ዓ . ም . በፊት ፣ አሰንሸን ደሴት እና ትሪስተን ደ ኩና በሴይንት ህሊና ጥገኝነት ሥር ኖረው ነበር ፤ በዚያ ቀን ግን ሦስቱ ግዛቶች በሕግ እኩል ተደርገው የጠቅላላ ግዛቱ ይፋዊ ስም ከ « ሴይንት ህሊናና ጥገኞቿ » ወደ « ሴይንት ህሊና ፣ አሰንሽንና ትሪስተን ደ ኩና » ተቀየረ ። በሌላ ዘርፍ ከ1928 የጣሊያን ወረራ እና የአምስት ዓመት ቆይታ ጊዜ አንዳንድ የአዲስ አበባ ቦታዎች እና ሠፈሮች የጣሊያንኛ ስያሜ አግኝተዋል ። ከእነዚህም መካከል መርካቶ ( የአገሬው ገበያ ) ፣ ፒያሣ ( የቀድሞው አራዳ ) ፣ ካዛንቺስ ፣ ካዛ ፖፖላሬ እና ካምቦሎጆ ዋና ዋናዎቹ ናቸው ። ካዛንቺስ ስያሜውን ያገኘው አዲስ አበባ በጣሊያን ይዞታ ስር በነበረችበት ጊዜ ለከፍተኛ የጣሊያን ሹማምንት መኖሪያ ቤቶች በሠራው የጣሊያን ኩባንያ ምህፃረ ቃል ሲሆን ካዛ ፖፖላሬ ደግሞ በዝቅተኛ ደረጃ ለሚገኙ ጣሊያናዊያን ቤቶች በሠራው በካዛ ፖፖላሬ ኩባንያ ስም ነው ስያሜውን ያገኘው ። በሌላ በኩል ካምቦሎጆ ሠፈር መጠሪያውን ያገኘው ካምፖ አሎጅዬ ኦፔራ ( Campo Allogio Opera ) ከሚለው ስም ሲሆን ይሄም ማለት የሠራተኞች ካምፕ ማለት ነው ። [ 1 ] ጳጳሱና መምኅሩ ኢሲዶሬ ዘሰቪሌ 600 ዓ . ም . ገደማ በጻፉት ኤቲሚሎጊያይ የሄሮኒሙስን መታወቂያዎች ሁሉ ይደግማል ፣ ከነዚህ ጥቃቅን ልዩነቶች በቀር ፦ [ 4 ] : ሊኒያር ተብሎ የሚታወቀው የሂሳብ እኩልዮሽ ይህን ይመስላል ፦ በአንጻሩ ከካቶሊኮች ጋር የነበረው ግንኙነት ምንጊዜም ብልሹ ነበር ፣ ለዚህም ምክንያቱ ሁለት ነበር ፦ ፩ ) ካቶሊኮች በስሜኑ በኩል የነበራቸው ተጽዕኖ የንጉሱን ስልጣን የሚገዳደር ነበር ፪ ) ከፈረንሳይ ሃይል ጋር የነበራቸው የጠበቀ ግንኙነት ነበር [ 76 ] ። ጃኮቢና ጉስቲኖ የተሰኙ ካቶሊኮች በአንድ ወገን አቡነ ሰላማ በሌላ ወገን ባስነሱት የግል ጥል ምክንያት አጼ ቴዎድሮስ ካቶሊኮቹን በ1846 ከአገር ሲያባርሩ ኢትዮጵያዊ ደጋፊወቻቸውን እንዲታሰሩ አደርጉ ። [ 76 ] በዚህ ምክንያት ካቶሊኮች ፣ በተለይ ፈረንሳይ ንጉሱን ከስልጣን ለማሰወገድ መዘጋጀት ጀመሩ ። [ 76 ] አገው ንጉሴ የተሰኘው የሰሜን መሪ ንጉሱን ለመውጋት እና ዘመናዊ ጦር መሳሪያ በተለዋጭ ለማግኘት እንደሚፈልግ ሲሰማ በፓሪስ ደስታ ሆነ ። [ 72 ] [ 31 ] አገው ንጉሴ ከካቶሊኮችና ከፈረንሳይ ባገኘው ድጋፍ መሰረት ሃይሉን በትግራይ ማጠናክር ጀመረ ። [ 58 ] ሆኖም በ1852 ላይ በጦርነት ተሸንፎ ተገደለ ። [ 72 ] አጼ ቴዎድሮስ ከመስሊሞች ጋር የነበራቸው ግንኙነት ለየት ያለ ነበር ። ምንም እንኳ ሙስሊሞች ሃይማኖታቸውን በነጻነት እንዲያካሂዱ ንጉሱ ቢፈቅዱም ወደ ኦሮቶዶክስ ክርስትና እንዲለወጡ ግን ይደግፉ ነበር ። የአጼ ቴዎድሮስ አባት የተገደሉት በሱዳን መስሊሞች ቢሆንም ቅሉ የሃይማኖት ነጻነታቸው ግን እንደተጠበቀ እንዲቀጥል ፍላጎታቸው ነበር ። ሆኖም በአገዛዛቸው መጨረሻ ከሙስሊሞች ጋር የነበረው ግንኙነት የሻከረ ነበር ፣ ለዚህ ምክንያቱ ሁለት ነበር ፤ አንደኛው የኦቶማን ግዛት በቀይ ባህር መንሰራፋትና የሙስሊም ነጋዴወች ባሪያ ንግድ ነበር ። [ 71 ] ባሪያ ንግድ በንጉሠ ነገሥቱ አዋጅ መሰረት ወንጀል ነበር ። ስለሆነም በሚያዚያ 1856 ዓ . ም . እስልምና በግዛቱ ሲከለከል ፣ ይህን ጉዳይ በመቃወም ስራ ያቆሙ ሙስሊሞችኑን ንጉሱ ይቀጡ ነበር ። [ 71 ] ኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ የሰው ልጅ ከነበረባችው ቦታዎች አንዷ መሆኗ ትታወቃለች ። የሰው ፍልሰት ጥናቶች ፣ የቅሪተ አካል ጥናቶችና ሌሎች የሳይንሳዊ ዘዴዎች ይህን ያረጋግጣሉ ። ድንቅነሽ የምትባለው በአፋር ክልል ውስጥ የተገኘችው አጽም በአለም በዕድሜ ሁለተኛ ጥንታዊ ናት ። ከ3 . 2 ሚሊዮን ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ እንደኖረች ይገመታል ። ሌሎችም ታዋቂ አጽሞች በኢትዮጵያ ተገኝተዋል ። ጀኔራል ጋሊያኒ በተገደለ ማግስት ስቻት በተባለው ሥፍራ የጠላት አውሮፕላኖች ብዙ ስንቅና ጥይት ለደጃዝማች ጦር ጥለዋል ። ይህም ሊደረግ የቻለው ከጄኔራል ጋሊያኒ ላይ ብዙ የጦር መሣሪያና የአውሮፕላን ምልክት የሆነውን ሰንደቅ ዓላማ ስለማረኩ ነው ። ከነዚህም ከገደሏቸው የጠላት መኮንኖች ላይ ብዙ ኒሻን ማርከው አሁን በቤተ መጻሕፍት መወዘክር ለመታሰቢያ ሰጥተዋቸው ይገኛሉ ። ሊቢያ ሉዓላዊ እና ነጻ ፣ በሕገ መንግሥት የሚተዳደር የዘውድ ሥርዐተ መንግሥት ታኅሣሥ ፲ ፬ ቀን ፲ ፱ ፻ ፵ ፬ ዓ / ም ላይ ስታውጅ በንጉሥ ኢድሪስ መሪነት ነበር ። የአፍሪቃ አንድነት ድርጅትም ሲመሠረት አዲስ አበባ ላይ በመሳተፍ ውሉን የፈረሙት እኒሁ ንጉሥ ኢድሪስ ነበሩ ። ሬይ ከሚንግ የተባለው ልብ ወለድ ጸሃፊ በ1920 ስለ ጊዜ ሲጽፍ " ሁሉ ነገር በአንድ ጊዜ እንዳይፈጸም የሚያደርገው ነገር . . . . ጊዜ ነው " በማለት እስካሁን ድረስ ታዋቂ የሆነችውን ጥቅስ መዝግቦ አልፏል , [ 6 ] ይቺ አባባል በብዙ ሳይንቲስቶችም ስትስተጋባ ተሰምታለች ፣ ለምሳሌ በኦቨርቤክ , [ 7 ] እና ጆን ዊለር . [ 8 ] [ 9 ] ሠራዊቱ በፖለቲካው ውስጥ ባለው መሰረታዊ ተፅዕኖ ምክንያት ንጉስ ቴዎድሮስ በዚህ ክፍል ላይ ብዙ ትኩረት አድርገዋል ። እራሳቸውን ከስሎሞኑ ስርወ መንግስት በመጀመሪያ የአገዛዛቸው ዘመን በማራቃቸው ብቸኛው ወደላይ የሚያወጣቸው መሰላል የውትድርና ብቃት እንደሆነ ጠንቅቀው ተረዱ ። [ 54 ] አገራዊ ሠራዊቱን ለማጠናከርና ብሔራዊ አንድነትን እውን ለማድረግ ፣ ዋልተር ፕላውዴን " ታላቁ ለውጥ " ያለውን አጼ ቴዎድሮስ አከናወኑ 9 ። ይህ ታላቅ ለውጥ በ3 አብይ ክፍሎች ላይ ያተኮረ ነበር ፡ ፩ . መዋቅር ፪ . ዲሲፕሊንና ፫ . ትጥቅ ናቸው ። [ 54 ] እኒህ ለውጦች ከሞላ ጎደል የተወደዱና ለብዙ ድሎች ያበቃቸው ሲሆን ስልጣናቸውንም ለማንሰራፋት አይነተኛ ምክንያት ናቸው ። እኒህ ለውጦች የአገሪቱ ዜጎች በ " አንጻራዊ ደህነነት " እንዲኖሩ ረድተዋል 9 ። ብርሃን በተፈጥሮው በዓይን ሊታይ የሚችል የኮረንቲና ማግኔት ማዕበል ነው ። የአንድኤሌክትሮመግነጢስ ማዕበል ሞገድ ርዝመት በ380 - 400 እና በ760 - 780 [ 1 ] ናኖ ሜትሮች መካከል ከወደቀ ብቻ ለዓይን ይታያል ። ከዚያ ካነሰ ወይም ከበዛ ለአይን አይታይም ፦ ለምሳሌ ማይክሮዌቭና ኤክስሬይ ። የኮረንቲና ማግኔት ማዕበልን ተሸክመው የሚርገበገቡት ነገሮች ፎቶን ሲባሉ ክብደት የሌላቸው እኑስ ( ፓርቲክል ) ናቸው ። ባጠቃላይ መልኩ ብርሃን እኑስ ብቻ ወይንም ሞገድ ብቻ ሳይሆን የሞገድና እኑስ ሁለትዮሽተፈጥሮን በተዋህዶ የያዘ ነው ። ስለዚህና ስለመሳስሉት መሰረታዊ የብርሃን ባህርያት የሚያጠናው የዕውቀት ዘርፍ ሥነ ብርሃን ( ኦፕቲክስ ) በመባል ይታወቃል ። የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት ( ፊዚክስ ) ምርምር ዋና ክፍል ነው ። # መያያዣዎችና የድህረ - ገጽ አድራሻዎች - በዚህ ጽሁፍ ክፍል የሚያያዝ ፲ ፱ ፻ ፹ ፰ ዓ . ም . በናይጄሪያ ታዋቂው ደራሲና የተፈጥሮ ጉዳይ ተከራካሪ ኬን ሳሮ ዊዋ ፣ ሰፊ የዓለም አቀፍ ተቃውሞ ቢኖርም በአገሪቱ መንግሥት ከ ሌላ ስምንት ሰዎች ጋር በሰቀላ የሞት ቅጣት ተቀጣ ። በሰሌዳ ቁጥር ኢቲ - ኤ ዲ ሲ ተመዝግቦ የነበረው ይህ ዲ - ሲ ፫ ( Douglas C - 47B - 5 - DK ) አየር ዠበብ በተሠራ በ ሠላሳ ሁለት ዓመት ዕድሜው ፤ ከ ፴ ፪ ሺ ፮ ፻ ፹ ፪ ሰዓት የበረራ አገልግሎት በኋላ ምጽዋ አየር ዠበብ ማረፊያ ላይ ለመነሣት ስያኮበክብ በፍንዳታ የተነሳ ተቃጥሎ ከአገልግሎት ውጭ ሆኗል ። የቀድሞዋ ዳሆሜ ( አሁን ቤኒን ) ነጻነቷን ሐምሌ ፳ ፭ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፪ ከፈረንሳይ ስትቀዳጅ ሁበርት ማጋ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንትነትን ሥልጣን ይዘው ወዲያው በታኅሣሥ ወር ላይ በተካሄደ ምርጫ ጸደቀላቸው ። በኩፋሌ 10 ፡ 24 መሠረት « የከለዳውያን ዑር » በአርፋክስድ ወገን በኬሴድ ልጅ በዑር ተሠርቶ ነበር ፤ ይህም በመጽሐፍ ቅዱስ አብርሃም የተወለደበት ከተማ ነው ። የሥነ ቅርስ ሊቅ ሌዮናርድ ዉሊ « የከላውዴዎን ኡር » ና በኤፍራጥስ ላይ የነበረው ዑር ሱመር አንድላይ እንደ ነበሩ የሚያምን ቢሆን ፤ በቀድሞው አይሁድና አረብ ልማድ ግን « የከላውዴዎን ኡር » በስሜን ሜስጶጦምያ እንደ ተገኘ ይላል ። በተጨማሪ በዚሁ ጽሑፍ ኤንመርካር የዙሪያው አገሮች ልዩ ልዩ ልሳናት እንደገና አንድ እንዲሆኑ ይጸልያል ። እነዚህ አገራት ሹቡር ፣ ሐማዚ ፣ ሱመር ፣ ኡሪ - ኪ ( የአካድ ዙርያ ) እና የማርቱ አገር ናቸው ። ፀሓይ በምድር ሥርዐተ - ፈለክ ( planetary system ) መኻል ያለች ኮከብ ናት ። ምድር ሞላላ ቀለበት በሚመስል የዑደት ምሕዋር እየተጓዘች ፀሓይን ትዞራታለች ። ሌሎች ሰማያዊ አካላትም ፣ ፈለኮች ፣ ፈለክ - አስተኔዎች ( asteroids ) ፣ ጅራታም ከዋክብት እና ኅዋዊ ብናኞች በፀሓይ ዙሪያ ይዞራሉ ። ቀዳማዊ አጼ ዐምደ ፡ ጽዮን ( የዙፋን ስም ገብረ መስቀል ) ከ1314 እስከ 1344 ዓ . ም . የነገሡ ሲሆን በጥንቱ ዘመን ከተነሱ ነገሥታት ውስጥ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ ሰፋ ያለ አሻራ ትተው ካለፉት ( ለምሳሌ ፦ ዘርአ ያዕቆብ ) ጎን ወይም በላይ ስማቸው ይጠቀሳል [ 1 ] ። አጼ ዐምደ ጽዮን የአጼ ይኩኖ አምላክ የልጅ ልጅና የአጼ ወድም አራድ ልጅ እንደሆኑ ይታመናል [ 2 ] ፡ ፡ ይኩኖ አምላክ አዲሱን የሰሎሞን ስርወ መንግስት ቢመሰርቱም ፣ በልጅ ልጆቻቸው የነበረው ፉክክርና አዲስ ከሚስፋፋው የእስልምና ሃይማኖት የሚሰነዘረው ጥቃት ስርዓቱን ስጋት ላይ የጣለ ነበር ። አጼ አምደ ጽዮን ይህን ፉክክር በማስቆምና በዘመናት በማይደበዝዘው ጀግንነታቸው የኢትዮጵያን ድንበር ከሞላ ጎደል አሁን በሚታወቀው መልኩ በማስቀመጥ ፣ የአዲሱን ስርወ መንግስት መሰረት በማጽናት እንዲሁም በማረጋጋት ዝናቸው በጥንቱ አለም ክአፍሪቃ ቀንድ እስከ አውሮጳ የተንሰራፋ ነበር [ 3 ] ። ( 57 ) አንድ ቀን አለቃ ዘመድ ጥየቃ ውለው ሙቀቱ ድብን አድርጓቸው ድክም ብሏቸው ቤት ሲገቡ ባለቤታቸው ወይዘሮ ማዘንጊያ ወጥ እየሰሩ ይደርሳሉ ። አሁን ገብተው አረፍ እንዳሉ ባለቤታቸውን መጠባበቅ ጀመሩ የሚበላ ነገር እንዲያቀርቡላቸው ግና ወ / ሮ ማዘንጊያ እየደጋገሙ ወጡን በማማሰያ ሲቀምሱ የታዘቡ አለቃ « ማዘንጊያ እንግዲህ እራታችን እሱ ከሆነ ለእኔም መቋሚያዬን አቀብዪኝ » ብለው እርፍ የብርሃን ስብረት እምንለው የብርሃን ጨረር ካንድ ብርሃን አሳላፊ ወደ ሌላ አሳላፊ አካል ሲጓዝ የሚገጥመውን የመጉበጥ ሁናቴ የሚወክል ጽንስ ሃሳብ ነው ። ይህ የመጉበጥ ሁናቴ በስኔል ህግ እንዲህ ሲባል በሒሳብ ቋንቋ ይገለጻል ፦ ለምሳሌ ፣ ሁለት ሳንቲሞች ቢጎኑ ፣ ሁለቱም ሳንቲሞች አንድ ላይ " ገጽ " የመሆናቸው እድል እንዲህ ይሰላል [ 3 ] ለዚህ ምክንያቱ የአንዱ ገጽ መሆን የሌላውን ገጽ መሆን ተጽኖ አያደርግም ። ሁለቱ የተነጣጠሉ ኩነቶች ናቸው ። ያልተነጣጠሉና አንዱ ሌላው ላይ ጫና የሚያሳርፍ ከሆነ የሁለቱ ባንድ ላይ መከሰት የሚሰላው በምክንያታዊ እድል ነው ። ከታች እናየዋለን ። ፲ ፰ ፻ ፺ ፬ ዓ / ም ለመጀመሪያ ጊዜ የኖቤል ሽልማቶች ተሸለሙ ። 3ኛ ዘካን ማውጣት ። ወይም ምጽዋት የመስጠት ግዴታ ነው ። ምጽዋት መስጠት ማለት አንድ ሰው ከቀለቡ እና ከልብሱ ከተለያየ ወጭ ተርፎት 10 ሽ ብር ለአንድ አመት ያክል ካስቀመጠ 2 . 5 % ማለት 250 ብር ዘካ ( ምጽዋት የመስጠት ግዴኤታ አለበት ) ዘካ በትክክል ቢወጣ ኖሮ በአለም ላይ ደሃ የሚባል አይገንም ነበር ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 5 , 300 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 47 ° 08 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 09 ° 32 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። በ13ኛ ክፍለ ዘመን አካባቢ እንደ ተመሠረተ ይታሥባል ። አዋሽ ወንዝ በኢትዮጵያ ድንበር ውስጥ መንጭቶ ከኢትዮጵያ የማይወጣ የሀገሪቱ ዋና ወንዝ ነው ። ወንዙ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ፣ ኦሮሚያ ክልል ፣ በአማራ ክልል እና በደቡባዊ የአፋር ክልል ያልፋል ። ( 37 ) አለቃ ከሩቅ ቦታ ወደ አገራቸው ሲመለሱ ሽፍቶች ሊደርሱባቸው ሲል ያላቸውን ገንዘብ አገልግል ውስጥ ከተው ጠበቁዋቸው ። ለሽፍቶቹም ኑ እንብላ ወላሂ ጥሩ የዶሮ ወጥ ነው ቢሏቸው እኛ የእስላም ስጋ አንበላም ብለው ትተዋቸው ሔዱ ይባላል ። ታሊን ( Tallinn ) የኤስቶኒያ ዋና ከተማ ነው ። ከዚያ በአሦር ውስጥ የብሄራዊ ጦርነት ጊዜ ስለተከተለ እንዲሁም በኤላም የብሔራዊ ጦርነት ዘመን ተነሣ ። በመጨረሻ ግን አስናፈር በ648 ክ . በ . ኤላምን በሙሉ ሲያጠፋ እንኳን እርሻቸውን በጨው ዘራ ። መስከረም የወር ስም ሆኖ በጳጉሜ ወር እና በጥቅምት ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ መጀመርያው የወር ስም ነው ። የሰው ሰውነት ለመሳል የሰው ልጅ ሰውነት በርግጥ ምን አይነት ውድርና ምን አይነት የጡንቻ እና የአጽም አቀማመጥ እንዳለው መረዳት አስፈላጊ ነው ። እንዲሁ በዘፈቀደ መሳል ፣ ስዕሉ ዕውነትነት እንዳይኖረው ያደርጋል ። ይህ ከታች ያለው መመሪያ ይህን ችግር ለመፍታት ያገለግላል ። ( ስዕሉን ለማጉላት ይጫኑት ) እንግሊዝኛ ከሌሎቹ ልሣናት ለምሳሌ ከቻይንኛ ፥ ከህንዲ ፥ ከጃፓንኛ እና ከእስፓንኛ አንዳንድ አዲስ ቃላት ከመውሰድ አላቋረጠም ። ከተለያዩ አገሮች የነበሩት ሊቃውንት እርስ በርስ ለመነጋገር የቻሉ የጋራ ካወቁት ልሳናት ከሮማይስጥና ከግሪክ የጥናቶቻቸው ቃሎች በመምረጥ ነበር ። እነዚያ የተክኖሎጂ ቃሎች ደግሞ ወደ እንግሊዝኛ ገቡ ፤ ለምሳሌ ፣ photograph ( ፎቶግራፍ ) ከግሪክ photo - ፎቶ ( ብርሀን ) እና - graph ግራፍ ( ሰዕል ) ፤ ወይም telephone ( ተለፎን ) ስልክ ። ስለዚህ እንግሊዝኛ ከብዙ ቋንቋዎች ይሠራል ሊባል ይችላል ። ቋንቋው የሴማዊ ቋንቋዎች አባል እየሆነ በደቡብ ሴማዊ ቅርንጫፍ ውስጥ ይከተታል ። ደቡብ ሴማዊ በመባሉ ግዕዝ የሣባ ቋንቋ ቅርብ ዘመድ ነው ። ግዕዝ የተጻፈው በግዕዝ ፊደል አቡጊዳ ነው ። ይህም ፊደል ደግሞ ዛሬ ለአማርኛ ለትግርኛ ለሌሎችም ቋንቋዎች ይጠቀማል ። በመላውም የአፍሪቃ አህጉር ውስጥ የመጀመሪያውና ብቸኛ አፍሪቃዊ የራሱን ፊደላት የያዘ ቋንቋ ሲሆን ፣ በዓለምም ላይ ዋናና የስልጣኔ አራማጅ ከሚባሉት ቋንቋዎች አንዱ ነው ። በሌሎቹ ጥንታዊ ሎጎግራም ጽሕፈቶች ደግሞ እያንዳንዱ ምልክት ለቃል ወይም ለክፍለ - ቃል ሆኖ ይጻፍ ነበር ። ከነዚህም የትንሹ እስያ ሃይሮግሊፍ ፣ ኩነይፎርም ጽሕፈት ፣ የማያ ሃይሮግሊፍ አሉ ። በነበረው ዘረኛ አስተዳደሩ 6 ሚሊዮን የአውሮፓ አይሁዶችን እና የተለያዩ ሀገራት ህዝቦችን በገፍ አስጨርሷል ። በመጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን ውስጥ ' አሞራውያን ' በከነዓን ምድር የኖረ ሕዝብ ነው ። በኦሪት ዘፍጥረት 10 ፡ 16 መሠረት የከነዓን ካም ልጆች ናቸው ። በብዙ ጥቅሶች ' አሞራውያን ' እና ' ከነዓናውያን ' የሚሉት ስሞች የሚለዋወጡ ያሕል ናቸው ። ጋን ዪንግ ደግሞ ስለ ሮማ ንጉስ ስለ ኔርቫ መንግስት ስለ ሮማውያንም መልክና ስለ ንግድ ዕቃዎቻቸው እንዲህ ሲል መግለጫ ሰጥቷል ፦ አጋ በጊልጋመሽ ትውፊት ደግሞ ይጠቀሳል ፤ የጊልጋመሽ ከተማ ኡሩክን እንደ ከበበ ፣ ጊልጋመሽም እንዳሸነፈው ይላል ። [ 1 ] ከሦስተኛም ምንጭ የቱማል ጽሑፍ [ 2 ] ፣ ጊልጋመሽ ኒፑርን ከአጋ እንደ ያዘ መገመት ይቻላል ። እራሱን በየደረጃው የሚደግመው አበባ ጎመን ። ይህ በፍርክስክስ ጂዖሜትሪ ይገለጻል ( እንግሊዝኛ ) http : / / en . wikipedia . org / wiki / January _ 20 http : / / news . bbc . co . uk / onthisday / hi / dates / stories / november / 4 አዲስ የተመረጠውን የፈረንሳይ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሊዮን ብሎምን አነጋግረው ፈረንሳይ የሙሶሊኒ ፋሽሽት ኢጣልያ መንግሥት በኢትዮጵያ ላይ ያላትን ይዞታ መቼም ቢሆን እንደማያውቅ አረጋግጦላቸዋል ። ወዲያው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በስደት ወደብሪታንያ ሲመጡ አክሊሉም በዚያው በፓሪስ የኢትዮጵያ ጉዳይ ፈጻሚ ሆነው ሲያገለግሉ ቆዩ ። መስከረም ፲ ቀን ፲ ፱ ፻ ፷ ፯ ዓ / ም ለደርግ የምርመራ ኮሚሽን ‘ ዓለም በቃኝ ’ እስር ቤት ሆነው በላኩት የታሪክ ማስተወሻተው እንደነገሩን ፤ “ በ ፲ ፱ ፻ ፴ ዓ / ም የእንግሊዝ ንጉሥና ንግሥት በግብዣ ለጉብኝት ፓሪስ በመጡ ጊዜ ተሌሎች አምባሳደሮች ጋር እኔም ተጠርቼ ሄጄ ነበር ። በፕሮቶኮሉ ደንብ የኢትዮጵያና የጣልያን ጉዳይ ፈጻሚዎች አቀማመጣቸው ጎን ለጎን ስለነበር አጠገቡ በምሆንበት ጊዜያት ጣልያኑ በጣም ሲቆጣ እኔም ኃይለኛ ቃል ስለተናገርኩት ጠቡን ሁሉም ሰምተው የፕሮቶኮሉ ሹም በመካከላችን የሌላ አገር ጉዳይ ፈጻሚ አስቀመጠ ። ” [ 5 ] ይላሉ ሎሜ ( Lomé ) የቶጎ ዋና ከተማ ነው ። ዳንኤል አራፕ ሞይ የኬኒያ ፕሬዚዳንት የነበሩ ናቸው ። ኡራጓይ በደቡብ ምእራባዊ የደቡብ አሜሪካ ክፍል የምትገኝ ሀገር ናት ። 176215 ኪ . ሜ ካሬ የሚሸፍነው የሀገሪቱ የቆዳ ስፋት ለ3 . 3 ሚሊዮን ሕዝቦች መኖሪያ ነው ። ዋና ከተማዋ ሞንቴቪዴዮ ትባላለች ። የመንግስት መዋቅሯ ፕሬዝዳንታዊ ሪፓብሊክ የሚባለው ሲሆን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ጆሴ ሙጂካ ይባላሉ ። የመገበያያ ገንዘቧ የኡራጓይ ፔሶ ይባላል ። 6ኛ በቀዷ በቀደር ማመን ማለት ። ጥሩም ይሆን መጥፎ ነገር ተጽፎ እና ተወስኖ ያለፈ መሆኑን አምኖ በጸጋ መቀበል ማለት ነው ። አንድ ሰው ወደዚህ ምድር ከመምጣቱ በፊት በምድራዊ ህይወቱ ምን እንደሚያጋጥመው ተወስኖ ተጽፎ አልፏል ። ስለዚህ ያልተጻፈበትር አያገኘውም ያልተጻፈለትንም አያገኝም ። እሱ ግን እጣ ፈንታው ምን እንደሆነ ስለማያያውቅ ፈጣሪ ያዘዘውን ብቻ ትእዛዝ መፈጸም ነው ያለበት ። አላህ የምንፈልገውን እንድንሰራ ጫና ሳያደርግ ምርጫ ሰጥቶናል ። የኢስላም መሰረቶች በ 5 ይከፈላሉ ብለናል የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3 , 917 , 000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1 , 742 , 800 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 36 ° 50 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 03 ° 00 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። በመጀመርያው ( ግዕዝ ) ቅርጽ ( ሀ ) በልሳነ ግዕዝ እንደ ሌሎቹ ፊደላት የ « ኸ » አናባቢ ድምጽ ሆነው ነበር ፤ በአማርኛ ግን ድምጹ እንደ አራተኛው ( ራብዕ ) ቅርጽ ( ሃ ) አንድላይ ነው ። ይህ ስህተት እየታረመ ነው ። በአንዱ ወገን አቤቶ መሸሻ ሰይፉ እርስዎ ከመጡ በሸዋ የኔ ወገን ነውና የሚበዛው ከንጉሥ ምኒልክ ምንም የሚሰጉበት ነገር የለም ብሎ ልኮላቸዋል ። የአንድ ጎልማሳ ግሥላ ክብደት ከ35 እስከ 80 ኪ . ግ ሲደርስ በርዝመት ከ 90 ሴ . ሜ እስከ 1 , 60 ሜ . ና በአፍሪካ የሚገኛ ዘር እስከ 1 , 90 ሜ ይደርሳል ። ከመሬት እስከ ሆዱ ከ50 እስከ 70 ሴ . ሜ ቁመት ሲኖረው ጭራው ደግሞ እስከ 100 ሴ . ሜ ርዝማኔ ያሳያል ። ሴቲቱ ከወንዱ አነስ ትላለች ። በዱር ሲኖር እስከ 10 አመት እንደሚኖር ሲታወቅ በሰው ተይዘው ሲኖሩ እስከ 20 አመት እድሜ ያስመዘገቡ ግሥሎች አሉ ። ደግሞ አንደ የሚያስደንቀው ሥራ መሬቱን ወደ ውስጥ ቆፍረው አለቱ ሲወጣ ያንን ወቅረው የድንጋይ ምሰሶ ያደርጉታል ። ውስጥ ለውስጥ ጋሌሪ የደርብ መንገድ እያደረጉ ይሠሩታል ። በዚህ ውስጥ ከሺሕ ዓመት በፊት የሞተውን ሰው ሬሳ አጋድመውት ይገኛል ። ሳይለወጥ ልክ እንደ ተቀበረ ጊዜ ሆኖ ይታያል ። ይህንንም ሙሚስ ይሉታል ። 1992년 / 1992年 ( Cheon Gu Baek i Sib i Nyeon ) መርቆሪወስና ጊዮርጊስ በቀኝ ጌታ ጀምበሬ የሄሬሮ ጎሣ የሥፍራው መጀመርያ ኗሪዎች ሲሆኑ በቋንቋቸው ኦቾሞይዝ ተባለ ። ከዚያ የናማ ሕዝብ ቦታውን አይጋምስ አሉት ። የአሁኑ ከተማ በ1883 ዓ . ም . በጀርመኖች ተሠራ ። ሞሮኒ ( موروني ) ከ1954 ዓ . ም . ጀምሮ የኮሞሮስ ዋና ከተማ ነው ። ምኒልክ እና ዮሐንስ ከመጀመሪያው ጀምሮ ለንጉሠ ነገሥትነት ሥልጣን ተወዳዳሪዎች ሲሆኑ ጠባያቸው የተለያየ እና እርስ በርስ የማይተማመኑ ነበሩ ። ዓፄ ዮሐንስ ማቹን ንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስን ሊወጋ የመጣውን የእንግሊዝ ሠራዊት በመርዳት ከሸኚ እና ስንቅ ጋር በግዛታቸው እንዲያልፍ በማድረጋቸው ወሮታውን ከድሉ በኋላ በዘመናዊ መሣሪያ ፤ መድፍ እና ጥይት አበልጽጓቸው ሲሄድ በጊዜው ከነበሩት መሪዎች ሁሉ የላቀ ኃይል ለማግኘትና ያስከተለውንም የንጉሠ ነገሥትነት ዘውድ እጃቸው ለማስገባት አመቸላቸው ። መስ - አኔ - ፓዳ ለማሪ ንጉሥ ( በሶርያ ) ስጦታ እንደ ላከ ከሥነ ቅርስ ይታወቃል ፤ አንድ ዶቃ እዚያ ተገኝቶ በጽሕፈቱ መስ - አኔ - ፓዳ የመስካላምዱግ ልጅ ይባላል ። እንዲሁም በኡር በንጉሣዊ መቅብሮች የመስ - አኔፓዳና ቀዳሚዎቹ የመስካላምዱግ ፣ የአካላምዱግና የንግሥት ፑአቢ ስሞች ሁሉ ተመዘገቡ ። በመጀመርያ የዚህ ምልክት ምክንያት ተፈናጣሪ ተናባቢ ድምጽ ለማመልከት ሲሆን ዛሬ ግን ምንም ተናባቢ ሳይኖር አናባቢ ብቻ ሊያመለከት ይችላል ። ( በዘመናዊ ዕብራይስጥም " አሌፍ " እንዲህ ይጠቅማል ። ) በዚህ ጥቅም በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ ከዐይን ( ዐ ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል ። የመሬት ጥናት ወይም ጂዮሎጂ ( ከግሪክ γη - ጌ ፣ ምድር እና λογος ሎጎስ ፣ ቃል ፥ ጥናት ) ስሙ እንደሚያመለክተው የመሬትን አሠራር ፣ ተፈጥሯዊ ሁኔታዎችን እና ታሪክ ያጠናል ። ይህ ጥናት የመሬትን ውስጣዊ አሰራር አንድንገነዘብ በጣም ከፍተኛ አስተዋጾ ያደርጋል ። ይህ ሙያ የተፈጥሮ ሐብቶችም የሚገኙበትን ቦታ እንድናውቅ ይረዳናል ። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል « ሃእ » ተብሎ በ « አብጃድ » ተራ 5ኛ ነው ። በግሪክ አምስተኛው ፊደል « ኧፕሲሎን » ይባላል ። በነዚህ ቋንቋዎች አጠራሩ « ህ » ( ተናባቢ ) ሲሆን በግሪክ ግን አናባቢ ( « ኧ » ) ሆኗል ። ደሴ ለመስፋፋት ሰፊ እድል ያለዉ አይመስልም ምክንያቱም ዙሪያዉ በተራራ የተከበበ በመሆኑ እና መሬቱ ዉሃ የሚበዛበት ( ረግራጋማ ) ስለሆነ ነው ። ከዚህም አንጻር በጣም ብዙ ህዝብ እንደሚኖርበት ይታወቃል ። ይህን ሁሉ ገድልና ትሩፋት እየፈጸሙ ዕረፍታቸውም በደረሰ ጊዜ ደቀመዝሙሮቻቸውን « ልጆቼ ሆይ ሁሉም መነኮስ መንግሥተ ሰማይ ይገባል ማለት አይደለም ፤ ዓለምን በሚገባ የናቀ ብቻ ይገባል እንጂ መጀመሪያ የእግዚአብሔርን ጽድቁን ብቻ ፈልጉ ፤ ጾምና ጸሎትን አዘውትሩ ፤ እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ ፤ ትእዛዛቱንም አጥብቃችሁ ጠብቁ እያሉ ይመክሯቸው ነበር . . . » በኋላም « ለዓለም ጨው ለራሴ አልጫ ሆንኩ ፤ ለዓለም ብርሃን ለራሴ ጨለማ ሆንኩ ፣ ከእውነተኛው ዳኛ ከጌታዬ ፊት ስቆም ምን እመልሳለሁ ? » እያሉ በፍጹም ትህትና እና በልዩ መንፈሳዊ ተመስጦ ይጸልዩ ነበር ፡ ፡ ( 12 ) አለቃ ድንግላዊ መነኩሴ ነበሩ ። በእነ አለቃ ዘመን ወይዛዝርት መነኩሴዎችን ካሳቱ ለነሱ ወይ ለቤተሰቦቻቸው የግብር ምህረት ይደረግላቸዋል አሉ ። እንደጀግናም ይወደሳሉ ። ሰለዚህ መነኩሴን ለማሳት እና ለመገናኘት የማይደረግ ጥረት የማይፈነቀል ድንጋይ የማይቧጠጥ ዳገት የለም ። እንደሚታወቀው የታቦት ንግስ ቀን ድግስ በየቦታው ይኖራል ። ካህናትም ይጠራሉ ይባርካሉ ይበላሉ ይጠጣሉ ። አንድ ቅዳሜ ቀን በዋለ ንግስ እለት የእነአለቃም የካህናት ቡድን ከቀትር በኋላ ወደእነማዘንጊያ ቤት ተጉዞ ሲበሉ ሲጠጡ ሲጫወቱ ውለው አመሻሹ ላይ ድንግላዊው መነኩሴ ገብረ ሃና መጠጥ አዳክሟቸው ኖሮ ካህናት ጓደኞቻቸው እና የማዘንጊያሽ ቤተሰብ ይስማሙና አለቃ እዚያው እንዲያድሩ ትተዋቸው ይሄዳሉ ። አለቃም አደሩ ። አዳራቸው ግን የወትሮው አልነበረም ። ከማዘንጊያ ጋር ነበር ። ማዘንጊያም እንደጎጃሞች አምባው ተሰበረ እንደነጅበላ ይፈር የነበረ አሉዋ ። መነኩሴው ድንግልናቸውን አፈረሱ ። በማግስቱ አለቃ አዝነው ወደ ሚያገለግሉበት ቤተ ክርስቲያን ሄደው የደረሰባቸውን ተናገሩ ። ካህናቱም ምን ሲደረግ አሉ ። አለቃም የእናንተስ ስራ ተገቢ ነው ጓደኛ ጥሎ መሄድ አሉ ። አለቃና ማዘንጊያም ተጋቡ ። በ1500 ዓ . ም . ደግሞ ኢትዮጵያ ከአዳል ጋር ስትታገል ማቴዎስ የተባለ አንድ አርሜናዊ ወደ ፖርቱጋል ተልኮ የፖርቱጋል ንጉሥ እርዳታ ለመነ ። ስለዚህ በ1512 ዓ . ም . የፖርቱጋል ሚሲዮን በኢትዮጵያ ደረሰ ። በሚከተለው ክፍለ ዘመን ከፖርቱጋል ኢየሱሳውያን የተባሉ ሚሲዮኖች ቤተ መንግሥቱን ወደ ሮማ ካቶሊክ ሃይማኖት ለማዞር ብዙ ጣሩ ። በመጨረሻ በ1617 ዓ . ም . ንጉሥ ሱስንዮስ ወደ ሮማ ካቶሊክ እምነት ተቀየሩ ። ዳሩ ግን የሮማ ሃይማኖት በተዋህዶ ፈንታ ይፋዊ መሆኑን ሕዝቡ በጣም አልወደደምና በ1625 ሱስንዮስ ዘውዳቸውን ለልጃቸው ለፋሲለደስ እንዲሰጡ ተደረጉ ። ፋሲለደስ ወዲያው አገሩን ወደ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መለሱ ። ከዚህ በላይ በ1626 ፋሲለደስ ኢየሱሳውያን አገሩን ለቅቀው እንዲሄዱ አዘዙ ። በ1658 ዓ . ም . መጻሕፍታቸውን ደግሞ አስቃጠሉ ። የቡሩንዲ የቀድሞ ቅኝ ገዥ የነበረችው አለማኛ በአንደኛው የዓለም ጦርነት ስትሸነፍ በዚያን ጊዜ የጀርመን ምሥራቅ አፍሪቃ ( አሁን ቡሩንዲ እና ርዋንዳ ) የሚባለውን ግዛት ጥቅምት ፲ ቀን ፲ ፱ ፻ ፲ ፯ ዓ / ም ለቤልጅግ መንግሥት አስረከበች ። ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ጀግና ሆነው ቢታዩም ፣ የ1973 እ . ኤ . አ . ዓለምአቀፍ የነዳጅ ቀውስ ፣ የምግብ ዕጥረትና የድንበር ጦርነቶች ተቃውሞ አስነሱ ። ከዚያም በ1974 እ . ኤ . አ . በሶቪየት ሕብረት የተደገፈውና በመንግስቱ ኃይለ ማርያም የተመራው ደርግ ዓፄ ኀይለ ሥላሴን ከስልጣን አስወረደ ። ሜድትራኒያን ባሕር አብዛኛው ክፍሉ በአፍሪካ ፣ አውሮፓ እና እስያ የተከበበ ባሕር ነው ። 2 . 5 ሚሊዮን ካሬ ኪ . ሜ . ይሸፍናል ። የሶማሌ ክልል ( ክልል 5 ) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው ። ዋና ከተማው ጅጅጋ ነው ። 279 , 252 ካሬ ኪ . ሜ . ቦታ ሲሸፍን በ1991 የሕዝብ ብዛቱ 3 , 602 , 000 ነበር ። ክልሉ በጣም ብዙ የሶማሌ ብሔረሰቦች ይገኙበታል ። በ1970ዎቹ እ . ኤ . አ . ሶማሊያ ቦታውን በወውረር ከኢትዮጵያ ጋር ጦርነት አስነስታ ነበር ። ከነዚህም ዋነኛው የኦጋዴን ጦርነት ነው ። ሄኖክ መጀመርያ ቃሎች በጽሕፈት በግዕዝ የጻፈ እንደ ነበር ስለሚባል ፣ ይህ ቃል በማንኛውም የሰው ልጅ ቋንቋ ከሁሉ አስቀድሞ የተጻፈ መሆኑ በብዙዎች የኢትዮጵያ ሊቃውንት ይታመናል ። http : / / www . guardian . co . uk / news / 1999 / oct / 15 / guardianobituaries በዚሁ ዘመን ፣ የኢሳቅ ባሮ ተማሪ የነበረው እንግሊዛዊው ኢሳቅ ኒውተን የማባዛት ደምብ ፣ የሰንሰለት ደምብ ፣ ከፍተኛ ለውጥ ፣ የቴይለር ዝርዝር እና የፍትሃት ፈንክሽን የተሰኙትን የካልኩለስ ጽንሰ ሃሳቦችን ለሰው ልጅ አበረከተ ። ኒውተን እራሱ ያገኛቼውን የካልኩለስ ዘዴወች በመጠቀም የፈለኮችን ምህዋር ፣ የሚሽከረከርን ፈሳሽ ቅርጽ ፣ የመሬትን ቅርጽ ( ትክክለኛ ድብልብል እንዳልሆነች ) ፣ በክብ ውስጥ የሚንቀሳቀስ እቃን ባህርይ እና የመሳሰሉትን ድንቅ ነገሮች ያለምንም ስህተት ሊያሳይ እና ሊተነብይ ቻለ ። እሑድ የሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ሲሆን በቅዳሜ እና በሰኞ መካከል ይገኛል ። ሰኞ የሳምንቱ መጀመሪያ ቀን በሆነባቸው አገሮች ግን እሑድ የመጨረሻ ቀን ነው ። http : / / www . nyererecenter . org / cms / julius - k - nyerere በአካባቢው ያሉ ግኝቶች ሴኔጋል ከጥንት ጀምሮ የሚኖርበት እንደነበረ ያሳያሉ ። እስልምና የአካባቢው ዋና ሀይማኖት ሲሆን ወደ ሴኔጋል የተዋወቀውም በ11ኛው መቶ ክፍለ - ዘመን እንደሆነ ይታመናል ። በ13ኛውና 14ኛው መቶ ክፍለ - ዘመን የማንዲንጎ ግዛት በአካባቢው ላይ ተጽኖ ያደርግ ነበር ። በዚሁም ጊዜ ነው የጆሎፍ ግዛት የተመሠረተው ። በ15ኛው ክፍለ - ዘመን ፖርቱጋል ፣ ኔዘርላንድስ እና ኢንግላንድ በአካባቢው ለመነገድ ይወዳደሩ ነበር ። በ1677 እ . ኤ . አ . ፈረንሣይ ጎሪ የሚባለውን ዋና የባሪያ ንግድ ደሴት ተቆጣጠረች ። ከዛም በ1850ዎቹ እ . ኤ . አ . ፈረንሣይ ቁጥጥሩዋን ወደ መላው ሴኔጋል ማስፋፋት ጀመረች ። ጥር ፭ ቀን ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻ ፳ ፭ ኛው ዕለት ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪ ፻ ፵ ፩ ዕለታት ሲቀሩ ፤ በዘመነ ማቴዎስ ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪ ፻ ፵ ዕለታት ይቀራሉ ። በ ፲ ፱ ፻ ፵ ፫ ዓ . ም . በሰሜናዊ ምሥራቅ አሜሪካ በሰዐት መቶ ስድሳ ኪሎሜትር ፍጥነት ያለው ንፋስ ያስከተለው የበረዶ ነበልባል የሦስት መቶ ሃያ ሦስት ሰዎች የሞት ምክንያት ሆኗል ። ፲ ፯ ፻ ፯ ዓ / ም በአውሮፓ ንጉዛት በረዥምነት አንደኛው ንጉሥ ሉዊ ፲ ፬ ኛ ለ ፸ ፪ ዓመታት በፈረንሳይ ዙፋን ላይ ከተቀመጡ በኋላ በዛሬው ዕለት አረፉ ። መንግሥታችንም ይህን ጥረት ወደ መልካም ግብ ለማድረስ የዓለም መንግሥታትን አንድነትና ኅብረት የሚያስፈልግ መሆኑን በጥብቅ ያምንበታል ። በኢትዮጵያኖች አይን ቴዎድሮስ የዘመናዊ ስልጣኔን በር ከፋች ሲሆኑ [ 104 ] " እንደገና አንድ የሆነችና ጠንካራ ኢትዮጵያም " ምልክት ናቸው ። [ 102 ] የአገሪቱን ፖለቲካዊና ሃይማኖታዊ አንድነት ለመመለስ ታላቁ ምኖታቸው ነበር ፣ ያገሪቱን ጥንታዊ ድንበርም ለማስመለስ እንዲሁ 60 ። ምንም እንኳ በጊዜያቸው ብዙወች ባይረዷቸውም አገራቸውን ለማሰልጠንም ከፍተኛ ርብርብ አድርገዋል60 ። በፖውል ሄንዝ አስተሳሰብ ንጉሱ ለአንድ ክፍለ ዘመን ሲበሰብስ የነበረውን መንግስት በመቅጨት ተራማጅነትን ፣ አንድነትንና ስልጣኔን አስተዋውቀዋል ፣ ስለሆነም የመጀመሪያው ዘመናዊና ማዕከላዊ መሪ ነበሩ ። [ 106 ] የብሄራዊ አንድነት መፍጠርን ሂደት ንጉሱ ዙፋን ላይ ከወጡ ጀምሮ አካሂደዋል [ 107 ] ። በሞቱ ጊዜ ብዙውን ህዝብ ከእንቅልፍ በመቀስቀሳቸው [ 106 ] ፣ የርሳቸው ተከታዮች ንጉሱ የጀመሩትን ስራ ሊያስፈጽሙ ችለዋል ። እንደ ታሪክ አጥኝው ሃሮልድ ማርከስአስተያየት የዳግማዊ አጼ ምንሊክ ግዛት በቴዎድሮስ የተጠነሰሰውና በአጼ ዮሓንስ የታደሰውን የማዕከላዊ ግዛትን ሃሳብ ድል ያበሰረ ነበር ። [ 108 ] በመጨርሻም ሌላው አጼ ቴዎድሮስ በኢትዮጵያውያን ዘንድ የሚታወሱበት ምክንያት በ " ከፍተኛ ጀብዱዋቸው " ና ከርሳቸው በላይ ከፍ ባሉ ሰራዊቶች ላይ በተቀዳጇቸው አስገራሚ ድሎች ምክንያት ነበር [ 109 ] ። በኢትዮጵያ ታሪክ ፣ በተደጋጋሚ እንደሚታየው ፣ የህጻናት ስልጣን ላይ መውጣት አገሪቱን ከጥንት ጀምሮ ለውድቀት የዳረገ ነበር ። የዳግማዊ አጼ ኢያሱና የልጁ የኢዮዋስ በህጻንነታቸው መንገስ ከዚሁ እውነታ የተለየ አልነበረም ። አጼ በካፋ ሲሞት ልጁ ኢያሱ መንገሱ ህጋዊ ቢሆንም ህጻን ስለነበር ሃይል ለማግኘት የግዴታ ከሌላ ቦታ የፖለቲካ መሰረት ማግኘት ነበረበት ። ስለሆነም እናቱ እቴጌ ምንትዋብ የምትተማመንባቸው የቋራ ዘመዶቿን በቤተ መንግስት ሾመች ። ለምሳሌ ፡ ወንድሟ ወልደ ልዑልን በራስ ማዕረግ ። በዚህ ስራዋ ቀደምት በጎንደር ከትማ ስልጣን የነበራቸው ባላባቶች በጣም ጠሏት ። ስለሆነም ከ1735 - 1736 እርሷንና ልጇን ከስልጣን ለማስወገድ ባላባቱ ሞከርው አመጹ ስለከሸፈ ይብሱኑ የቋራ ዘመዶቿን በከፍተኛ ስልጣንና በሰራዊቱ ላይ ሾመች [ 23 ] ። ስልጣኗ እንዳይናጋ ፣ የባላባቱን ኃይል በየጁወች ሃይል ለማጣፋት በማሰብ [ 24 ] ልጇ አጼ ኢያሱን ለየጁ ባላባት ልጅ የሆነችውን ውቢት ( ክርስትና ከተነሳች በኋላ ወለተ ቤርሳቤሕ ) ዳረች [ 25 ] ። ሆኖም ግን ንጉሱ ክርስቲያን ያልሆነች የየጁ ሴት አገባ ተብሎ ይታማ ስለነበር ጋብቻው በከተማው እርሱን ያስጠላና ድብቅ እንጂ በግልጽ የሚካሄድ አለነበረም ። በመካከሉ ቤርሳቤሕ ቀስ በቀስ የየጁ ዘመዶቿን ልክ ምንትዋብ የቋራ ዘመዶቿን በቤተመንግስት እንደሰገሰገች ታደርግ ነበር ። በዚህ ሁኔታ በየጁዎችና በቋራዎች የለሆሳስ ፉክክር ተጀመረ ። ዳግማዊ አጼ ኢያሱ በ1755 ሲሞትና ከቤርሳቤሕ የወለደው ልጁ እዮዋስ ሲነግስ ምንትዋብ መልሳ እንደራሴነቷን አጸናች ። የኦሮሚያ ክልል ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው ። 353 , 632 ካሬ ኪ . ሜ . ሲሸፍን በ2002 እ . ኤ . አ . የሕዝብ ብዛቱ ወደ 24 ሚሊዮን ይገመታል ። ክልሉ ከኢትዮጵያ በስፋትም በሕዝብ ብዛትም ትልቅነት አንደኛ ነው ። ዋና ከተማውና የአስተዳደሩ ርዕስ አዲስ አበባ ነው ። ፲ ፱ ፻ ፹ ፪ ዓ / ም ኢራቅ ጎረቤቷን ኩዌትን በመውረር የኢራቅ አካል አደርገች ። ይኼም ድርጊት የመጀመሪያውን የባህረ ሰላጤ ጦርነት የጫረው ድርጊት ነው ። . . . ፲ ፱ ፻ ፵ ፮ ዓ . ም . የመጀመሪያው የሳውዲ አሬቢያ ንጉሥ አብዱላዚዝ አል ሳውድ እነሆ መንገድህን የሚጠርግ መልእከተኛዬን በፊትህ እልካለሁ የጌታን መንገድ አዘጋጅ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ » ተብሎ በኢሳይያስ እንደ ተነገረ የነቢዩ ዘካርያስ ልጅ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ በዘመነ ብሉይ መጨረሻና በዘመነ ሐዲስ መጀመሪያ ላይ ተነሥቶ « መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ » እያለ ስለ ክርስቶስ አዳኝነት እየመሰከረ በምድረ በዳ የንስሐን ጥምቀት እያጠመቀ ለኃጢአት ሥርየት እየሰበከ መጣ ብሎ በዘመነ ወንጌል የመጀመሪያ ምዕራፍ ገልጾታል ፡ ፡ ደቡብ ወሎ ዞን በአማራ ክልል ከሚገኙት 10 ዞኖች አንዱ ነው ። የዞኑ ርዕሰ መስተዳደር በደሴ ከተማ ይገኛል ። ዞኑን በሰሜን ሰሜን ወሎ ፣ በሰሜን ምዕራብ ደቡብ ጎንደር ፣ በምዕራብ ምዕራብ ጎጃም እንዲሁም በደቡብ ሰሜን ሸዋ እና ኦሮሚያ ክልል ያዋስኑታል ። ሥርዓተ ንግሡ የዘመነ መሳፍንት መቃብር በመሆን የዘመናዊ ኢትዮጵያን ታሪክ " ሀ " በማለት ጀመረ ። ዓፄ ኃይለ ስላሴ እስከ ፈጸሙት ድረስ ኢትዮጵያን አንድ የማድረግ ሥራም በዚሁ ወቅት ተጀመረ ። ዓፄ ቴዎድሮስ ሰሜናዊ ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አንድ ለማድረግ የሞከሩት ፣ አጠቃላይ በታሪክ የሚታወቀውን የኢትዮጵያ ክፍል ነበር - ለዚህም ዋቢ ወደ ወሎና ወደ ሸዋ ያደረጓቸው ዘመቻወች ይጠቀሳሉ ። « የማርቱ አገር » ከሁሉ ጥንታዊ በሆኑት ሱመራዊ ምንጮች ለምሳሌ በኤንመርካርና የአራታ ንጉሥ ወይም በኤብላ ጽላቶች ይጠቀሳል ። ለአካድ ነገሥታት ደግሞ ' ማርቱ ' በአካድ ዙሪያ ከነበሩት ' አራት ሩቦች ' አንዱ ሲሆን ሌሎቹ 3 ሱባርቱ ፣ ሱመርና ኤላም ነበሩ ። ይህ ስያሜ ወደ ምዕራብ የሆኑት አገራት ሶርያና ከነዓን ይጠቀልል ነበር ። የአካድ ንጉሥ ናራም - ሲን ስሜን ሶርያን ክ . በ . 2250 ገደማ ወርሮ ዘመተባቸው ፤ ልጁም ሻር - ካሊ - ሻሪ እንዲህ አደረገ ። 100 , 000 , 000 / 억 ( Eok ) / 일억 ( Il Eok ) መኔ ሰዎች ( ከመንዴ ወታደሮች የመጡ ) አካባቢውን ከተቆጣጠሩ በኋላ ቫይ የሚባል የማሊ ግዛት ከፈረሰ በኋላ ለመሰደድ የተገደደ ብሔር ወደ ግራንድ ኬፕ ማውንት ( Grand Cape Mount ) የሚባለው ሥፍራ ፈለሱ ። የክሩ ብሔር የቫይን ፍልሰት ተቃወሙ ። ከመኔ ብሔር ጋር አንድ ላይ በመሆንም የቫይ ብሔርን ከግራንድ ኬፕ ማውንት አልፈው እንዳይስፋፉ አገዱ ። ደንበኞች የተለያየ ነገር ከአገልጋዩ ሊቀበሉ ይችላሉ ። ለምሳሌ ፤ እርስዎ ይህንን ድረ ገጽ ሲመለከቱ የቻሉት አገልጋዩን ድረ ገጹን እንዲልክልዎ በመጠየቅዎ ነው ። በመሆኑም ይሄ አገልጋይ « ድረ ገጽ አገልጋይ » ( web server ) ይባላል ። ሌላ አገልጋይ ደሞ መልአክት ( email ) ሊያቀብል ይችላል ። ስለዚህም « መልአክት አገልጋይ » ይባላል ። ምህንድስና ማለት የሳይንስ እና የሂሳብ መርሆችን በመከተል እንዲሁም የማስተዋል እና የምርምር ችሎታን በመጠቀም በተመጣጣኝ ወጪ ለሰው ልጆች ጥቅም ሊውሉ የሚችሉ ግንባታዎችን መቀየስ ፣ ተቋማትን መስራት ፣ የመገልገያ ቁሳቁሶችን መፍጠር እና ይተለያዪ የቴክኒክ ችግሮችን መፍትሔ ማግኘትን ያጠቃልላል ። ይህንን አይነት ስራ የሚሰራ ሰው ' መሐንዲስ ' ተብሎ ይጠራል ። የምህንድስና ስራ የተለያዩ ዘርፎች ያሉት ሲሆን በተለምዶ ከሚታወቁት ዘርፎች ውስጥ ሲቭል ፣ መካኒካል ፣ ኤሌክትሪካል እና ኬሚካል ይጠቀሳሉ ። የተክኖሎጂ ማደግ ተከትሎ በአሁኑ ወቅት የምህንድሲና ዘርፎች ሰፋ ያሉ ናቸው ። አዲሶቹ የምህንድስና የትኩረት ዘርፎች ሁሉን አቀፍ ( መልታይ ዲሲፕለናሪ ) እና ውሱን በሆነ የተግባር አቅጣጫ ( ስፐሲፊክ አፕልኬሽን ) ላይ የተመሰረቱ ናቸው ። « ሂስቶሪያይ » ( ታሪኮች ) በሚባል ጽሑፍ ( 472 ዓክልበ . ገደማ ) ሄሮዶቶስ ስለ « ኢትዮጵያ » ጥንታዊ መረጃ አቅርቧል ። በሄሮዶቱስ አስተያየት ኢትዮጵያ ከኤለፋንቲን ደሴት ( የአሁኑ አስዋን ) ጀምሮ ከግብጽ ወደ ደቡብ የሚገኘው አገር ሁሉ ነው ። በወርቅ ፣ የዝሆን ጥርስና ዞጲ እንጨት ሀብታም አገር ነው ። አንድ ዋና ከተማ በሜሮዌ አላቸው ፤ እዚያ አማልክታቸው ዜውስ እና ዲዮናስዮስ ብቻ ናቸው ይላል ። በፈርዖን 1 ፕሳምቲክ ዘመን ( 650 ዓክልበ . ገደማ ) ብዙ የግብጽ ወታደሮች አገራቸውን ከደው በኢትዮጵያውያን መካከል እንደ ሰፈሩ ይላል ። ከግብጽ 330 ፈርዖኖች ፣ 18ቱ ኢትዮጵያውያን ( ማለት የኩሽ ፈርዖኖች ) ነበሩ ብሎ ጻፈ ። ግዝረት ከሚፈጽሙት አገሮች አንድ መሆናቸውን ይመስክራል ። ፲ ፱ ፻ ፴ ዓ / ም የፋሺስት ኢጣልያ መንግሥት ኢትዮጵያ አገራችንን በግፍ ከወረረች በኋላ የተሰነዘረባትን ነቀፋ እና የንግድ እገዳ ምክንያት በማድረግ ከየዓለም መንግሥታት ማኅበር አባልነት ወጣች ። ከነጻነት [ [ ታኅሣሥ ፳ ፪ ] ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፪ ዓ / ም ጀምሮ ለሀያ ሁለት ዓመታት እስከ ኅዳር ፳ ፩ ቀን ፲ ፱ ፻ ፹ ፪ ዓ / ም አገራቸውን ካሜሩንን በፕሬዚደንትነት የመሩት አማዱ ባባቱራ አሂጆ ነበሩ ። አርክቲክ ውቅያኖስ ( እንግሊዝኛ : Arctic Ocean ) በምድራችን ከሚገኙ ፭ ዋና ዋና ውቅያኖሶች በስፋቱ የመጨረሻው ትንሽ ውቅያኖስ ነው [ 1 ] ። በምድራችን የሰሜን ጫፍ አርክቲክ አካባቢ የሚገኘው ይህ የውሃ አካል የመጨረሻው የሰሜን አቅጣጫ ጫፍ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል ። ቤት በአቡጊዳ ተራ ሁለተኛው ፊደል ነው ። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያና በዓረብኛ ፊደሎች ሁለተኛው ፊደል " ቤት " ይባላል ። በግሪክም ሁለተኛው ፊደል " ቤታ " ይባላል ። ፲ ፱ ፻ ፲ ፩ ዓ / ም የሩሲያው ተወላጅና የሥነ ጽሑፍ ሰው አሌክሳንደር ሶልዤኒትሲን በዛሬው ዕለት በኪስሎቮድስክ ተወለደ ። ሶልዤኒትሲን በስታሊን ዘመን አድሀሪ በመባል ተወንጅሎ በሳይቤሪያ ግዛት ውስጥ በእሥራትና በግዞት በነበረበት ወቅት የጻፈው “ የጉላግ አርቺፒላጎ ” በተባለው ድርሰቱ በዓለም ታዋቂነትን ያተረፈ ጸሐፊ ነበር ። ትክክለኛው አማርኛ አንዳንዴ « የቋንቋ ንጉሥ » ወይም ደግሞ « ልሳነ ንጉሥ » በመሰየም ታወቋል ። የግንቡ ሰሪዎች በአንዳንድ አይሁዳዊ ምንጭ ደግሞ « የመነጣጠል ትውልድ » ይባላሉ ። እነሱ ፦ « እግዚአብሔር ላየኛውን አለም ለራሱ ለመምረጥ ታቸኛውንም ለኛ ለመልቀቅ መብት የለውም ፣ ስለዚህ ግንብ እንስራ ፣ በጫፉም ሰይፍ የያዘ ጣኦት ይኑር ፤ ከእግዚአብሔር ጋራ መዋጋት የምናስብ እንዲታይ » እንዳሉ ሚድራሽ ደግሞ ይጽፋል ።   ፓራጓይ   ፖርቱጋል   ፖላንድ ሰሜን አሜሪካ በአለም ካርታ ላይ ወደ ምእራብ በኩል የሚገኝ አህጉር ነው ። ምሳሌ ፡ ለመኖር ፥ ሰው ፥ መብላት አለበት ። የዘይ መነሻ ከቅድመ - ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል ። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የመኮትኮቻ ስዕል መስለ ። ለዚህም ምናልባት ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ " መር " ነበር ። ዓጼ ይግባ ጽዮን በዘውድ ስማቸው ቀዳማዊ ሰለሞን ከ1285 - 1294 ( እ . ኤ . አ ) ሲነግሱ ከአባታቸው ይኩኖ አምላክ ጋር ከንግስናቸው በፊት አገሪቱን አብረው አስተዳድረዋል ። እንደ ዕፅዋት ሁሉ ሰው በመስከረም ላይ በተስፋ ስሜት ይለመልማል ። ከቅዱስ ዮሐንስ ዋዜማ ጀምሮ በየቤቱ ጨፌና ቄጠማ ይጐዘጐዛል ። አበባ በሥርዓት እየተዘጋጀ በየቦታው ይቀመጣል ። በተለይም ልጆች አዳዲስ ልብሳቸውን ለብሰው በደስታ ይፈነድቃሉ ። በአመሻሽ ላይ ችቦ አቀጣጥለው " እዮሐ አበባዬ መስከረም ጠባዬ ፣ እዮሐ የበርበሬ ውኃ ፣ በሸዋ በጐንደር በትግራይ በሐረር . . . ያላችሁ እንዴት ከረማችሁ ፣ እንኳን ከዘመን ዘመን አሸጋገራችሁ ። እንጉርጉሮ ገባሽ በያመቱ ያምጣሽ . . " እያሉ ወጣት ወንዶችና ልጃገረዶች ( በተለይ በገጠር ) ሲዘፍኑና ሲጨፍሩ ያድራሉ ። ከነዚህ እስረኞች መሃል የነበሩት ብርጋዴር ጄነራል መኮንን ደነቀ በ2000 እ . ኤ . አ . 4 , 917 ሰዎች ፣ 1 , 626 ቤቶች እና 1 , 195 ቤተሰቦች በከተማው ይገኛሉ ። የሕዝብ ስርጭት 122 . 9 በ1 ካሬ ኪ . ሜ . ነው ። ወሬ በውይይት ገጥ ሲጨምሩ ፣ እባክዎ ~ ~ ~ በማድረግ በፊርማ ብቻ ወይም ~ ~ ~ ~ በማድረግ በፊርማና በጊዜ ይፈርሙት ። አንድ ጽሑፍን ከሌላው ለመለየት ካስፈለገ G ስር ፒተር አለክሳንደር ኡስቲኖቭ ( ከሚያዚያ 1921 - መጋቢት 28 ቀን ፣ 2004 እ . ኤ . አ . ) የነበረ የእንግሊዝ ተዋናይ ፣ ጸሃፊና ተውኔት ደራሲ ነበር ። በተለይ ደግሞ ፊልም ሰሪ ፣ ቲያትር አዘጋጅ እና ኦፔራ መሪ ፣ ፊልም አዘጋጅ ፣ መድረክ ተላሚ ፣ ፊልም ደራሲ ፣ ቀልደኛ ፣ ኮሜዲያን ፣ ጋዜጣ አዘጋጅ ፣ መጽሔት አዘጋጅ ፣ ራዲዮ አስተላላፊና ቴሌቪዥን አቅራቢ ነበር ። ይህ የፍርድ ቀን የትንሳኤ ቀን ማለት ሲሆን ልክ ከ እንቅልፋችን እንደምንነሳው ሁሉ ሁሉም ሰው ከመቃብሩ እየተነሳ ወደ ፍርዱ ቀን ሜዳ የሚሰበሰብበት ቀን መኖሩን ማመን ። ከልጅ ኢያሱ ቀጥለው ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ወለቱ ለምኒልክ ተብለው የነገሡት ልጃቸው ወይዘሮ ዘውዲቱ የሚከተለውን ሙሾ አወረዱ ፡ ፡ ሙሾውም በ ‹ ‹ ዐፄ ምኒልክና የኢትዮጵያ አንድነት › › መጽሐፍ ላይ እንዲህ ተከትቧል ከሸዋ ተነስተው ከ ፭ ፻ አርበኞች ጋር በ እንግሊዙ ' ቢምባሺ ጋይ ካምቤል ' መሪነት በመጀመሪያ ደሴ ላይ የ ' ዱካ ዳዎስታ ' ን ጦር ድል ካደረጉ በኋላ ጉዟችውን ወደ ጎንደር በመቀጠል በ ፯ ሺ የ ' ዳግላስ ፎርስ ' ጋር ተቀላቀለው አስከ ጎንደር ድረስ የነበሩትን ታላላቅ የጠላት የጦር ምሽጎች በተለይም ቁልቋል በር እና ፍርቃ በር የተባሉትን ምሽጎች ከነ ፊታውራሪ ከበደ ካሳ እና ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን አርበኞች ጋር በመተባበር ደመሰሱ ። አጼ ቴዎድሮስ ያቀዱት እና ለመተግብረ የፈለጉት አገር በተግባር መስራት አልቻለም ። [ 70 ] ንጉሱ የሃገራቸውን ህዝብ ምንጊዜም ላለመበደል ቢፈልጉም የፖለቲካውንና የፍትሃዊ ስርዓቱን ቅጥ ለማስተካከል አይነተኛ አማራጭ የወታደራዊ ሃይል በመሆኑ ብቻ ጦር መክፈት ግድ እንዳላቸው ሳይናገሩ አላለፉም ። [ 70 ] ከባህር ጠረፍ በርቀት የመሰረቱት መቅደላም እንደ ትግራይና ሸዋ በፍጥነት ዘመናዊ ጦር መሳሪያን ሊያገኝ አልቻለም ። [ 46 ] የንጉሱ በጣም ጠንካራ ወታደራዊ ዲሲፕሊን ( ግብረ ገብ ) ብዙዎቹ ወታደሮች እንዲከዱ አደረገ ። [ 62 ] ባንድ ወቅት የአጼው ሰራዊት ከመቶ ሺህ በላይ የነበር ሲሆን በ1858 ከአስር ሺህ ብዙ አይበልጥም ነበር ። [ 62 ] በቁም እስር የነበሩት አቡነ ሰላማ በ1859 ሲሞቱ አጠቃላይ ክርስቲያኑ ክፍል በቴዎድሮስ ላይ ከፍተኛ ጥላቻን አሳየ ። [ 71 ] በአገሪቱ የነበረው የተቃውሞ መጠን ከማየሉ የተነሳ አጼ ቴዎድሮስ ከደብረታቦር መቅደላ ባሰሩት መንገድ እንኳ ሳይቀር በሰላም መንቀሳቀስ አልቻሉም ። [ 62 ] በ1859 መጨረሻ ይሄው መንገድ እጅግ አደገኛ እየሆነ በመምጣቱ ንጉሰ ነገስቱ በመቅደላ ሙሉ በሙሉ ተወሰኑ ። [ 62 ] በወላጅ አባታቸው በካህኑ ቅዱስ ጸጋ ዘአብ ግብረ ዲቁናን ሥርዓተ ቤተክርስቲያንን ሲያጠኑ ቆይተው በአሥራ አምስት ዓመታቸው ከእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቄርሎስ / ጌርሎስ / ዲቁናን ተቀብለዋል ፡ ፡ በዚህም ቅድስት ቤተክርስቲያንን በወጣትነት ዕድሜያቸው ሲያገለግሉ ቆይተዋል ፡ ፡ ጳውሎስ ኞኞ “ አጤ ምኒልክ ” በተባለው መጽሐፉ የንግሡን ስራት ሲተነትን ፤ ከዚያም መልስ የንግሥ በዓሉ ስርዓት እየተዘጋጀ ከርመው ጥቅምት ፳ ፭ ቀን ፲ ፰ ፻ ፹ ፪ ዓ / ም በእንጦጦ ርዕሰ አድባራት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተፈጸመው ስርዓት በጳጳሱ አቡነ ማቴዎስ እጅ የወርቅ ሰይፍ ታጥቀው ፤ በወርቅ ሽቦ የታሸቡ ሁለት ጦሮች ጨብጠው ፤ የወርቅ ዘንግ ከተሰጣቸው በኋላ ቅብዐ መንግሥቱን ተቀብተው ፣ “ ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ ፤ ዳግማዊ ምኒልክ ሥዩመ እግዚአብሔር ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ” ተብለው የወርቅ ዘውድ ተደፋላቸው ። ከአብዮቱ መነሳት በኋላ ፣ በ1976 ሪቻርድ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ለቀው ወደ እንግሊዝ አገር ተሰደዱ ። በዚያውም የ en : School of Oriental and African Studies እና en : London School of Economics ጥናት ጓድ ከሆኑ በኋላ የen : Royal Asiatic Society ቤተ መጻሕፍተኛ ሆኑ [ 2 ] ። በ1986 እ . ኤ . አ . ፣ ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ በስደት አቋርጠውት የነበረውን የኢትዮጵያ ጥናት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቀጠሉ . [ 1 ] አፄ ሠርጸ ድንግል ( 1550 - 4 ጥቅምት 1597 እ . ኤ . አ ) ) በዙፋን ስማቸው " መልአክ ሰገድ " የኢትዮጵያ ንጉስ ሲሆኑ የነገሱበትም ዘመን ክ ( 1563 - 1597 እ . ኤ . አ ) ነበር ። የኒህ ንጉስ አባት አጼ ሚናስ ሲሆኑ እናታቸው ደግሞ አድማስ ሞገሴ በመባል ይታወቃሉ ። አድማስ ሞገሴ ህጻኑን ሱስኒዮስንም ተንከባክበው በማሳደግ በታሪክ ተመዝግበዋል ። የሰርጸ ድንግል ዘመን የሚታወቀው ሁለት ፈተናወችን በማለፍ ነው እነሱም ከሰሜን የተቃጣው የቱርኮች ወረራና ከደቡብ ደግሞ የኦሮሞ ቡድኖች ወደሰሜን ወረራ በማክሸፍ ነበር ። በግብጽ ቆብጦች ላይ በሚካሄድው ዘመቻ ምክናያት ብዙ ኮብቶች ወደኢትዮጵያ በዚሁ ዘመን ተሰደዱ ። ከነዚህ ውስጥ ፋቅር አል - ዳዋ የተሰኘው የግብጹ ማምሉክ ባለሟል ይገኝበታል ። ይህ ባለሟል በይስሓቅ ግዛት ውስጥ ተሰሚነት በማግኘቱ የአገሪቱን የግብር ስርዓት በመለወጥ በግብጽ ማምሉኮች በሚሰራበት መልኩ እንዲሆን አድርጓል ። የንጉሱንም አለባበስ በመቀየርና መስቀል እንዲይዝ በማድረግ ንጉሱ ከቀሪው ህዝብ ለየተ እንዲል አድርጓል ። [ 1 ] በኋላም በራሳቸው በግብጽ እስላሞች መካከል በተነሳ ጠብ የቁስ ክፍለ ሃገር ገዢ የነበርው አሚር አል - ቱንቡጋ አል - ሙፍሪቅ በአጼ ይስሓቅ መንግስት ባለሟልነትን አግኝቶ በኋላ የንጉሱ ሰራዊት እንዲሻሻል አድርጓል ። ይህ ግብጻዊ ለኢትዮጵያው ሰራዊት ካስተዋወቃቸው ነገሮች ውስጥ የእሳት ችቦ መወርወሪያ ዘዴንና የሻሞላ ውጊያን ይይዛሉ ። [ 2 ] እንደ ታሪክ አጥኝው ጅ . ቢ . ኸንቲንግፎርድ አባባል ከሆነ የኢትዮጵይ ነገስታት ቋሚ ዋና ከተማ ማድረግ ያቆሙት በዚሁ ንጉስ ዘመን ነበር [ 3 ] ። ' ያንጎን ' ማለት ከ ' ያን ' ( ' ጠላት ' ወይም ' ጥላቻ ' ) እና ከ ' ኮውን ' ( ' አልቋል ' ) ተወሰደ ። ስለዚህ የከተማው ስም ' ጥላቻ ( ወይም ጠላቶች ) አልቀዋል ' ለማለት ነው ። መጀመርያ በ6ኛ ክፍለ ዘመን በሞን ሕዝብ ሲመሠረት ስሙ ዳጎን ነበር ። በ1745 ዓ . ም . ንጉሡ አላውንግፓያ አውራጃውን አሸንፎ ስሙን ወደ ያንጎን ቀየረው ። እንግሊዞችም በ1844 ከተማውን በጦርነት ሲይዙ ስሙን ራንጉን አሉት ። ይህ ስም በይፋ በ1981 ዓ . ም . ወደ ያንጎን ተመለሠ ። ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው ። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ ! ፲ ፱ ፻ ፸ ፬ ዓ / ም የኖቤል የሰላም ሽልማት ተቀባይ እና የግብጽ ሦስተኛው ፕሬዚደንት አንዋር ሳዳት በአመጸኛ መኮንኖች እጅ ተገደሉ ። ኣተም . . . . እቶን የአቶም እሳት በአቶም ፉዝዮን ወይም አቶምን በመክፈል የሚገኝ እጂ - ትልቅ ኃይል . ንዑስ ክፍሎች የጽሑፉን አደረጃጀት ለማሻሻል ቀላል ዘዴ ናቸው ። እነዚህ መጣጥፉን በክፍሎች ያካፍላሉ ። ፲ ፱ ፻ ፺ ፰ ዓ . ም . - የአፍሪቃ አኅጉር የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዚደንት ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ የላይቤሪያ መሪ ሆኑ ። በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ ከሆይ ( ሀ ) ከኀርም ( ኀ ) እና ከኻፍ ( ኸ ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል ። ቀድሞ ግን ድምጾቻቸው የተለያዩ ነበሩ ። ቡሄ በሉ ፣ ልጆች ሁሉ በሲላቢክ ጽሕፈቶች እያንዳንዱ ምልክት ለአንድ ክፍለ - ቃል ይጠቅማል ። 아 ( ዓ ) ( ንጋ ) ንዋየ ክርስቶስ በታሪክ በተለይ የሚጠቀስበት የግብጽ ቤ / ክርስቲያን ጠባቂ ( protectorate ) በመሆን ነው ። የግብጽ ሱልጣን የነበረው አል ሳሌህ አሌክሳንድሪያውን ጳጳስ ማርቆስ ፬ ኛ ባሰረበት ወቅት በኢትዮጵያ የነበሩ ግብጻዊ ነጋዴወችን ካሰረ በኋላ ሙሉ ሰራዊቱን በማስነሳት በግብጽ ላይ ዘመተ ። በዚህ ጊዜ ፓትሪያርኩ ክእስር ሲፈቱ ንጉሱም በዚህ ምክንያት ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ከግብጹ ሱልጣን መልዕክተኞች ደረሱት [ 2 ] ንጉሱ ወደ አገራችው ቢመለሱም የሱልጣኑን መልዕክተኞች ግን በዕስር አብረው ይዘው ነበር ። [ 3 ] ፲ ፰ ፻ ፵ ፰ ዓ / ም የሸዋው ንጉሥ እና የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ አባት ንጉሥ ኃይለ መለኮት በኃይል ሊያስገብሯቸው ከመጡት ከዓፄ ቴዎድሮስ ጋር ለጦርነት ሲዘጋጁ በድንገት ታመው አረፉ ። ቡዳፔስት የሀንጋሪ ዋና ከተማ ነው ። ካናዳ በስሜን አሜሪካ የሚገኝ አገር ነው ። ጎረቤቶቹ ዩናይትድ ስቴትስና ግሪንላንድ ናቸው ። 13 ክፍለ ሃገራት አሉት ። ዋና ከተማ ኦታዋ ይባላል ። ካናዳ በስፋት ከአለምን ሁለተኛ ነው ። ከሩሲያ ቀጥሎ መሆኑ ነው ። መንዝ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ቁልፍ ቦታ የያዘው በ17ኛው ክፍለ ዘመን መጠናቀቂያ ፣ በነጋሲ ክርስቶስ ነበር ። የመንዝ ተወላጁ ነጋሲ የአጋንጫ ኪዳነ ምህረትን ቤተክርስቲያን በመመሰረት ሲታወቅ የፍሩክታንም ደብር በማስፋፋት ይጠቀሳል ። ነጋሲ ታላቁ እያሱን ለመጠየቅ በሄደበት በትክትክ በሽታ ሲያርፍ ልጁ ሰባስቲያኖስ ሸዋን ከመንዝ ሆኖ ያስተዳድር ነበር ። ኋላ ላይ የተነሱት ንጉስ አብይ ፣ ምንም እንኳ እናታቸው ከላሎ ምድር የመጣች ብትሆንም መስተዳድራቸውን ከመንዝ ወደ ሐር አምባ በማዛወራቸው የመንዝ ማዕከላዊነት ደበዘዘ ። የሆኖ ሆኖ መንዝ ለሚቀጥሉት ዘመናት ታዋቂ መሪወችን በማፍራትና በማስተናገድ ትታወቃለች ። ለምሳሌ የነጋሲ ዘር የሆነው መርድ አዝማች አስፋ ወሰን በ18ኛው ክ . ዘመን መጨረሻ ጠላቶቹ ሲያሳድዱት በፍሩክታ ኪዳነ ምህረት እንደተጠለለ ይነገራል ። የሳህለ ስላሴ እናት ወይዘሮ ዘነበወርቅ ፣ የነጋሲ ዘር ሲሆኑ ዋና ከተማቸውን በሰላ ድንጋይ ፣ ላሎ ምድር መስርተው ይኖሩ ነበር ። እንዲሁም አቶ በዛብህ ( " አባ ደቅር " ) የመንዝ ባላባት ሲሆኑ በአጼ ቴዎድሮስ የአበጋዝ ሹም የነበሩና የአጠቃላይ ሸዋ አስተዳዳሪና ኋላ ላይ ከወደፊቱ አጼ ምኒልክ ሠራዊት ጋር በአምባ ዳየር ጦርነት አድርገው የተሸነፉ ናቸው ። ቆይቶም አጼ ምንሊክ በአምባ አፍቃራ ፣ መንዝ ፣ ቤተ መንግስትና የጦር መሳሪያ ግምጃ ቤት ገንብተዋል ። በኋላ በጣሊያን ወረራ ወቅት ለነበረው ትግል መንዝ ማዕከላዊ ሚናን ተጫውቷል ። 남자 ( ናም ቻ ) = ሰው ሊኦፖልድ ሴዳር ሴንጎር ( 1906 - 2001 ) የሴኔጋል የመጀመሪያው መራሄ መንግስት በመሆን ከ1960 እስከ 1980 ድረስ ያገለገሉ ፣ ኔግሪቲዩድ የሚባለው ፍልስፍና ዋነኛ አቀንቃኝ የነበሩ እና በግጥሞቹም አድናቆትን ያተረፉ አፍሪካዊ የሥነጽሁፍ ሰው ናቸው ። ኒው ዚላንድ በደቡብ ምዕራብ ፓሲፊክ ውቅያኖስ የምትገኝ የደሴት ሀገር ናት ። በአውሮፓ ውስጥ የካቶሊክና የፕሮቴስታንት አብያተ ክርስትያናት በ16ኛ ክፍለ ዘመን ሲወዳደሩና ሲተጋገሉ ፤ መንግሥታት የመሪዎቻቸውን ምርጫ ተከተሉ ፤ ይህም መርኅ በአውግስቡርግ ውል ( 1547 ዓ . ም . ) ጸደቀ ። የእንግሊዝ ንጉሥ በ1525 ዓ . ም . የፕሮቴስታንት እምነት ስለ አጸደቀ ፤ በፓፓ ፈንታ የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን ላይኛ መሪ እሱ ሆነ ። በስኮትላንድ ግን በመቃወም የስኮትላንድ ቤተ ክርስቲያን ይፋዊ ሆነ ። ሉጋልባንዳና የአንዙድ ወፍ በተባለው የቀድሞ ሱመርኛ ተውፊት ዘንድ ፣ በኡሩክ መጀመርያው ንጉሥ በኤንመርካር ዘመን ሉጋልባንዳ የተባለ አለቃ በ « ሉሉቢ ተራሮች » የአንዙድን ወፍ አገኘ ። ይህም የኤንመርካር ሠራዊት አራታን ለመክበብ ሲሔድ የሉጋልባንዳ ደብዛ ጠፍቶ ነው ። ከዚያ ቤርድ በግንቦት 26 ቀን 1920 ( ጁላይ 3 , 1928 እ . ኤ . አ . ) የመጀመሪያውን የከለር ቴሌቪዥን ስርጨት ሙከራ አደረገ ። ኅዳር ፳ ፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፹ ፫ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪ ፻ ፹ ፫ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪ ፻ ፹ ፪ ቀናት ይቀራሉ ። e ከሌሎች ቁጥሮች ለየት የሚልበት ምክንያት ይህን ቁጥር በ x ከፍ ስናረገው ፣ f ( x ) = ex ፣ የሚያስገኘው ዳገት ኩርባ ( slope ) x ባዶ ሲሆን አንድ ነው ። ይህንንም በሰተቀኝ ከሚታየው የመለኪያ ሰንጠረዥ መረዳት ይቻላል ። ባጠቃላይ መልኩ የf ( x ) ኩርባ ማንኛውም ቦታ ላይ ከf ( x ) ጋር አንድ ነው ። ፲ ፱ ፻ ፸ ፮ ዓ . ም . የአሜሪካው ፕሬዚደንት ሮናልድ ሬጋን በየዓመቱ የማርቲን ሉተር ኪንግ መታሰቢያ ቀን እንዲከበር የሚያስችለውን ብሔራዊ ህግ ፈረሙ ። ንጉሱ በሞተ ጊዜ ታላቅ ልጁ ሠርፀ ድንግል ንጉስ ሆነ ። ብርሃን በቁስ አካል ውስጥ ( ለምሳሌ ብርጭቆ ፣ ውሃ ፣ አየር ) ሲጓዝ ፍጥነቱ ይቀንሳል ። የዚህ ቀስተኛ ፍጥነት መጠን በቁሱ ዳይኤሌክትሪክ ባህርይና በብርሃኑ አቅም ይወሰናል ። ብርሃን በጠፈር ውስጥ ያለውን ፍጥነት cበአንድ ቁስ ውስጥ ባለው ፍጥነት ስናካፍል የምናገኘው ውጤት የዚያን ቁስ የስብራት ውድር ይሰጠናል ። በሒሳብ ቋንቋ ሲጻፍ ፦ የተፈጥሮ ፀጋ የጀግና ህዝብ እናት ዓፄ ልብነ ድንግል በነገሡ በአሥራ አምስተኛው ዓመት ማለትም በ ፲ ፭ ፻ ፸ ፪ ዓ / ም ግራኝ መሐመድ በሚል ስም የሚታወቀው የአዳል ጀኔራል አህመድ ኢብን ኢብራሂም አል ጋዚ የመራው ጦር በይፋት በማፉድ በኩል መጥቶ ዓፄ ልብነ ድንግልን በየሄዱበት ሥፍራ እየተከታተለ ሲወጋቸው ንጉሠ ነገሥቱ ልጆቻቸውን እና ቤተሰባቸውን ይዘው ከሸዋ ወደ አማራው አገር በኋላም ወደ ትግራይ ኮበለሉ ። ወዲያውም ትግራይ ላይ ሲሞቱ ልጃቸው ዓፄ ገላውዴዎስ ዙፋኑን ከወረሱ በኋላ በፖርቱጋል ወታደሮች ዕርዳታ መሐመድ ግራኝን ድል አድርገው ገደሉት ። ደገሃቡር በኢትዮጵያ የሶማሌ ክልል ከተማ ሲሆን በደገሃቡር ዞንና በደገሃቡር ወረዳ ይገኛል ። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42 , 815 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 22 , 670 ወንዶችና 20 , 145 ሴቶች ይገኙበታል ። [ 1 ] የከተማው አቀማመጥ በ8 ° 13 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 43 ° 33 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው ። ፈዴራል ግዛት ፦ አቡጃ ባሕር - ዳር ከአዲስ አበባ 565 ኪ . ሜ ወደ ሰሜን - ሰሜን ምዕራብ ትገኛለች ። ባህር ዳር ከጢስ አባይ በ30 ኪሎመተር ስለምትርቅ ለጎብኚዎች አመቺ ቦታ ላይ ናት ። ባህር ዳር የአንድ የአስፋልት ንጣፍ ያለው ኤርፖርት የሰፊ ገበያና የተለያዩ የመዝናኛ ቦታዎች እና ታሪካዊ እና ጥንታዊ ግዳማት መግኛ ቦታ ናት ። አስታራቂዎቹ ገና ወደ ንጉሥ ምኒልክ ተመልሰው የእርቁን ድርድር ሳይናገሩና ሳያስወድዱ የዓፄ ዮሐንስ ሠራዊት ‘ ጭሬ ደን ’ የተባለውን ወንዝ ተሻገረ ። በዚህ ጊዜ የንጉሥ ምኒልክ ሠራዊት ፣ በተልይም የፈረስ ዘበኛው ፈንድቶ ወጥቶ ጦርነት ተጋጠሙና ከሁለቱም ወገን ብዙ ሰው ሞተ ። ከዚህ በኋላ ዓፄ ዮሐንስ “ ከወንድሜ ከንጉሥ ምኒልክ ጋራ ታርቄያለሁና ከንግዲህ ወዲህ አገር ያጠፋህ ከብት የዘርፍክ ወታደር ትቀጣለህ ” ” የሚል አዋጅ አስነገሩ ። አንድ ብር ላይ ያለው እረኛ ፎቶ ። ጎጃም ውስጥ በ1957 አ . ም ከተነሳ ፎቶ የተወሰደ አፍንጫ ለማሽተት የምንገለገልበት የሰውነታችን ክፍል ሲሆን በተለይ ለሰው ልጅ ለመልክም የፊት ገጽታ አስተዋፅኦ አለው ። ፲ ፰ ፻ ፹ ፪ ዓ . ም ዳግማዊ ዐፄ ምኒልክ በ እንጦጦ “ መንበረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም ” ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሊቀ ጳጳሱ በአቡነ ማቴዎስ እጅ ቅብዓ መንግሥት ተቀብተው የንጉሠ ነገሥት ዘውድ ጫኑ ። [ 1 ] እሙን ፩ ፡ በሁለት ነጥቦች መካከል ከሚሳሉ ማናቸውም መስመሮች ፣ ቀጥተኛ መስመር በጣም አጭር ነው ። ይህ እንግዲህ ግልጽ የሆነ ዓረፍተ ነገር ስለሆነ እሙን ይባላል ። የሚከተለውን እርግጥ እንመልከት ፦ ከምጣኔ ሀብት ( economics ) አስተሳሰብ በስተጀርባ ያለው አበይት ምክኒያት ' እጥረት ' ነው ። የተፈጥሮ ሃብት አላቂነትና የሰው ልጅ ያልተገደበ ፈላጎት ተጣምረው ለምጣኔ ሀብት አስተሳሰብ አስፈላጊነት አስተዋጽኦ አበርክተዋል ። የዚህ አስተሳሰብ ፈልሳፊዎች ፦ አዳም ስሚዝ ( ነጻ ገበያ ) ሪካርዶ ( በ ሃራት መካከል ስላለው ትስስር ) ጆን ሎክ ሚልተን ፍሪድማን ኬይንስ ይህ ሠረዝ < < እስከ > > የሚለውን ትርጉም ይዞ የተላለፈ ነው ። ምሳሌ ፡ ከአዲስ አበባ — ሰበታ በእግሬ ተጓዝኩ ። ነገ ፣ ከ 3 — 4 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ አደርሳለሁ ። አምልኮ ( ወይም ' አምልኮት ' ) የሚለው ቃል በውስጡ ካዘለው መሰረታዊ ትርጉሞች መካከል መስገድ ፣ ውዳሴ መስጠት ፣ የበላይ ለሆነ ስልጣን መገዛትን የሚያሳይ ከበሬታ መስጠትና ፣ ከፍፍ ማደረግ ዋነኞቹ ናቸው ። ምኒልክ መልአክ ነው ልቤ ጠረጠረ ። » [ 1 ] የአይሁድ እምነት ከሶስቶች ምኖኤስቶች ( በአንድ አምላክ ማመን ) ሀያምኖች ጥንታዊና የመጀመሪያ ሃይማኖት ነው ፤ ክርስትናው የወጠው ከዚህ ሃይማኖት ነው ። እስልምና ሃይማኖት እንዲቁቃም ብዙ እፊክት አድሩጉአል ። በ19ኛው ክፍለ ዘመን ከተደረጉ ሙከራወች የተነሳ ሌላ ቀውስ ተፈጠረ ፣ ይኸውም የኤሌክትሮማግኔቲክ ኅልዮት በሚለውና በተጨባጭ ሙከራወች ውጤት መካከል የነበር ልዩነት ነው ። ማናቸውም ሙቀት ያላቸው ቁሶች የሙቀት ጨረራ ይረጫሉ ፣ ነገር ግን ጨረራቸው ያልተቆራረጠ አልነበርም ። በ1900 ፣ ማክስ ፕላንክ የተሰኘው ጀርመናዊ ተማሪ የዚህን ጉዳይ ስረ መሰረት ለማወቅ ባደረገው ጥናት ማናቸውም ነገሮች ( ጥቁር አካላት ) ኤሌክትሮማግኔት ጨረራ የሚረጩት በጠጣር በጠጣር ቁርጥራጭ እንጂ በተቀጣጣይ እንደፈሳሽ አለነበረም ። እኒህ ጠጣር የኤሌክትሮማግኔት ጨረራ ቁራጭ መሰረቶች ፎቶን ተባሉ ። የሚይዙት ጠጣር ቁራጭ አቅም ኳንታ እንዲባል አንስታይን አሳወቀ ። ፎቶን መባሉ በዚሁ ዘመን ኤሌክትሮኖች እና ፕሮቶኖች የታወቁበት ዘመን ስለነበር ለመለየት ነበር ። ተርቢየም የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Tb ነው ። አቶማዊ ቁጥሩም 65 ነው ። ፲ ፱ ፻ ፺ ፰ ዓ / ም በድሬ ዳዋ ከተማ የደጫቱ ወንዝ ጎርፍ ከ ፪ ፻ በላይ የሆኑ ስዎችን ሕይወት አጠፋ ። ዐጼ ምኒልክ በዐጼ ቴዎድሮስ ቤተመንግሥት ሳሉ አለቃ ገብረ ሐናን ስለሚያውቋቸው በደቡብ ጎንደር የሚገኘውን የአቡነ ሐራን ገዳም ሾሟቸው ። በዚያም ጊዜ በአካባቢው ከባድ ርሃብ በመከሠቱ አለቃ ከገዳሙ ብር አንድ ሺ አውጥተው ለገበሬዎች አከፋፈሏቸው ። በዚህም ተግባራቸው ተከስሰው ወደ አዲስ አበባ መጡ ። የፍርድ ሚኒስቴር የነበሩት አፈ ንጉሥ ነሲቡ ስሕተት ነው ብለው ፈርደውባቸው ነበር ። ነገር ግን ጉዳዩ በምኒልክ ዘንድ ስለተሰማ ወደ ዙፋኑ ችሎት ተሻገረ ። ዐጼ ምኒልክም ይህ ተግባር ያሸልማል እንጂ አያስቀጣም ብለው በመፍረዳቸው አለቃ ነጻ ወጡ ። ንጉሥ ምኒልክ አለቃን የእንጦጦ ራጉኤል አለቃ አድርገው ሾሟቸው ። እርሳቸውም ትርጓሜ መጻሕፍትን ያስተምሩ ነበር ። ጥቂት ጊዜ በአዲስ አበባ እንደ ተቀመጡ እንደገና ወደ ጎንደር ተመልሰው ፤ ድንግልናቸውን አፍርሰው ወይዘሮ ማዘንጊያን አገቡና ተክሌ የተባለ አንድ ወንድ ልጅና በፍታ የተባለች ሴት ልጅ ወለዱ ። አንዳንድ ሊቃውንት አለቃ ገብረ ሐና ሊቅ ፤ መልከመልካምና የነገሥታቱ ወዳጅ በመሆናቸው በዚያ ዘመን የነበሩ ሴቶች ወዳጅነት ለማበጀት ይሻሙባቸው ነበር ይላሉ ። አለቃ ድንግልናቸውን ያፈረሱት ሆን ብለው ሳይሆን እኔ አስፈርሰዋለሁ በሚል የወይዛዝርት ውድድር የተነሣ ነው ይባላል ። የአለቃ መንፈሳዊ ሕይወት የተናጋው ከዚያ በዃላ ነው ይባላል ። ተክሌ ለትምህርት ሲደርስ ከሌላው የቤተክርስቲያን ትምህርት ጋር እርሳቸው ከባሕታዊ ጸዐዳ ገብረ ሥላሴ ጋር ሆነው ያዘጋጁትን ዝማሜ አስተማሩት ። አለቃ ገብረ ሐና ደርቡሽ ጎንደርን ሲወርር ልጃቸውን ወደ ወሎ ልከው እርሳቸው ጎጃም ውስጥ ዘጌ ገዳም ገቡ ። በዃላም ዐጼ ምኒልክ ደርቡሽን ለመውጋት ወደ ፎገራ መምጣታቸውን ሲሰሙ ፤ ከተደበቁበት ወጥተው ንጉሡን ተከትለው ወደ አዲስ አበባ ተመለሱ ። ምኒልክም እንደገና የራጉኤል አለቃ አድርገው ሾሟቸው ። ልጃቸው አለቃ ተክሌ ወሎ ንጉሥ ሚካኤል ዘንድ እያሉ የተንታ ሚካኤል በዓል ሲከበር ከአባታቸው የተማሩትን ዝማሜ በተመስጦ አቀረቡት ። ንጉሥ ሚካኤልም በዚህ ተደንቀው በዚያው በተንታ እንዲያገለግሉ አደረጉ ። የተክሌ ዝማሜ በይፋ የተጀመረው ያኔ ነው ይባላል ። በዃላ ራስ ጉግሣ የአለቃ ተክሌን ዝና ሰምተው ንጉሥ ሚካኤልን በማስፈቀድ ወደ ደብረ ታቦር አምጥተው የኢየሱስ ቤተክርስቲያን ሾሟቸው ። አለቃ በአዲስ አበባ እያሉ ከመኳንንቱ ከመሳፍንቱ ጋር ያላስማሟቸው ብዙ ነገሮች ነበሩ ። የመጀመርያው ትንባሆ ይጠጣሉ ተብሎ የተነገረው ሐሜት አንድ ቀን በቅኔ ማኅሌት ፒፓቸው ወድቆ በመጋለጣቸው ነው ። ከዚህም በተጨማሪ በአድዋ ጦርነት ታላቅ ጀብዱ ለፈጸሙት ለደጃዝማች ባልቻ ዐጼ ምኒልክ የሚወዷትን ጎራዴያቸውን ሲሸልሟቸው « ወይ ጎራዴ ወይ ጎራዴ ከቤቷ ገባች » በማለት በሽሙጥ በመናገራቸው ባልቻ እገላለሁ ብለው ተነሡ ። ይህም አልበቃ ብሏቸው ከእቴጌ ጣይቱ ጋር በነገር ተኳረፉና መላ የቤተመንግሥቱ ሰው አደመባቸው ። ዐጼ ምኒልክ አለቃን ምን ቢወዷቸው በተለይ ከደጃች ባልቻና እቴጌ ጣይቱ ጋር የፈጠሩትን ጠብ አልወደዱላቸውም ። በዚህ ምክንያት አለቃ ገብረ ሐና ከአዲስ አበባ ለቅቀው እንዲወጡ ተወሰነባቸው ። በጎንደርና በወሎ ጥቂት ጊዜ ከሰነበቱ በዃላ ልጃቸውን ገብረ ሐና ሞተ ብለህ ተናገር ብለው አዲስ አበባ ላኩት ። አለቃ ተክሌ ይህንን መርዶ በቤተመንግሥቱ ሲያረዱ ምንም እንኳ ገብረ ሐና ከብዙዎቹ ጋር ቢኳረፉም ታላቅ ሐዘን ሆነ ። ከተወሰኑ ቀናት በዃላ አለቃ ራሳቸው አዲስ አበባ ገቡና ጉድ አሰኙ ። ምኒልክም አስጠርተው ሞቱ ከተባለው በዃላ ከየት መጡ ቢባሉ « በሰማይ ጣይቱ የለች ፤ ምኒልክ የለ ፤ ጠጅ የለ ፤ ጮማ የለ ፤ ባዶ ቤት ቢሆንብኝ ለጠባቂው ጉቦ ሰጥቼ መጣሁ ። » ብለው ሁሉንም አሳቋቸው ። ጣይቱም መኳንንቱም ይቅር አሏቸው ። አለቃ ገብረ ሐና እድሜያቸው እየገፋ አደብም እየገዙ መጡ አዲስ አበባ ተቀምጠውም ትርጓሜ መጽሐፍት ማስተማር ቀጠሉ ። ዐጼ ምኒልክ የአብያተ ክርስቲያናቱን የግብዝና መሬት ለመኳንንቱ በመስጠታቸው ካህናቱ ምንም ባለ ማግኘታቸው የተቆጡት አለቃ ገብረ ሐና ተቃውሟቸውን በቀልድ ለዐጼ ምኒልክ አቀረቡ ። ይህም ከወይዛዝርቱና ከመኳንንቱ ጋር መልሶ አጋጫቸው ። ከዚህ በዃላ አዲስ አበባ መቀመጥ ስላልቻሉ ለመጨረሻ ጊዜ ወደ ደብረ ታቦር ተመለሱ ። ያኔ ልጃቸው አለቃ ተክሌ ደብረ ታቦር ኢየሱስን እልቅና ተሾመው ነበር ። ለጥቂት ቀናት ደብረ ታቦር ከልጃቸው ጋር ሰንብተው ወደ ትውልድ ቦታቸው ናባጋ ጊዮርጊስ መጡ ። በእድሜያቸው መጨረሻ ዝምተኛ ሆነው ነበር ቀድሞ በሠሩት ሥራ እየተጸጸቱ አንደበታቸውን ከነገር ዘርቅ ከለከሉ ። ከጥሩ ምግብና ከጥሩ መጠጥ ተቆጠቡ ። ቅዱሳን መጻሕፍትን ሰብስበው « መሳቂያና መሳለቂያ አደረግዃችሁ » እያሉ ይቅርታ ይጠይቁ ነበር ይባላል ። በዚህ ሁኔታ ከሰነበቱ በዃላ በ84 ዓመታቸው የካቲት 1898 ዓ . ም . ዐረፉ ። አለቃ ገብረ ሐና በብዙ ሰዎች ዘንድ በቀልደኝነታቸው ይታወቁ እንጂ በቤተክርስቲያን ታሪክ ወደር ከማይገኝላቸው ሊቃውንት አንዱ ነበሩ ። አለቃ ለማ ኃይሉ ( የደራሲ መንግስቱ ለማ አባት ) ሰለ አለቃ ገብረ ሃና ሊቅነት ሲናገሩ «   የሞያ መጨረሻ እርሳቸው አይደሉም ወይ   ? የሐዲስ መምህር ናቸው ። የፍትሐ ነገስት መምህር ናቸው ። መርሐ እውሩን ፤ አቡሻሩን የሚያውቁ ባለሙያ ናቸው ። ለዚህ ለዝማሜ እሚባለው ለመቋሚያ እገሌ ይመስለዋል አይባልም ። ከገብረ ሐና ፊት የሚዘም የለም ። » ብለዋል ። ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴም « አለቃ ገብረ ሐና እጅግ የተማሩ የጎንደር ሊቅ ነበሩ ። በዚህም በላይ ኃይለ ቃልና ጨዋታ ያውቁ ነበር » በማለት ይገልጿቸዋል ። ( ምንጭ ( ዚና ሰኔ 1999 ) ) ። በ1998 ዚና እንዳጻፈው ደግሞ አለቃ ገብረ ሃና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሊቅ ሲሆኑ አቋቋምና ዜማ ቅኔ ከእነ አግባቡ የሚያውቁ እንደነበሩ ታሪካቸው ያስረዳል ። አለቃ ባልሳሳት የነበሩበት በአጼ ምንይልክ ዘመን ይመስለኛል ። በቅርቡ የሳቸውንና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሊቃውንት ታሪክ የያዘ መጽሐፍ የታተመ ስለኆነ ስለሳቸውም ኆነ ስለሌሎች ባለ ታሪኮች ጥሩ ግንዛቤ ይኖረናል እላለሁ ። አሳታሚው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምርያ ( ዳንኤል አበራ ፣ 2000 ዓ . ም . ) 1 , 001 / 천일 ( Cheon il ) በቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያ ትምህርታቸውን እስከ ዳዊት ድረስ ካጠናቀቁ በኋላ የዜማ ትምህርት ተከታትለው ጾመ ድጓ እና ድጓን ዘልቀዋል ። ቀጥሎም የቅኔ ትምህርታችውን አጠናቀው በ ፲ ፱ ፻ ፭ ዓ / ም በአሥራ አራት ዓመት ዕድሜያቸው በወንበር ፀሐፊነት የመጀመሪያ ሥራቸውን ጀመሩ ። ድግግሞሽ መከርከም ( በእንግሊዝኛ ምህጻረ ቃል FM ) ማለቱ የተሸካሚ ሞገድን ድግግሞሽ በመለዋወጥ አንድን መልዕክት ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ የሚተላለፍበት መንገድ ነው ። በቴሌኮሚዩኒኬሽን ( ስልክ ) እና በራዲዮ ስርጭት ስራ ላይ ጠቀሜታ አለው ። የድግግሞሽ ክርክም ስርጭት ከቁመተ ክርክም ስርጭት በተሻለ መልኩ የድምፅን ጥራት ጠብቆ ይተላልፋል ፣ ስለሆነም ብዙ ጊዜ የራዲዮ ጣቢያወች የዘፈን ጣቢያቸውን በFM ሲያስተላልፉ ይደመጣሉ ። ነገር ግን የድግግሞሽ ክርክም እንደ ቁመተ ክርክም ሩቅ ጉዞ መጓዝ አይችልም ፣ ስለሆነም ጥቅሙ ለተወሰነ አካባቢ ጥሩ ጥራት ያለው ዝግጅት ለማስተላለፍ ነው ። ፊርማዬን ለማድረግ በ ~ ~ ~ ~ ብቻ ነው ? ወደ ውጭ ሊሄዱ ሲነሱ የሰሙትን የንጉሠ ነገሥቱን ቃላት ‘ … . ኢትዮጵያን ለመገንባት አዕምሯችሁ ዝግጁ ይሁን ፣ ለዚህም የሚጠቅም ጥበብን ሸምቱ … ” ያሏቸው ቃላት አሁንም በውስጠ ጆሯቸው እያስተጋቡ ፤ ከውጭ ሲመለሱ የተመደበላቸውን ሚኒስቴራዊ ሥራ ትተው የኪነ ጥበብ ሥራቸው ላይ በማተኮር ስዕሎቻቸውን በአገር ውስጥም በውጭ አገርም እያሳዩ ለማገልገል ቆረጡ ። በሀያ ሁለት ዓመታቸውም በ ፲ ፱ ፻ ፵ ፮ ዓ / ም ሥራቸውን የሚያሳይ የመጀመሪያውን የኪነ ጥበብ ትርዒት በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት አቀረቡ ። ወዲያውም ከዚህ ትርዒት ባገኙት ገቢ ተመልሰው ወደአውሮፓ በመሄድ ለሁለት ዓመት በኢጣልያ ፣ ፈረንሳይ ፣ እስፓኝ ፣ ፖርቱጋል ፣ ብሪታንያ እና ግሪክ አገሮች የጠለቀ የኪነ ጥበብ ጥናት አከናወኑ ። በተለይም በነኚህ አገሮች ውስጥ በስደት የሚገኙትን የኢትዮጵያ ጥንታዊ ሃይማኖታዊ የብራና መጻሕፍት በጥልቅ አጠኑ ። እንዲሁም የመስታወት ስዕል ( stained glass art ) እና የ ’ ሞዜይክ ’ አሠራርን ጥበብ ተምረው ወደአገራቸው ተመለሱ ። ውጊያው ጋዲሎ ላይ ነሐሴ ፲ ፮ ቀን ተፋፍሞ ሳለ ከአቶ በዛብህ ጋር ተሠልፈው የነበሩት የሸዋ መኳንንት “ በጌታችን በኃይለ መለኮት ልጅ ላይ አንተኩስም ” ብለው ወደምኒልክ ዞሩ ። አቶ በዛብህም ሸሽተው አፍቀራ ገቡ ፤ ድሉም የምኒልክ ሆኖ ምሥራቅ ምስራቁን ተጉዘው በድል አድራጊነት አባቶቻቸው ከተማ አንኮበር ገቡ ። ንጉሥ ምኒልክም በአንኮበር ጥቂት ወራት ከተቀመጡ በኋላ ወደ ደብረ ብርሃን ወርደው አዲሱን ከተማቸውን ልቼን እያሠሩ ተቀመጡ ። የቀድሞዋ የፈረንሳይ የቅኝ ግዛት ጋቦን ነጻነቷን ነሐሴ ፲ ፩ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፪ ዓ / ም አገኘች ። በሽግግሩ ጊዜ በጠቅላይ ሚንስትርነት ከነጻነት በኋላ ደግሞ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት በመሆን ያገለገሉት ገብርኤል እምባ ነበሩ ። ህጻኑ ወደ አጎቱ ወደ ደጃዝማች ክንፉ ቤት ተመልሶ በአጎቱ ቤት የአስተዳደርን ፣ የወታደራዊ ዘዴንና ስልትን ተማረ ። [ 9 ] ማንበብና መጻፍን በዚሁ ወቅት በሚገባ ተለማመደ ። [ 10 ] የወደፊቱ ቴወድሮስ እጅግ ማንበብን የሚወድ ሰው ነበር ፣ የኢትዮጵያን ጥንታዊና ጊዜያዊ ድርሳናትን ፣ የአውሮጳን ጥንታዊ እና ጊዚያዊ ታሪክ በደንብ እንዳጠና መረጃ አለ ። [ 9 ] የሼክስፒርን ስራወችና መጽሃፍ ቅዱስን ሳይቀር እንዳጠና በጊዜው የነበሩ አውሮጳውያን ሳይመዘግቡ አላለፉም ። ለነበረበት ዘመን በደንብ የተማረ ሰው ነበር ። [ 9 ] የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር ( 1998 ዓ . ም . ) የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 8 , 187 , 398 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 4 , 097 , 340 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 12 ° 06 ′ ደቡብ ኬክሮስ እና 77 ° 03 ′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። ሚያዝያ ፲ ፭ ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፳ ፭ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የፀደይ ( በልግ ) ወቅት ፳ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻ ፵ ፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ፵ ቀናት ይቀራሉ ። ፲ ፱ ፻ ፵ ፫ ዓ / ም የዮርዳኖስ ንጉሥ ፣ ቀዳማዊ አብዱላ yና " x " ተለዋዋጭ ዋጋ ሲወክሉ m ና b , ደግሞ ቋሚ ዋጋን ይወክላሉ ። የዓለም መንግሥታት ማኅበር ( ሊግ ኦፍ ኔሽንስ ) ጠቅላላው ጉባዔ በ28 ሴፕቴምበር በ1923 እ . ኤ . አ . ( መስከረም 17 1916 ዓ . ም . ) ስብሰባውን ቀጠሉና የስድስተኛውን ኮሚሲዮን ማስታወቂያ ተደግፎ ኢትዮጵያ ማኅበርተኛ እንድትሆን ፈቃዱ መሆኑን አስታወቀ ። በዚህ ጊዜ ዋናው መልእክተኛ ደጃዝማች ናደው የደስታ ስሜታቸውን ለመግለጥ ንግግር ማድረጊያው ስፍራ ላይ ቆመው የሚከተለውን ዲስኩር ተናገሩ ፡ ፡ ወንድማማቾቹ አባታቸው ዓለቃ ንዋይ በሞቱ በሁለተኛው ወር በአንድ ድግስ ፤ መንግሥቱ ከወይዘሪት ከፋይ ታፈረ ጋር ገርማሜ ደግሞ ከወይዘሪት አያልነሽ ዘውዴ ጋር የካቲት ፱ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፩ ዓ / ም ተዳሩ ። በሚቀጥለው ዓመትም ሚያዝያ ፳ ፪ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፪ ዓ / ም በሱሉልታ የተካሄደው የክብር ዘበኛ ሠራዊት የጦር ታክቲክ ትልቅ የማስጠንቀቂያ ደውል መሆኑን እና መፈንቅለ መንግሥቱ የዚያን ዕለት እንደተጀመረ እነ አቶ መኮንን ሀብተወልድ ገምተዋል ይባላል ። ከአንድ አገልጋይ የሚፈልጉትን ነገር ለመጠያቅ በመጀመሪያ የአገልጋዩን መጥራት ያስፈልጋል ። እያንዳንዱ አገልጋይ ልዩ የሰነድ አድራሻ ( URL ) አለው ። ይሄን የሰነድ አድራሻ በመጠቀም ከየትኛውም ቦታ አገልጋዩን መጥራት ይቻላል ። ለምሳሌ www . wikipedia . org የዊኪፒዲያ አገልጋይ የሰነድ አድራሻ ነው ። አንዳንዴ አንድ ነገር ፈልገን የትኛው የሰነድ አድራሻ ላይ አንደምናገኘው ላናውቅ እንችላለን ። በዚህ ጊዘ ፈላጊዎችን ( search engines ) እንጠቀማለን ። ለምሳሌ www . google . com ላይ የሰነድ አድራሻዎችን መፈለግ ይችላሉ ። የመሬትን ታሪክ በመሬት ጥናት ወይም ጂኦሎጂ በተለያዩ ዘመናት ወይም በእንግሊዝኛው ኢራ ከፋፍሎ ማየት ይቻላል ። ይህም ሁሉ የሚታሰበው ከሳይንሳዊ ሊቃውንት ሃልዮ ምርመራ ዘንድ ነው ። እነዚህ ዘመናት በቢሊዮን እና ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ አመታት እድሜ ያላቸው ሲሆኑ በተለያዩ አነስተኛ ዘመናት ወይም ፔሬድስ ይከፋፈላሉ ። ጂኦሎጂ የመሬትን ታሪክ በአራት ዋና ዘመናት ወይም ኢራስ ከፍሎ ያያል ። እነዚህም ፦ ሱሰኒዮስ ከመጀመሪያው ጀምሮ ለካቶሊኮች ብዙ እርዳት አድርጓል ፣ ለምሳሌ በግዛቱ መጀምሪያ ለካቶሊክ ጀስዊቶች በጎርጎራ ሰፋፊ መሬት ሰጥቷቸው ነበር ። ቆይቶም በ1622 ፣ የነበሩትን ብዙ ሚስቶች ( ከመጀመሪያየቱ ሚስቱ በቀር ) በመፍታት ፣ የካቶሊክ እምነት መቀበሉን በአደባባይ አስታወቀ ። ሆኖም ግን ፔድሮ ፔዝ ይባል የነበረው ለዘብተኛው የካቶሊኩ ቄስ በበሽታ በመሞቱ ከስፔን አልፎንሶ ሜንዴስ የተባለ ጳጳስ በኢትዮጵያ ላይ ተሹሞ በ1624 መጣ ። አዲሱ ጳጳስ በጣም ግትር ፣ እኔ ያልኩት ካልሆነ የሚል ፣ ጠባብ አይምሮ የነበረውና መቻቻል የማያውቅ ነበር [ 12 ] ። ቶሎ ብሎም የቅዳሜን ሰንበትነት ሻረ ፣ ብዙ አጽዋማትንም አስወጣ ፣ ከዚያም በህዝብ ፊት የሮማው ፓፓን የበላይነት በኢትዮጵያ ላይ አወጀ ። [ 13 ] በዚህ ምክንያት አመጽ ተነሳ ። የሱሰኒዩስ ወንድም የማነ ክርስቶስ ፣ ጃንደረባው ክፍለ ዋህድ ና ጁሊየስ ሦስቱ ሆነው ሱሰኒዮስን ሊገድሉት ሞከሩ ግን ሱሰኒዮስ አመለጠ ። መልሰውም ጦርነት ጎጃም ውስጥ ከፈቱበት ግን ተሸነፉ [ 14 ] ከዚህ በኋላ በደቡብ ሜስፖጦምያ በሙሉ ሃሙራቢ ገዢ ነበር ። ወደ ስሜኑ ዞሮ ኤሽኑናን በ1674 ወረረና ማሪን በ1673 ያዘ ። ሱባርቱ ( የአሦር ዙሪያ ) በብሔራዊ ሁከት ተይዞ የራሳቸውን መሳፍንት ነበሯቸው ፣ ሃሙራቢ ግን በዚያ የውነት ባለሥልጣን ሆነ ። ከዚህ በላይ በፋርስ ተራሮች ብዙ ጊዜ በጉቲዩምና በ1669 ዓክልበ . በቱሩኩ ሕዝብ ላይ ይዘመት ነበር ። ድሬ ዳዋ ከሁለቱ የኢትዮጵያ አስተዳደር አካባቢዎች አንዷ ናት ( ሌላዋ አዲስ አበባ ናት ) ። በ1994 እ . ኤ . አ . የድሬዳዋ ሕዝብ ብዛት 164 , 851 ነበር ። « መስከረም » ከግዕዙ « ከረመ » ከሚለው ግስ የተባዛ ነው ። [ 1 ] ሌላ ከቀረቡት ግመቶች መካከል መነሻው « መሰስ - ከረም » ( ክረምቱ መሰስ ብሎ ማለፉን ) ፣ ወይም « መዘክረ - ዓም » ( የዓመት መታወሻ ) ይባላል ። [ 2 ] የሱ መቃበር ሀረም ከሁሉ አስቀድሞ የተገነባው ሀረም ሲሆን ከተደረቡ ደረጃዎች ተሠራ እንጂ እንደ ኋለኞቹ ሀረሞች ቅርጽ አልነበረም ። በዚህ ወቅት በግዮን ሸለቆ የኖሩት ሕዝቦች የነገሥታትን ሕንጻዎች በግድ ይሠሩ ጀመር ። ይህም በህጻኑ ላይ የማይጠፋ የአይምሮ ጠባሳ ትቶ ያለፈ ኩነት ነበር ። [ 8 ] ያሙሱክሮ የኮት ዲቯር ዋና ከተማ ነው ። የኢትዮጵያ ባንክ በ1931 ሲፈጠር ደብረታቦር ውስጥ ቅርንጫፍ ቢሮ በሁለት ተቀጣሪወች በዚያኑ አመት ተከፈተ ። በዚህ ጊዜ የደብረ ታቦር ፖስታ ቤት ሃላፊ አቃቢ ክፍሌ ይባል ነበር ። የአለም ሀገራት ባንዲራዎች ከዚህ እንደሚከተለው ናቸው ። የመጀመሪያቹ ኮምፕዩተሮች የሚሠሩት በእንግሊዝኛ ፊደል ብቻ ነበር ። ቀስ በቀስ ግን የተለያዩ ኣገሮች ሊቃውንት በየራሳቸው ፊደላት እንዲሠሩ ኣደረጉ ። ኮምፕዩተር በእያንዳንዱ የግዕዝ ፊደል ፣ ኣኃዝና ምልክት እንዲሠራ ለመጀመሪያ ጊዜ የፈጠረው ኢትዮጵያዊው ዶክተር ኣበራ ሞላ ነው ። በቅርቡም አያንዳንዱ የግዕዝ ፊደል ፣ ኣኃዝና ምልክት ዩኒኮድ የሚባል የዓለም ፊደላት መደብ ውስጥ መግባት ቀጥሏል ። ዓፄ ተዎድሮስ በጥቅምት ወር ፲ ፰ ፻ ፵ ፰ ዓ / ም ትግራይንና ወሎን አስገብረው ፣ አቤቶ ምኒልክ ገና የአሥራ ሁለት ዓመት ልጅ ሳሉ ፤ የድፍን አማራንና የወሎን ጦር አስከትተው የሸዋውን ንጉሥ ኃይለ መለኮትን ለማስገበር ሸዋ ገቡ ። ሁለቱ መሪዎች ጦርነት ለመግጠም ተዘጋችተው ሲጠባበቁ ንጉሥ ኃይለ መለኮት ባደረባቸው ሕመም ጥቅምት ፴ ቀን አረፉ ። በዚህ ጊዜ የሸዋ መኳንንት ሕጻኑን ምኒልክን ከጠላት እጅ እንዳይወድቅባቸው ይዘው ሸሹ ፤ ዳሩ ግን ዓፄ ቴዎድሮስ እንደሚከታተሏቸው ስላወቁ ኅዳር ፴ ቀን ፲ ፰ ፵ ፰ ዓ / ም የልጅ ምኒልክ ሠራዊትና የዓፄ ቴዎድሮስ ሠራዊት በረከት ላይ ገጥሞ የምኒልክ ሹማምንት እነአቶ በዛብህ ፣ እነአቶ አንዳርጋቸው ሁሉ ተያዙ ። ልጅ ምኒልክም ለቴዎድሮስ ገባ ። [ 3 ] ጥር ፲ ፭ ቀን ፲ ፱ ፻ ፴ ፬ ዓ / ም የተወለዱት ሳሊም አገራቸውን በዲፕሎማትነት ለብዙ ዘመናት ያገለገሉ ሲሆን በውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ፤ በመከላከያ ሚንስትርነት ፤ በምክትል እና ጠቅላይ ሚንስትርነትም አገልግለዋል ። ሳሊም የጋዜጣ ዋና አዘጋጅና የዛንዚባር ጋዜጠኞች ማኅበር ዋና ጸሐፊም ነበሩ ። ጥቅምት 29 ፣ 1854 ላይ አጼ ቴዎድሮስ ሁለት ተመሳሳይ ደብዳቤወችን ለእንግሊዟ ንግስት ቪክቶሪያና ለፈረንሳዩ ናፖሊዮን ሳልሳዊ ላኩ ። የደብዳቤያቸው ፍሬ ነገር የቱርኮች በኢትዮጵያ ግዛት መኖርን የሚቃወምና እነርሱን ከኢትዮጵያ ምድር ለማባረር ድጋፍ እንዲሰጡ ነበር ። [ 83 ] ደብዳቤው በ1854 የእንግሊዝ ቆንጽላ በኢትዮጵያ ተብሎ በተሾመው ካፕቴን ካሜሮን አማካኘት የተላከ ነበር ። በዚሁ ደብዳቤ ንጉሠ ነገሥቱ ጆን ቤልና ዋልተር ፕላውዴን ለንጉሱ የገቡትን ቃል አስታውሶ ንግስት ቪክቶሪያ የንጉስ " ታላቅ ንግስት " እንደሆነችና " የክርስቲያኖች ወዳጅ " እንደሆነች ያስታውሳል ። [ 83 ] በዚህ ምክንያት እንግሊዝን እንደሚወዱ በደብዳቤው አስፍረዋል ። [ 83 ] ከዚህ በተጨማሪ የቱርኮች በኢትዮጵያ ባህር ወደብ ላይ መንሰራፋት በቀይ ባህርል ላይ ጉዞ እንዳያደርጉ የሚከለክልና አምባሳደርም እንዳይልኩ ያደረጋቸው መሆኑን ጠቅሰዋል ። [ 84 ] አራቱም የተለያየ የስራ ሐላፊነቶች ሲኖሯቸው ፤ አንደኛው በሌላኛው ስራ ላይ ጠልቃ መግባት አይችሉም ። ከዚህም በተጨማሪ እነርሱ በምሰጡት ውሳኔዎች ላይ ማንኛውም ውጫዊ አካል ጠልቃ መግባት አይችልም ። n ! ሲነበብ የ n ፋክትሮሪያል ማለት ነው ። ፲ ፰ ፻ ፹ ፬ ዓ . ም . በሐረር ከተማ የኖረው የፈረንሳይ ዜጋ ፣ ጸሐፊው አርተር ራምቦ አረፈ ። የኤሌክትሪክ ቻርጅ ተሸካሚ አካላት ( ለምሳሌ ኤሌክትሮን ) ፣ የሚጓዙበት ፍጥነት ሲቀንስ ጨረራ ይረጫሉ ፣ በዚህ አኳኋን የምታይ ብርሃን ሊፈጥሩ ይችላሉ ፡ ሳይክሎትሮን ጨራራ ፣ ሲንክሮትሮን ጨራራ እና ብሬምስትራንግ ጨራራ የዚህ ምሳሌወች ናቸው ። አንድ አንድ እኑሶች ( ፓርቲክልስ ) በቁስ አካል ውስጥ ከብርሃን ፍጥነት በላይ ከተጓዙ ቼርንኮቭ ጨረራ የተሰኘን በአይን ሊታይ የሚጭል ጨረር ይፈጥራሉ ። ማሊ በስምንት ክፍለ - ሀገሮችና አንድ ከተማ ተከፋፍላለች ። እንደ ባህሩ ዘውዴ አስተያየት የቴዎድሮስ ህይወት በ3 ቦታወች ይጠቃለላል ፡ ቋራ ፣ ጋፋትና መቅደላ ። የመጀመሪያው የፖለቲካና ውታደራዊ መሰረትን ሲወክል ፣ ሁለተኛው የዘመናዊነትን ፍላጎት ይወክላል ፣ ሶስተኛው ደግሞ መጠለያንና ፣ የሞት ቦታን ይወክላል ። [ 62 ] አጠቃላዩ የቴዎድሮስ ውጤት ቅይጥ ነው ፣ የሚለው ባህሩ ዘውዴ ፣ ለውጡ " ስልትና ጭብጥ " ይጎለዋል ሲል ። [ 43 ] ብዙው ለውጥ ሙሉ በሙሉ " ያልተተገበረ ሙከራ " ነበር ይላል ። [ 99 ] በአጠቃላይ መልኩ ፣ ለውጡቹ ሊተገበሩ የሚችሉ የነበሩ በሂንም 60 ላለመተግበራቸው የተወሰኑ ምክንያቶች ነበሩ 68 ። የመጀመሪያው ምክንያት የኢትዮጵያ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ ሲሆን ተራራማው ምልክዓ ምድር ተገቢ የሆነ የርስ በርስ መርጃ ልውውጥን ስለሚያግድ ለውጦቹን ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ለማስተዋወቅ አስቸጋሪ ነበር ። [ 101 ] ሌላው ደግሞ ታላቅ የወታደራዊ መዋቅራቸውን ወደ ፖለቲካዊ የበላይነት ለመተርጎም አለመቻላቸው ነበር ። [ 101 ] አንድ ክፍለ ዘመን ሙሉ ያለምንም መካከለኛ መንግስት የነበረን አገር በንጉሰ ነገሥቱ መልካም ፈቃድ ብቻ ለማስተካከል የማይቻል ነው ። [ 43 ] በ " ፖለቲካ ሹመት " አዲስ የገዢ መደብ ለመፍጠር የሞከሩትም ሁኔታ ከነባር ጥንታዊ ገዥወች ጋር ያጣላቸው ነበር60 ። ፓውል ሄንዝ እንደጻፈ ግን " ምን አልባትም የተዋቀረ መንግስት እና አንስተኛ አስተዳዳሪወች ቢኖራቸው ፣ ንጉሱ ያሰቡትን ለውጥና ተሃድሶ ማድረግ ይችሉ ነበር " ። [ 102 ] የንጉሱ ተራማጅ ግቦች በቂ ስልትና አስፍላጊ ጥሬ ሃብት አልነበረውም 47 ፤ እንዲሁም ለነበሩበት ጊዜ የሚፈጥንና የሚጋጭ ነበር ። [ 102 ] በ1880ዎቹ ወልደያ ለዝሆን አደን ተስማሚ ስለነበር በታሪክ ተጠቃሽነት አለው ። ከ1880ዎቹ እስከ 1950ዎቹ ወልደያ የየጁ አውራጃ ማዕከል ነበር [ 1 ] ። በዚህ ወቅት ፣ የወልደያ ሆስፒታል በ1929 ዓ . ም በኮንተራክተሩ M . C . M . Pollera ተገነባ ። ሆኖም ከመሬት መቀማት ጋር በተነሳ የቀዳማዊ ወያኒ አመጽ ተብሎ በሚታወቀው የ1940 አመጽ ከተማው ላይ በየጁወች ጥቃት ሲደረስ ፣ እስር ቤቱ ተከፍቶ እሰረኞች ተለቀቁ ። ሆኖም አመጹ የተሳካ አልነበረም [ 3 ] አለም አቀፍ ሃብታም በመሆኑ የሚታወቀው መሀመድ አላሙዲ በ1950ወቹ ለ10 አመት በወልደያ እንዳደገ ይጠቀሳል ። ጥቅምት 8 - 9 ፣ 1980 ከተማዋ በደርግ አውሮፕላን ብትደበደብም የሞተ ሰው ግን አልተዘገበም ። [ 4 ] ታሪክ አጥኝው ዶናልድ ክርሚ እንዲህ ይላል ፦ ቴዎድሮስ ቀደምት የአገሪቱ መንገድ ሰሪ ነበር ። [ 48 ] በዜና መዋዕሎችና የውጭ አይን እማኞች መሰረት ቴዎድሮስ በራሱ በእጁ መንገድ በመስራት ሌሎች እንዲከተሉት ይመራ ነበር ። [ 48 ] ንጉሱ ከ " ሌት እስከ ምሸት በራሳቸው እጅ ድንጋይ ይፈነቅሉ እንዲሁም ጎርባጣውን ክፍል ያቃኑ " ነበር ። በምሳሌ የሚመራው ቴዎድሮስ እርሱ እየሰራ ሌሎች ተከታዮቹ ሊበሉም ሆነ ሊያርፉ አይደፍሩም ነበር ። [ 48 ] ሌሎች መንገድ ሰሪወችንም እጅግ ይረዳ ነበር ። ደብተራ ዘነብ እንዲህ ሲል ይዘግባል ፡ ፭ ፻ ፳ ፭ ዓመት ከዘመነ ክርስትና በፊት ካምቢሲስ ንጉሠ ፋርስ ግብፅን ድል አድርጎ ነበረና ሳሜኒቱስ የተባለውን የግብፅን ንጉሥ የወይፈን ደም በግድ ስለ አስጠጣው እንደ መርዝ ሆነበትና በዚሁ ጠንቅ ሞተ ። ነሐሴ 17 ቀን : ነጻነት ቀን በሮማንያ ፤ ኡምህላንጋ ( የሸምበቆ ) በዓል በስዋዚላንድ . . . በማይጨው አካባቢ ግጥሚያ በመጋቢት 22 ቀን 1928 ዓ . ም . በጣልያ ጦርነት ጊዜ የፋሺስት ሃያላት በመሳርያዎች ምክንያት ድል አድርገው ወደ አዲስ አበባ ቀረቡ ። በህጻንነቱ አገሪቱ የብጥብጥ አገርና በየጊዜው የሚቀያየር ደምበር ያላት ፣ የማያቋርጥ ዘመቻ የሚካሄድባት ነበረች ። በዚህ ምክንያት ቋሚ ዋና ከተማ ያልነበራት እና በበጋው ወቅት ጦርነት የሚካሄድባት በክረምት ደግሞ ሰፊ ሰራዊት በመያዝ ከጊዜ ወደጊዜ በሚቀያየረው ዋና ከተማ የሚሰፈርባት ነበረች ። በዚህ ጊዜ መኳንንቶቹ ለነሱ ፈቃድ የሚታዘዝ ንጉስ የሚፈልጉበት ጊዜ ነበር ። የወደፊቱ ንጉስ ስልጣን ተቀናቃኞች ፦ ሐመልማል ፣ ሐርቦ ፣ አቤቶ ፋሲል እና ይስሐቅ እርስ በርሳቸው መካካድና መጣላት ስላበዙ ሰርጸ ድንግል ከነሱ ተለይቶ ርቆ በመሄድ የራሱን ሰራዊት አዘጋጅቶ በግብረ ገብ በማነጽ ቀስ በቀስ ወደስልጣን ወጣ ። በሸዋ ውስጥ ይገኙ የነበሩ የጦር መሪወች ምርጫ በማካሄድና ብሎም በዘመኑ የነበረችው " እናት ንግስት " ሰብለ ወንጌል በማጽደቋ ንጉሰ ነገስት ለመሆን በቃ ። ከዚህ ከጥቂት ወራት በኋላ የ1921 ዓ . ም . የእስቶክ ገበያ ውድቀት በመከሠቱ የአገሩ እንዲሁም የመላ አለም ምጣኔ ሀብት ወደ ' ታላቁ ጭፍግግ ' በ1 አመት ውስጥ ቶሎ ወረደ ። ባንኮችና ፌዴራላዊ መንግሥት ያስገኙ የገንዘብ መጠን ወደ አንድ ሢሶ ተቀነሰ ። ከልደት እስከሞት ፤ ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን ፤ 1964 ዓ . ም . http : / / www . selamta . net / Amharic % 20Literature / Keldet % 20Eskemot . pdf ሠማይ ከማንኛውም አካል አቅጣጫ ሊታይ የሚችል የከባቢ አየር ክፍል ነው ። በተለያዩ ምክንያቶጭ የተነሳ በትክክል ለመግለፅ ያስቸግራል ። በቀን የደማቅ ሰማያዊ ቀለም ያለው ሲሆን በምሽት ደግሞ በከዋክብት የታጀበ ጥቁር ቀለም ይኖረዋል ። ከጥያቄ በኋላ መላምት መፍጠር ስላለብን አንደኛው መላምታችን እንዲህ ይነበባል " ስኳር ከቀዝቃዛ ውሃ ይልቅ በሞቀ ውሃ በቶሎ ይሟሟል ። " ( መላምታችን የዚህ ተቃራኒ ሊሆን ይችላል ፣ ይፈቀዳል ) ። ይህ እንግዲህ በሙከራ ሊፈተን የሚችል መላ ምት ነው ። ሙከራውን በምናካሂድበት ጊዜ ስኳር ከሞቀ ውሃ ይልቅ በቀዝቃዛ ውሃ በቶሎ ወይም ደግሞ እኩል ከሟሟ መላምታችን ስህተት መሆኑን ማረጋገጥ እንችላለን ማለት ነው ። < < . . . . ማንም ሰው ለመማርና ለመሠልጠን መድከም አለበት ። > > [ 1 ] በ ፲ ፰ ፻ ፺ ፰ ዓ . ም ስለትምሕርት ያስነገሩት አዋጅ አሁን ኮንጎ ሪፑብሊክ የምትባለው ኮንጎ ብራዛቪል ነሐሴ ፱ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፪ ዓ / ም ከፈረንሳይ የቅኝ ግዛት ቀንበር ተላቃ ነጻ ሉዐላዊ አገር ሆነች ። በነጻነት ጊዜ አገሪቷን በመሪነት ሥልጣን ይመሩ የነበሩት ቀድሞ የካቶሊክ እምነት ቄስ የነበሩት አቤ ፉልበርት ያውሉ ነበሩ ። ያውሉ በ ፲ ፱ ፻ ፶ ፭ ዓ / ም መሪውን ፓርቲያቸውን ብቻ ሕጋዊ ፓርቲ ለማድረግ ሲነሳሱ ሕዝባቸው ይሄንን በመቃወም በነሐሴ ወር ላይ ባካሄደው የሦስት ቀን የተቃውሞ ሁከት ሥልጣናቸውን ለመልቀቅ ተገደዱ ። ሰኔ ፳ ፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፺ ፫ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፸ ፫ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፸ ፪ ቀናት ይቀራሉ ። [ 17 ] መስከረም 3 ቀን የሙሽራ ድንጋዮች ታሪካዊ አመጣጥ ከላይ በተገለጸው አኳኋን የተለየ ጥንታዊ ሰዎች ለአንድ ዓላማ ያቆሟቸው ትክል ድንጋዮች ናቸው ተብሎ ይታመናል ፡ ፡ ምናልባትም ከአክሱም ዘመን በፊት ጀምሮ ሲያያዝ የመጣ የእደ ጥበብ ውጤት እንደሆነ ይገመታል ፡ ፡ የሙሽራ ድንጋዮች በአብዛኛው ከደቡብ ኢትዮጵያ የጥያ ትክል ድንጋዮች ጋር ተመሳሳይነት አላቸው ፡ ፡ እነዚህ ምስጢርን ያዘሉ የታሪካችን አሻራዎች ለጥናትና ምርምር የሚጋብዙና ለተመልካች ደግሞ የሚያዝናኑ ናቸው ፡ ፡ ለመሆኑ ብላቴንጌታ ወልደ ማርያም ለምን ይሆን አክሊሉን አላስገባም ያሉት ። ምናልባት ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ “ ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ - ሁለተኛ መጽሐፍ ” በተባለው መጽሐፋቸው ላይ “ በፓሪስ የኛ ሚኒስቴር የነበረው ብላቴንጌታ ወልደማርያም አየለ እኛን ከድቶ ለጣልያኖች በገባ ጊዜ በዓለም መንግሥታት ማኅበር የኢትዮጵያ ጸሐፊ አቶ አክሊሉ ሀብተወልድ በፓሪስ የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ጉዳይ አስፈጻሚ ሆኖ አገልግሎናል ። ” ብለው ያሠፈሩት ምክንያቱን ይጠቁም ይሆናል ። አተሞች ብርሃንን አመንጭተው መርጨት ወይም ውጠው ማስቀረት ይችላሉ ። ይህን እሚያረጉት እንዲሁ በደፈናው ሳይሆን ለጠባያቸው በሚስማማ አቅም ውስጥ ያለን ብርሃን ነው ። ይህ ሲሆን አተሞቹ የመርጨት መስመር በአተሞቹ ብትን ላይ እንዲፈጥር ያደርጋል ። ሁለት አይነት የኤሌክትሮማግኔቲክ ምርጨት አለ ። ፩ ኛው ድንገተኛ መርጨት ሲባል ይህ አይነት ብርሃን በብርሃን ረጪ ዳዮድ ፣ ጋዝ ርጭት ፣ ኒዖን አምፑል ፣ ሜርኩሪ አምፑልና በ እሳትነበልባል ለሚመነጨው ብርሃን ተጠያቂ ነው ። ፪ ኛው የተነሳሳ መርጨት ሲባል በሌዘር እና ሜዘር ለሚመነጨው ብርሃን ተጠያቂ ነው ። በመነኩሴው አኒዮ ዳ ቪቴርቦ ዘንድ ( 1490 ዓ . ም . ) ፣ በግሪኮች ዘመን ( ~ 300 ዓክልበ ) በባቢሎን የጻፈው ታሪከኛ ቤሮሶስ ለኖኅ ከማየ አይኅ በኋላ 30 ልጆች እንደ ተወለዱለት ጽፎ ነበር ። ከነዚህም መካከል ቱዊስኮን ፣ ጵሮሜጤዎስ ፣ ያፔቶስ ፣ ማክሮስ ፣ « 16 ቲታኖች » ፣ ክራኖስ ፣ ግራናዎስ ፣ ውቅያኖስ እና ቲፌዮስ የተባሉ ወንድ ልጆች በስም ይጠቀሳሉ ። ደግሞ የኖኅ ሴት ልጆች አራክሳ « ታላቂቱ » ፣ ሬጊና ፣ ፓንዶራ ፣ ክራና እና ጤቲስ ይባላሉ ። ነገር ግን አኒዮ ያገኘው ሰነድ የቤሮሶስ ሳይሆን ሐሰተኛ መሆኑ ዛሬ አይጠረጠርም [ 8 ] ። ኡሩካጊና ያዋጀው ሕገ ፍትሕ ( 2093 ግ . ) በታሪካዊ መዝገብ እስከምናውቀው ድረስ መጀመርያው የሕገ መንግሥት ሰነድ ነው ። ሰነዱ እራሱ ገና አልተገኘም ፤ ነገር ግን ለዜጎቹ አንዳንድ መብት እንደ ፈቀደላቸው ይታወቃል ። ለምሳሌ ለመበለትና ለደሀ አደጎች ቀረጥ እንዳስቀረላቸው ድሆችንም ከሃብታሞች አራጣ እንደጠበቃቸው ይታወቃል ። ከተማውም ለሞተ ሰው መቃብር ወጪውን ለመክፈል ተገደደ ። [ 1 ] በተጨማሪ 1 ሚስት ቀድሞ ብዙ ባሎችን የምታገባበትን ልማድ ( አእኑስያ ጋብቻን ) ከለከለ ። ለሞአብ ለአሞን አባት እንዳልሰራ ጻድቁን ሰው ኖህን ራቁት እንዳልመራ በግላጭ ይዘንጥ ዘንድሮ እንዲህ ይኩራ   ? « ጥቅምት » ከግዕዙ « ጠቀመ » ከሚለው ግስ የተባዛ ነው ። [ 1 ] 90 / 구십 / 아흔 ( Gu Sib / A Heun ) = Ninety . አጼ በካፋ በ1730 ዓ . ም . ሲሞት የከተማው ህዝብ ሞቱን ሊቀበል አልቻለም ። ለዚህ ምክንያቱ ከአሁን በፊት ንጉሱ ሳይሞት የሞተ በማስመሰል ህዝቡ ላይ ሽብር በመፍጠሩ ነበር ። ምንትዋብም ባሏ ሲሞት የህዝቡን ጥርጣሬ ግምት ውስጥ በማስገባትና ከቋራ አምስት ወንድሞቿ መጥተው የቤተመንግስት ስልጣን እስኪጨብጡና እስኪያረጋጉ ድረስ የንጉሱን ሞት ደብቃ ቆየች [ 5 ] ። ከወንድሞቿ መምጣት በኋላ እርሷና ዘመዶቿ ሆነው የ7 አመት ልጇን ኢያሱን ለማንገስ ቻሉ ። ከ2 ወር በኋላ ታህሳስ 23 ፣ 1730 ላይ የልጇን ህጻን መሆን በማስታከክ እራሷ ላይ ዘውድ በመጫን በንግሥት ሥልጣን እንደራሴነቷን አሳወጀች [ 6 ] ። ለሚቀጥሉት 40 አመታት እርሷና ወንድሟ ወልደ ልዑል ከንጉሥ ልጇና ልጅ ልጇ ጋር እኩል ተሰሚነት ኑሯቸው አገሪቱን ለማስተዳደር በቁ ፡ ፡ አንዳንዶች ይህ በዝምድና የተተበተበ አመራርና ያስከተለው የዘር ፉክክር አገሪቱን ለዘመነ መሳፍንት ያበቃ ተግባር ነበር ሲሉ ይታዘባሉ [ 7 ] ። አበበ ቢቂላ ሁለተኛውን ወርቅ ይዞ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሰ የአዲስ አበባ ሕዝብ ተገልብጦ ወጥቶ የጀግና አቀባበል ካደረገለት በኋላ ንጉሠ ነገሥቱ የሻምበልነት ማዕረግና አዲስ ቮልስ ዋገን ቢትል ሸለሙት ። ከአስመራ አየር ዠበብ ማረፊያ ሊነሳ በማኮበኮብ ላይ ሳለ የቀኝ ጎማዎች ተገንጥለው በመውደቃቸው ከአገልግሎት ውጭ የሆነው ዲ - ሲ ፮ ( Douglas DC - 6B ) ፤ ሰሌዳ ቁጥር ኢቲ - ኤ ኤ ዜድ አየር ዠበብ በአደጋው ምክንያት ከጥቅም ውጭ ሆኗል ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፣ ለመንገደኞች አገልግሎት አዲሱንና ዘመናዊውን የቦይንግ ፯ ፻ ፹ ፯ ( Boeing 787 ) ድሪምላይነር አውሮፕላን በማዘዝና ጥቅም ላይ በማዋል ከአፍሪካ የመጀመሪያው አየር መንገድ ሊሆን ነው ። የታዘዙትን አሥር ቦይንግ ፯ ፻ ፹ ፯ ድሪምላይነር ( Boeing 787 Dreamliner ) አውሮፕላኖች እ . አ . አ . በ2009 መጨረሻ ላይ እንደሚረከብና ጥቅም ላይ እንደሚያውል ይጠበቃል ። ከዚህ በተጨማሪ አየር መንገዱ 8 ቕ400 አውሮፕላኖች ከቦምባርዲየር ( Bombardier ለሀገር ውስጥ መንገደኞት አገልግሎት አዟል ። « ተዋሕዶ » ከልሣነ ግእዝ የመነጨ ቃል ሲሆን ፡ ትርጒሙም « አንድ ሆኖ » ማለት ነው ። ለዚሁም በዐረብኛ ተመሳሳይ ቃል « ታውሒድ » ሲባል በአንድ አምላክ ብቻ ማመን የሚለውን ፅንሰ ሀሳብ ያመለክታል ። በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስትያናት ቃሉ የሚነካ የክርስቶስ ባሕርይ በ « ሰብዓዊ » እና በ « መለኮታዊ » ተለይቶ ሳይሆን አንድ ብቻ እንደሆነ የሚለው ጽኑ እምነት ነው ። እዛ ስሆን እዚ ከዚ እዛ እያሰብኩኝ ግመል ነጠላ ጣት ካላቸው እንስሳ የሚመደብ ለማዳ የቤት እንስሳ ነው ። በዋነኛነት ጀርባው ላይ ባለው በስብ የተሞላ አካል ( ሻኛ ) ይታወቃል ። ይህ ሻኛ የአረቦች ግመል በሚባለው ዝርያ ላይ አንድ ብቻ ሲሆን በሰሜን ምስራቅ እስያ የሚገኘው ባክትሪያን ግመል ደግሞ ሁለት ነው ። በአብዛሀኛው ደረቅ በርሀ ለመኖር የሚመቻቸው ሲሆን በብዛት በመራብ እስያ ፣ በመካከለኛው እና በምስራቅ እስያ ይገኛሉ ። የሠው ልጅ የሚያለምዳቸው ለወተት ምርት ፣ ለስጋ እንዲሁም አልፎ አልፎ ለመጓጓዣ ስለሚጠቅሙ ነው ። ፲ ፱ ፻ ፶ ፮ ዓ / ም የቀድሞዋ የብሪታንያ ቅኝ ግዛት ኬንያ ነጻነቷን ተቀዳጀች ። ለሶስተኛ ዙር ጦር ለመግጠም በሚዘጋጅበት ጊዜ የሰራዊቱ ወኔ ከመዝቀጡ የተነሳ ለመዝመት እንደማይፈልጉ ተገነዘበ ። ላስታ ውስጥ የሚካሄደው የማያባራ ጦርነት ምንም ለውጥ እንዳላመጣ ፣ የአገሪቱን ግዛት እንደማይጨምር ፣ የሚዋጉዋቸውም ሰወች ጠላት እንዳልሆኑና ፣ በሃይማኖት ምክንያት የነበረው ሰቆቃ እንዲያቆም በልጁ በፋሲለደስ አድርገው ወታደሮቹ ምክንያታቸውን ገለጹለት ። ሱሰንዮስም መልሶ በዚህ በሶስተኛው ዙር የላስታውን አመጽ ድል ካደረጉለት የቀደመውን የኢትዮጵያ ሃይማኖት እንደሚመልስ በልጁ ላከባቸው ። [ 16 ] የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 17 , 600 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 13 ° 12 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 61 ° 14 ′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። ( 16 ) ወ / ሮ ማዘንጊያ የአለቃ የህግ ሚስት ረጅም ነበሩ ። መንገድ አብረው ሲሄዱ ወ / ሮ ማዘንጊያ ወደ ሰማይ ያዩና « አለቃ ዝናብ የሚዘንብ ይመስሎታል ብለው ይጠይቃሉ » ። አለቃም ሲመልሱ “ ለሰማይ የምትቀርቢ አንቺ አይደልሽም እንዴ ? ” “ እኔ ምኑን አውቀዋለሁ ” ብለው ባለቤታቸውን በቁመታቸው ምክንያት ተረቧቸው ። ' ፔሪዮዳዊ ሢስተም ' ክፍለ ጊዜአውዊ ስርአቱ ባምርኛ period የሚለውን ´ ጴር ዮድ ´ ተብሎ ማድመጽ ዪቻል ይሆን   ? ግ እዝ የባህር ማዶን ቃል ውደራሱ ቛንቛ ማድመጽ ስፊ ልምምድ አለው ፡ ሌሎች ቛንቋዎች ይህን ያደርጋሉ ፡ ፡ ፲ ፱ ፻ ፵ ፫ ዓ . ም . ብጹዕ አቡነ ባስልዮስ ( የቀድሞው እጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ በካይሮ ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን ከእስክንድርያው ፓትርያርክ መዓርገ ጵጵስና ተቀብለው የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ኾነው ተቀቡ ፡ ፡ ነገር ግን የፓትርያችክነቱን ማዕርግ ዬስክንድርያው ፓትርያርክ ከሞቱ በኋላ ሰኔ ፳ ፩ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፩ ዓ / ም ነው የተሰጡት ። የክሪስታል ራዲዮ የሚሰኘው ከሁሉ በላይ በጣም ቀላል ራዲዮ ተቀባይ ሲሆን ፣ በድሮው የራድዮ ዘመን ታዋቂነት ያገኘ ነበር ። ክሪስታል ራዲዮ ባትሪም ሆነ ሌላ የኤሌክትሪክ ኃይል አይፈልግም ። ይልቁኑ ከሚተላለፍ የራዲዮ ሞገድ አቅም በመውሰድ በራሱ ይሰራል ። ለዚህ ተግባር ሲባል ክሪስታል ራዲዮ ረጅም የሽቦ አንቴና ይፈልጋል ። ክሪስታል መባሉ ድሮ ይሰራበት ከነበርው ወሳኝ ክሪስታል ጋሌና የተባለ ክፍል የመጣ ስም ነው ። በአሁኑ ዘመን ይህ ክፍል በዳዮድ ተተክቷል ። ክሪስታል ራዲዮ በጣም ቀላል ከመሆኑ የተነሳ ማንም ሰው ሊሰራው ይችላል ። የሚያስፈልጉትም እቃወች አንቴና ሽቦ ( ረጅም መሆነ አለበት ) ፣ ጣቢያ መቀየሪያ ጥቅል ሽቦ ( መዳብ ) ፣ ክሪስታል ጠቋሚ ወይንም ዳዮድ እና የጆሮ ስልክ ( ማለቱ ማናቸውም በጆሮ ላይ ተደርጎ ሙዚቃ ለመስማት የሚያገለግል ኢር ፎን ) ናቸው ። በርግጥ የክሪስታል ራዲዮ የተወሰነ ጣቢያወችና በዚያው ልክ ድምፁም ከፍተኛ ስላልሆነ ኢር ፎን መጠቀም ግድ ይላል ። በመጽሐፍ ቅዱስ እንዲሁም በአፈ ታሪክ ፣ ናምሩድ ( ዕብራይስጥ נ ִ מ ְ רו ֹ ד / ኒምሮድ / ) የኩሽ ልጅ ፣ የካም ልጅ ልጅ እና የኖህ ልጅ - ልጅ - ልጅ ሲሆን የሰናዖር ንጉሥና ' በእግዚአብሔር ፊት ኃያል አዳኝ ' ይባላል ። በመጽሐፍ ቅዱስ ስሙ የሚገኘው በኦሪት ዘፍጥረት 10 ፣ በዜና መዋዕልና በትንቢተ ሚክያስ ብቻ ነው ። እነዚህ መጻሕፍት ስለ ናምሩድ ብዙ ባይነገሩንም ፣ ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጭ ስለሱ ያሉት ትውፊቶች ግን በርካታ ናቸው ። ከነዚህም ትውፊቶች መካከል ከሁሉ የታወቀው የባቢሎን ግንብ እንዲገነባ ያዘዘ መሆኑ ነው ። ፍሎረንስ በ33 ° 2 ' 32 " ሰሜን እና 111 ° 23 ' 4 " ምዕራብ ይገኛል ። 21 . 5 ካሬ ኪ . ሜ . ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም ምንም ቦታ ውሃ አልሸፈነም ። ከሁሉ አስቀድሞ የተፈጠረ ክፍለ - ኢንተርኔት « USENET » የሚባለው አገልግሎት ነው ። ይህ በ1973 ዓ . ም . ( 1980 እ . ኤ . አ . ) አካባቢ ሲጀመር በተለይ ለዩኒቨርሲቴዎችና ኮሌጆች ብቻ የታወቀ መገናኛ ሆኖ ቆየ ። መጀመርያው e - mail አድራሳዎች የተሰጡት ከዚያ ዘመን ነው ። ዛሬም ብዙዎች ተጠቃሚዎቹ ግን ስንኳ ስለ USENET መኖሩን አያውቁም ። ሞሳሕ ( ዕብራይስጥ ፦ משך / ሜሼክ / ) በኦሪት ዘፍጥረት ዘንድ የያፌት ልጅ የኖህም ልጅ ልጅ ነበረ ። በመጽሐፈ ኩፋሌ ደግሞ ስሙ « ሞስክፍ » ፣ « ሞሳኮ » ተጽፎ ይታያል ። እግንባሩ ላይ አለዉ ምልክት ፣ አራታ በሱመር አፈ ታሪክ የተገኘ ጥንታዊ መንግስት ነበር ። በዚያው መሠረት አራታ ሀብታም ፣ ተራራማ ፣ በወንዞቹ ምንጭ ያለበት አገር ይባላል ። የዙፋን ስማቸው « ቴዎድሮስ » ን የወሰዱት ከፍካሬ ኢየሱስ ከተገኘ ትንቢት ነበረ ። በዚያው ትንቢት በኩል ፣ በዓለም መጨረሻው ክፍለ ዘመን ፣ ተወዳጁ ፣ የጥንቱ ዘመን ንጉስ ቀዳማዊ ቴዎድሮስ እንደገና ተነስቶ አገሪቱን ለ ፵ ዓመታት ይገዛል የሚል ነበር ። " ቴዎድሮስ " የሚለው ስም ከግሪክ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም « ጤዎስ ዶሮስ » ፣ ' የአምላክ ስጦታ ' ማለት ነው ። በመኖርያ ገጽዎ ላይ የሚጠቅሙትን የቋንቋ መልጠፊያዎች አገባብ ለመረዳት ፣ Wikipedia : ልሳናት ያዩ ። በ1928 ዓ . ም . የሙሶሊኒ ፋሺስት ሠራዊት ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ ጃንሆይ በቆራጥነት ከታገሉ በኋላ የጠላቱ ጦር ኅይል ግን በመጨረሻ ወደ እንግሊዝ አገር ለጊዜው አሰደዳቸው ። ወደ ጄኔቭ ስዊስ ወደ ዓለም መንግሥታት ማኅበር ሄደው ስለ ጣልያኖች የአለምን እርዳታ በመጠይቅ ተናገሩ ። የአለም መንግሥታት ግን ብዙ አላደረጉም ። በ1932 ዓ . ም . ግን አውሮፓ ሁሉ በ2ኛ አለማዊ ጦርነት ተያዘ ። የእንግሊዝ ሠራዊቶች ለኢትዮጵያ አርበኞች እርዳታ በመስጠት ጣልያኖች ተሸንፈው በ1933 ዓ . ም . ኢትዮጵያን ተዉ ። አጼ ኅይለ ሥላሴ አዲስ አበባን እንደገና የገቡበት ቀን ከወጡበት ቀን በልኩ ዕለት አምስት አመት በኋላ ነበረ ። የማዕድን ዉሃ ፋብሪካ ና ሌሎች የግብርና ማቀነባበሪያዎችም ይገኛሉ ። ለግብርና ኢንቨስትመንት ምቹ የ ሆ ነ የ አየር ንብረትና መሬት ያላት ወረዳ ስትሆን ባለሃብቶች በዚህ አካባቢ ቢሰማሩ ዕራሳቸዉን ጠቅመቅው ህብረተሰቡን መጥቀም ይችላሉ ። ከአረቦችና አውሮፓውያን በ1800ቹ ከመድረሳቸው በፊት ብዙ የሚታወቅ ነገር አልነበረም ። በ15ተኛ መቶ ክፍለ - ዘመን ችዌዚ የተባለውን መንግስት በአፈ ታሪክ ይገኛል ። አረቦችና አውሮፓውያን በ19ኛው መቶ ክፍለ - ዘመን ሲደርሱ ብዙ መንግሥቶች በቦታው ነበሩ ። እነዚህም በንዮሮ ፣ ቡሶጋ ፣ ቡጋንዳ ፣ ቶሮ እና አንኮልን ያጠቃልላሉ ። ከ1894 እ . ኤ . አ . ጀምሮ በታላቁ ብሪታን ስትመራ ነበር ። የተለያዩ ቦታዎች ከተዋሃዱ በኋላ ዩጋንዳ በ1914 እ . ኤ . አ . ቅርጿን ያዘች ። ፬ / ፡ እያንዳንዱ ፡ ሰው ፡ ጥቅሞቹን ፡ ለማስከበር ፡ የሙያ ፡ ማኀበሮችን ፡ ለማቋቋምና ፡ ማኀበርተኛ ፡ ለመሆን ፡ መብት ፡ አለው ። የባህታ ሃጎስ ምስል ፣ በ1895 እ . ኤ . አ በታተመ መጽሃፍ ዶ / ር ሼህ መሀመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ በ1946 እ . አ . አ . ኢትዮጵያ ውስጥ በደሴ ከተማ ተወለዱ ። እኚህ ግለሰብ ያደጉት በወልድያ ከተማ ሲሆን የሳውዲ አረቢያ እና ኢትዮጵያ ጥምር ዜግነት ያላቸው ታዋቂ ባለሃብት ናቸው ። ፎርብስ ድህረ ገጽ በ2009 / 10 እ . አ . አ . ባወጣው መረጃ መሰረት በ10 ቢሊዮን ዶላር የአለማችን 64ኛ ባለሃብትም ናቸው ። ካላቸው ሃብት ከ3 ቢሊዮን ዶላር በላይ በኢትዮጵያ ውስጥ በሆቴል እና በተለያዩ የንግድ እና የኢንዱስትሪ ዘርፎች ኢንቨስት ያደረጉ ሲሆን ዋነኛው የገቢ ምንጫቸው በተለያዩ ሃገራት የተቋቋሙት የፔትሮሊየም ነዳጅ ዘይት ማምረቻዎች ናቸው ። የቆፍ መነሻ ከቅድመ - ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል ። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የሸማኔ ዕቃ ስዕል መስለ ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር ። አጠራሩ ግን " ወጅ " ነበር ። በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው " ቆፍ " ስላሉት ፣ ይህ ስዕል " ቀ " ሆኖ እንዲሰማ መጣ ። መለስተኛ ሙቀት ያላቸው ነገሮች ፣ ለምሳሌ የሰው ልጅ ፣ ለአይን የማይታይ የጥቁር አካል ጨረራ በአካባቢው ይረጫል ፣ ሆኖም ይሄ በታህታይ ቀይ ደረጃ ስለሆነ ለአይን አይታይም ። ሙቀቱ እየጨመረ ሲሄድ ከታህታይ ቀይ የሞገድ ርዘመቱ ቀንሶ ወደ ቀይ ቀለም እያደላ ይሄዳል ። የጋመው ቀይ የበለጠ ሲግል ወደ ነጭ ቀለም ይቀየርና ሙቀቱ እየባሰ ሲሄድ ወደ በጣም አጭር የሞገድ እርዝመተ እያደላ ይሄዳል ፣ ይሄውም ወደ ሰማያዊ ቀለም መሆኑ ነው ። ከዚህ ይብስ ከጋለ አንድኛውን ላይን ይሰወርና የላዕላይ ወይነ ጸጅ ጨረር ባህሪን ይይዛል ። እኒህን ቀለማት በሚንቀለቀል እሳት ውስጥ የሚፍሙ ብረታ ብርቶችም ሊስተዋሉ ይችላሉ ። በሚያዝያ ፳ ፩ ቀን ፲ ፭ ፻ እ . ኤ . አ . ፒየር አልቫሬዝ ካብራል የተባለው የፖርቱጋል መኮንን በትልቅ መርከብ ሄዶ ይን ጊዜ ለቀረው ዓለም ያልታወቀውን የብራዚልን አገር አስገበረና በፖርቱጋል መንግሥት ስም ቅኝ አገር አደረገው ። ከዚያም አገር በተገኘው ወርቅ መንግሥቱ ሀብታም ሆነ ። እንደዚሁም የመጀመሪያ የንጉሥ እንደራሴ የተባለው ፍራንቼስኮ ዳልሜዳ ወደ ህንድ አገር ሄዶ አገሩን ያዘ ። ከተማውንም በጎአ አድርጎ ህንድንም የፖርቱጋል የቄሣር ግዛት አደረገና አገር ገዥውም የንጉሥ እንደራሴ ይባል ጀመር ። ከዚያም በትልቁ ውቅያኖስ ውስጥ የሚገኙትን ደሴቶች ኑቤል ጉኔንና ዛሬ ፊሊፒን የሚባለውን አገር በየጊዜው በጦር ኃይል አስገበራቸው ። ፲ ፱ ፻ ፺ ፮ ዓ . ም . የዚምባብዌ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ካናን ባናና ይርጋ አለም በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል ከተማ ሲሆን በሲዳማ ዞንና በዳሌ ወረዳ ይገኛል ። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ43 , 815 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21 , 840 ወንዶችና 21 , 975 ሴቶች ይገኙበታል ። [ 1 ] ሪቻርድ ሚልሆስ ኒክሰን ( ከጃንዌሪ 9 ፣ 1913 እ . ኤ . አ . እስከ ኤፕሪል 22 ፣ 1994 እ . ኤ . አ . የኖሩ ) ከ1969 እስከ 1974 እ . ኤ . አ . ( 1962 - 1966 ዓ . ም . ) ባለው ጊዜ ውስጥ 37ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በመሆን አገልግለዋል ። ከዶክቶር ኦኑ በተከታይነት ሰባተኛ ዋና ጸሐፊ ሆነው ሐምሌ ፲ ፫ ቀን ፲ ፱ ፻ ፸ ፯ ዓ / ም የተሾሙት የኒጄር ተወላጁ ኢዴ ኡማሩ ናቸው ። That means : " The Deutsche Welle Amharic Service section , established in March , 1965 ( European Calendar ) , is found on the shortwave at the broadcast center in Kigali Rwanda giving an information service for Africa and especially Ethiopia . " ዘመናዊት ኢትዮጵያን ለማደርጀት በተደረገው ትግል በግንባር ቀደምትነት የተሳተፉ እኒህ ፈላስማ ፥ ባለቅኔ ፥ ጸሐፌ - ተውኔት ፥ ደራሲና አንጋፋ ጋዜጠኛ ፥ ' የቀለም ሰው ' በሀገራችን የመጀመሪያ የነበረውን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሽልማት ድርጅት በቀዳሚነት የተቀበሉ ሲሆን ፣ አዲስ ትውልድ ላፈራ ስብእናቸው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥቅምት ፳ ፮ ቀን ፲ ፱ ፻ ፺ ዓ . ም . በሥነ ጽሑፍ የክብር ዶክቶሬት ዲግሪ ሸልሟቸዋል ። በተረፈም ከፈረንሳይ ፣ ጀርመን ፣ ሶቭየት ህብረትና ሜክሲኮ ሽልማትን ተቀብለዋል ። የመግነጢስ መስክ ማለቱ አንድ መግነጢስ ጉልበት የሚያሳርፍበት ከባቢ ዙሪያ ነው ። መስኩ ከጉልበት መስክ የተሰራ ሲሆን አፈጣጠሩም በሚንቀሳቀሱ የኤሌክትሪክ ሙላቶች ፣ ከጊዜ አንጻር በሚለዋወጥ የኤሌክትሪክ መስክ እና በራሳቸው በአተም እኑሶች የተፈጥሮ መግነጢሳዊ ባህርይ ናቸው ። የመግነጢስ መስክ በአንድ ነጥብ ላይ ባለው ጥንካሬ እና አቅጣጫ ይወሰናል ፣ ስለሆነም የቬክተር መስክ አይነት ነው ። መግነጢሳዊ መስክ ብዙ ጊዜ የሚተረጎመ በተንቀሳቃሽ የኤሌክትሪክ ሙላቶች ላይ በሚያሳርፈው ሎሬንዛዊ ጉልበት ነው ። a እና c የሁለቱ መስመሮች ኩርባ ይሰኛሉ ። ሁለቱ መስመሮች L እና M ቀጤ ነክ የሚሆኑት ፣ የኩርባቸው ብዜት ውጤት - 1 ( ማለት ፡ ac = − 1 ) ከሆነና ከሆነ ብቻ ነው ፡ : ለማንኛውም የሙከራው ጥንሰሳ ተደርሶበት ነበ ፤ ። አልፎ ተርፎም ንጉሠ ነገሥቱን የጸጥታና ስለላ ክፍል ሃላዊዎቻቸው አስጠንቅቀዋቸው ነበር ቢባልም ፣ “ አያደርጉትም ” በሚል ንቀትም ይሁን ወይም ደግሞ በዕርግጥ የሚከሰት ተግባር ከሆነ ደግሞ እራሳቸውን ከጥቃት አግጣጫ ለማስወገድ ያቀዱትም የ ” ሰሎሞናዊ ጥበብ ” ሊሆን ይችላል ፤ ብቻ ንጉሠ ነገሥቱ ኅዳር ፳ ፩ ቀን ለጉብኝት መጀመሪያ ወደምዕራብ አፍሪቃ ቀጥሎም ወደብራዚል በረሩ ። ለእድምተኞቹ ይሄ እንከን ወይም ተወዳዳሪ የሌለው አመቺ ሁኔታን ፈጠረላቸው ። ከ1755 እስከ 1855 እ . ኤ . አ . ኢትዮጵያ እንደገና ከአለም ጉዳዮች ተገላ ነበር ። ይህ ጊዜ « ዘመነ መሳፍንት » ይባላል ምክኒያቱም የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥቶች በራስ ሚካኬል ስሁል ፣ ራስ ወልደ ሥላሴ ፣ ራስ ጉግሳ እና በመሳሰሉት ቁጥጥር ስር ነበሩ ። ራስ ጉግሳ በ17ኛው ክፍለ ዘመን ጎንደርን በመምራታቸው የቤተ መንግሥቱን ቋንቋ ከአማርኛ ወደ ኦሮምኛ ለውጠው ነበር ። ጠላ ቤቱን ጠላ ቀየውን አመሰ ከገል ጉያ ወጣ ብርጭቆ ለበሰ አማረብህ ኣሉት ወዘናው አበራ ባዲስ ልብሱ ኮራ በሁለተኛው ወገን ደግሞ የ ’ ሁለት ልደት ’ ኃይማኖት ወገኖች እርስዎ መጥተው የማርቆስን ኃይማኖት ቢያቀኑልን ነው እንጂ ንጉሥ ምኒልክ በአዳል በኩል አባ ማትያስ የሚባሉ ጳጳስ አስመጥተው ከ ’ ሦስት ልደት ’ ወገኖች ጋር ተፋቅረዋል እያሉ ይልኩባቸው ነበር ። ሆኖም በርስ በርስ ውስጣዊ ጉዳዮች ላይ ጣልቃ ገብነትነት የማይፈልግ ማኅበርም በመሆኑ እና በሽምግልና የማይፈቱ ቅራኔዎች በተፈጠሩም ጊዜ ሰላምን የሚያስክብርበት መሣሪያ የሌለው ጥርስ የለሽ መንጋጋ ብቻ የነበር ድርጅት በመሆኑ የአኅጉሩ ሕዝቦች የጓጉበትን የሰብዓዊ መብት መከበርም ሆነ እንደናይጄሪያ እና አንጎላ ላይ የተካሄዱትንም ብሔራዊ እልቂቶች ለመግታት ያልቻለ ድርጅት ነበር ። ስለዚህም በአብዛኛ አፍሪቃውያኖች እና በሰፊውም ዓለም አስተያየት ይሄ ድርጅት ውጤተ ቢስ የወሬ ማኅበር በመባል በይፋ ይተች ነበር ። ጥቅምት ፩ ቀን በ [ [ ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ፴ ፩ ዕለት ሲሆን ፣ የመፀው ፮ ኛው ቀን ነው ። ከዚ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫ ፻ ፴ ፭ ቀናት ሲቀሩ ፣ በዘመነ ማቴዎስ ፤ ዘመነ ዮሐንስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫ ፻ ፴ ፬ ቀናት ይቀራሉ ። ሰኔ ፭ ቀን ፲ ፱ ፻ ፸ ፭ ዓ / ም የዋና ጸሐፊነቱን ሥልጣን በስድስተኛነት ተራ የተረከቡት ናይጄሪያዊው ዶክቶር ፒተር ኦኑ ናቸው ። ዶክቶር ኦኑ ለሁለት ዓመታት ብቻ አገልግለው ሐምሌ ፲ ፫ ቀን ፲ ፱ ፻ ፸ ፯ ዓ / ም ለቀቁ ። 7 . የሲዲ ማሰሪያ ( cd drive ) 독도 ( Dok ko ) = Dokko Island 별 ( Byeol ) = ኮከብ ቡሊ የአለቃ አህያ በሃይማኖት የተነሳው አመጽ እየጨመረ እንጂ እየበረደ ሊሄድ አልቻለም ። በተለይ በወንድሙ መልክዐ ክርስቶስ ይመራ የነበረው የላስታ አመጽ ሊሸነፍ አልቻለም ። በ1629 ወደ 30 ሺ ወታደሮች አስከትሎ የላስታውን አመጽ ለመቆጣጠር ያደረገው ጥረት ሳይሳካ ቀረ ። እንዲያውም መሪ የነበረው የሚስቱ ወንድም ልጅ በጦርነቱ ተገደለ [ 15 ] ለሁለተኛ ጊዜ መልክዓ ክርስቶስን ለመግጠም ያደረገው ሙከራ ከሁሉ ሁሉ የራሱ ወታደሮች ወኔ መኮስመኑን አስገነዘበው ። በዚህ ምክንያት የወታደሮቹን ወኔ ለመገንባት የሃይማኖት ነጻነት በመፍቀድ የ " ዕሮብን ጾም " እንዲጾሙ ፈቀደ ። ይሁንና አሁንም እንደበፊቱ የመልዐከ ክርስቶስ ጦር ሊበገር አልቻለም ። ሱሰኒዮስ ያለምንም ፍሬ ወደ ቤ / መንግስቱ ዳንካዝ ባዶ እጁን ተመለ ። ጆን ኤፍ ኬኔዲ በ45 አመት ዕድሜ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሊሆኑ በቅተው ብዙም ሳይቆዩ ሕይወታቸው በሰው እጅ ጠፍቶአል ። http : / / eotc - mkidusan . org / site / index . php ? option = com _ content & task = view & id = 346 & Itemid = 26 ፲ ፱ ፻ ፹ ፰ ዓ . ም . በናይጄሪያ ታዋቂው ደራሲና የተፈጥሮ ጉዳይ ተከራካሪ ኬን ሳሮ ዊዋ ፣ ሰፊ የዓለም አቀፍ ተቃውሞ ቢኖርም በአገሪቱ መንግሥት ከ ሌላ ስምንት ሰዎች ጋር በሰቀላ የሞት ቅጣት ተቀጣ ። ጋን ዪንግ ምናልባት እስከ ሮማ ከተማ ድረስ መቸም ባይደርስም ፣ በታሪካዊው መዝገብ እንደተመለከተው ከቻይናውያን ሁሉ በጥንት ወደ ምዕራብ የተጓዘው እሱ ሲሆኑ የተቻለውን መረጃ ስብስቦ ተጽፎ ነበር ። ቶሪየም የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Th ነው ። አቶማዊ ቁጥሩም 90 ነው ። ፲ ፱ ፻ ፶ ፮ ዓ / ም ኬንያ ከብሪታንያ ነጻነቷን በመቀዳጀች በአፍሪቃ ሠላሣ አምሥተኛዋ ነጻ አገር ሆነች ። ግብፅ በሰሜን ከሜዴቴራኒያን ባሕር በምሥራቅ ከቀይ ባሕር ፤ በደቡብ ከኖብያ ፤ በምዕራብ ከምድረ በዳው አገር ይዋሰናል ። ነጭ አባይ በግብፅ መካከል ያደርግና ከደቡብ ወደ ምሥራቅ ይሄዳል ። የአባይ ወንዝ የሚሞላው በዓመት አንድ ጊዜ ብቻ ነው ። በግብፅ የሚዘንበው አንድ አንድ ጊዜ ብቻ ስለ ሆነ ግብፅ በአባይ ለምቶ ይኖራል ። ሲያምር ዋለ ሲታይ ትርጉሙ ፡ - የሰው ልጅን የውስጥ ሃሳብ ለማግኘት እንደማይቻል ያሳያል ። ፲ ፱ ፻ ፹ ፱ ዓ / ም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታ ምክር ቤት አባላት የጋናውን ተወላጅ ኮፊ አናንድን ሰባተኛው የድርጅቱ ዋና ጸሐፊነት መረጧቸው ። 1984 እ . ኤ . ኣ .   : - - > እስራኤል . ከጂኦሜትሪ አንጻር አንድ ፈንክሽን " f " በነጥብ " a " ላይ ያለው ለውጥ ፣ በዚያ ነጥብ ላይ ክሚያርፈው የጨራፊ መስመር ኩርባ ጋር እኩል ነው ። ህግ አውጭ ( legislature ) የሚባለው በአንድ ዲሞክራሲያዊ መንግስት ውስጥ ከፍተኛው የስልጣን አካል ነው ። በአብዘሃኛዎቹ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሀገሮች ይህ አካል ፓርላማ የሚባለው ነው ። በሌሎች ደግሞ እንደ አሜሪካ ባሉ ሀገሮች ኮንግረስ የዚህን አካል ሚና ይጫወታል ። የዚህ አካል ዋና ስራ የሀገሪቱን መተዳደሪያ ደንብ እና ህጎች ማውጣት ነው ።   ኒው ዚላንድ   ኔዘርላንድስ   ኖርዌይ ሱሳ ( ፋርስኛ ፦ شوش / ሹሽ / ፤ ዕብራይስጥ ፦ שושן / ሹሻን / ፤ ጥንታዊ ግሪክ ፦ Σέλεύχεια / ሰለውከያ / ፤ ሮማይስጥ ፦ Seleucia ad Eulaeum / ሰለውኪያ አድ ኤውላዩም / ) በኢራን በ32 ° 18922 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 48 ° 25778 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ የሚገኝ እጅግ ጥንታዊ ከተማ ነው ። በ1997 ዓ . ም . 64 , 960 ገደማ ሰዎች ይኖሩበት ነበር [ 1 ] ።   ሩሲያ   ሩዋንዳ   ሮማንያ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የ ዓመቱ ፻ ፺ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የበጋ ወቅት ፸ ፭ ኛው ቀን ነው ። ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፻ ፸ ፮ ቀናት ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ፸ ፭ ቀናት ይቀራሉ ። በዘመኑ ቴዎድሮስ እጅግ ሃይማኖተኛና የጋብቻን አንድ ለአንድ መጽናት የሚያክብሩ ፣ የቤተክርስቲያን ክፍፍልን የሚቃወሙና እንዲሁም " ከክርስቶስ ውጭ እኔ ባዶ ነኝ " የሚሉ መሪ ነበሩ ። በዚህ ምክንያት ከቤተ ከርስቲያን ጋር የነበረው የመጀመሪያ ግንኙነት ጥሩ የነበር ቢሆንም የቴዎድሮስና የአቡነ ሰላማ ( እንዲሁም መላው የቤተክርስቲያኒቱ ቀሳውስት ) ግንኙነት ቀስ እያለ እየተበላሸ ሄደ ፣ ለዚህም ምክንያቱ ቤተክርስቲያኒቱን ለመለወጥ ያደረጉት አንድ አንድ ተግባር ነበር ። ከቤተክርስቲያን ጋር ያለው ጥል በተለይ ፈጦ የወጣው የመሬት ይዞታን ለማሻሻል ያቀዱትን ሃሳብ ባሰውቁ ጊዜ ነበር ። ለምሳሌ በ1848 ዓ . ም . ቀሳውስቱን ሰብስበው እንዲህ አሏቸው ፡ " እኔስ ምን ልብላ ፣ ወታደሮቸስ ? ግማሹን መሬት የመስቀል መሬት ብላችሁ ትወስዳላችሁ ፣ ግማጩን ደግሞ ሪምና ገዳም 19 ፣ [ 56 ] " ። መሬቱን ለግብር ከፋይ ገብሬወች በማከፋፈል አገሪቱ ላይ ሊያካሂዱት ላሰቡት መሻሻል ወጭ ቋሚ ገቢ ለማግኘት ነበር ። 1852 ላይ የመሬት የዞታ ማሻሻሉ ስራ በከፊልም ቢሆን ተከናወነ በዚህ ወቅት የቤ / ክርስቲያን መሬት በከፊል ለገበሬወች አከፈፋሉ ። [ 58 ] [ 56 ] ይህም በፍካሬ እየሱስ ላይ እንደተጠቀሰውና በእውን እንደነበረው ቀዳማዊ ቴዎድሮስ ስራ ነበር ። በዚሁ አመት የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ከሁለት ቄሶችና ሶስት ዲያቆኖች በላይ እንዳይሆን ደነገጉ ። [ 57 ] [ 59 ] ከዚህም በላይ ደብተራነትን ከነአካቴው ለማጥፋት እንዳሰቡ ገለጹ ። [ 59 ] ብዙ ደብሮች ከአስፈላጊ በላይ የሰው ሃይል ሲኖራቸው ነገር ግን ከግብር ነጻ ስለሆኑ የአገሪቱን ሃብት በከንቱ ያባክናሉ ፣ ይህም አጼ ቴዎድሮስ አጥብቀው የተቃወሙት ስርዓት ነበር [ 60 ] ። ንጉሱ በወግ አጥባቂ ቀሳውስት ላይ ያላቸውን መጸታዊ ንቀት ሲገልጹ " ዱላቸውን ከመንደር መንደር እየጎተቱ ያለ ምንም ስራ የሚያውደለድሉ [ 61 ] " ይሏቸው ነበር ። ሆኖም ቀሳውስቱ አርፈው የንጉሱ ተጠቂ መሆን አልቻሉም ። በ1856 ዓ . ም . አቡነ ሰላማ እስከታሰሩ ድረስ ቤተክርስቲያኗ በአቡኑ መሪነት በንጉሱ ላይ ተቃውሞ አነሳች ። [ 59 ] የቀሳውስቱ ዋና ማጥቂያ ስልት የንጉሱን " ነጣቂ " እንጂ " ህጋዊ ንጉስ " አለመሆን ማስታወስ ነበር ። [ 57 ] ምሳሌ ፡ ዮሐ . 3 ፥ 5 ፤ 3 ፥ 16 ፤ 3 ፥ 36 ቡሄ ና ! ቡሄ በዚህ ወቅት ጋሞዎች እና ከጋሞ ውጭ የሆኑ የሽመና ባለሙያዎች በሌሎች የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ዘንድ የሚሰጣቸው ማሕበራዊ ደረጃ ዝቅተኛ ነበር ። ሙያውም የተናቀ ነበር ። በመሆኑም በወቅቱ ከከተማ ዕድገት ጋር በተፈጠረው የሥራ ዕድል በመጠቀም ከጋሞ ማሕበረሰብ ውጭ የሆኑ ብዛት ያላቸው ሸማኔዎች ሽመናን ሥራ በመተው ወደ ሌላ ሥራ ተሰማርተዋል ። አንዳንድ የጋሞ ማሕበረሰብ አባላትም « በቂ » ነው ብለው የሚያስቡትን ገንዘብ ከአጠራቀሙ በኋላ ወደ ትውልድ ቀያቸው ይመለሳሉ ። ምክንያቱም በጋሞ ተራራማ ቦታዎች የሽመና ሥራ እና ባለሙያው ከፍተኛ ማሕበራዊ ከበሬታ የተሰጠው ነበርና ። ለምሳሌ የአመቱ ወለድ 10 % ቢሆን ( I   =   0 . 10 ) , አጠቃላይ ድምሩ $ 1000 ነው ማለት ነው ። ማለት ዘላለምወን 100 $ በየዓመቱ ቢከፈልወና አሁን 1000 ብር ኪስወ ቢኖር ሁለቱ አንድ ዋጋ ነው ያላቸው ( እዚህ ላይ ማወቅ ያለብን 100 ብሩን ስራ ላይ አውለወት በአመት 10 % ወለድ እየወለደልወ እንደሆነ ነው ) ። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ36 , 268 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል ። የከተማው አቀማመጥ በ6 ° 45 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38 ° 25 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው ። [ 2 ] ዘድንግል ባለፈ ጊዜ ሱሰኒዮስ በምስራቅ ጎጃም በምተገኘው ጥንታዊቷ መርጡለማሪያም ቤ / ክርስቲያን የዙፋን አክሊል ደፋ ( ህዳር 1604 እ . ኤ . አ ) ። ነገር ግን ራስ ዘስላሴና አንዳንድ መኳንንት ቀደምት የተባረረውን ንጉስ ያዕቆብን በመደገፍ አቋም ያዙ ፣ እንዲሁም መልሰው አነገሱት ። በአንድ አገር ሁለት አጼ መኖር ስለማይችል ፣ ሱሰኒዮስ ፣ ራስዘስላሴን ጦርነት ገጥሞ ከማረካቸው በኋላ አጼ ያዕቆብን በ1607 ደቡብ ጎጃም ውስጥ የጎል ጦርነት ተብሎ በሚታወቀው ገጥሞ አሸነፈው ። ከዚህ ጦርነት በኋላ ሱሰኒዮስ ብቸኛው የአገሪቱ መሪ ሆነ ። ጻድቃን ሰማእታት ምድር ላይ ስለሚሆነው አያውቁም ከተባለ   : እንዴት አባታችን አብርሀም ስለ ሙሴና ስለነቢያት ሊያውቅ ቻለ   ? ሙሴና ነቢያት ከመወለዳቸው በፊት , አብርሀም በስጋ ሞት ከምድር ከተለየ ዘመናት አላስቆጠረምን   ? ? ስለዚህስ እንዴት አያውቅም በሚል እልህ እንቀጥላለን   : : ቃሉ እንደሚያስረዳን , አብርሀም ያውቃል , ሙሴ ያውቃል , ቅዱስ ሰማእታት ያውቃሉ   : : 3 ) በማያቋርጥ ክፍፍል ደግሞ ፣ የኦይለር ቁጥር በንዲህ ሁኔታ ይጻፋል ፦ ማንኛውም ፎቶ ወይም ስዕል እዚህ ዊኪፔድያ እንዲታይ ፣ ስዕሉ አስቀድሞ ወደ ዊኪፔድያ መላክ አለበት ። ይኸው የሚቻል በጎኑ ላይ ፋይል / ሥዕል ለመላክ የሚለውን በመጫን ነው ፤ አለዚያ በWikimedia Commons የሚገኝ ስዕል መጠቀም ተቻለ ። ከዚያው የተላከውን ስዕል በ « ፋይል / ሥዕሎች ዝርዝር » ላይ ሊያግኙ ይችላሉ ። የዓፄ ኃይለ ሥላሴ የትውልድ ስም ልጅ ተፈሪ መኮንን ነው ። ስመ መንግሥታቸው ግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ነበር ። ሞዓ አንበሣ ዘእምነገደ ይሁዳ ሥዩመ እግዚአብሔር የሚለው የሰሎሞናዊ ሥረወ - መንግሥት ነገሥታት መጠሪያም በንጉሠ ነገሥቱ አርማ እና ሌሎች ይፋዊ ጽሑፎች ላይ ከመደበኛው ማዕረግ ጋር ይጠቀስ ነበር ። ጃንሆይ ፣ ታላቁ መሪ እና አባ ተከል በመባልም ይታወቁ ነበር ። ስዕል ማለት በስሌዳ ላይ በቀለምም ይሁን በጠመኔ አለዚያም በርሳስና በሌላ ነገር ተስርቶ በዓይን በማየት የሚገነዘቡት ጥበብ ነው ። ለዓይንና ለመንፈስ ከሚስጠው አርካታ ሌላ ፡ ያንድን ህብረተስብ ብሎም የኪነ ጥበቡን ስው ዓመለካከት ይጠቁማል ተብሎ ስለሚታመን በዘመናዊ ዓለም የተለየ እንክብካቤ የተስጠው የስው ልጅ ጥበባዊ ተግባር ነው ። የዚህ አይነት ጥበብ የሚስራው ደገሞ ስዓሊ ይባላል ። አንድ አንድ ቅመሞች ( ኬሚካልስ ) ብርሃን ሲያርፍባቸው ጠባያቸው ይቀየራል ። ግማሾቹ የብርሃኑን አቅም ገንዘብ በማድረግ ከፍተኛ አቅም ገዝተው ከሌላ ቁስ ጋር የኬሚካል ግንኙነት ያደርጋሉ ፣ ገሚሶቹ ያላቸውን ግንኙነት አቋርጠው ለብቻቸው ይሆናሉ ። የተክሎች ምግብ ዝግጅት ( ፎቶ ሲንቴሲስ ) ከዚህ ወገን ነው ። እፅዋት የተለያዩ የስኳር አይነቶች የሚሰሩት ከውሃ ፣ የተቃጠለ አየርና ከብርሃን ነው ። የሰው ልጅ ቆዳ እንዲሁ ቫይታሚን ዲ የሚፈጥረው የብርሃንን አቅም በመጠቀም ነው ። ዓይንም ብርሃንን የሚመለከተው ከአይን ውስጥ ያሉ ኬሚካሎችን በብርሃን የመቀየር ጠባይ በመጠቀም ነው ። የፎቶ ፊልም እንዲሁ ከብርና - ናይትሮጅን ኬሚካል የተሰራ ሲሆን ብርሃን ሲያርፍበት ጠባዩን ስለሚቀያይር ፎቶ ለማንሳት ያስችላል ። ጁሊዬስ ካምባራጌ ኒዬሬሬ የብሪታንያን ጭቆና ፣ የአገር ውስጥ መከፋፈልን እና የጊዜውን የ ” ቀዝቃዛ ጦርነት ” ሽከታ ተቋቁመው ኅዳር ፴ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፬ ዓ / ም አገራቸውን ታንጋኒካን በሰላም ወደነጻነት የመሩ ሲሆኑ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ነበሩ ። ከዚህም ሌላ ፣ አብላጫነት በሌላቸው ነጮች የሚተዳደሩትን የደቡባዊ አፍሪቃ አገሮችን የነጻነት ትግል በመደገፍ ግንባር ቀደም ነበሩ ። በሰሌዳ ቁጥር ኢቲ - ኤቢኢ የተመዘገበው ዲ - ሲ ፫ ( Douglas C - 47B - 25 - DK ) ሞጣ አየር - ዠበብ ማረፊያ ላይ ሲያርፍ ማኮብኮቢያውን ስቶ ሲከሰከስ ከጥቅም ውጭ ሆኗል ። በዚህ በረራ ላይ ስንት ሰዎች እንደነበሩ ፤ አደጋው በሰው አካል ወይም ነፍስ ላይ ያደረሰው ክስተት ምን እንደነበር መረጃ አልተገኘም ። ጋሊልዩ ከሱ ቀድሞ የተነሳውን የኮፐርኒከስን ሃሳብ ( መሬት ሳትሆን ፀሓይ የአለም መካከለኛ ናት ) በመደገፉ በካቶሊክ ቤ / ክርስቲያን ለእስር ተዳርጎ ነበር ። ይህም በዚያ ዘመን የነበሩ የቤ / ክርስቲያኒቱ አዋቂወች ያምኑት እንደነበረው መሬት ቆማ ሌላው አለም ሁሉ በመሬት ዙሪያ ይሽከረከራሉ የሚለውን ስለተቃወመ ነበር ። ከዚህ በኋላ እስከ አረፈበት 1642 ድረስ የቤት እስረኛ ሆኖ ዘልቋል ። በቅርቡ በ20ኛው ክፍለ ዘመን የሮማው ፓፓ ጆን ፓውል 2ኛ ጋሊልዮን " የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት ] አባት " በማለት የካቶሊክ ቤ / ክርስቲያ ከ400 አመት በፊት በጋሊልዮ ላይ ለፈጸመችው ግፍ ይቅርታ ጠይቀዋል ። ጠቅላላ ድምር - - - - - - - - - - - - - - - - - - - - - - - - - - - - - - - ፩ ሚሊዮን ፭ ፻ ፺ ፫ ሺ ፩ ፻ ፹ ፭ ብር ከ ፴ ሣንቲም ጳጉሜ 2 ቀን : ነጻነት ቀን በብራዚል ፣ የድል ቀን በሞዛምቢክ . . .   ሉክሰምበርግ   ሊቢያ   ሊባኖን   ላቲቪያ   ላይቤሪያ እኒህን " የጀግንነት ቃላት " [ 94 ] ካስጻፉ በኋላ ንጉሱ እራሳቸውን ሊያጠፉ ቢሞክሩም ወታደሮቻቸው ሽጉጣቸውን ከጃቸው ነጥቀው አዳኗቸው ። [ 96 ] ይህ ሁሉ ሲሆን ከእንግሊዞች ጋር የሚደረገው ድርድር አላቋረጠም ፣ ንጉሰ ነገሥቱም ጥሉን በሰላም ለመፍታት ከመሞከር አልተቆጠቡም ። ለፋሲካ በዓል ማክበሪያ ብለው ንጉሱ ለናፒየር ብዙ ከብቶች በስጦታ ላኩ ። [ 96 ] የእንግሊዙ ጦር አዛዥ ግን የከብት ስጦታውን አልቀበልም በማለት መልሶ ላከ ። [ 97 ] የስጦታውን አለመቀበል ንጉሱ ሲሰሙ ከመቅደላ ለመውጣት ሞከሩ ሆኖም ግን መቅደላ በእንግሊዞች ተከቦ ነበር ። [ 97 ] 10 / 십 / 열 ( Siv / Yeol ) = Ten የቴዎድሮስ መነሳት የዘመናዊ ኢትዮጵያ ታሪክ መጀመሪያ ነው ፣ ለዚህም ምክንያቱ የፈጸሟቸው ለውጦች ናቸው [ 43 ] ። ከርሳቸው በፊት ከነበሩ ነገሥታት በተለየ መልኩ ቴዎድሮስ አገሪቱን ወደ ዘመናዊ አገር ለማሻገር ያሳዩት ፍላጎት ንግሰ ነገሥት በነበሩበት ወቅት የነበራቸው ወጣትነትና ። [ 44 ] ከአደጉበት ከቋራ ነባራዊ ሁኔታ የመነጫል ። ቋራ በዘመኑ ከሱዳን የማያቋርጥ ውጊያ የሚደረግበትና በዚያ የሚኖረው ህዝብ ከመካከለኛው መንግስት የሚያገኘው ምንም እርዳታ ስላልነበር ህዝቡ እጅግ የተሰቃየበት ነበር ። [ 45 ] ቀሳውስቱም ቢሆን በጎጥ ተከፋፍለው የየራሳቸው ሃይማኖታዊ ስርዓት በመተለም የተዋህዶ ቤተክርስቲያናን ከብዙ ቦታ ለመክፈል የሚገዳደሩበት ዘመን ነበር ። [ 45 ] የገጠሩም ክፍል በባላባቶች የርስ በርስ ጦርነት የተሰቃየ ነበር ። [ 45 ] የአገሪቱ ሁኔታ ንጉሰ ነገስቱ ዘመነ መሳፍንትን ለማጥፋት እንዲነንሳሱ አደረገ ። [ 44 ] በጊዜው የነበረው የእንግሊልዙ ቆንጽላ ዋልተር ፕላውዴን ንጉሰ ነገሥቱ የኢትዮጵያን ቀደምት ታላቅነት ለመመለስ ዋና አላማ እንዳላቸው ሳይመዘግብ አላለፈም ፣ በፕላውዴን አስተሳሰብ ይሄ የንጉሰ ነገስቱ ዋና አነሳሽ አላማ ነበር ። [ 46 ] ከዚህ አንጻር የቴዎድሮስ የንግስና መጀመሪያ አመታቶች በብሄራዊ ፍትሕ ፣ ርህራሄና የደሃ አደጎችን ህይወት በማሻሻል ላይ ያተኮረ ነበር ። [ 30 ] [ 47 ] ይህም በማናቸውም ቁሶች መካከል ያለን ግስበት የምናሰላበት ቀመር ነው ። በኅዳር ወር ፲ ፱ ፻ ፲ ፩ ዓ / ም የቸነፈር ( ግሪፕ ) በሽታ በአዲስ አበባ እና በሌላውም የኢትዮጵያ ግዛት ላይ ተነስቶ በመዲናው ብቻ ከዓሥር ሺ በላይ ሰዎች ሞቱ ። [ 3 ] ። ይሄ በሽታ በዚያ ወቅት በዓለም ላይ ተሰራጭቶ የነበረው የ " እስፓኝ እንፍልዌንዛ በመባል የሚታወቀው የጉንፋን ' ወረርሽኝ ' ነው ። የግራኝን ሽንፈት የሰሙት የአካባቢው ህዝብ ለግራኝ ስንቅ ማቀበል አቆሙ ፣ ይልቁኑም አመጽ ማስነሳት ጀመሩ ። ከህዝቡ ግብር ለማስከፈል የሚላኩ ወታደሮች ቁጥርም ከጊዜ ወደጊዜ መመናመን ጀመረ ። ግራኝ በዚህ ጊዜ ዋጃራት [ 14 ] ወይም እንደ አንዳንድ ታሪክ ጽፊወች ዞብል ተራራ ሰራዊቱን አሰፈረ ። [ 15 ] ክሪስታቮም ግራኝን በመከተል እስከ አሻንጌ ሃይቅ ድረስ ዘምቶ በመሃሉ ክረምት ስለገባ በእቴጌ ሰብለ ወንጌል ምክር ወፍላ ላይ ሰፈረ ። ካሳውያን በ1603 ክ . በ . ገደማ ባቢሎንን ካሸነፉ በኋላ ታሪካዊ ምንጮች አይበዙምና ስለ ኤፓርቲ መንግሥት መጨረሻ ዘመን ብዙ አይታወቅም ። እያሱ ፭ ኛ ( ልጅ እያሱ ) ( ጥር 28 ቀን 1879 ( Feb . 4 , 1887 ) እስከ ኅዳር 15 ቀን 1928 ( Nov . 25 , 1935 ) ) ከ1905 እስከ 1908 ድረስ የኢትዮጵያ መሪ ነበሩ ። ፲ ፭ ፻ ፶ ፭ ዓ / ም የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዓፄ ገላውዴዎስ በዘመኑ የካቶሊክ ዕምነት ተከታዮች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን < < ኦሪታዊ ’ ናት > > እያሉ ስም የማጥፋት ዘመቻቸውን በመከላከል ፣ ዳሞት ላይ የተጻፈ የሃይማኖቱን እውነትነት የሚገልጽ ውሳኔ ፈረመ ። የሰርጸ ድንግል መንግስት ረጅምና ከመጀመሪያው ጀምሮ ብዙ ጦርነት የበዛበት ቢሆንም ንጉሱ ለልጁ ያዕቆብ ያስረከበው ግዛት ግን ሰላማዊና ያልተከፋፈለ ታላቅ ሃገር ነበር ። [ 5 ] ምሳሌ ፡ እንደ ወንበር ፣ አልጋ ፣ ጠረጴዛ … የመሳሰሉትን ብዙ ብር አውጥቶ ገዛ ። û ü ÿ ኢንጅን የማሽን አይነት ሲሆን ፣ ሙቀትን ወይም ሌላ አይነት አቅሞችን ወደ ተንቀሳቃሽ አቅም የሚቀይር መሳሪያ ነው ። ብዙ ጊዜ ኢንጅኖች የበላይ ማሽኖች አካል ሁነው ይታያሉ ፣ ለምሳሌ ተቀጣጣይ ኢንጅን የመኪና አካል እንደሆነ ። የበለስ ' ፍሬ ' በዕውኑ ወደ ውስጥ ያበበ አበባ ነው ። ይህ ክስተት ለሥነ ሕይወት ጥናት በጣም የሚያስገርም ድንቅ ነው ። እነኚህ አበቦች ፅጌ ብናኝን ( የአበባ ወንዴ ዘር ) የሚያገኙበት ዘዴ በልዩ ብናኝ አርካቢ ጥቃቅን ተርብ አማካኝነት ነው ። ይህች የበለስ ተርብ ወደ ፍሬው ውስጥ ገብታ በመኖር እንቁላሏን በዚያ ትጥላለች ። አብዛኞቹ በለስ አይነቶች አለበለዚያ ብናኝ ዘርን ሊያገኙ አይችሉም ። ተርቢቱ ዕንቁላሏን ጥላ በበለሱ ውስጥ ከሞተች በኋላ ፣ በፍሬው ያለው ኤንዛይም በድኑን ፈጽሞ ይበላል ። የዛፉ ጾታ አንስት ከሆነ ፣ የተርቢቱ እንቁላል አይፈለፈለም ፣ ፍሬውም በሰው ይበላል ። የዛፉ ጾታ ግን ፍናፍንት ሲሆን ፣ ዕንቁላሎቿ ይፈለፈላሉ ፤ ፍሬው ለፍየል ሊሰጥ ይችላል እንጂ በሰዎች አይበላም ። ተርቦች ከፍናፍንት ዛፍ ተወልደው ሴት ተርቦቹ የሴት ዛፍ እንዲያገኙ ገበሬው የፍናፍንት ዛፍ ቅጠል ከአንስት ዛፍ ቅርንጫፍ ይሰቅላል ። አንዳንድ የበለስ አይነት ያለ ተርብ ያፈራል ፤ ነገር ግን የነዚህ ፍሬዎች መካን ይሆናሉ ። ዳሩ ግን በለሶች በእፃዊ ተዋልዶ ለማብዛት በተለይ ስለሚመቹ ፣ ይህ ዘዴ የተለመደና ፈጣን የመራቦ ዘዴ ነው ። የኢትዮጵያ ዘመን ኣቆጣጠር የጁልያን ዘመን ኣቆጣጠር ኣይደለም ። ምሳሌ ፡ ከቤተ ሰቦቹ የወረሰው ጥሪት ( ሀብት ንብረት ) አለው ። ከጎን ያሉትን ሁለት ክቦች ስናወዳድር ፣ ፍጥንጥነቱ ወደ R ክብ መሃከል እንደሚያመላክት እናያለን ። ለምሳሌ በግራው ክብ የአቀማመጥ ቬክተሩ R ወደ 12 ሰዓት ሲያመልክት ፍጥነቱ v ወደ 9 ሰዓት ያመለክታ ፣ ይህ ማለት በቀኝ ካለው ክብ እንደምናየው ተመጣጣኙ ፍጥንጥነት , a ወደ 6 ሰዓት ያመለክታል ። ማለት የፍጥንጥነቱ ቬክተር ለአቀማመጡ ቬክተር R ተቃራኒና ወደ ክቡ ማዕክል ያመላክታል ። ፕሬስኮት በ34 ° 34 ' 6 " ሰሜን እና 112 ° 27 ' 41 " ምዕራብ ይገኛል ። 96 . 6 ካሬ ኪ . ሜ . ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም 0 . 6 ካሬ ኪ . ሜ በውሃ ተሸፍኗል ። 1 , 645 . 92 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ይገኛል ። የእኔማ ጌታ ነጭ ለባሽ ። 군대 ( Gun Dae ) , 군사 ( Gun sa ) = ወታደር ሚካኤል ፋራዳይ በ1845 ዓ . ም . የብርሃንን ዋልታ በመግነጢስ መቀየር እንደሚቻል አስተዋለ ። [ 9 ] ። ይህ እንግዲህ ብርሃን ከኮረንቲና መግነጢስ ጋር ግንኙነት እንዳለው ያሳየ የመጀመሪያው መረጃ ነበር ። ይሄው ፋራዳይ ከ2 አመት በኋላ ብርሃን በጣም ከፍተኛ ድግግሞሽ ያለው ኤሌክትሮመግነጢሳዊ ረብሻ እንደሆነ ጻፈ ። መለጠፊያ : የፍልስፍና ምርጥ ጽሑፍ ፲ ፱ ፻ ፲ ዓ / ም ሊቱዌኒያ ከሩሲያ ነጻነቷን አወጀች ። አበልጅ ብትወደኝጨረቃ ሳመችኝ እርሳስ ወይም ሌድ ፲ ፱ ፻ ፴ ፱ ዓ . ም . ኢጣልያዊው የፋሽን ሰው ጂያኒ ቨርሳቺ « ቃለ ፡ በረከት ፡ ዘሄኖክ ፡ ዘከመ ፡ ባረከ ፡ ኅሩያነ ፡ ወጻድቃነ ፡ እለ ፡ ሀለው ፡ ይኩኑ ፡ በዕለተ ፡ ምንዳቤ ፡ ለአሰስሎ ፡ ኲሉ ፡ እኩያን ፡ ወረሲዓን ። » ( መጽሐፈ ሄኖክ 1 ፡ 1 ) ቮላፒውክ ( Volapük ) ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው ። የተፈጠረው በ1872 ዓ . ም . ሮማ ካቶሊክ ቄስ በሆነው በዮሐን ማርቲን ሽላየር በባደን ጀርመን ነበር ። ሽላየር አንድ ዓለም አቀፍ ቋንቋ እንዲፈጥር እግዚአብሐር በሕልም እንዳዘዘው አመነ ። ከዚያ በኋላ የቮላፒውክ ጉባኤ በጀርመን አገር በ1876 እና በ1879 ተደርጎ እንደገና ጉባኤ በፓሪስ ፈረንሳይ በ1881 ይፈጸም ነበር ። በዛ ጊዜ 283 ክለቦች 25 መጽሔቶችና 316 መጻሕፍት ስለ ቮላፒውክ ነበሩ ። ፲ ፱ ፻ ፲ ፪ ዓ . ም . በኮንጎ የካታንጋን ግዛት ነጥሎ በ ፲ ፱ ፻ ፶ ፫ ዓ . ም . የዚያው ክልል ፕሬዚደንትነት የተመረጠውና የወቅቱ የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስቴር ፓትሪስ ሉሙምባን ያስጠለፈና ያስገደለው ሞይስ ቾምቤ ተወለደ ። በ ፲ ፱ ፻ ፲ ፱ ዓ / ም ንግሥተ ነገሥት ዘውዲቱ የወጣቱ ጀምበሬን አጎት ዓለቃ ዓለሙን ወሎ ውስጥ የምትገኘውን ተድባባ ማርያም የተባለች ቤተ ክርስቲያን በስዕል እንዲያስጌጡ ጠየቋቸው ። በዚህ መሠረት ወጣቱ ጀምበሬ አጎታቸውን በረዳትነት ተከትለው ወደ ወሎ በመሄድ የሥነ ስዕልን ጥበብ ተማሩ ። ዳሩ ግን በ1ኛው ክፍለ ዘመን የጻፈው አይሁዳዊ መምህር ፍላቭዩስ ዮሴፉስ እንዳለው ፣ « የሰብታ ልጆች ግሪኮች አሁን አስታቦራውያን የሚሏቸው ናቸው ። » በጥንት « አስታቦራስ » ማለት አሁን በሱዳንና በኢትዮጵያ አትባራ ወንዝ የሚባል ስለ ሆነ ፣ የሰብታ ኩሽ ልጆች በዚያ እንደ ሰፈሩ አመለከተ ። በልማዳዊ መዝገብ የተወረሰው የኢትዮጵያ ነገሥታት ዝርዝር ደግሞ ሰብታ ለ30 አመታት በኩሽ መንግሥት ላይ ንጉሥ ሆነ ይላል ፤ ይህም ከካም ፣ ኩሽና ሃባሢ በኋላ ሲሆን አመቶቹ ሲቆጠር ምናልባት ከ2259 እስከ 2229 ዓክልበ . ይሆናል ። በአኒዩስ ባሳተመ በአንዱ አፈ ታሪክ ዘንድ ፣ ይህ ሰብታ ከዚያ ዘመን በፊት በሳካዎች ( እስኩቴስ ) ላይ የነገሠ ሲሆን ፣ ከዚያም ዘመን በኋላ ከአፍሪካ ወደ ጣልያን ሂዶ በዚያው አገር ደቡብ ክፍል ነገሠ ። አገራቸው ከፈረንሳይ ግዛትነት ነሐሴ ፩ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፪ ዓ / ም ነጻ ከወጣች በኋላ በፖሊቲካ ዘመናቸው የአፍሪቃ አኅጉርን የቅኝ ግዛትነት ቀንበር ለማስለቀቅ ብዙ የደከሙ ሲሆን አገራቸውንም በፕሬዚደንትንት በመሩባቸው ዘመናት ራዕያዊ ዕቅዶችን በመተመንና የአገሪቱን ዋና ምርቶች የሆኑትን ኮኮ እና ቡና በማዳበር በምዕራብ አፍሪቃ የላቀ እድገትን አስገኝተዋል ። ከምዕራባውያን ጋር የነበራቸው መልካም ግንኙነት እና ለኮሙኒስት ዓላማ የነበራቸው ጥላቻ በሌሎች የጎረቤት አገር መሪዎች ላይ የተነሱ የመፈንቅለ መንግሥት ሴራዎችን ይደግፉ ነበር እየተባሉ ይታማሉ ። በታም ደስ ይላል በርቱ ፲ ፱ ፻ ፵ ፱ ዓ / ም የቀድሞዋ ማላያ ( የአሁኗ ማላዝያ ) ነጻነቷን ከብሪታንያ ተቀዳጀች ። የኤርትራ ምክር ቤት ( ባይቶ ኤርትራ ) በእንግሊዞች አቀናባሪነትና አገር አቀፍ ምርጫ መጋቢት 1952ዓ . ም . ሲመሰረት በዚሁ ወቅት የኤርትራን ህገ መንግስትና የፌደሬሽኑን ደንብ አጸደቀ ። እንዲሁም አቶ ተድላይ ባይሩን እንደ ዋና ስራ አስፈጻሚ ና አቶ አሊ አህመድ ሙሳ ረዳይን እንደ ፕሬዜዳንት አድርጎ መረጠ ። በዚያው አመት መስከረም ላይ የኢትዮጵያም መንግስት እንዲሁ ሁለቱን አጸደቀ ። መስከረም 15 ላይ የአስተዳደሩ ሃይል ወደ ፌዴራል መንግስት ተዛወረ ። ከዚህ በኋላ የኢትዮጵያውም ሆነ የኤርትራው ውገኖች ለራሳቸው በሚስማማ መልኩ የፈዴሬሽኑን ደንቦች በመተርጎም ቀስ በቀስ የፖለቲካ ውጥረት ተነሳ ። የአንድነት ደጋፊ የነበሩት አቶ ተድላ ባይሩ 1953 ላይ የፖለቲካ ተቃውሚዎቻቸው ወልደ አብ ወልደ ማርያምንና አብርሃ ተሰማን በመወንጀል ጥቃት ጀመሩ ። የአንድነት ፓርቲ አቶ ተድላ ባይሩን በመደገፍ ኤርትራን ሙሉ በሙሉ ከኢትዮጵያ ጋር ማዋሃድ አላማው አድርጎ ተነሳ ። እኒህ የአንድነት ደጋፊዎች በመንግስት ቢሮዎች ለየት ያለ ስራ የማግኘት እድል ስላገኙ የተገንጣይ ሃይሎች ( የኤርትራ ዲሞክራሲያዊ ግንባር ) እጅግ ተበሳጩ ። በተለይ በእስላማዊው ምዕራብ ኤርትራ ግንባሩ ከፍተኛ ድጋፍን ማግኘት ጀመረ ። የኢኮኖሚው እየወደቀ መሄድ ፣ የግብር መጨመርና የቁሳቁሶች ዋጋ መጨመር ለውጥረቱ መባባስ አስተዋጽኦ አደረጉ ። በዚህ ወቅት ኤርትራ የምታስገባውና የምታስወጣው ዕቃ ላይ 25 % የግብር ጭማሪ ተደርጎ ነበር ። የጣሊያን ዜጎችም በጦርነቱ ያጡትን የኢንደስትሪ ፣ ማዕድን ማውጣት ፣ እርሻ ወዘት መብቶች ከእንደገና በማግኘታቸው አገሬው ህዝብ እንዲበሳጭ ካደረጉት ጉዳዮች አንዱ ነበር ። የፀሐይ ሥርዓተ ፈለክ ፀሐይንና በሱዋ ዙሪያ ከበው የሚሽከረከሩትን ዘጠኝ ፈለኮች ያጠቃልላል ። ይህ ስርዓት ኣጣርድን ቬነስን መሬትን ማርስን ጁፒተርን ሳተርንን ኡራኑስንና ኔፕቲዩንን ፕሉቶን ይጠቀልላል ። ሻምበል አበበ ቢቂላ በ ፲ ፱ ፻ ፷ ፩ ዓ / ም በሽልማት የተሰጠውን ቮልስ ዋገን መኪና በአዲስ አበባ ውስጥ ሲነዳ አደጋ ደርሶበት ከወገቡ በታች ሽባ ሆነ ። ንጉሠ ነገሥቱ ለሕክምና ወደ እንግሊዝ አገር ልከውት በታወቀው የስቶክ ማንደቪል ሆስፒታል ( Stoke Mandeville ) ሲረዳ ቢቆይም ከተሽከርካሪ ወንበር የማያላቅቀው በመሆኑ ወደሚወዳት ሀገሩ ኢትዮጵያ በቃሬዛ ተመለስ ። አዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ቤተሰቡ ፣ ወዳጆቹና ደጋፊዎቹ ሲቀበሉት በበዙ ሺ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንም በየመንገዱ ዳር ተሰልፈው እያጀቡ ተቀበሉት ። ከአደጋው በኋላ እነኛ ዓለምን ያስደነቁ እግሮች ሁለተኛ አልተራመዱም ። ልዑል ራስ መኮንን የሸዋ ንጉሥ የነበሩት የሣህለ ሥላሴ ልጅ የልዕልት ተናኘወርቅ እና የደጃዝማች ወልደሚካኤል ልጅ ናቸው ። ግንቦት 1 ቀን 1844 ዓ . ም ጎላ ወረዳ ደረፎ ማርያም በሚባል ሥፍራ ተወልደው ፤ እስከ 14 ዓመት ዕድሜያቸው ከአባታቸው ጋር ከኖሩ በኋላ ያጐታቸው የንጉሥ ኃይለ መለኮት ልጅ ዳግማዊ ምኒልክ ገና የሸዋ ንጉሥ እንደነበሩ ፡ ወደርሳቸው ቤተመንግሥት መጥተው ፡ ባለሟል ሆኑ ። ፲ ፱ ፻ ፷ ፮ ዓ / ም የግብጽ ሠራዊት በእስራኤል ላይ የ ’ ረመዳን ጦርነት ’ ወይም የ ’ ዮም ኪፑር ’ ጦርነት በመባል የሚታወቀውን የስድስት ቀን ውጊያ ከፈቱ ። ፲ ፱ ፻ ፺ ፰ ዓ / ም የኢትዮጵያ ሠራዊት የጎረቤት አገር ሶማሊያን ክልል ውስጥ ገብተው ወረሩ ። የናፒየር ሰራዊት ከመቅደላ የዘረፈውን ቅርስ ይዞ ወደ ምጽዋ ሲንቀሳቀስ በጦር ካምፕ ውስጥ አበበ የሚያደርጋቸውን ልምምዶች እና ውድድሮች በጥሞና ይከታተሉ የነበሩት ስዊድናዊ አሰልጣኝ ኦኒ ኒስካነን የአበበን ችሎታ በመገንዘባቸው ከሌሎቹ አትሌቶች ጋር ተቀላቅሎ ልምምድ እንዲሠራ ያደርጉት እና የሮም ኦሎምፒክ እስኪቃረብ ድረስ በሚል ከሁለት ሺህ ሜትር በላይ ከፍታ ባላቸው ተራራማ ቦታዎች ላይ የመሮጥ እና የሺህ አምስት መቶ ሜትር ተደጋጋሚ የፍጥነት ሩጫ ልምምዶችን እንዲሠሩ ያደርጓቸዋል ። በብዙ አብያተ ክርስትያናት ዘንድ እሑድ እንደ ሰንበት ይቆጠራል ። ሆኖም በሕገ ሙሴ ሰባተኛው ቀን ቅዳሜ ሲሆን ከሥራ ሁሉ እረፍት የሚድረግበት ሰንበት ቅዳሜ ነው ። እሑድ ለአረመኔ ሮማውያን ሃይማኖት ጸሐይ ያመለኩበት ቀን ስለ ነበር ፣ የሮማ ንጉሥ ቆስጠንጢኖስ በመጋቢት 10 ቀን 313 ዓ . ም . በአዋጅ እሑድ ለሮማ ዜጎች ሁሉ የእረፍት ቀን እንዲሆንላቸው አዘዘ ። ጥቂት አመታት ከዚህ በኋላ ቆስጠንጢኖስ ወደ ክርስትና ቢገባም እሑድ በሮማ ሕጋዊ እረፍት ቀን ከመሆኑ አልተቋረጠም ። ስለዚህ ነው እሑድ በካቶሊክና በብዙዎቹ አብያተ ክርስትያናት እስከ ዛሬ ድረስ እንደ ሰንበት የሚቆጠረው ። ( eV ) 3 የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ( አ . አ . ድ ) ( እንግሊዝኛ ፡ Organisation of African Unity ( OAU ) ) ፣ ( ፈረንሳይኛ ፡ Organization de l ' Unité Africaine ( OUA ) ) ግንቦት ፲ ፯ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፭ ዓ / ም አዲስ አበባ ላይ ተመሥርቶ የድርጅቱ መመሪያ ውል ( OAU Charter ) በ ፴ ፪ ቱ መሥራች አገር መሪዎች ጸድቆ ተፈርሟል ። የድርጅቱም ጠቅላይ መሥሪያ ቤቱ በአዲስ አበባ እንዲቆይ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ባቀረቡት ግብዣ መሠረት እስካሁን ድረስ እዚያው አዲስ አበባ ላይ ይገኛል ። ይህ ድርጅት በ ፲ ፱ ፻ ፺ ፬ ዓ / ም ተደምስሶ የአፍሪካ ኅብረት በሚባለው ድርጅት ተተክቷል ። የጎንደር ከተማ በ1876 ቴሊ ከ ሐምሌ ፲ ፬ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፮ ዓ / ም ጀምሮ እስከ ሰኔ ፰ ቀን ፲ ፱ ፻ ፷ ፬ ዓ / ም ድረስ ሁለት ጊዜ ተመርጠው በድርጅቱ ዋና ጸሀፊነት አገልግለዋል ። ዲያሎ ቴሊ በሴኩ ቱሬ ትዕዛዝ ታስረው የካቲት ፳ ፪ ቀን ፲ ፱ ፻ ፷ ፱ ዓ / ም በረሀብ ሞተዋል ። ቆራጣ ከጣና ሐይቅ በደቡብ ምስራቅ የምትገኝ ትንሽ ከተማ ናት ። አጼ ቴዎድሮስ እና ራስ አሊ የዘመነ መሳፍንት ማብቂይ ተብሎ የሚታወቀውን አሰቃቂውን የአይሻል ጦርነት በአካባቢው በማድረጋቸው በታሪክ ተቃሽ ናት ። ንጉሡም እነዚህ ሰዎች በዚህ ነገር አይጠረጠሩም ሥራቸው አይደለም ብለው ተናገሩ ፡ ፡ π እንግዲህ የክብ መጠነ ዙሪያ C ለ ወገብ ርዝመት d ስናካፍል የምናገኘው ቋሚ ቁጥር ነው ። ክቡ ይነስም ይብዛ ይህ ቁጥርም ምንጊዜም አንድ ነው ። : [ 1 ] መጋቢት ፳ ፮ ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፮ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የፀደይ ( በልግ ) ወቅት የመጀመሪያው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻ ፷ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ፶ ፱ ቀናት ይቀራሉ ። እምነት ማሪያም ክብረቱ የተባለ ሰው ሲጽፍ < < ቋረኛ ካሳ በአሁኑ ጊዜ ( ጥቅምት 7 ፣ 1860 ) ደብረታቦር ላይ ደጃች ውቤን ከእስር ለቆ የውቤን ልጅ አግብቶ ደብረታቦር ይኖራል " ብሏል [ 15 ] አጼ ቴወድሮስ በዚህ ዘመን መቀመጫቸው ደብረ ታቦር ሆኖ ከከተማው ትንሽ ራቅ ብሎ በሚገኘው የድሮው የእጅ ጠቢባን መናኽሪያ ( ጋፋት ) የመድፍና የብረታብረት ማሰሪያ በአውሮጳ ሚሶኖችና በአካባቢው ቀጥቃጮች ሰራተኛነት አስከፈቱ ። ሌሎች የአውሮጳ እስረኞች ከመቅደላ ወደ ቆራጣ ከተዛወሩ በኋላ ዘጌ ላይ ፍርድ ተበይኖባቸው ደብረ ታቦር ላይ እ . ኤ . አ ሰኔ 1866 ላይ እስር ቤት ገቡ ። እ . ኤ . አ መስከረም 21 ፣ 1867 ላይ ታዋቂው ሴቫስቶፕል መድፍ ጋፋት ላይ ተሰርቶ ተመረቀ ። በዚህ ቀን አጼ ቴወድሮስ ደብረታቦር ላይ እንደነበሩ አስጋኸኝ የተባለ የአይን እማኝ መዝግቧል [ 16 ] ከዘመቻ መልስና በየክረምቱ አጼ ቴወድሮስ መኖሪያቸውን በደብረ ታቦር ያደርጉ ነበር ። ጥቅምት 3 ፣ 1867 ላይ የልጅቱ ማሪያምንና የእናቲቱ ማርያም ቤ / ክርስቲያን ታቦቶችን አንድ ላይ በማድረግ በመጠበቂያ ንጉሱ እንዳስቀመጡ እምነተማርያም ክብረቴ የተባለ ጸሃፊ መዝግቧል ። [ 17 ] ለሰላም ለፍትህ ለህዝቦች ነፃነት ከሻንቅሎቹ በቀር ደግሞ ሌሎች አያሎች የአፍሪካ ዘሮች አሉ ። ከግብፅ ጀምሮ እስከ ሐበሻ ድረስ ያሉት ባላገሮች የጥንት ግብፃውያንነታቸውን ሳይለቁ ከቱርኮችና ከዐረቦች ከሌሎችም የተቀላቀሉ ናቸው ። በነገስታት ዝርዝር ላይ የንጉሥ ዒዛና ሥም አለመታወቁ ያስገርማል ። ሆኖም በሳንቲሞቹ ላይ ያለው ሥምይኸው « ዒዛና » የሚለው ነው ያለው ። በዘልማድ እንደሚነገረው ግን ፡ ንጉሥ አብርሃ እና ወንድሙ አጽብሃ ክርስትና ወደ ኢትዮጵያ በገባበት ዘመን ኢትዮጵያን የሚገዙ ወንድማማች ንጉሦች ነበሩ ። ምናልባት ክርስትናን በተቀበሉበት ጊዜ የወስዱት የክርስትና ሥማቸው ሊሆን ይችላል ። አልሙኒየም ንጥረ ነገር ሲሆን ቀላል ብረታብረት ነው ። ቀለሙ እንደ ብር ሆኖ በቀላል አይዝግም ። ባሕር - ዳር ከአዲስ አበባ 565 ኪ . ሜ ወደ ሰሜን - ሰሜን ምዕራብ ትገኛለች ። ባህር ዳር ከጢስ አባይ በ30 ኪሎመተር ስለምትርቅ ለጎብኚዎች አመቺ ቦታ ላይ ናት ። ባህር ዳር የአንድ የአስፋልት ንጣፍ ያለው ኤርፖርት የሰፊ ገበያና የተለያዩ የመዝናኛ ቦታዎች እና ታሪካዊ እና ጥንታዊ ግዳማት መግኛ ቦታ ናት ። መልሶም በ1569 ከቱርኮች ጋር ባደረገው ጦርነት ለመጀመሪያ ጊዜ ቱርኮችን አሸነፈ ። ለዚህ መታሰቢያ በእምፍራዝ ( ጉዛራ ) በ1571 ቤ / መንግስት አሰራ ። ወደ ሰሜንም በመዝለቅ በወገራ እና በአይባ ሌሎች ቤ / መንግስቶችን አሰርቷል ። የኪዳነ ምህርት ቤ / ክርስቲያንም እንዲሁ ። መርዕድ አዝማቹ ሚጣቅ አፋፍ ላይ ሲያዙ ወይዘሮ ባፈና ደግሞ መርሐ ቤቴ ላይ ኮላሽ አምባ እምቢላው ሥፍራ ላይ የተከተሏቸው ወታደሮች አሠሯቸው ። ንጉሡ ይማሙ መሐመድ አሊን ለመያዝ በግስጋሴ ተከታትለው ሲደርሱበት አምልጦ በመሄዱ ተናደው ከተማውን ደሴን አቃጠሉት ። በማዕከላዊ ስታቲስቲስ ባለስልጣን ትመና የአዳማ ከትማ የ228 , 628 ሰው መኖሪያ ሲሆን እነሱም 114 , 255 ወንዶችና 114 , 368 ሴቶች ናቸው ። ሌሎች ትመናዎችም አዳማ ከ200 , 000 ህዝብ በላይ መያዙን ያዘግባሉ ። በ1986 የሕዝብ ቆጠራ አዳማ የ127 , 842 መኖሪያ ነበር ። ትርጉሙ ፡ - ጠባብ አይምሮን የሚቃወም ይልቁኑ ሃሳብ እንደባህር ሰፊና ሰፋ ያለ አይምሮ አስፈላጊ እንደሆነ የሚያሳይ ነው ። ፲ ፱ ፻ ፴ ፱ ዓ / ም የእንግሊዝ ልዕልት ፣ ( አሁን ዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ ) እና የሌፍተናንት ( አሁን የኤዲንበራ መስፍን ልዑል ) ፊሊፕ የጋብቻ እጭት ይፋ ተደረገ ። ሚያዝያ ፳ ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፴ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የፀደይ ( በልግ ) ወቅት ፳ ፭ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻ ፴ ፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ፴ ፭ ቀናት ይቀራሉ ። ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ( ቀ . ኃ . ሥ . ) ከጥቅምት ፳ ፫ ቀን ፲ ፱ ፻ ፳ ፫ እስከ መስከረም ፪ ቀን ፲ ፱ ፻ ፷ ፯ ዓ . ም . የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ ። የጥቁር አባይ ወንዝ ( ደግሞ ግዮን ፥ ከእንግሊዝኛም ብሉ ናይል ) ከጣና ሐይቅ ይመነጫል ። ካርቱም ፥ ሱዳን ሲደርስ ከነጭ አባይ ጋር ተገናኝቶ ከዚያ አባይ ወንዝ ( ናይል ) በግብጽ በኩል ወደ ሜድትራኒያን ባሕር ይፈሳል ። እዚህ አምባ ላይ የሰውም ሆነ የእንስሳ ሴቶች መውጣት አጥብቆ የተከለከለ ነው ። ሆኖም ግን በግራኝ አህመድ ወረራ ወቅት ንግስት ሰብለ ወንጌል እና ደንገጡሮቻ እዚህ አምባ ላይ በመጠለል ከሞት ድነዋል ። ተራራው ላይ ምንጭና እህል የሚዘራበት ሰፊ መሬት ስለነበር ፖርቱጋሎቹ እነ ክሪስታቮ ደጋማ ከአምባው ደርሰው ንግስቲቱ እንድትወርድ እስከአሳመኗት ድረስ የግራኝን ሰራዊት ከዚህ አምባ ላይ ሆና መከላከል ችላለች ። አንዳንዴ ፣ አንድ አገር ወይም ክፍለሀገር ልዩ ልዩ ሃይማኖቶች በገንዘብ ይደግፋል ። ለምሳሌ በፈረንሳይ ውስጥ በአልሳስ - ሞዘል ጠቅላይ - ግዛት እንዲሁም በጀርመን አገር እንዲህ ይደረጋል ። ላንቴኖይድ በንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ አቶማዊ ቁጥራቸው ከ57 እስከ 71 የሆኑትን 15 ንጥረ ነገሮች ( ከላንታነም እስከ ሉቴቲየም ማለት ነው ) የያዘ ምድብ ነው ። ከምድር ይልቅ ለፀሓይ ይበልጥ ቅርብ የኾኑ ፈለኮች ለከፍተኛ ጨረር እና ግለት የተጋለጡ በመኾናቸው በምድር ላይ ላለው ዐይነት ሕይወት ተስማሚ አይደሉም ። ከምድር ጋር ሲነጻጸር ከፀሓይ በጣም ርቀው ያሉ ፈለኮችም ለሕይወት መኖር ምቹ ኹኔታዎች የሏቸውም ፤ በቂ ብርሃን እና ሙቀት ካለማግኘታቸው የተነሣ ። ፲ ፰ ፻ ፱ ዓ / ም በአሜሪካ ኅብረት የኢንዲያና ግዛት አሥራ ዘጠነኛዋ ዓባል ሆነች ። ይገኙባቸዋል ። ፎስፎረሰንስ ቁሶች በጥቃቅን የአተም ንዑስ አካላት ሲደበደብ እንዲሁ ብርሃን ይሰጣል ። በዚህ መንገድ ብርሃን ከሚሰጡት ውገን ፣ የቴሌቪዥን ፣ ኮምፒውተር እና ካቶድ ጨረር ቱቦ ይገኙበታል ። ከዚህ በተጨማሪ ሌሎች የብርሃን ማመንጫ መንገዶች አሉ ግን ከላይ የተጠቀሱት ዋና ዋናወቹ ናቸው ። በ1966 እ . ኤ . አ . ጠቅላይ ሚኒስትር ሚልተን ኦቦቴ ሕገ - መንግሥቱን አፍርሰው እራሳቸውን ፕሬዝዳንት አደረጉ ። በ1971 እ . ኤ . አ . ኢዲ አሚን ሀገሩን መምራት ጀመሩ ። የኢዲ አሚን አመራር 300 , 000 የሚገመቱ ዩጋንዳውያንን አስጨርሷል ። በ1979 እ . ኤ . አ . የታንዛንያ ኃይሎች ኢዲ አሚንን ከሥልጣን ያስወግዳሉ ። ሚልተን ኦቦቴ ወደ ሥልጣን ይመለሳሉ ግን በ1985 እ . ኤ . አ . እንደገና ይወርዳሉ ። ያሁኑ ፕሬዝዳንት ዮወሪ ሙሴቪኒ ከ1986 እ . ኤ . አ . ጀምሮ በሥልጣን ላይ ናቸው ። ከ300 ተማሪዎች ውስጥም በዲግሪ ፕሮግራም እንዲታቀፉ የሚፈቀድላቸው ከመቶ ለማይበልጡት በመሆኑ ፍክክሩ እጅግ ከባድ ነበር ። የተፈታኝ ተማሪዎችም ውጤት አንድ አንድ እያል መለጠፍ ተጀመረ ከማትስና ከፊዚክስ የሰቃዮች ሰቃይ የነበረው አንስታይን ነበር ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ያቋረጠው ፣ የማትሪክ ፈተና ያልወሰደው አንስታይን በማትሪክ ውጤታቸው አንቱታን ያተረፉ የሲውዘር ላንድ ተማሪዎችን ከእግሩ ስር አሰልፏቸዋል ። ይሁን እንጂ ይህን መሰሉ የሰቀላ ውጤት በሌሎች የትምህርት አይነቶች ላይ ሊደግም ግን አልተቻለውም ነበር ። አልበርት አንስታይን ተወልዶ ያደገው በጀርመን ነው ፈረንሳይኛን ቋንቋ መሆኑን ከማወቅ የዘለለ እውቀት አልነበረውም ። በሰዎች ትልቅ ግምት የሚሰጣቸው አለባበስና ፀጉር አበጣጠር በእርሱ ዘንድ ተራ ነገሮች ናቸው ። ፀጉሩም ቢሆን ሁሌም ጨፍራራ ነበር ። ብሎም የምርምር ስራዎቹን ወደ እንግሊዘኛ የሚለውጡለት ጓደኞቹ ነበሩ ። ብሎም ልታሪክ ትምህርትና ለጂኦግራፊ ትምህርት ንቁ ስላልነበር ወደ ኮሌጅ ለመግባት ያደረገው ጥረት ሳይሳካ ቀረ ። ISBN 0 - 12 - 345678 - X ምሳሌ ፡ ልጁን ደጋግሜ መከርኩት ፤ ይሁን እንጂ ፣ ሊሰማኝና ሊመለስ አልቻለም ። ጤፍ በሮማይስጥ Eragrostis tef በመባል የታወቀው የሳር ዘር ነው ። ቃላቶችን ለመደለዝ ወይም ለማሥመር በዚህ ዘዴ ነው ። ከጨው ባሕርና ከዮርዳኖስ ወንዝ ምዕራብ ከሆኑት ተራሮች ጀምሮ እስከ ኬብሮን ድረስ ያለው አገር ከነገለዓድና ባሳን ጋር ነበራቸው ። ኢያሱ እስራኤላውያንን ዮርዳኖስን አሻግሮ ወደ ከነዓን ሳይመራቸው ሙሴ ከአሞራውያን ንጉሦች ከዐግና ከሴዎን ሠራዊት ጋር ታግሎ አሸነፋቸው ። እንዲሁም አሞራውያን በግብፅ በተገኙ አማርና ደብዳቤዎች ዘንድ የጢሮስ ፤ የሲዶናና የሌሎች ከተሞች ጠላት ሆኑ ። በሳሙኤል ዘመን ግን በእስራኤልና በአሞራውያን መካከል ሰላም ነበረ ። ፲ ፱ ፻ ፴ ፯ ዓ / ም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ ጃፓን በተሸናፊነቷ እጇን ሰጠች ። ሱሰኒዮስ በርግጥ ረጅም ጊዜ አገሪቱን ይምራት እንጂ አስተዳደሩ የሚታወቀው የኢትዮጵያን መንግስት ሃይማኖት ከተዋህዶ ወደ ካቶሊክ በመቀየሩ ነው ። ሱሰኒዮስ ካቶሊክ ሃይማኖትን የተቀበለበት ምክንያት በሁለት ምክንያት ነበር ፦ አንደኛው ፔድሮ ፔዝ የተባለው የጀስዩት ሰባኪ ስላግባባው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ከፖርቹጋል እና ስፔን ወታደራዊ ድጋፍ ለማግኘት ነበር ። በ ታህሳስ 10 ፣ 1607 ለፖርቹጋሉ ንጉስ እና ጥቅምት 14 1607 ለ ሮማው ፓፓ በጻፈው ደብዳቤው ( አሁን ድረስ ይገኛል ) ወታደሮች እንደሚፈልግ ሲገልጽ ነገር ግን ሃይማኖቱን መቀየሩን በሁለቱም ደብዳቤወች አይገልጽም ፤ ይልቁኑ በሁለቱም ደብዳቤወቹ ሙሉ ትጥቅ ያደርጉ የአውሮጳ ወታደሮች እንዲልኩለት ይጠይቃል ። [ 11 ] የዚህም ጥያቄ መነሻው የማያቋርጥ አመጽ አንዴ በሃይማኖት ፣ ሌላ ጊዜ በ " አሰምሳይ ያዕቆቦች " በተረፈም በተንቀሳቃሽ የኦሮሞ ቡድኖች ስለተነሳበት ነበር ። ከ ፪ ሚሊዮን ነዋሪዎች ያሉበት የሴኔጋል ዋና ከተማ ዳካር የሀገሩ ትልቁ ከተማ ነው ። [ 1 ] ሁለተኛው ፭ ፻ ሺህ ሰዎች የሚኖሩበት ቱባ ከተማ ነው ። [ 1 ] [ 2 ] ይህ መጽሐፍ ለሕዝብ ይሸጥ ነበርና መጽሐፉን ገዝቶ ያነበበው አብዛኛው ሰው « የሥልጣኔ እርምጃ ነው » እያለ አልጋ ወራሽን አመሰገነ ። ሞልዶቭኛ ከሮማንኛ የተለየ ቋንቋ መሆኑ በጣም የሚያከራከር ጉዳይ ነው ። ሆኖም የሞልዶቫ ሕገ መንግሥት ይፋዊ ከማድረጉ በላይ በትራንስኒስትሪያ ከሩስኛና ዩክሬንኛ ጋራ መደበኛነት አለው ። የትራንስኒስትሪያ ነጻነት ግን ከሌሎች አገራት ገና አልተቀበለም ። ( 20 ) የመሸባቸው መንገደኞች አለቃ ገብረሀና ቤት ምሽቱን ለማሳለፍ ይጠይቁና እንደ ባህሉ አለቃ “ ቤት ለእንግዳ ” ብለው ማደሪያ ይሰጧቸዋል ። እንግዶቹም ፈረሶቻቸውን እደጅ አስረው ይገባሉ ። አለቃንም « እባክዎ ፈረሶቹ እርቧቸዋልና ሳር ይስጡልን » ብለው ይጠይቃሉ ። አለቃም « ምን ችግር አለ ታዲያ ከውጭ አጭጄ አመጣላቸዋለሁ » ይላሉ ። ነገር ግን የአንዱ እንግዳ አይን ማዘንጊያ ላይ ሲቁለጨለጭ ያጤኑት አለቃ ፤ ነገሩ ስላላማራቸው ማዘንጊያን ነይ እስቲ ተከተይኝ ይላሉ ። እንግዶቹም « ለምን እሳቸውን ( ማዘንጊያን ) ያደክማሉ ? » ብለው ይጠይቃሉ ። አለቃም « አይደለም እኮ እንዲያው እኔ ሳጭድ እርሷ ትታቀፋለች ብዬ ነው » በማለት ስጋታቸውን በዘዴ ገለጹ ። ለ ፪ ክፍለ ዘመን ተከፋፍሎ የነበረውን የኢትዮጵያ ግዛት አጼ ቴዎድሮስ በ ፫ አመት ዘመቻ በንዲህ መልኩ አንድ አደረጉ 11 ። በ1848 አጋማሽ ላይ ሸዋን ጎጃምን ወሎን ትግራይንና ጎንደርን አንድ ላይ በመግዛት ፣ በ47 ዓመታቸው ፣ የዘመነ መሳፍንት የመጨረሻ ባላባትና የአዲሱ ዘመናዊ አገር የመጀመሪያ ንጉስ ለመሆን በቁ ። በዚህ ወቅት የአገሪቱ ዋና ከተማ ከጎንደር ወደ ደብረ ታቦር ተዛውሮ ነበር 9 ። [ 17 ] « አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ! የመንግሥተ ሰማያትን በር ትከፍትልኝ ዘንድ እነሆ ቤቴን እንደተከፈተ ተውኩልህ . . . ደካማ ለሆንኩ ለእኔ ያለ አንተ የሚያፀናኝ የለም ። ለምፍገመገም ለእኔ ያለ አንተ ደጋፊ የለኝም ። ለወደቅሁ ለእኔ ያለአንተ የሚያነሳኝ የለም ። ለአዘንኩ ለእኔ ያለአንተ የሚያረጋጋኝ የለም ። ለድሀው ለእኔ ያለ አንተ መጠጊያ የለኝም ፡ ፡ » አፄ ሠርጸ ድንግል ( 1550 - 4 ጥቅምት 1597 እ . ኤ . አ ) ) በዙፋን ስማቸው " መልአክ ሰገድ " የኢትዮጵያ ንጉስ ሲሆኑ የነገሱበትም ዘመን ክ ( 1563 - 1597 እ . ኤ . አ ) ነበር ። የኒህ ንጉስ አባት አጼ ሚናስ ሲሆኑ እናታቸው ደግሞ አድማስ ሞገሴ በመባል ይታወቃሉ ። አድማስ ሞገሴ ህጻኑን ሱስኒዮስንም ተንከባክበው በማሳደግ በታሪክ ተመዝግበዋል ። የሰርጸ ድንግል ዘመን የሚታወቀው ሁለት ፈተናወችን በማለፍ ነው እነሱም ከሰሜን የተቃጣው የቱርኮች ወረራና ከደቡብ ደግሞ የኦሮሞ ቡድኖች ወደሰሜን ወረራ በማክሸፍ ነበር ። ሮናልድ ሬገን 40ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሲሆኑ በይበልጥ የሚታወቁት የኮሙኒስት ሶቭየት ኅብረትና የምዕራቡን ፍጥጫ ወይም ቀዝቅዛውን ጦርነት በማብቃታቸው ነው ። ጥር ፳ ፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻ ፵ ፯ ኛው ቀን እና የበጋ ፴ ፪ ኛው ዕለት ነው ። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመት መባቻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪ ፻ ፲ ፱ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪ ፻ ፲ ፰ ቀናት ይቀራሉ ። ወዳጄ ልቤና ሌሎች በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የተደረሱ 5 መጻህፍትን አንድ ላይ የያዘ መጽሐፍ ነው ። እኒህ ድርሰቶች እንዲህ ይዘረዘራሉ ፦ በ650 ዓክልበ . ገደማ አንሻን በፋርስ ነገድ አለቃ ተይስፐስ ተይዞ ከዚያ እሱ « የአንዛን ንጉሥ » ተባለ ። በሚከተለው መቶ አመት የኤልማውያን መንግሥት ሲደከም ፣ አንሻን ጥቃቅን አገር ነበር ፤ ከ550 ዓክልበ . ገደማ የፋርሳውያን አሐይመኒድ ሥርወ መንግሥት ከአንሻን ተነሥቶ የፋርስ መንግሥት ያስፋፉ ጀመር ። የሸረሪት ድር አስመሰለችዉ ድህረ ገጽ - - - [ http : / / www . dell . com የዴል ድረ ገጽ ] ደብረ ዘይት በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ሸዋ ዞንና በአድአ ጨዘላ ወረዳ ይገኛል ። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ131 , 159 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 64 , 642 ወንዶችና 66 , 517 ሴቶች ይገኙበታል ። [ 1 ] ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫ ፻ ፷ ፭ ዕለታት ሲቀሩ ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፤ ማቴዎስ ፤ እና ማርቆስ ደግሞ ፫ ፻ ፷ ፬ ቀናት ይቀራሉ ። በአረብኛ ደግሞ " አሊፍ " ከጥንት ተፈናጣሪ ተናባቢ ድምጽ ነበር ። በኋላ ግን ' አ ' የሚለውን አናባቢ ብቻ ሊያመልከት መጣ ። ስለዚህ ተፈናጣሪ ተናባቢ ለመጻፍ ሌላ አዲስ ፊደል " ኅምዛ " ተፈጠረ ። ንጉሥ ሑምባኒጋሽ ( 751 - 725 ) ከባቢሎን ንጉሥ ከመሮዳክ ባልዳን ጋራ በአሦር ንጉስ በ2ኛ ሳርጎን ላይ ስምምነት እንዳደረገ ይታወቃል ። ከሱ የተከተለው ንጉሥ 2ኛ ሹትሩክ - ናሑንተ በ718ና በ716 ክ . በ . በሳርጎን ሠራዊት እጅ ድል ሆነ ። የሳርጎን ልጅ ሰናክሬም መሮዳክ - ባላዳንን ገልብጦ የራሱን ልጅ አሹር - ናዲን - ሹሚ በባቢሎን ዙፋን ላይ በ708 ክ . በ . ንጉስ አደረገው ። የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት በ ፲ ፱ ፻ ፶ ፭ ዓ / ም ተመሥርቶ የአፍሪቃ ሕብረት ሐምሌ ፪ ቀን ፲ ፱ ፻ ፺ ፬ ዓ / ም እስከተካው ድረስ በየጊዜው ከአባል አገራት የተመረጡ ዘጠኝ ቋሚ ዋና ጸሐፊዎች አገልግለውታል ። በድርጅቱ መመሪያ ውል ( OAU Charter ) መሠረት ዋና ጸሐፊው ለአራት ዓመታት እንዲያገለግል ይመረጣል ። እኒህ አይነት ድርድሮች ሌላም ሂሳባዊ ቀመር አላቸው ፣ ይኽውም በአጣቃሽ ዝምድና ሲጻፍ ምሳሌ ፡ በዐረፍት ነገር ውስጥ የቃላትን / ሐረጎችን ትርጉም ማጤን ተገቢ ነው ። መንግሥት ሃይማኖቱን እስከ ምን ደረጃ ድረስ እንደሚደግፈው በየአገሩ ይለያያል ። ከቃል ድገፋ ብቻ እስከ ገንዘባዊ እርዳታ ድረስ ሊሆን ይችላል ። በአንዳንድ አገር ውስጥ የሌሎቹ ሃይማኖቶች ተከታዮች ነጻነት ቢያገኙም በሌላ አገር በኩል ግን ሌላ ሃይማኖት ሁሉ ይከለከላል ። ወይም ተከታዮቹ ይሳድዳሉ ። ገጽ ቢያንስ 4 ክፍሎች ቢኖሩት ፣ የገጽ ማውጫ በቀጥታ ይፈጠራል ። ከዚያ በኋላ አዲስ ክፍሎች ደግሞ ለዚህ ገጹ ማውጫ በቀጥታ ይጨመራሉ ። የንግሥተ ነገሥታትን ሥልጣን ለማሳወቅ ሲባል ራስ ወልደ ጊዮርጊስ የካቲት ፲ ፩ ቀን ንጉሥ ወልደ ጊዮርጊስን ንጉሠ ጎንደር ብለው አንግሠው ዘውድ ደፉላቸው ። እንደዚሁም መስከረም ፳ ፯ ቀን 1921 ዓ . ም . ብዙ መኳንንትና መሣፍንት ፤ ሊቃውንትና ጳጳሳት ባሉበት የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽ ራስ ተፈሪ መኮንንን አዲስ አበባ መካነ ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ፣ ንጉሥ ተፈሪ ተብለው ዘውድ ተጫነላቸው ።   ሰሜን ኮሪያ   ስሎቪኒያ   ስሎቫኪያ   ስዊዘርላንድ   ስዊድን   ሶቪዬት ሕብረት ድርጅቱ አዲስ አበባ ላይ በተመሠረተ ጊዜ ለስብሰባው ጸሐፊ ሆነው ያገለገሉት በጊዜው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ ልዑካን መሪ የነበሩት ዶክቶር ተስፋዬ ገብረ እዝጊ ነበሩ ። በዚያው ስብሰባ ላይ ቋሚ ዋና ጸሐፊ እስኪገኝ ድረስ ተመርጠው ከ ግንቦት ፲ ፯ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፭ ዓ / ም እስከ ሐምሌ ፲ ፬ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፮ ዓ / ም ድረስ ያገለገሉት ኢትዮጵያዊው አቶ ክፍሌ ወዳጆ ነበሩ ። ለንደን የዩናይትድ ኪንግደም ዋና ከተማ ነው ። አዋን ምንም ቢሸነፍም ኤላማውያን በአካድ በሙሉ አልተዋጡም ። አካዳውያን አንሻንን መቸም አልደረሱምና የኤላም ዋና ከተማ ሆነ ። ሚያዝያ ፫ ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ ፻ ፲ ፫ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የፀደይ ( በልግ ) ወቅት ፰ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻ ፶ ፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻ ፶ ፪ ቀናት ይቀራሉ ። በጥንት ቴቤስ አጠገብ ያለው ሉክሶር የተባለው ከተማ ፍራሽ ለተመልካቹ የሚያስደንቅ ሁኖ ያለመጠን ትልቅ ነው ። ከመቅደሶቹ አንዱ የጥንት ሥራ ስመ ጥሩ ይመስላል ። በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የኤፕሪል መጨረሻና የመይ መጀመርያ ነው ። ተክለጻድቅ ከረጅም የአገልግሎት ዘመን በኋላ በተወለዱ በ ሰማንያ ስድስት ዓመታቸው ሐምሌ ፲ ፮ ቀን ፲ ፱ ፻ ፺ ፪ ዓ . ም . አርፈዋል ። ( 39 ) በሀገራችን እንደተለመደው ድግስ ካለ ቄሱም ሼሁም ሁሉም እንደየሀይማኖቱ ይጠራሉ ። አዝማሪዎችም አይቀሩም ። ስለዚህ የአለቃ ግዳጅ አንዱ ድግስ መሄድ ነው ። ሴትየዋ ያው እንደነገሩ አሸር ባሸር የሆነ ድግስ ብጤ አድርጋ ኖሮ አለቃ ወጡም ቅጥንጥን ጠላውም ውሀ ውሀ ብሎባቸው ኖሯል ። ደጋሽ መጥታ አለቃ ይብሉ እንጂ ትላለች ። አለቃም « የመጣንበትን ቢሻን እንበላለን ቢሻን እንጠጣለን » ብለው የልባቸውን ተናገሩዋ ድግሱን የፈቀዱ መስለው ። / ቢሻን ፤ በኦሮምኛ ውሃ ማለት ነው / ቴክኖሎጂ የመሳሪያዎች አጠቃቀም እውቀት ወይም ዘዴ እና ጥበብ ወይም መሳሪያዎችን ( እቃዎች ወይም ልብሶች ሊሆኑ ይችላሉ ) የማደራጀት እና የማምረት መንገድ ነው ። በዕንቁጣጣሽ ዕለት ልጃገረዶች ከከንፈር ወዳጆቻቸው ጐን ለጐን በመሆን አራት የጨዋታ ዓይነቶችን በጭፈራ ያሰማሉ ። በመጀመሪያ አሥር አሥር ይሆኑና በአራት ክብ ተከፋፍለው አርባ ልጃገረዶች ተንበርክከው መሬቱን እየተመተሙ " ዛጐሌ " የተሰኘውን ጨዋታ ያሰማሉ ። " ዛጐሌ ጌታው ሎሌ አንደኛ ማር ይተኛ በሰውየው መንገድ ሰውየው ዘለቀ እይኔ እንደበረዶ ውኃ ሆኖ አለቀ ። ቶፋ ቶፋዬ ንፍሮ ቀቅዬ ብላ ብለው ዛሬስ አመዶ ሊማታ ነው " ሲል ግብርና ወይም እርሻ ለስው ልጅም ሆነ ለእንስሶች የሚሆን ምግብን ፥ ቃጫንና ሌሎችም በአትክልት ከልማት የሚገኙ ነገሮችን ማምረትና እንስሳ ማርባትን ይሰይማል ። አማኑኤል ካንት ( Immanuel Kant ) ከ ( 1724 - 1804 ) የነበረ ጀርመናዊ ፈላስፋ ሲሆን በምስራቃዊ ፕሩሲያ ፣ ኮይንበርግ ከተማ ተወልዶ ፣ ከዕለተ ውልደቱ እስከ እለት ሞቱ ከኮይንበርግ 50 ማልይ በላይ ሳይሄድ በዛች በትወሰነች ከተማ ኑሮውን መርቷል ። ካንት በርግጥ ውጫዊ ህይወቱ ብዙ ለውጥ ያልታየበት ቢሆንም ፣ በአስትሳሰብ ግን የዘመኑን ፍልስፍና ከስር - መሰረቱ ቀይሯል ። " ቀኝ " እና " ግራ " በኅዋ ውስጥ እንዴት ሊለዩ ይችላሉ የሚለውን ጽሁፍ በ1770 ለዶክትሬቱ መመረቂያ ካቀረበ ጀምሮ ለዘመናዊ ፍልስፍና ያለመታከት ብዙ ጽሁፎችን አቅርቧል ። በነዚህ ጽሁፎች ውስጥ የካንት መሪ ሃሳብ " ማንኛውም የሰው ልጅ እውቀት ከበስተጀርባው የሰው ልጅን አእምሮ በተነሳሽ ( active ) ተሳታፊነት ያጠይቃል " የሚል ሲሆን ፣ በርግጥ ይህ አስተሳሰብ ቀላል መስሎ ቢታይም ውስጡ ግን ብዙ ከባድና የተወሳሰቡ ጽንሰ ሃሳቦችን በመያዙ ከሱ በኋላ ለተነሱ ፈላስፋወች የሃሳብ ውቅያኖስ በመሆን እስካሁን ዘመን ድረስ በሱ ስራ ላይ ጥናት ይካሄዳል ። የጥንቶቹ ግሪክ ፈላስፎች ጊዜ ማለቂያ የለለው ፣ ወደሁዋላም ሆነ ወደፊት የትየለሌ ነው ብለው ሲያስቀምጡ ፣ የመካከለኛው ዘመን አውሮጳውያን ደግሞ ጊዜ መነሻም ሆነ መድረሻ ያለው አላቂ ነገር ነው በማለት አስረግጠው አልፈዋል ። ኒውተን በበኩሉ በሁሉ ቦት አንድ አይሆነ ቋሚ ጊዜ እንዳለና መሬት ላይ ያለው ጊዜ ከዋክብት ላይ ካለው ጊዜ ጋር እኩል የሚጎርፍ ነው በማለት አስረድቷል ። በአንጻሩ ሌብኒትዝ ጊዜ ማለት አንድ አይነትና ቋሚ ሳይሆን አንጻራዊ እንደሆነ አስቀምጧል ። [ 12 ] ካንት ባንጻሩ ጊዜን ሲተንትን " ጊዜ ማለት ከልምድ ውጭ ገና ስንወለድ አብሮን የሚወለድ ቀደምት እውቀት ሲሆን የገሃዱን አለም እንድንረዳ የሚረዳን አዕምሮአችን የሚያፈልቀው መዋቀር " ነው ብሎታል ። . [ 13 ] በርግሰን የተባለው ፈላስፋ ደግሞ ጊዜ ማለት ቁስ አካልም ሆነ የአእምሮአችን ፈጠራ አይደለም በማለት ሁለቱንም ክዷል ። ይልቁኑ ጊዜ ማለት ቆይታ ማለት ሲሆን ፣ ቆይታ በራሱ ደግሞ የውኑ አለም አስፈላጊ ክፍል ሲሆን ከ ፈጠራና ትዝታ ይመነጫል ብሏል ። [ 14 ] ቅዱስ ዳዊት በእግዚአብሔር ዘንድ ይህን ያክል ግርማ ሞገስ ካለው ቅድስት ድንግል ማርያማ የቱን ያክል ይኖራታል   ? መጥምቁ ዮሀንስ ( ከሰው ከተወለዱት ሁሉ በላዩ ) , መላእክት ይቱን ያክል ውለታ አላቸው   ! « ግንቦት » ከግዕዙ « ግንባት » ከሚለው ቃል የተባዛ ነው ። [ 1 ] የግንቦት ወር የክረምት ጎረቤት ቢሆንም ሙቀታማ ፣ ደረቃማ እና ዝንብ የሚበዛበት ወር ነው ። በዚህም ጸባዩ ብዙ ምሳሌያዊ አነጋገሮችን አፍርቷል ። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር ከነ አካባቢው 749 , 700 ሆኖ ሲገመት ከተማ ብቻውን 676 , 400 ሰዎች አሉበት ። ከተማው 06 ° 10 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 01 ° 21 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። ተፈሪ ፣ እያሱና ብሩ የጎንደር ከተማ በ1877 ወዳጄ ልቤና ሌሎች በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የተደረሱ 5 መጻህፍትን አንድ ላይ የያዘ መጽሐፍ ነው ። እኒህ ድርሰቶች እንዲህ ይዘረዘራሉ ፦ ኢየሩሳሌም ( ዕብራይስጥ ፡ - ירושלים ፤ አረበኛ ፦ القـ ُ د ْ س ) የእስራኤል ዋና ከተማ ናት ። በእስራእል ትልቁ ከተማ ስትሆን የምትገኝው በስተምሰራቅ በኩል ነው ። በ3 ሃይማኖቶች ( ለአይሁድና ፤ ለክርስትና እና ለእስልምና ) በጣም የተቀደሰች ናት ። የድሮ ታሪኮች ስለሞሏት ፣ ብዙ ሰዎች ቱሪስት ሆነው መጥትው ያዩዋታል ። 9 / 구 / 아홉 ( Gu / Ahob ) = Nine ዓፄ ተዎድሮስ በጥቅምት ወር ፲ ፰ ፻ ፵ ፰ ዓ / ም ትግራይንና ወሎን አስገብረው ፣ አቤቶ ምኒልክ ገና የአሥራ ሁለት ዓመት ልጅ ሳሉ ፤ የድፍን አማራንና የወሎን ጦር አስከትተው የሸዋውን ንጉሥ ኃይለ መለኮትን ለማስገበር ሸዋ ገቡ ። ሁለቱ መሪዎች ጦርነት ለመግጠም ተዘጋችተው ሲጠባበቁ ንጉሥ ኃይለ መለኮት ባደረባቸው ሕመም ጥቅምት ፴ ቀን አረፉ ። በዚህ ጊዜ የሸዋ መኳንንት ሕጻኑን ምኒልክን ከጠላት እጅ እንዳይወድቅባቸው ይዘው ሸሹ ፤ ዳሩ ግን ዓፄ ቴዎድሮስ እንደሚከታተሏቸው ስላወቁ ኅዳር ፴ ቀን ፲ ፰ ፵ ፰ ዓ / ም የልጅ ምኒልክ ሠራዊትና የዓፄ ቴዎድሮስ ሠራዊት በረከት ላይ ገጥሞ የምኒልክ ሹማምንት እነአቶ በዛብህ ፣ እነአቶ አንዳርጋቸው ሁሉ ተያዙ ። ልጅ ምኒልክም ለቴዎድሮስ ገባ ። [ 3 ] የአዲስ አበባ ከተማ ሠፈሮች ስያሜያቸውን ያገኙት በተለያዩ ምክንያቶችና አጋጣሚዎች ነው ። እነዚህንም በተለያዩ ዘርፎች ከፍሎ በቅደም ተከተል ማየት ይቻላል ። [ 1 ] ጦርነቱን ያሸንፍ እንጂ ብዙ ወታደሮች ስላለቁበት ቀሪው ሰራዊቱ ወደሃገሩ ተመልሶ ከንደገና መታገል ፈራ ። በዚህ መሃል ከአረብ አገር 70 ሙሉ ትጥቅ ያላቸው ወታደሮችና ብዙ ጠብመንጃወች እና 7 መድፎች ከቱርኮች አገኘ ። በ1531 ፣ የግራኝ ጦር የልብነ ድንግልን ሰራዊት አምባሰል አንጾኪያ ላይ ገጥሞ እንደገና ድል አደረገ ። ለዚህ ድል መሰረቱ በዕርዳታ ያገኘው መድፍ እንደነበር ሉዶልፍ ሲያትት ከግራኝ ወገን የተተኮሰ መድፍ ጥይት በአጋጣሚ ልብነ ድንግል ሰራዊት መካከል ወደቀ ፣ ይህ እንግዳ መሳሪያ የሚያሰክትለውን ቁስል እንኳ እንዴት ማዳን እንደሚቻል የማያውቁጥ ኢትዮጵያውያን በድንጋጤ ተበታተኑ [ 16 ] ። ከዚህ በኋላ የኢማሙ ሰራዊት ወደሰሜን በመዝመት በሃይቅ ፣ ወሎ ደሴቶች ላይ የነበሩትን ገዳማት ዘረፈው አቃጠሉ ። ቀጥሎም ትግራይ ውስጥ ይጠብቀው የነበረውን ሰራዊት በማሸነፍ አክሱም ሲደርስ ለብዙ ዘመናት የኢትዮጵያ ነገስታት አክሊል ይጭኑባት የነበረቸውን አክሱም ጺዮንን በመዝበር በእሳት አቃጠለ ። 9 . አቅጣጫ መጠቆሚያ ( ማውስ ) የማሊ ፓርላማ 147 ሰዎች ሲኖረው እነዚህ ተወካዮች በህዝብ ብዛት ነው የሚመረጡት ። የመጀመሪያው ውጫዊው የመሬት ክፍል ወይም በእንግሊዝኛው ክረስት የሚባለው ሲሆን የመሬት ቅርፊት ልንለው እንችላለን ። በአብዛኛው ከተለያዩ የቋጥኝ አይነቶች የተገነባ ሲሆን ህይወት ያላቸው ነገሮች በሙሉ የሚኖሩት በዚህኛው የመሬት ክፍል ላይ ነው ። ይህ ክፍል ውፍረቱን በሁለት ከፍሎ ማየት ይቻላል ። ምክንያቱ ደግሞ በውቅያኖሶች ስር ያለው የውፍረቱ መጠን እና በአህጉራት ላይ ያለው መጠን ስለሚለያይ ነው ። የመሬት ቅርፊት በውቅያኖሶች ስር ያለው ውፍረት ከአምስት ሺህ ሜትር ( 3 ማይል ) እስከ አስር ሽህ ሜትር ( 6 ማይል ) ነው ። ይህ ውፍረት በአህጉሮች ላይ ከሰላሳ ኪ . ሜ . ( 20 ማይል ) እስከ ሃምሳ ኪ . ሜ . ( 30 ማይል ) ነው ። ጥር ፫ ቀን ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻ ፳ ፫ ኛው ዕለት ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪ ፻ ፵ ፫ ዕለታት ሲቀሩ ፤ በዘመነ ማቴዎስ ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪ ፻ ፵ ፪ ዕለታት ይቀራሉ ። የእንግሊዝ ሰዎች መጀመርያ በአካባቢው በደረሱ ወቅት ( 1600 - 1660 ዓ . ም . ) በአሁኑ ዲሲ ሥፍራ ናኮችታንክ የተባለ የኗሪዎች ታላቅ መንደርና ንግድ ማዕከል ተገኘ ። የአሁኑ ዋሺንግተን ከተማ የአሜሪካ አዲስ ልዩ ዋና ከተማ እንዲሆን በ1783 ዓ . ም . ተመሠረተ ። በ1792 ዓ . ም . የአሜሪካ መንግሥት መቀመጫ በይፋ ከፊላዴልፊያ ወደ ዋሺንግተን ተዛወረ ። ተፈሪ መኰንን ሐምሌ 16 ቀን 1884 ዓ . ም . ከአባታቸው ከልዑል ራስ መኰንን እና ከእናታቸው ከወይዘሮ የሺ እመቤት ኤጀርሳ ጎሮ በተባለ የገጠር ቀበሌ ሐረርጌ ውስጥ ተወለዱ ። ብሩክሴል ወይም ብራስልስ ( Bruxelles / Brussel ) የቤልጅክ ዋና ከተማ ነው ። አጼ ዘርዓ ያዕቆብን የተካው ልጁ ቀዳማዊ አጼ ባእደ ማርያም እናቱ ጺዮን ሞገሴ በሞተች ግዜ እንጀራ እናቱን እሌኒን እናት ንግስት ብሎ ሾማት ። ማዕረጓን በሚያስከብር ሁኔት እኩል ከንጉሱ ዘንድ አገሪቷን እንዳስተዳደረች የታሪክ ተመራማሪወች ይጽፋሉ [ 2 ] ። አጼ እስክንድር ባዕደማሪያምን ሲተካ እናት ንግስቲቱ ከቤተመንግስቱ እንድትገለል ራስአምደ ሚካኤል አድርጎ ነበር ። በዚህ ምክንያት በ1486 ይህ ንጉስ ከስልጣን እንዲወርድ በተደረገው ሴራ ከተካፈለች በኋላ በማንኛውም የቤተመንግስት አስተዳደር ስርዓት ውስጥ እስከ እለተ ሞቷ ተካፍይ ሆናልቸ ። በአጼ ናኦድ ጊዜም ከፍተኛ ተሰሚነት ነበራት ። የቦፖሞፎ አልፋቤት በታይዋን ለቻይንኛ ሲጠቀም በከፊል ሲላቢክ ነው ። በድሮ በእስፓንያ የነበሩ ጽሕፈቶች ( የተርቴሶስ አልፋቤት ወዘተ . ) ሙሉ ፊደሎች ሳይሆኑ በከፊል ሲላቢክ ነበሩ ። በዘመናዊ ዕብራይስጥ " ዋው " ( ו ) ተናባቢ ሲሆን እንደ " ቭ " ይሰማል ። አናባቢ ሲሆን ግን " ኡ " ወይም " ኦ " ያመለክታል ። « ሂስቶሪያይ » ( ታሪኮች ) በሚባል ጽሑፍ ( 472 ዓክልበ . ገደማ ) ሄሮዶቶስ ስለ « ኢትዮጵያ » ጥንታዊ መረጃ አቅርቧል ። በሄሮዶቱስ አስተያየት ኢትዮጵያ ከኤለፋንቲን ደሴት ( የአሁኑ አስዋን ) ጀምሮ ከግብጽ ወደ ደቡብ የሚገኘው አገር ሁሉ ነው ። በወርቅ ፣ የዝሆን ጥርስና ዞጲ እንጨት ሀብታም አገር ነው ። አንድ ዋና ከተማ በሜሮዌ አላቸው ፤ እዚያ አማልክታቸው ዜውስ እና ዲዮናስዮስ ብቻ ናቸው ይላል ። በፈርዖን 1 ፕሳምቲክ ዘመን ( 650 ዓክልበ . ገደማ ) ብዙ የግብጽ ወታደሮች አገራቸውን ከደው በኢትዮጵያውያን መካከል እንደ ሰፈሩ ይላል ። ከግብጽ 330 ፈርዖኖች ፣ 18ቱ ኢትዮጵያውያን ( ማለት የኩሽ ፈርዖኖች ) ነበሩ ብሎ ጻፈ ። ግዝረት ከሚፈጽሙት አገሮች አንድ መሆናቸውን ይመስክራል ። ደብረ ማርቆስ በኢትዮጵያ የአማራ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ጎጃም ዞንና በደብረ ማርቆስ ወረዳ ይገኛል ። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ85 , 597 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 43 , 229 ወንዶችና 42 , 368 ሴቶች ይገኙበታል ። [ 1 ] መርዕድ አዝማቹ ሚጣቅ አፋፍ ላይ ሲያዙ ወይዘሮ ባፈና ደግሞ መርሐ ቤቴ ላይ ኮላሽ አምባ እምቢላው ሥፍራ ላይ የተከተሏቸው ወታደሮች አሠሯቸው ። ንጉሡ ይማሙ መሐመድ አሊን ለመያዝ በግስጋሴ ተከታትለው ሲደርሱበት አምልጦ በመሄዱ ተናደው ከተማውን ደሴን አቃጠሉት ። አጼ ቴዎድሮስ ፣ ይህ " የአገሪቱን የታሪክ አቅጣጫ የሚቀይር " የሚመጣው ንጉስ ነኝ ብለው ያምኑ እንደነበር ለማመን አይከብድም 7 ። በስርዓተ ንግሳቸው ላይ ባደርጉት ንግግር አገሪቷን አንድ ለማድረግና እንደገና ለመገንባት ያላቸውን ከፍተኛ ፍላጎት ገልጸዋል ። የቴወድሮስን የህይወት ታሪክ የጻፈው ስቬን ሩቤንሰን አፄ ቴወድሮስ ስልጣን ላይ ሲወጡ በአይምሮአቸው ውስጥ የነበረውን ዕቅድ እንዲህ ሲል ይዘግባል ፡ በ1640 ዓክልበ . የባቢሎን ንጉሥ ሳምሱ - ኢሉና ሱሳን አጠፋው ። በ1184 ዓክልበ . በንጉሳቸው ሹትሩክ - ናሑንተ መሪነት ኤላማውያን የባቢሎን ንጉስ የሐሙራቢ ሕገጋት የተቀረጹበት ጽላት በዝብዘው ወደ ሱሳ በምርኮ ወሰዱት ። እዚያም በ1894 ዓ . ም . በሥነ - ቅርስ ይገኝ ነበር ። ይሁንና የባቢሎን ንጉስ 1 ናቦከደነጾር ከአምሳ አመት ያሕል በኋላ ሱሳን በሱ ተራ ለመበዝበዝ በቃ ። 나는 평화를 사랑하죠 . ( Na Neun Pyeong Hwa Reul Sa rang ha Jyo ) = እኔ ሰላም እወዳለሁ . . . የዊኪ ትእዛዞች ቸል ለማድረግ : « < nowiki > ( . . . ) < / nowiki > » ይከበው ፤ ለምሳሌ ፦ ላዊ ( ወይም ላዌ , ለው ) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 12ኛው ፊደል ነው ። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 12ኛው ፊደል " ላሜድ " ይባላል ። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል " ላም " ተብሎ በ " አብጃድ " ተራ 12ኛ ነው ። ስራ ፣ በተፈጥሮ ህግጋት ጥናት መሰረት ፣ በጉልበት የሚተላለፍ አቅም መጠን ማለት ነው ። የስራ መለኪያ መስፈርቱ ጁል ( j ) ይባላል ። ( 22 ) ውሽምዬ አለቃ ሲወጡ ቤት ይመጣል እና ተማዘንጊያ ጋር ተላምደው ኖሯል ። አለቃ ከውጭ ድክም ብሏቸው መጥተው ደጃፍ ያለች መደብ ላይ ቁጭ ብለዋል ። ማዘንጊያም ከውሽምዬ ጋር የስንብት ሲሳሳሙ አለቃ አይተው ዝም ብለዋል ። ውሽ . . . ም በጓሮ ተሸኝቶ ማዘንጊያ ወደ ደጃፍ ብቅ ሲሉ አለቃን ያዩዋቸዋል ። « አለቃ መጥተዋል እንዴ ? » ይላሉ ። « እንዴ እዚህ ቁጭ ብዬ ሳመሽ አላየሽኝም እንዴ » ብለው ማዘንጊያ ሲሳሙ ማየታቸውን ተናገሩዋ ። ታዲያ ይሙቱ እንዴ ታፍነው ? የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 7 , 796 , 257 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 35 ° 40 ′ ሰሜን ኬክሮስ እና 51 ° 26 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። እዚህ ላይ θ1 በብርሃኑ ጨረርና በአንደኛው ብርሃን አስተላላፊ አካል ቀጤ ነክ መካከል ያለውን ማዕዘን ሲዎክል θ2 ደግሞ በሁለተኛው አካል ቀጤ ነክና በብርሃኑ ጨረር መካከል ያለውን ማዕዘን ይወክላል ። n1 እና n2 የብርሃን አስተላላፊዎቹ የስብራት ውድር ናቸው ፣ n = 1 ለጠፈር ሲሆን n > 1 ደግሞ ለማናቸው ብርሃን አስተላላፊና በከፊል አስተላላፊ ቁስ አካሎች የሚሆን ነው ። የብርሃን ነጸብራቅ ፲ ፱ ፻ ፷ ፩ ዓ / ም የዓለም የከባድ ሚዛን የቡጢ ውድድር መደብ ቻምፒዮና የነበረው ኢጣልያ አሜሪካዊው ሮኪ ማርሲያኖ አረፈ ። ሰም ሀይድሮካርቦን የሚሰራ በዝቅተኛ ( ይህም ከ45 ° C ወይም 113 ° F በላይ በሆነ ) መጠነ ሙቀት የሚቀልጥ ጥጥር አካል ነው ። ሰም በውሀ ውስጥ ኢ - ሟሚ ሲሆን በፔትሮሊየም ውስጥ ግን በቀላሉ ይሟሟል ። ከንብ ሰም እንደሚገኝ ሁሉ ከዕፅዋትም ይገኛል ። ውጊያው ጋዲሎ ላይ ነሐሴ ፲ ፮ ቀን ተፋፍሞ ሳለ ከአቶ በዛብህ ጋር ተሠልፈው የነበሩት የሸዋ መኳንንት “ በጌታችን በኃይለ መለኮት ልጅ ላይ አንተኩስም ” ብለው ወደምኒልክ ዞሩ ። አቶ በዛብህም ሸሽተው አፍቀራ ገቡ ፤ ድሉም የምኒልክ ሆኖ ምሥራቅ ምስራቁን ተጉዘው በድል አድራጊነት አባቶቻቸው ከተማ አንኮበር ገቡ ። ንጉሥ ምኒልክም በአንኮበር ጥቂት ወራት ከተቀመጡ በኋላ ወደ ደብረ ብርሃን ወርደው አዲሱን ከተማቸውን ልቼን እያሠሩ ተቀመጡ ። ሳር - - > ስርንስር በደሴ ከተማ ውስጥ ሁለት የመንግስት ሆስፒታሎች ማለትም የደሴ ሪፈራል ሆስፒታል እና ቦሩ ሆስፒታል ይግኛሉ ። በግሉ የ ጤና ዘርፍም ሶስት ሆስፒታሎች ማለትም ሰላም ጠቅላላ ሆስፒታል ፣ ባቲ ጠቅላላ ሆስፒታል እና ኢትዮ ጠቅላላ ሆስፒታሎችን ጨምሮ በርካታ የግል ክሊኒኮች አሉ ። ፲ ፱ ፻ ፭ ዓ . ም . በኒው ዮርክ ከተማ በ ፲ ፱ ፻ ፺ ፬ ዓ . ም . በሽብርተኛ አመጸኞት የወደሙትን ‘ የዓለም የንግድ ማዕከል ” ( World Trade Center ) የሚባሉትን መንታ ሕንጻዎች የነደፈው ሚኖሩ ያማሳኪ የተባለ ‘ ትውልደ ጃፓን ’ አሜሪካዊ በሲያትል ከተማ ተወለደ ። የዓለም ባንዲራዎች ( 28 ) አለቃ በቀልዳቸው በመወደድም ይሁን በመፈራት የሚፈልጉትን የማግኘት እድላቸው ሰፊ ነው ይባላል ። በመሆኑም አንድ ለቤተመንግስት ሰዎች ቅርብ የሆኑ ታዋቂ እመቤት ቤት በእንግድነት ይገቡና በዚህም በዚያም ብለው በድብቅ ከእመቤቲቱ ጋር ወሲብ ይፈጽማሉ ። ከዚያም ለካ ባልጠረጠሩበት መንገድ ሚስጥሩ ሾልኮ ቤተክርስቲያን ከባልደረቦቻቸው ጆሮ ገብቶ ባልደረቦቻቸውን አስቆጥቷቸዋል ። አጅሬ ይህን ጉድ ሳይሰሙ እንደልማዳቸው ስራቸውን ሰርተው አድረው ጠዋት አገልግሎት ሊሰጡ ወደ ቤተክርስቲያን ሲሄዱ ቀሳውስቱ ተመካክረው ከሴት ጋር አድረው መጥተው ቤተክርስቲያናችንን ሊያረክሱብን አይገባቸውም ብለው ሰድበው ያብርሯቸዋል ። አለቃም ባጋጠማቸው ነገር አዝነው ከቤተክርስቲያኑ ይወጡና ካጥር ውጪ ድንጋይ ላይ ቁጭ ብለው ዳዊታቸውን እየደገሙ ሳሉ እመቤቲቱ ፈረስ ላይ ቁጭ ብለው ከነአጃቢያቸው ይመጡና ከፈረሱ ወርደው ወደ ግቢ ያመራሉ ። በዚህን ጊዜ አለቃ ብድግ ይሉና « በንጉስ አምላክ ይመለሱ ! ወደ ውስጥ ሊያልፉ አይገባዎትም » ብለው ይጮሀሉ ። ሰው ግራ ገብቶት « ምነው አለቃ   ! ምን እያሉ ነው ? » ሲል እሳቸውም ምንም የሌለው ምስኪን ካልተፈቀደለት እሳቸው ዋናውን ይዘው እንዴት ሊገቡ ይችላሉ ? » በማለት ለሴትየዋ በሚገባ ዘዴ ተናግረው በማሳፈር መለሷቸው ይባላል ። ፲ ፱ ፻ ፸ ፪ ዓ / ም የተባበሩት መንግሥታት ድርጀት አካል የሆነው የጸጥታ ምክር ቤት አባላት ድርጅቱ ኢየሩሳሌምን የእስራኤል ዋና ከተማነቷን እንዳይቀበሉ በሙሉ ድምጽ ወሰነ ። ከሁለት ዓመት ሀዘን በኋላ በ ፲ ፰ ፻ ፶ ፪ ዓ . ም ዓፄ ቴዎድሮስ ከሁለተኛ ሚስታቸው ጋር ተገናኙ ። « ደራስጌ ቤተክርስቲያን ውስጥ ተቀምጠው ሳለ አንድ ወታደራቸው ወደ ርሳቸው ቀረበና « ጌታየ ፣ አንዲት ሴት አገኘሁ ፣ ፊቷም እንደ ፀሐይ የሚያበራ ነው ። » ልጅቱም በኋላ ወደ ቤተመንግሥት ቀረበች ፣ ስሟም ጥሩነሽ ውቤ ፣ የደጃዝማች ውቤ ኃይለማርያም ልጅ ነበረች ። ንጉሱም አይተዋት " እውነትም ወርቅ ናት " በማለት አገቧት ። በዚህ ወቅት ንጉሠ ነገሥቱ አባቷን ራስ ውቤን አስረዋቸው ነበር ። ራስ ውቤ የሰሜን ፣ ወልቃይት ፣ ፀገዴ ፣ ትግራይ ፣ ሰራየ ፣ ሐማሴንና አንጎት ( ሰሜን ወሎ ) አስተዳዳሪ ሲሆኑ ከዓፄ ፋሲለደስ የሚወለዱ ስለነበሩ ለንጉሥነት የሚገዳደሩ ነበሩ ። የጥሩወርቅ ( ጥሩነሽ ) እናት ደግሞ ወይዘሮ ላቂያየ የተባሉ የትግራይ መሳፍንት ዘር ነበሩ ። ከኒህ ሚስታቸው ደጃዝማች ዓለማየሁ ቴዎድሮስ የተባለውን ከሁሉ በላይ የሚወዱትን ፣ እርሳቸውን እንዲተካ ያጩትን ልጅ ወለዱ ። ዓፄ ቴዎድሮስ በአጠቃላይ ፬ ጊዜ ሲያገቡ ፮ ወንድና ፫ ሴት ልጆች ነበሯቸው ፣ እነርሱም ፦ ከሁለት አመት የማያቋርጥ ዘመቻ በኋላ የነገሱት አጼ ቴወድሮስ ለማረፍ አልፈለጉም ፣ እንዲያውም ዋናዋና ታላቁ ግባቸውን እውን ለማድረግ ወደ ደቡቡ ታሪካዊ የኢትዮጵያ ክፍል መዝመት ግድ አላቸው 9 ። የሰሜኖቹን ባላባቶች በማሸነፍ ብቻ አለመታቀባቸው በታሪክ ጸሃፊው ባህሩ ዘውዴ ዘንድ ንጉሱ " ሰፋ ያለ ራዕይ " እንደነበራቸው የሚያሳይ ሆኖ ተገኝቷል ። [ 24 ] የደራስጌው ስርዓተ ንግስ የዘመነ መሳፍንትን ማብቃት ሲያሳይ የሸዋውና የወሎው ዘመቻ በአንጻሩ በአጼ ምንሊክ የተጠናቀቀውን የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ ማዕከል ወደ ደቡብ ማምራት አመላካች ነበር [ 24 ] ። ከተማው በታሪካዊ ቦታወች የተከበበ ሲሆን በ1834ዓ . ም . ወልደያን ጎብኝቶ የነበረው ሚስዮኑ ጆዓን ሉዊግ ክራፍ ደጅአዝማች ፋሪስ አሊጋዝ እና ወንድሙ ብሩ አሊጋዝ መምሪያቸውን በዚሁ ቦታ አድርገው እንደነበር ዘግቦት ይግኛል ። ሁለቱ ወንድማማቾች በዚህ ወቅት ወረ ይመኑን ለመውጋት ተንቀሳቅሰው እንደነበር ይገልጻል [ 2 ] ። የየጁ መሪወች አብዛኛውን ጊዜ የየጁ ኦሮሞ ተብለው ቢታወቁም አነሳስቸው በበለጠ እጅግ የተወሳሰበ ነው ። የጁወች በድሮ ዘመን ደቡብ ሴማዊ ቋንቋ የሚናገሩ ህዝቦች ነበሩ ። የሚኖሩበትም አገር ቀወት ይባል ነበር ፤ ይህም በይፋት ፣ ሸዋ ነበር ። የግራኝ አህመድ ሰራዊት እኒህን ህዝቦች በቀወት ለመጀመሪያ ጊዜ እንዳገኛቸው ሺሃብ አድ - ዲን የተሰኘው ዜና መዋዕል ጸሃፊው ዘግቧል ። ከዚህ በኋል በ16ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ የጁወች ብዙ ኦሮሞወችን ተቀብለዋል ። ስለዚህም በቀጣዩ ዘመናት የየጁ ኦሮሞወች ተባሉ ። የሰርጸ ድንግል መንግስት ረጅምና ከመጀመሪያው ጀምሮ ብዙ ጦርነት የበዛበት ቢሆንም ንጉሱ ለልጁ ያዕቆብ ያስረከበው ግዛት ግን ሰላማዊና ያልተከፋፈለ ታላቅ ሃገር ነበር ። [ 5 ] የ « ሚጽራዪም » ትርጉም በዕብራይስጥ ደግሞ ግብጽ ( ምሥር ) አገር ነው ። እንዲሁም በአረብኛ የአገሩ ስም مصر ( ምጽር ) ይባላል ። ስሙ ዕጅግ የቆየ መሆኑ እርግጠኛ ነው ። በአካድኛ መዝገቦች የግብጽ ስም « ሙሱር » ፣ « ሙስሪ » ፣ በኡጋሪትም ጽላቶች « ምስርም » ተብሏል ። ሥራዎ ያልተጠናቀቀ መስሎ ቢሰማዎ እምብዛም አይጨነቁ ፤ አንዳችን የሌላችንን ሥራ ( ጽሑፍ ) በማረም በጋራ በጣም ጠቃሚ መጣጥፎችን ማበርከት እንችላለን ። የመንግስቱ ኃይለ ማርያምን መሸነፍ ተከትሎ አዲስ አበባን የተቆጣጠረው ኢአሓዴግ መንግስትን ሲያቋቁም ብሔረሰቦችን መሰረት ባደረገ ፓርላማ ስለነበረ ቀድሞ ያልታየና አዲስ ስለነበረ ብዙዎቹን ግራ አጋብቶ ነበር ። የሽግግሩ መንግስት በጊዜው ኢህአዴግ ያሰባሰባቸው ድርጅቶች ብቻ ጎልቶ የታዩበት ስለነበረ አሰባሳቢነት የመጡ ስለነበር ከትችትና ከተቃውሞ አላመለጠም ። ፋሲካ ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን መካከል የተነሳበትን የትንሳዔ ቀን ማሰብያ ዕለት ነው ። ፲ ፱ ፻ ፵ ፭ ዓ / ም በኩባዊው ፊደል ካስትሮ መሪነት ሞንካዳ በሚባል የሠራዊት ሠፈር ላይ የተሞከረው ያልተሳካ ጥቃት በአገሪቱ ፕረዚደንት ፉልጀንሲዮ ባቲስታ ላይ የተከሰተውን የኩባ አብዮት የመጀመሪያ ድርጊት ሆነ ። ገዥ የዓይነት ክፍያ ወይም በገንዘብ ሊሆን ይችላል ፤ የመግዛት አቅም ያለው የግብይት አካል ነው ። ይህ አካል ለሚገዛው ሸቀጥ የሚሆን ተመጣጣኝ ክፍያ ሲፈፅም የቁሱ ባለቤት ይሆናል ። ታኅሣሥ 22 ቀን : እጹፉ ገጽ ሄደው « አርም » የሚለውን ቁልፍ ተጭነው ማስተካከል ወይም ማስፋፋት ይችላሉ ። አጼ ቴዎድሮስ በመጀመሪያወቹ የአገዛዝ ዘመናቸው ራሳቸውን ከሰሎሞናዊው ስርወ መንግስት የተለዩ እንደሆነ ለማሳየት ሞክረዋል ይህም በዘመነ መሳፍንት የደረሰው የግብረገብና ፖለቲካ መላሸቅ ምክንያት ስርወ መንግስቱ በህዝቡ ዘንድ ዋጋው ረክሶ ነበር [ 33 ] ። በዚህ ምክንያት የአጼ ቴወድሮስ የመጀመሪያወቹ የአገዛዝ ዘመናት ከ1270ዓ . ም . ይኩኖ አምላክ ጀምሮ ሲወርድ ሲዋርድ የመጣውን የአገሪቱን አሰራር በጭንቅላቱ የደፋ ነበር ። ሆኖም ግን በኋላ ላይ አጼ ቴዎድሮስ በእናታቸው የአጼፋሲለደስ ዘር እንደሆኑ ለማሳየት ሞክረዋል ፣ ስለሆነም በአጠቃላይ መልኩ በአሁኑ ዘመን የሰለሞናዊ ስርወ መንግስት አካል እንደሆኑ ይጠቀሳል [ 34 ] ። የአጼ ቴዎድሮስ ዙፋን ላይ መውጣት በ1845 በአይሻል ጦርነት ተጀምሮ የነበረውን የዘመነ መሳፍንት ስርዓተ ቀብር አጠናቋል ። ብዙ ታሪክ ተመራማሪወች የካቲት11 ፣ 1847 የዘመናዊት ኢትዮጵያ ታሪክ ጅማሬ እንደሆነ ይስማማሉ 2 ። ሪቻርድ ፐንኸርስት እንደጻፈ ፡ " የካሳ ሃይሉ ከፍ ማለት አዲሱን የኢትዮጵያ ታሪክ የከፈተ ክስተት ነበር 3 " ። 대한민국 만세 ! ( Dae Han Min Guk Manse ! ) = ኮርያ ለዘላለም ! ፲ ፱ ፻ ፸ ፫ ዓ / ም በመካከለኛው የአፍሪቃ ሪፑብሊክ የተካሄደው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት አገሪቱን ከነጻነት ጀምሮ የመሩትን ፕሬዚደንቱን ዴቪድ ዳኮን ከሥልጣን አወረደ ። ፲ ፱ ፻ ፺ ፯ ዓ / ም የሞሪታንያው ፕሬዚደንት ማውያ ኡልድ ሲድ አህመድ ታያ ለሳውዲ አሬቢያው ንጉሥ ፋህድ ቀብር ከአገራቸው ወጥተው ሳሉ በወታደራዊ መፈንቅል ከሥልጣናቸው ወረዱ ። ፕሪቶሪያ የአገሩ ' አስተድዳሪ ዋና ከተማ ' ሲሆን ቤተ መንግሥት የሚገኘው ግን በኬፕታውን ፣ ላይኛ ችሎቱም በብሉምፎንተን ነው ። በኒውተን ዘመን የተነሱት ሮበርት ሁክ እና ክርስቲያን ሀይገንስ የብርሃንን ሞገዳዊነት የሚያስረግጡ ጥናቶችን አሳተመው ነበር ። ነገር ግን ኒውተን ከነበረው ክብር አኳያ ብዙወች ችላ ብለዋቸው ነበር ። የብርሃን ሞገዳዊ ኅልዮት ብርሃን ልክ እንደ ድምፅ እንደሚጠላለፍ የተነበየ ነበር ። በ19ኛው ክፍለ ዘመን የተነሳውቶማስ ያንግ ይህን ጉዳይ በሙከራ ለማሳየት ቻለ ። በተረፈ እንደማንኛውም ተራማጅ ሞገድ እንደሚዋልት በዚህ ወቅት በሙከራ ተረጋገጠ ። ያንግ በዚህ ሳይወሰን ብርሃን እንደሚወላገድ በሁለትዮሽ ሽንትር ካርድ ሙከራ ለማሳየት ቻለ ። የተለያዩ ቀለማት መፈጠር ምክንያቱ በተለያዩት የብርሃን ሞገዶች ውስጥ ባለ የሞገድ ርዝመት ምክንያት እንደሆነ በጥናቱ አቀረበ ። ይህ ሁሉ የብርሃንን ሞገዳዊነት ያጠናከረ ጥናትና የብርሃንን እኑስ አለመሆን ለጊዜው ሳይንቲስቶች ያሳመነ ነበር ። ላዮናርድ ኦይለር ፣ ኦግስቲን ፍሬስነል ፣ ሲሞን ፖይሰን የብርሃንን ሞገድ የሂሳብ ቀመሮች ሊጠረጠር በማይችል ሁኔታ መሰረት ሰጡት ። ፍሬስነል በ1821 የብርሃን ዋልታዊነት በሞገድ ኅልዮት ብቻና ብቻ የሚገለጽ እና እንዲሁም ብርሃን ተራማጅ ሞገድ እንጂ ፊት - ኋላ የሚል ሞገድ ቅንብር እንዳልሆነ በሂሳብ ቀመሩ ለማስረገጥ ቻለ ። ይህ እንግዲህ የኒውተንን የእኑስ ኅልዮት ጥያቄ ውስጥ የጣለ ሂደት ነበር ። እንደ ኒውተን ኅልዮት ፣ የብርሃን ጨረር ከቀላል ነገር ወደ ጭፍግ ( ዴንስ ) ያለ ነገር ሲሻገር በግስበት ምክንያት ፍጥነቱ ይጨምራል ። ሆኖም ግን ላዮን ፎካልት በ1850 ባደረገው ጥንቃቄ የተመላበት የፍጥነት ልኬት ፣ ብርሃን እንዲያውም ጭፍግ ያለ አካል ውስጥ ሲጓዝ ቀስ እንደሚል አረጋገጠ [ 8 ] ። ይህ እንግዲህ የኒውተን እኑስ ኅልዮት ሙሉ በሙሎ እንዲጣልና የሞገድ ኅልዮቱ ተቀባይነት እንዲያገኝ ያደረገ ሁናቴ ነበር ። ኣቶ ወልደአብ ወልደማሪያም ፥ ራስ ወልደሚካኤል ፣ እድሪስ አዋተ ፣ እብራሂም ሱልጥን ፣ ባሕታ ሀጎስ ፣ ተድላ ባይሩ ፣ አማን አንዶም አምላክን አዩት ሆ ! ሙሴ ኤልያስ http : / / www . ethiopianart . org ( በነዚህም 3 ውስጥ የሮማ ካቶሊክና የተሐድሶ አይነቶች አብረው ይፋዊ ናቸው ) ፭ ፻ ፳ ፭ ዓመት ከዘመነ ክርስትና በፊት ካምቢሲስ ንጉሠ ፋርስ ግብፅን ድል አድርጎ ነበረና ሳሜኒቱስ የተባለውን የግብፅን ንጉሥ የወይፈን ደም በግድ ስለ አስጠጣው እንደ መርዝ ሆነበትና በዚሁ ጠንቅ ሞተ ። በአገራችን ፣ ጥር ፲ ቀን ፣ በከተራ ፣ በገጠር ወራጅ ውሃ የሚከተርበት ፣ ታቦታት ከየአቢያተ ክርስቲያናቱ በዓሉ ወደሚከበርበት ቦታ በምዕመናን ታጅበው በዘፈንና በሆታ ይሄዳሉ ። እዚያም በየተዘጋጀው ድንኳን እንዲያርፉ ተደርጎ ሌሊቱን እዛው ያሳልፋሉ ። በከተሞች ግን ሰው ሰራሽ ግድብ ይሰራል ። በዚሁ ንጉስ ዘመን በተነሳ የአንበጣ መንጋና በኋላም በተነሳ ተላላፊ በሽታ በሺህ የሚቆጠሩ ሰወች አለቁ ። አቡነ ክሬስቶዶሎስ ሲያርፉ ሌላ አዲስ አቡን ከግብጽ ለማስመጣት በቂ ነዋይ ታጣ ። ከዚህ አንጻር በጎንደር የሚኖሩት ነገስታት ሃይል መዳከም ጀመረ ። በላስታና በሸዋ እንዲሁም በትግሬ ( የራስስሁል ሚካኤል መነሳት ) ጠንካራም ባይሆን በለሆሳስ ራስ ገዝነት የመጀመረው በዚህ ንጉስ ጌዜ ነበር ። የንጉሱ የቀደመ ሙሉ ሃይል በጎንደርና ጎጃም ተወስኖ ነበር [ 7 ] ። የሲዳማ ባህላዊ ሐይማኖት ( በኖሞናኖቶ ) ኩሊጅ ለሁለተኛ ዘመን ለማገልገል እምቢ ብለው በ1921 የፕሬዚዳንት ምርጫ ጊዜ ሁቨር የሬፑብሊካን ወገን ዕጩ ሆኑ ። በተቃራኒው በዴሞክራት ወገን እጩ በአል ስሚስ ላይ በሰፊ መጠን አሸነፉ ። ዩኔንትሪየም በየንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ጊዜያዊ ኬሚካዊ ውክሉ Uut እና አቶማዊ ቁጥሩ 113 ለሆነ ሲንተቲክ ንጥረ ነገር የተሰጠ ጊዜያዊ ስያሜ ነው ። ‹ › «   » ጃንዩዌሪ የወሩ ስም በእንግሊዝኛ አጠራር ሲሆን ፣ ይህ የተወረሰ ከሮማይስጥ Ianuarius / ያኑዋሪዩስ / ነው ፤ ትርግሙም « የአረመኔ ጣኦት ያኑስ ወር » ነው ። በየዓመቱ በመላ ኢትዮጵያ የሚከበረው የጥምቀት በዓል ፣ ታቦታት ከመንበራቸው ወጥተው ፣ በየጥምቀተ ባሕሩ የሚከበሩ በመኾናቸው ፣ ሀገሬውን ብቻ ሳይሆን ዓለም አቀፋዊ መስህብ በመፍጠሩ ፣ ቱሪስቶችን መሳቡ አልቀረም ። ጥቁርና ነጭ ፣ ቀይና ብጫ ያለም ዘር ፣ ከአዲስ አበባ እስከ ላሊበላ ፣ ከ [ [ አክሱም ] እስከ ጎንደር በሁሉም ሥፍራዎች በዚሁ ዓይነት ደምቆ ይከበራል ። የምእመናኑም ሆነ የካህናትና ዲያቆናት አለባበስ ፍፁም በሚማርክ ባህላዊ አልባሳት የተዋበ በመሆኑ ከውጭም ሆነ ከአገር ውስጥ ለሚመጡ ጎብኚዎች ሁል ጊዜ አዲስ ነው ። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የሐይማኖቱ ተከታዮች በሞት የተለዮቸው አባቶቻቸው ፣ አያቶቻቸው ፣ ቅድመ አያቶቻቸው ከማጋኖ ጋር ይኖራሉ ብለው አመኑ ፤ ከማመንም በላይ ከማጋኖ ጋር ለመገናኘት አባቶቻቸውን መጠቀም ጀመሩ ። [ [ የክርስቶስ ልደት ] ] በቀኝ ጌታ ጀምበሬ በዘመኑ ቴዎድሮስ እጅግ ሃይማኖተኛና የጋብቻን አንድ ለአንድ መጽናት የሚያክብሩ ፣ የቤተክርስቲያን ክፍፍልን የሚቃወሙና እንዲሁም " ከክርስቶስ ውጭ እኔ ባዶ ነኝ " የሚሉ መሪ ነበሩ ። በዚህ ምክንያት ከቤተ ከርስቲያን ጋር የነበረው የመጀመሪያ ግንኙነት ጥሩ የነበር ቢሆንም የቴዎድሮስና የአቡነ ሰላማ ( እንዲሁም መላው የቤተክርስቲያኒቱ ቀሳውስት ) ግንኙነት ቀስ እያለ እየተበላሸ ሄደ ፣ ለዚህም ምክንያቱ ቤተክርስቲያኒቱን ለመለወጥ ያደረጉት አንድ አንድ ተግባር ነበር ። ከቤተክርስቲያን ጋር ያለው ጥል በተለይ ፈጦ የወጣው የመሬት ይዞታን ለማሻሻል ያቀዱትን ሃሳብ ባሰውቁ ጊዜ ነበር ። ለምሳሌ በ1848 ዓ . ም . ቀሳውስቱን ሰብስበው እንዲህ አሏቸው ፡ " እኔስ ምን ልብላ ፣ ወታደሮቸስ ? ግማሹን መሬት የመስቀል መሬት ብላችሁ ትወስዳላችሁ ፣ ግማጩን ደግሞ ሪምና ገዳም 19 ፣ [ 56 ] " ። መሬቱን ለግብር ከፋይ ገብሬወች በማከፋፈል አገሪቱ ላይ ሊያካሂዱት ላሰቡት መሻሻል ወጭ ቋሚ ገቢ ለማግኘት ነበር ። 1852 ላይ የመሬት የዞታ ማሻሻሉ ስራ በከፊልም ቢሆን ተከናወነ በዚህ ወቅት የቤ / ክርስቲያን መሬት በከፊል ለገበሬወች አከፈፋሉ ። [ 58 ] [ 56 ] ይህም በፍካሬ እየሱስ ላይ እንደተጠቀሰውና በእውን እንደነበረው ቀዳማዊ ቴዎድሮስ ስራ ነበር ። በዚሁ አመት የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ከሁለት ቄሶችና ሶስት ዲያቆኖች በላይ እንዳይሆን ደነገጉ ። [ 57 ] [ 59 ] ከዚህም በላይ ደብተራነትን ከነአካቴው ለማጥፋት እንዳሰቡ ገለጹ ። [ 59 ] ብዙ ደብሮች ከአስፈላጊ በላይ የሰው ሃይል ሲኖራቸው ነገር ግን ከግብር ነጻ ስለሆኑ የአገሪቱን ሃብት በከንቱ ያባክናሉ ፣ ይህም አጼ ቴዎድሮስ አጥብቀው የተቃወሙት ስርዓት ነበር [ 60 ] ። ንጉሱ በወግ አጥባቂ ቀሳውስት ላይ ያላቸውን መጸታዊ ንቀት ሲገልጹ " ዱላቸውን ከመንደር መንደር እየጎተቱ ያለ ምንም ስራ የሚያውደለድሉ [ 61 ] " ይሏቸው ነበር ። ሆኖም ቀሳውስቱ አርፈው የንጉሱ ተጠቂ መሆን አልቻሉም ። በ1856 ዓ . ም . አቡነ ሰላማ እስከታሰሩ ድረስ ቤተክርስቲያኗ በአቡኑ መሪነት በንጉሱ ላይ ተቃውሞ አነሳች ። [ 59 ] የቀሳውስቱ ዋና ማጥቂያ ስልት የንጉሱን " ነጣቂ " እንጂ " ህጋዊ ንጉስ " አለመሆን ማስታወስ ነበር ። [ 57 ] በኋላ የአዳብ ንጉሥ ሉጋል - አኔ - ሙንዱ በዘመቻ እስከ ሜዲቴራኔያን እና እስከ ጣውሮስ ተራሮች ( ትንሹ እስያ ) ና እስከ ዛግሮስ ተራራዎች ( ፋርስ ) ድረስ እንዳቀና ይመዘገባል ። ይህም ማርቱ ፣ ሊባኖስ ፣ ሹቡር ፣ ኤላምና ጉታውያን የጠቀለለ ነው ። የሱም ግዛት በመሞቱ እንደ ከተሞቹ ብዛት ተሰባበረ ። እኒህን " የጀግንነት ቃላት " [ 94 ] ካስጻፉ በኋላ ንጉሱ እራሳቸውን ሊያጠፉ ቢሞክሩም ወታደሮቻቸው ሽጉጣቸውን ከጃቸው ነጥቀው አዳኗቸው ። [ 96 ] ይህ ሁሉ ሲሆን ከእንግሊዞች ጋር የሚደረገው ድርድር አላቋረጠም ፣ ንጉሰ ነገሥቱም ጥሉን በሰላም ለመፍታት ከመሞከር አልተቆጠቡም ። ለፋሲካ በዓል ማክበሪያ ብለው ንጉሱ ለናፒየር ብዙ ከብቶች በስጦታ ላኩ ። [ 96 ] የእንግሊዙ ጦር አዛዥ ግን የከብት ስጦታውን አልቀበልም በማለት መልሶ ላከ ። [ 97 ] የስጦታውን አለመቀበል ንጉሱ ሲሰሙ ከመቅደላ ለመውጣት ሞከሩ ሆኖም ግን መቅደላ በእንግሊዞች ተከቦ ነበር ። [ 97 ] የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 851 , 024 ሆኖ ይገመታል ። ከተማው 01 ° 56 ′ ደቡብ ኬክሮስ እና 30 ° 04 ′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል ። ሚያዚያ ፮ ቀን ሦስት ሰዓት ላይ እንግሊዞች በመቅደላ ምሽግ ላይ የመጨረሻ ጥቃት አደረሱ ። ንጉሱ ፣ የሃይል ሚዛኑ ወደ እንግሊዞቹ ሙሉ በሙሉ አንዳጋደለ ስለተረዱ ለወታደሮቻቸው እንዲህ በማለተ ተለይተው ሄዱ " ተፈጽሟል ! ከርሱ እጅ ከምወድቅ ብሞት ይሻለኛል " ። [ 97 ] ወዲያውም ከንግስት ቪክቶሪያ የተላከላቸውን ሽጉጥ [ 95 ] መዘው በመጉረስ በጀግንነት አለፉ ። [ 97 ] የካቲት ፳ ፯ ቀን ፲ ፱ ፻ ፵ ፱ ዓ / ም ነጻነቷን በዶክቶር ክዋሜ ንክሩማ መሪነት ከብሪታንያ የተቀዳጀችው ጋና በዚህ በመጀመሪያው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት የምሥረታ ስብሰባም የተወከለችው በኒህ ታላቅ መሪ ነበር ። የሰሌዳ ቁጥሩ ኢቲ - ኤሲ ኪው ( ET - ACQ ) የነበረው የቦይንግ ፯ መቶ ፯ ( Boeing 707 - 379C ) Boeing 707 - 379C ) አየር ዠበብ በአየር መንገዱ ታሪክ በሽብርተኞች የአየር ጠለፋ ለመጀመሪያ ጊዜ ሰለባ የደረሰብት አየር ዠበብ ነበር ። ከግሪክ ርዕሰ ከተማ አቴና ተነስቶ ፍራንክፈርት ዓለም አቀፍ የአየር ዠበብ ማረፊያ የደረሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አየር ዠበብ በቆመበት ሥፍራ ላይ በአውሮፕላኑ የቱሪስት ማዕርግ ክፍል ላይ ሁለት ፈንጂዎች ጉዳት አድርሰዋል ። አየር ዠበቡን በማጸዳዳት ላይ የነበሩም ሴቶች የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል ። ጥር ፳ ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻ ፵ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የበጋ ወቅት ፳ ፭ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪ ፻ ፳ ፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪ ፻ ፳ ፭ ቀናት ይቀራሉ ። ተስፋዬ ሳህሉደበበ እሸቱወጋየሁ ንጋቱዘነበች ታደሰተፈሪ አለሙፍስሃ በላይበላይነሽ አመዴሙናዬ መንበሩጥላሁን ጉግሳ አለሙጥላሁን ጉግሳ መንገሻሙሉጌታ ባልቻጌትነት እንየውአለማየሁ ታደሰሙሉዓለም ታደሰይግረም ረታአሰግድ ግብረእግዚአብሄርበላይ መረሳአውላቸው ደጀኔአስራት አንለይውሂበ ስላሴሱራፊል በጋሻውተክሌ ደስታ እነዚህን እራሳቸውን የሚደግሙ ክስተቶች እና ሌሎች ተመሳሳይ ንድፎች በነበረው ሂሳብ መግለጽ እንደማይቻል ስላወቀ በቀጣዮቹ አመታት የፍርክስክስ ጂዖሜትሪን ( ) ለዚህ ተግባር ፈጠረ ። ፍራክታል የሚለውንም የሂሳብ ቃል በ1975 ሰየመ ። የዚህ ጥናቱ ውጤት በአንዲት የሂሳብ ቀመር ተጠናቀቀ ፣ z = z ² + c ። ይቺ ቀመር የ ማንዴልብሮት ስብስብ በመባል ትታወቃለች ። ሩቴኒየም የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ru ነው ። አቶማዊ ቁጥሩም 44 ነው ። ጥር ፲ ቀን ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻ ፴ ኛው ዕለት ሲሆን ፲ ፭ ኛው የበጋ ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪ ፻ ፴ ፮ ዕለታት ሲቀሩ ፤ በዘመነ ማቴዎስ ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪ ፻ ፴ ፭ ዕለታት ይቀራሉ ። የማክስዌል ኅልዮትና የኸርዝ ሙከራወች ራዲዮ ፣ ራዳር ፣ ቴሌቪዥን ፣ ገመድ አልባ ግንኙነት እንዲፈጠሩ አደርጉ ። የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አክራ የጋና ዋና ከተማ ነው ። የአረብኛ መዝገበ ቃላት « ታጅ አል - አሩስ » ( በአል - ዙባይዲ ፣ 1782 ዓ . ም . ) እንደ ዘገበው ፣ አንዳንድ የእስላም ደራሲ ካዛሮች ( በአሁኑ ሩስያ የኖሩ ) ከሞሳሕ እንደ ተወለዱ ሲያምኑ ፣ ሌሎች ግን ካዛሮችና ስላቮች ከወንድሙ ቶቤል እንደ ተወለዱ ይላሉ ። [ 1 ] ቤተክርስቲያን በእቴጌ ምንትዋብ 1700ወቹ መጨረሻ ላይ የተገነባ ሲሆን ፣ እበሩ ላይ የሚታይቱት ስዕሎች የእቴጌ ምንትዋብና እንዲሁም ኢትዮጵያን በዚያው ዘመን ጎብኝቷት የነበረው የስኮትላንድ ተጓዥ ጄምስ ብሩስ ( ሃኪም ይጋቤ ) ናቸው ። ከጣልያን ጦርነት ቀጥሎ በ1933 ዓ . ም . አምሐራ ሳዩንት ፣ አዛቦ ፣ ላስታ ፣ ራያ ፣ ዋግ እና የጁ ግዛቶች ወደ ወሎ ተጨመሩ ። ካፍ በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 11ኛው ፊደል ነው ። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 11ኛው ፊደል " ካፍ " ይባላል ። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል " ካፍ " ተብሎ በ " አብጃድ " ተራ 11ኛ ነው ። ሚያዚያ ፮ ቀን ሦስት ሰዓት ላይ እንግሊዞች በመቅደላ ምሽግ ላይ የመጨረሻ ጥቃት አደረሱ ። ንጉሱ ፣ የሃይል ሚዛኑ ወደ እንግሊዞቹ ሙሉ በሙሉ አንዳጋደለ ስለተረዱ ለወታደሮቻቸው እንዲህ በማለተ ተለይተው ሄዱ " ተፈጽሟል ! ከርሱ እጅ ከምወድቅ ብሞት ይሻለኛል " ። [ 97 ] ወዲያውም ከንግስት ቪክቶሪያ የተላከላቸውን ሽጉጥ [ 95 ] መዘው በመጉረስ በጀግንነት አለፉ ። [ 97 ] ጦር የእግር ኳስ ክለብ እ . አ . አ . ከ 1951 እስከ 1954 በተከታታይ 4 ( አራት ) ግዜ በማሸነፍ ታሪክ ያለው ክለብ ነው ። ይህ ክለብ በአሁኑ ግዜ የለም ። አሁን ካሉት ክለቦች ደግሞ ቅዱስ ጊዮርጊስ የእግር ኳስ ክለብ እ . አ . አ . ከ 1994 እስከ 1996 በተከታታይ ለ3 ( ሶስት ) ግዜ ያህል በማሸነፍ ብቸኛው ክለብ ነው ። በደጋፊ ብዛትም ቢሆን ብልጫውን እንደሚይዝ ብዙዎች ይናገራሉ ። የ አራቱም የሙዚቃ ቅኝቶች መፍለቂያ የሆነችው ደሴ ከተማ በ ሙዚቃው ዘርፍ በሃገሪቱ ከፍተኛ ድርሻ ካላቸው ከተሞች አንዷ ናት ። ለዚህም ተጠቃሽ የሚሆነው ከከተማይቱ የሚዎጡ በርካታ ድምጻዊያንን መጥቀስ ይቻላል ። በተጨማሪም ከተማይቱን አስመልክቶ የተዘፈኑ ከ መቶ ሃያ በላይ የአማርኛ ዘፎኖች እንዳሉ ይነገራል ። አብዛሃኛዎቹ ዘፈኖች በከተማዋ ስለሚገኙ ቆነጃጂቶች የተዜሙ ናቸው ። ባህሩ ቃኘው ፤ ማሪቱ ለገሰ ፤ ዚነት ሙሃባ ፤ መስፍን አበበን የመሳሰሉ ዘፋኞች የተገኙት ከደሴ ነው ። አጼ ቴዎድሮስ የዙፋን ስማቸውን የመረጡት ከፍካሬ እየሱስ ሲሆን ይህ መጽሃፍ የሚያትተው ስለሚመጣው አለምና በ15ኛው ክፍለ ዘመን ስለነበረው በዘመኑ ኢትዮጵያውያን ዘንድ እጅግ ተወዳጁ ስለነበር ንጉስ ቀዳማዊ አጼ ቴወድሮስ ስርዓት እንደገና በኢትዮጵያ መንሰራፋት ነበር ። ይሄው የጥንቱ ንጉስ ፣ ምንም እንኳ የአገዛዙ ዘመን እጅግ አጭር ቢሆንም ፣ የፈጸመውም ጥሩ ተግባራት በታሪክ ጅረት ተሽርሽሮ ቢጠፋም በጥንቶቹ ኢትዮጵያውን ዘንድ ምንጊዜም የማይረሳ ተወዳጅ ንጉስ ነበር ። ከሰራቸው ስራወች አንዱ ከይኩኖ አምላክ ጀምሮ ለቤተክርስቲያን ሲወርድ ሲዋርድ የመጣውን የቤተክርስቲያን መሬት ለገበሬወች ማከፋፈሉ ነበር ። በፍካሬ እየሱስ መሰረት ፣ ቀዳማዊ ቴዎድሮስ እንደገና ከሞት ይነሳና ፍትህና ሰላም አስፍኖ " ሁሉም ከሚፈጠረው ደስታና ሰላም ተካፋይ " የሚሆንበት ግዛት ያንሰራፋል የሚል ነበር [ 35 ] [ 36 ] ። በ1830ዎቹ የዘመነ መሳፍንት ጦርነቶች በተሰቃየው ህዝብ ዘንድ ይህ የፍካሬ እየሱስ ትንቢት ከመንደር መንደር የገነነ ነበር ። [ 30 ] ዶክቶር ንክሩማ የ ” ካዛብላንካ ቡድን ” መሪ ሲሆኑ በሽከታ ኅብረት ( pan - Africanism ) የሚባለው ፍልስፍና ምንጭ እንደነበሩ ይገመታል ። ( 30 ) ቦታው የት እንደሆነ አላውቅም ብቻ ጣይቱ በእንጨት ደረጃ ወደ ፎቅ ይወጣሉ ። ድሮ ያው ግልገል ሱሪ አልነበረም ፎቅ ሲወጡ አለቃ ደረጃው ስር ሆነው አንጋጥጠው የጣይቱን ምስጢር ያያሉ ። ጣይቱም መለስ ብለው ወደታች ወደ አለቃ አዩና አለቃ « ምን እያዩ ነው ? » ቢሏቸው ። « መውጫችንን ነዋ » አሏቸው ። ጳጉሜ 2 ቀን : ነጻነት ቀን በብራዚል ፣ የድል ቀን በሞዛምቢክ . . . በሙከራ ከተደረሰበት ሌላ እንግዳ ጠባይ በአሁኑ ዘመን የፎቶኤሌክትሪክ ተጽዕኖ የሚባለው የብርሃን ፀባይ ነበር ። ብርሃን ከብረታ ብረቶች ገጽታ ጋር ሲገናኝ የገጽታውን ኤሌክትሮኖች ከአተሞቻቸው በማፈናጠር የኤሌክትሪክ ጅረት ( ከረንት ) እንዲፈጠር ያደርጋል ። በጥንቃቄ በተደረጉ ሙከራወች መሰረት የተፈናጣሪወቹ ኤሌክትሮኖች አቅም በሚያርፍባቸው የብርሃን ድምቀት ( ኢንተንስቲ ) ሳይሆን የሚወሰነው በብርሃኑ ድግግሞሽ መጠን ነበር ። እያንዳንዱ አይነት ብረታብረት ከተወሰነ የድግግሞሽ መጠን በታች ያለ ብርሃን ካረፈበት ከነጭርሱኑ ኤሌክትሮኖቹ አይንቀሳቀሱም ( የፈለገ ብርሃኑ የደመቀ ቢሆንም ) ። እኒህ ተስተውሎወች ( የሙከራ ውጤቶች ) የብርሃንን የሞገድነት ተፈጥሮ የሚቃረኑ ነበሩ ። ለብዙ አመታት ሳይንቲስቶች እኒህን ተቃርኖወች ከሞገድ ኅልዮት ጋር ለማስታረቅ ሞክረዋል ፣ ነገር ግን አልተሳካላቸውም ። ( 36 ) አለቃ ከአዲስ አበባ ወደ ጎንደር ሲመለሱ ያው የግድ የአባይን በረሀ ማቋረጥ ነበረባቸው ። አብረዋቸው የነበሩ መንገደኞች በቃ የአባይ ሽፍታ ሊዘርፈን ነው ብለው ሲያለቃቅሱ ። አለቃ ብራችሁን ሰብስቡና አምጡ ብለው - መንገድ ሲሄዱ ተልባ እየወቀጡ የሚበሉበት ሙቀጫ ውስጥ ብሩን በሙሉ ይጨምሩና አፉን ወትፈው ፤ ሙቀጫውን የቤተ ክርስቲያን ጨርቅ አልብሰው ለአንዱ መንገደኛ እንደታቦት አሽክመው ሲጓዙ ሽፍቶቹ ዘንድ ይደርሳሉ ። ሽፍቶቹም ብቅ ብቅ ይሉና « ምንድናችሁ ? » ይላሉ ። አለቃም ፈጠን ብለው « ታቦት ልናስገባ ይዘን የምንመጣ መንገደኞች ነን » ይላሉ ። አንዱ ሽፍታም « የታቦቱ ስም ማን ነው ? » ይላል ። አለቃም « የተልባ ማሻው ሚካኤል ነው » ብለው መለሱ ። ሽፍቶቹም ተሳልመው መንገደኞቹም በሰላም በረሀውን አለፉ ። ሁቨር ደግሞ የራዲዮ ስርጭት እንዲስተዳደር የራዲዮን ጉባኤ ጠሩ ። እንዲሁም ለአውሮፕላኖች አስተዳደር ጉባኤ ጠርተው በብዙ አይነት ኢንዱስትሪ ለምሳሌ ኤሌክትሪክ ፥ መስኖ ወዘተ ከፍተኛ ሚና ተጫወቱ ። በገዛ ገንዘባቸው የልጆች ጤንነት በትምህርት ቤቶች አጸኑ ። ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለ ማርያም ከ1966 እስከ 1983 ዓ . ም . ( 1974 እስከ 1991 እ . ኤ . አ . ) ለ17 ዓመታት የኢትዮጵያ መሪ ነበሩ ። ወደ ስልጣን የወጡት በደርግ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ንጉሠ ነገሥቱን ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን በመገልበጥ ነበረ ። አሁን በአቶ መለስ ዜናዊ ተገልብጠው በስደት ዚምባብዌ ሀራሬ ውስጥ ይገኛሉ ። መንግሥቱ ኃይለማሪያም በዘመቻ ቀይ ሽብር የብዙ ሺህ ወጥቶች ደም በማፍሰስ ወደ ርዕሰ ብሄርነት ሲወጡ ገና የ37 ዓመት ወጣትና የሓረር ምድር ጦር ወታደራዊ ዕዝ ውስጥ በሌ / ኮሌኔልነት ማዕረግ ነበራቸው ። የቼ ጉቬራና የማኦ ሴቱንግ ሕይወት ታሪክ መጻህፍቶች በማንበባቸው ምክንያት መንግሥቱ ወደ ሶቪየት ማርክሲስት ሌኒንስት ርዕዮተ ዓለም ውስጥ በተመስጦ መዘፋቸውን ጓዶቻቸው ይናገራሉ ። በ17 አመታት ወታደራዊ ጁንታ አገዛዛቸው በሁለት ቀን ውስጥ በአደባባይ የተረሸኙ 930 የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ጨምሮ 1 ሚሊዮን ሕዝብ ጨፍጭፈዋል ። ከላይ እንደምናስተውለው ጥግ የ ኢምንትን አስተሳሰብ አይጠቀመም ይልቁኑ እውነተኛ ቁጥርቾን ነው የሚጠቀመው ። የጥግ ዘዴ የካልኩለስን መሰረት በማይናወጥ አለት ላይ ለመጣል በጣም ቀላሉ ዜዴ ሆኖ በመገኘቱ በአሁኑ ጊዜ አብዛኞች መጻህፍት ይህን መንገድ እንደ ካልኩሉስ መሰረት አድርገው ሲጠቀሙበት እናያለን ። በዚህ በሁለተኛ መልሳቸው ንጉሠ ነገሥቱ የመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያንን በሃይማኖታዊ የግድግዳና ጣሪያ ስዕሎች ፣ የ ’ ሞዜይክ ’ ሥራዎች ፣ መስኮቶቹንም በመስታወት ስዕሎች እንዲያሳምሩት ቀጥረዋቸው አሁን የምናያቸውን እንደ “ የዳግማዊ ምጽአት ፍርድ ” ፣ የእመቤታችንን ንግሠት የሚያሳየው “ ኪዳነ ምሕረት ” ፣ እና የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን የዘውድ ስርዓት የሚያሳዩ ሥራዎቻቸው ይገኙበታል ። አከታትለውም አሁን በሐረር ከተማ የሚገኘውን የልዑል ራስ መኮንንን ሀውልት ሠሩ ። የስዕል እና ሌላ የኪን ሥራዎቻቸው ወዲያው በ ’ ቴምብሮች ’ ፣ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር የኪነ ጥበብ ትርዒት ላይ እጅግ በጣም እየታወቁና እየገነኑ መጡ ። እንደ ባህሩ ዘውዴ አስተያየት የቴዎድሮስ ህይወት በ3 ቦታወች ይጠቃለላል ፡ ቋራ ፣ ጋፋትና መቅደላ ። የመጀመሪያው የፖለቲካና ውታደራዊ መሰረትን ሲወክል ፣ ሁለተኛው የዘመናዊነትን ፍላጎት ይወክላል ፣ ሶስተኛው ደግሞ መጠለያንና ፣ የሞት ቦታን ይወክላል ። [ 62 ] አጠቃላዩ የቴዎድሮስ ውጤት ቅይጥ ነው ፣ የሚለው ባህሩ ዘውዴ ፣ ለውጡ " ስልትና ጭብጥ " ይጎለዋል ሲል ። [ 43 ] ብዙው ለውጥ ሙሉ በሙሉ " ያልተተገበረ ሙከራ " ነበር ይላል ። [ 99 ] በአጠቃላይ መልኩ ፣ ለውጡቹ ሊተገበሩ የሚችሉ የነበሩ በሂንም 60 ላለመተግበራቸው የተወሰኑ ምክንያቶች ነበሩ 68 ። የመጀመሪያው ምክንያት የኢትዮጵያ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ ሲሆን ተራራማው ምልክዓ ምድር ተገቢ የሆነ የርስ በርስ መርጃ ልውውጥን ስለሚያግድ ለውጦቹን ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ለማስተዋወቅ አስቸጋሪ ነበር ። [ 101 ] ሌላው ደግሞ ታላቅ የወታደራዊ መዋቅራቸውን ወደ ፖለቲካዊ የበላይነት ለመተርጎም አለመቻላቸው ነበር ። [ 101 ] አንድ ክፍለ ዘመን ሙሉ ያለምንም መካከለኛ መንግስት የነበረን አገር በንጉሰ ነገሥቱ መልካም ፈቃድ ብቻ ለማስተካከል የማይቻል ነው ። [ 43 ] በ " ፖለቲካ ሹመት " አዲስ የገዢ መደብ ለመፍጠር የሞከሩትም ሁኔታ ከነባር ጥንታዊ ገዥወች ጋር ያጣላቸው ነበር60 ። ፓውል ሄንዝ እንደጻፈ ግን " ምን አልባትም የተዋቀረ መንግስት እና አንስተኛ አስተዳዳሪወች ቢኖራቸው ፣ ንጉሱ ያሰቡትን ለውጥና ተሃድሶ ማድረግ ይችሉ ነበር " ። [ 102 ] የንጉሱ ተራማጅ ግቦች በቂ ስልትና አስፍላጊ ጥሬ ሃብት አልነበረውም 47 ፤ እንዲሁም ለነበሩበት ጊዜ የሚፈጥንና የሚጋጭ ነበር ። [ 102 ] ቴሊ ከ ሐምሌ ፲ ፬ ቀን ፲ ፱ ፻ ፶ ፮ ዓ / ም ጀምሮ እስከ ሰኔ ፰ ቀን ፲ ፱ ፻ ፷ ፬ ዓ / ም ድረስ ሁለት ጊዜ ተመርጠው በድርጅቱ ዋና ጸሀፊነት አገልግለዋል ። ዲያሎ ቴሊ በሴኩ ቱሬ ትዕዛዝ ታስረው የካቲት ፳ ፪ ቀን ፲ ፱ ፻ ፷ ፱ ዓ / ም በረሀብ ሞተዋል ። ዋናው የዝናብ ወቅት ከሰኔ አጋማሽ እስከ መስከረም አጋማሽ ሲሆን ፣ ከሱ ቀደም ብሎ አልፎ አልፎ የሚጥል የበልግ ዝናብ በየካቲት እና በመጋቢት ይከሰታል ። የተቀሩት ወራት በአብዛኛው ደረቅ ናቸው ። በፌብርዋሪ 18 , 1979 በአብዘሀኛው ደቡባዊ አልጀሪያ በረዶ የቀላቀለ ዝናብ ጥሎ ነበር ። በዚህ ዕለት ለግማሽ ሰዓት ያህል የቆየ የበረዶ ነጎድጓድ የነበረ ሲሆን ከሰዓታት በኋላ በረዶው ጠፍቷል ። ይህ ዜና በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን ለመጀመሪያ ጊዜ በህይወት የምናስታውሰው ዝናብ ሰሃራ በረሃ ላይ በሚል ርዕስ ሊወጣ ችሏል ። ቴዎድሮስ ጥር ፮ ቀን ፲ ፰ ፻ ፲ ፩ ዓ . ም . ሻርጌ በተባለ ቦታ ቋራ ውስጥ ፣ ከጎንደር ከተማ በስተ ምዕራብ ተወለዱ ። የተወለዱትም አገሪቷ በባላባቶች ተከፋፍላ በምትመራበት - ዘመነ መሳፍንት በሚባለው ወቅት ነበር ። አባታቸው ደጃዝማች ኃይሉ ወልደ ጊዮርጊስ የቋራ ገዢ ነበሩ ። ዓፄ ቴዎድሮስ በህጻንነታቸው የቄስ ትምህርት ከቀሰሙ በኋላ ፣ የአጎታቸውንና በኋላም ለጥቂት ጊዜ የጎጃሙን ጦር መሪ የጎሹ ዘውዴን ጦር ተቀላቀሉ ። በዚሁ የውትድርና ዘመናቸው ከፍተኛ ችሎታን ማስመዝገብ ስለጀመሩና ዝናቸው ስለተስፋፋ በ ፲ ፰ ፻ ፴ ፱ ዓ . ም . በወይዘሮ መነን ሊበን አምዴ አነሳሽነት የልጇን የራስአሊ አሉላን ልጅ ፣ ተዋበች አሊን ተዳሩ ፤ እንዲሁም በደጃዝማችነት ማዕረግ የቋራ አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ ። ቴዎድሮስ ግን በ ፲ ፰ ፻ ፵ ፬ ዓ . ም . አጠቃላይ የዘመነ መሳፍንት ሥርዓትን በመቃወም በሰሜናዊ ባላባቶች ላይ ዘመቻ ጀመሩ ። በኒህ ተከታታይ ዘመቻወች የገጠሟቸውን ባላባቶች ስላሸነፉ ፣ መጀመሪያ የራስ ማዕረግን በኋላም የንጉሥ ማዕረግን በአንድ ዓመት ውስጥ ተቀዳጁ ። በየጊዜው በሚያደርጉት የተሳካ ዘመቻ የዘመኑን ባላባቶች ኃይል በመሰባበር የካቲት ፫ ቀን ፲ ፰ ፻ ፵ ፯ ዓ . ም ንጉሥ ካሳ - ዳግማዊ ዓፄ ቴዎድሮስ ተብለው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ሆኑ ። የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር የኢትዮጵያ ፖለቲካ ወገን ነው ። ሩቢዲየም የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Rb ነው ። አቶማዊ ቁጥሩም 37 ነው ። ጥር ፲ ፯ ፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻ ፴ ፯ ኛው ዕለት ሲሆን ፤ የበጋ ወቅት ፳ ፪ ኛው ቀን ነው ። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪ ፻ ፳ ፱ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪ ፻ ፳ ፰ ቀናት ይቀራሉ ። የሠውት መነሻ ከቅድመ - ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል ። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የጥርስ ስዕል መስለ ። በ ፲ ፱ ፻ ፵ ፯ ዓ . ም . የሁለተኛው ዓለም ጦርነት ፍጻሜ ጀምሮ ይሄ ሕብረት እስከፈረሰበት እስከ ፲ ፱ ፻ ፹ ፬ ዓ . ም ድረስ በተካሄደው የ « ቀዝቃዛ ጦርነት » ዘመን የሶቪየት ሕብረት በዓለም ከነበሩት ሁለቱ ተቃራኒ ኃያላን መንግሥታት አንዱ ሲሆን ፤ በኢትዮጵያም ላይ በ ፲ ፱ ፻ ፷ ፮ ዓ . ም የተመሠረተውን የአብዮት ወታደራዊ የደርግ መንግሥት በጦር መሣሪያ ፤ በአማካሪነት ፤ በገንዘብ ፤ ወዘተረፈ ፤ ዋነኛ ደጋፊና ታላቅ ተዋናይ አገር ነበር ። ከምባትኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ - እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው ። እንግሊዞቹ 9 ሚሊዮን ፓውንድ አውጥተው ዘመቻውን ሲያቅዱ የመቅደላን ምሽግ አፍርሰው ንጉሱን ለመማረክ ነበር ። [ 98 ] ሆኖም ምሽጉ ሲሰበር ንጉሱ ሞተው ስልተገኘ ናፒየር እጅጉን በመናደዱ ሙሉውን መቅደላ እንዲመዘብርና [ 99 ] የተረፈው በእሳት እንዲጋይ አደረገ ። [ 99 ] ሚያዚያ 18 ላይ እንግሊዞቹ የተከፋፈለች አገር ትተው ሄዱ ፣ ወዲያም ግንቦት 1860 ላይ የላስታው ዋግሹም ጎበዜ በ60 ፣ 000 ጠንካራ ወታደሮቹ በመታገዝ ንጉሰ ነገሥት ዳግማዊ አጼ ተክለ ጊዮርጊስ በመባል ስልጣን ላይ ወጣ ። [ 100 ] ፲ ፱ ፻ ፸ ፫ ዓ / ም በመካከለኛው የአፍሪቃ ሪፑብሊክ የተካሄደው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት አገሪቱን ከነጻነት ጀምሮ የመሩትን ፕሬዚደንቱን ዴቪድ ዳኮን ከሥልጣን አወረደ ። መስከረም ፲ ከገላውዲወስ ጋር ግራኝን የወጉት ፖርቹጋሎች ቀስ ብለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን በሮማው ካቶሊክ እምነት ስር ለማድረግ ሰበካ ማድረግ ጀመሩ ። ይህ ሁኔታ ከንጉሱ ጋር ጥል ፈጠረ ። በዚህ ምክንያት የካቶሊኮቹን ጳጳስ አንድሬ ኦቪዶ በአክሱምና በአድዋ መካከል ወደሚገኘው ማይ ጎጋ የተባለ ስፍራ ተባረረ ። ይህ ቦታ በኋላ በጀስዩቶቹ ፍሪሞና ( ከፍሪምናጦስ ስም የተወሰደ ) ብለው የሰየሙት ክፍል ነበር ። በፋሲለ ደስ ዘመን እንደገና ካቶሎኮች የተባረሩበት አገር ነው ። ከምህንድስና አይነቶች መካከል ፦ ፲ ፱ ፻ ፶ ፫ ዓ / ም ራስ አዳል ( አዳል ተራራ ) በተባለ ቦታ በሀሚድ ኢድሪስ አዋቴ እጅ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የፖሊስ አባል ሲገደል የኤርትራ ነጻነት ትግል በይፋ ተጀመረ ። የታሪክም ሆነ የአፈታሪክ ሊቃውንት ለረጅም ዘመን የናምሩድን መታወቂያ ለመገመት ሙከራዎች አድርገዋል ። የደብረ ሊባኖስ ገዳም ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ምርቃት ሥነ ሥርዓት ላይ ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር ፤ መሳፍንት ፤ መኳንንት ፤ ሚኒስቴሮችና ሌሎች ባለሥልጣናት ሲገኙ ፤ የአዲስ አበባ አድባራት መምህራንና ነዋሪ ሕዝብ ከሰላሌ አውራጃ ሕዝብ ጋር ተሰብስቦ ፣ ከዋዜማው ጀምሮ በገዳሙ ክበብ አድሮ ነበር ። ሌሊቱን ሁሉ ስብሐተ እግዚአብሔር ሲደርስ አድሮ ከንጋቱ ፲ ፪ ሰዓት ሲሆን ጸሎተ ቅዳሴው ተጀመረ ። የየክፍለ ሀገሩ ሊቃነ ጳጳሳት በ ፫ ቱ መንበር ተደልድለው ሥርዓተ ቅዳሴውን አካሂደዋል ። የወሎው ድል ለአጼ ቴወድሮስ ትልቅ ስልታዊ ጠቀሜታ ነበረው ምክንያቱም ወደ ሸዋ በሚያደርጉት ዘመቻ የኋላቸው ለጥቃት አይጋለጥምና ። [ 40 ] ሸዋ በዚህ ወቅት ከዘመነ መሳፍንት ትርምስ የተገላገለ ክፍል ስለነበር ከሰሜኑ ኢትዮጵያ በተለየ መልኩ ሰላም የሰፈነበትና ሃብታም ነበር ። [ 41 ] ጥቅምት 1848 ላይ በድንገት የአጼ ቴዎድሮስ ሰራዊት ከወሎ ተነስቶ ሸዋ ገባ ። [ 39 ] የንጉሰ ነገሥቱ ሰራዊት ድንገተኛ አመጣጥ የሸዋን ሰራዊት ስለከፋፈለው በጥቅምት አጋማሽ ላይ በአጼ ቴዎድሮስና ንጉስ ሃይለ መለኮት ሰራዊት መካከል በተደረገ ጦርነት የአጼው ጦር የባለወርቅ ጦርነት ተብሎ የሚታወቀውን ውጊያ ድል አደረገ ። ዘመቻው ባጠቃላይ ፭ ወር የፈጀ ነበር ። [ 24 ] መንዝ ግድምና ኤፍራታ በቴዎድሮስ ስር ሲወድቁ ሌሎች የሸዋ ክፍሎች ግን በሰይፉ ሳህለ ስላሴ ፣ የንጉስ ሳህለ ስላሴ ወንድም መሪነት የቴዎድሮስን ጦር በመከላከል ቆዩ [ 24 ] ። በራስ ዳርጌ የሚመራው የንጉሠ ነገሥቱ ጦር ህዳር 1848 ላይ በበረከት ጦርነት አሸነፈ [ 42 ] ። በመካከሉ ህዳር 9 ፣ ንጉስ ሃይለ መለኮት በህመም አረፉ ። በዚህ ምክንያት የሸዋ ወታደሮች አላማ የንጉሱን ልጅ ሚንሊክን ከቴዎድሮስ መከላከል ሆነ ። ሆኖም ግን ልጅ ምኒልክ በቴዎድሮስ እጅ በመውደቁና ቴዎድሮስም እንደልጃቸው ሊያሳድጉት ቃል በመግባታቸው የካቲት 1848 ላይ አንኮበር ሲገቡ በቀሳውስትና አንኮበር መሪወች ዘንድ ተቀባይነትን አገኙ ። [ 41 ] ቀጥሎም ንጉሰ ነገስቱ በጊዜው የነበረውን የሸዋ አስተዳደር በመቀየረ መርድ አዝማች በሚለው የጥንት ማዕረግ የንጉስ ሃይለመለኮት ወንድም የነበሩትን ሃይለ ሚካኤል የሸዋ አስተዳዳሪ አድርገው ሾሙ ። [ 43 ] ኢትዮፒክ ሴራ በላቲን ኪቦርድ ላይ አማርኛ ለመጻፍ የሚጠቅም ዘዴ ነው ። ይህ ዘዴ ከዚህ ቀጥሎ ያለው ሰንጠረዥ እንደሚያሳየው አንድ የላቲን ፊደል ( አልፋቤት ) ስንጫን ተመሳሳዩን የአማርኛ ሳድስ ( ስድስተኛ መደብ ) ፊደል ይሰጠናል ። ለምሳሌ l ስንጫን ል ይጻፋል ። ከዚያም ግዕዙን ( አንደኛ መደብ ) ለመጻፍ e መጨመር ወይም ካልዑን ( ሁለተኛ መደብ ) ለመጻፍ u ን መጨምር ይጠይቃል ። ለምሳሌ ሉን ለመጻፍ lu ፥ ሊ ደግሞ li ፥ ላ la ፥ lE ሌ ፥ ሎ lo ፥ ሏ lW መጻፍ ነው ። አልበርት አይንስታይን በ1895 ዓ . ም ነበር የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ሳያጠናቅቅ በኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ዲፓርትመንት ገብቶ በድግሪ ለመረቅ በስዊስ ( ዙሪክ ከተማ ) የምዝገባ ማመልከቻውን ያስገባው ። ለአንስታይን ብቸኛ ማስረጃው በጀርመን ሙኒክ ከተማ የተማረበት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውጤቱ ብቻ ነበር ። አባቱ በሙኒክ ከተማ የከፈተው ንግድ ለኪሳራ በመዳረጉና ወደ ጣሊያን ሀገር በመሰደዱ የተነሳ ጀርመን ሀገር ብቻውን የቀረው አይንስታይን እንደ ድሮው ለትምህርቱ ትኩረት መስጠት አልሆነለትም ። በዚህ ወቅት ነበር አይንስታይን ትምህርቱን አቋርጦ በሚላን ከሚገኙት ቤተሰቦቹ ጋር የተቀላቀለው ። መሬት አርሶ ዘር ዘርቶ እህልን የሚያላምድና የሚያመርት ገብሬ ይባላል ። ፊታዉራሪ ኪዳነ የአቶ የማነ ኪዳነ ( የየማነ ጃማይካ ) አባት ናቸዉ ይባላል ። ይህ እዉነት ከሆነ የአቶ የማነ ኪዳነ ( ጃማይካ ) እና አቶ ኢሳያስ አፈወርቂ « በኢትዮጵያ አጠራር » ወንድማማቾች ናቸዉ ። በአዉሮጳዉያኖች አጠራር ግን « የአጎት ልጆች ናቸዉ » ። ባጭሩ አሥመራ የሚገኙ አክራሪ ጠላቶች ናቸዉ የሚባሉት አብዛኛዎቹ የትግራይ ዝርያ የሆኑና በተለይ ከትግራይ በጠቅላላም ከኢትዮጵያ ጋር ጠንካራ የስጋ ፣ የአጥንት እና የደም ቁርኝት ያላቸዉ ናቸዉ ። የኢሳያስ አክስት ( የኢሳያስ እናት እህት ) ወ / ሮ ሃና ይባላሉ ። የአቶ በላይ ባለቤት ናቸዉ ። አቶ በላይ የዓድዋ ሰዉ ናቸዉ ። እንደሚባለዉም ልጆቻቸዉ ስዊድን ሃገር ዉስጥ ይኖራሉ ። በእናታቸዉ በኩል የአቶ ኢሳያስ አጎት የሆኑት ከዓድዋ ተወላጅ ከሆኑት በአሁኑ ጊዜ ጀርመን ዉስጥ የሚኖሩ ወ / ሮ ዘዉዴ የሚባሉትን ወልደዋል ። ከላይ በተገኘዉ መረጃ መሰረት የአቶ ኢሳያስ ኤርትራዊነት ኤርትራ መሬት መወለዳቸዉ ብቻ ነዉ ። የአቶ ኢሳያስ ባለቤትም ወ / ሮ ሳባ ሃይለ ይባላሉ ። ኤርትራዊት ናቸዉ ። ግብፃውያን ይህን የሚያስደንቅ ሥራ ሲሠሩበት በነበሩ ዘመን ከዛሬ ይልቅ የዚያን ጊዜ ብዙ ጥበብ ዐዋቂዎችና የተማሩ ሰዎች እንደነበሩ ይታያል ። ጥበባቸውንና ዕውቀታቸው ከፍ ያለ እንደ ነበረ ተመልክተው የሌሎች አገር ሰዎች እንደ አስማተኞች ይገምቱዋቸው ነበር ። የጊዜ ጠጣርነት ምናባቂ ጽንሰ ሃሳብ ነው ። በዘመናዊ ፊዚክስና በ አጠቃላይ አንጻራዊነት ትምህርት ጊዜ ጠጣር አይደለም ። የስልክ መግቢያ ቁጥር በየሃገሩ ይለያል ። እንደገና ሌላ ትውፊት በአሪዞና ቀይ ኢንዲያኖች ጎሣ በቶሆኖ ኦኦዳም ብሔር መካከል ይገኛል ። በዚህ መሠረት ሞንተዙማ የሚባል ሃያል ከታልቅ ጎርፍ ከማምለጡ በኋላ እጅግ ክፉ ሆነና እስከ ሰማይ ድረስ የሚረዝም ቤት ለመሥራት ቢሞክር ' ታላቁ መንፈስ ' በመብራቅ አጠፋው ። ጳጉሜ ፪ ቀን : ነጻነት ቀን በብራዚል ፣ የድል ቀን በሞዛምቢክ . . . በምዕራቡ ዓለም ውስጥ ስለ ፀሓይ ሳይንሳዊ መግለጫ ለመስጠት ከቻሉ ቀዳሚ ሰዎች አንዱ ግሪካዊው ፈላስፋ አናክሳጎራስ ነበር ። ፀሓይ በእሳታዊ ነበልባል የምትንቀለቀል እጅግ ግዙፍ የብረት ኳስ እንጂ የሄሊዮስ ሰረገላ እንዳልነበረች በምክንያት የተደገፈ ትንተና አቀረበ ። ይህንን እንደ ኑፋቄ የተቈጠረ ሐተታ በማስተማሩም ታሰረ ፤ በሞት እንዲቀጣም ተፈርዶበት ነበር ፤ በፔሪክልስ አማላጅነት እንዲፈታ ተፈቀደለት እንጂ ። 나무 ( ናሙ ) = ዛፍ 독일어 ( Dok il eo ) , 게르만 ( German ) = ጀርመንኛ ( 도이치 [ Do i Chi ) ] የእስራኤል አስተያየት ከጎረቤቶቿ ከባብሎን ከግብጽና ከግሪክ ባህሎች እጅግ ተለየ ። ቅዱስ መጻሕፍታቸው እንደሚገልጹ ፣ እምነታቸው በአንድ አምላክ ድርጊቶች በታሪካዊ ዜና መዋዕል ውስጥ የጸና እንጂ እንደ ጎረቤቶቿ በልዩ ልዩ አማልክት አፈ - ታሪካዊ ዠብዱዎችና ውድድሮች አልተመሠረተም ነበር ። እነዚህ መጻሕፍት የዛሬው ብሉይ ኪዳን ( ታናክ ) ናቸው ። የካልኩለስ መሰረታዊ እውነት የሚነግረን ሥነ - ልወጥና ሥነ - ጥምር ተገልባጭ ኦፕሬሽን እንደሆኑ ነው ። በትክክል ለመግለጽ